The Christian News
5.15K subscribers
3.04K photos
25 videos
714 links
ይህ The Christian News ነዉ። ከመላዉ አለም ተዓማኒነት ያላቸዉ የክርስትያን ዜናዎች ይቀርቡበታል ከወደዱት ይቀላቀሉት።

@TCNEW
Download Telegram
🌄 #ክርስቲያን ትሪፕ #ወደ ወንጭ

🌄 #Christian Trip to wenchi
👉 #እሁድ ፡ ሀምሌ 16 (Jun 23)
ጉዞ ወደ ተወዳጁ እና የአለም ምርጡ የቱሪዝም መንደር ፤ ወንጪ
💚Hiking Trip to Wenchi Crater Lake💚

A beautiful crater lake, which is the highest volcano in #Ethiopia.

🗺 መገናኛ #ቦታ ፦ Hyatt Regency Hotel ፊትለፊት
🕰መገናኛ ሰዓት ፡ ጠዋት 12:00-12:05
መነሻ ሰዓት፡ ጠዋት 12:15

💰 የጉዞ ሂሳብ👇
ቀድመው ለሚከፍሉ 8 ሰዎች ብቻ 1800 ብር
ዘግይተው ለሚከፍሉ ፡1900 ብር
Foreigner: $60

የጉዞ ሂሳብ የሚያካትተው፦
🚌 ትራንስፖርት
🧾 የመግቢያ ክፍያ
🚶‍♂አስጎብኚ
🍕 ስናክ
🥘 ምሳ
💧 ውሃ
📸 ፎቶ

Activities
🧗‍♂🧗🧗‍♀ Hiking
🏊🏊‍♂🏊‍♀ Swimming
⚽️🏐⚽️ Game
🏇🏇🏇 Horse Riding
🚣🚣‍♀🚣‍♂ Boat Cruise

ያለን ጥቂት ቦታ ስለሆነ👇
አሁኑኑ ይመዝገቡ
BOOK NOW
📞0948888498
📞0943880861
ማሳሰቢያ
👉የመመዝገቢያ #ቀን ከአሁን ጀምሮ ያለን ቦታ እስከሚሞላ ብቻ ይሆናል
በቸርችነት እያገለገለ ያለን #ቦታ "ለሆቴል እንፈልገዋለን" ብሎ #አንድ ደብዳቤ ፅፎ ተነሳ ማለት ጥሩ አካሄድ አይደለም።

የድሬደዋ መካነ-ኢየሱስ ቤተክርስቲያን "የትውልድን ስነምግባር የምትቀርጽ እና በይዞታዋም ህጋዊ የሆነችን ቤተክርስቲያን አፍርሶ ሆቴል መስራት አግባብነት የለውም" ቢልም የከተማው ከንቲባ ፅ/ቤት ቦታውን ለሆቴል እንደሚፈልገው ገልፆ በአንድ ወር ውስጥ እንዲነሱ ትእዛዝ አስተላልፏል።

ሲሆን ሲሆን #ምንም አማራጭ ጠፍቶ ቦታው እጅግ #በጣም ለልማት ከተፈለገ እንኳን ቸርቹ ለ40 አመት በቦታው የነበረ መሆኑን በመረዳት እና የህዝብ የአምልኮ ስፍራ መሆኑን በመገንዘብ በስምምነት የተሻለ ተቀያሪ ቦታ ከተገቢ ካሳ ጋር በመስጠት እልባት መስጠት ይቻል ነበር።

ልማት የምታመጣው የህብረተሰቡን ሀይማኖት፣ ባህል እና እሴት ጠብቀህ ነው እንጂ እያፈረስክ አይደለም። እንዲህ አይነት ድርጊቶችን ለማውገዝ ደግሞ የዚህኛው ወይም የዛኛው ሀይማኖት ተከታይ መሆን አይጠበቅብንም።

Elias Meseret ለቤተክርስቲያን ድምፅ ስለሆንክ #እናመሰግናለን 🙏🙏🙏
#አንድ #ሰው በጌታ ያልሆነ ወዳጁ፣ ወደ ቤተ ክርስቲያናቹ ይዘኸኝ ሂድ ብሎ ይጠይቀዋል።

ይሄ ሰው የራሱን ማህበር እዳይወስደው፣ የምስባኩን ድራማ ፈራ! አሰብ አደረገና ይሻላል ብሎ ወዳሰበበት #ወደ ሌላ ህብረት ይዞት ሄደ። እዚያ የነበረው መድረክና ምስባክም ሰውየውን ከሰቀቀን አላዳነውም። ከዚያ ይሄ ወዳጁ ምን አለው፣ እዚህ #ቦታ አይደለም #እኔ፣ አንተስ ምን ታደርጋለህ አለው?

#እንደ #ክርስቲያን #አንድ አማኝ ያልሆነ #ሰው፣ ወደምትሄድበት ቤ/ክ ውሰደኝ ቢለን የት ይዘነው እንሄዳለን?

ፕሮፌሰር አታላይ አለም
በርግጥ ወንጌላውያን #በዚህ ደረጃ ፍትሕ ተጓድሎባቸዋል ?

#ይህንን #ጥያቄ #ለምን በተደጋጋሚ ማንሳት አስፈለገ ?

ሁላችሁም መልሱን አዘጋጁ #እኛ #ግን የራሳችንን ሃሳብ እንሰነዝራለን።

በትላንትናዉ ዕለት #የኢትዮጵያ #ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል በወንጌላዊያን አማኞች እና አብያተክርስቲናት ላይ እየደረሰ ስላለዉ ፍትህ መጓደል ለሚዲያዎች ጋዜጣዊ #መግለጫ ሰጥቷል።

በካውንስሉ ጠቅላይ ጽሐፊ አማካኝነት በተሰጠዉ መግለጫ #ላይ በዋናነት ከ 6 በላይ .. የሆኑ (የደረሱ የፍትሕ መጓደል) የሚያሳዩ ነጥቦች ተጠቅሰዋል።

1. በደርግ #ዘመን የተወረሱ የቤተክርስቲያን ይዞታዎች በኢሕአዴግ ዘመን በከፊል ቢመለሱም እስካሁን ያልተመለሱ የኦሎምፒያ መሰረተ #ክርስቶስ ፣ የአዲስ ከተማ ገነት፣ የኢትዮጵያ ወንንጌላዊት #ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ብረት የሆነው የጉድ ሼፐርድ ማዕከል ፣ቄራ አካባቢ ያለው የብርሃነ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን አዳራሽ፣እና ሌሎች እስካሁን ያልተመለሱ ይዞታዎች ሲሆኑ እነዚህ ይዞታዎች የቤተክርስቲያን ንብረት በመሆናቸዉ እንዲመለሱ ተጠይቋል።

2 የድሬዳዋ መካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን #በአንድ ወር #ጊዜ ዉስጥ ይዞታዋን ለቃ እንድትነሳ የከተማዉ አስተዳደር የወሰንኑ ቢሆንም የከተማዉ አስተዳደር እና የቤተክርስቲያኒቱ መሪዎች እንዲሁም የካውንስሉ አመራሮች ሰፊ ዉይይት አድርገዉ የከተማዉ አስተዳደር ጉዳዩን እየመከረበት ይገኛል። የከተማዉ አስተዳደር የደረሰበትን ደረጃ በአጭር ጊዜ ግልፅ እንዲያደርግ ተጠይቋል።

3 የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር የሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን ይዞታ ነጥቆ የራሱ ጽህፈት #ቤት አድርጎት ይገኛል። እንዲሁም የቃለ #ህይወት ቤተክርስቲያን ይዞታ የሆነዉን የኩሪፍቱ የጸሎት ማዕከል በተመለከተም በማእከሉ #ምንም አይነት የልማት #ስራ ቤተ ክርስቲያን እንዳታከናወን በማገድ የቤተክርስቲያኑን ይዞታ ለመንጠቅ እንቅስቃሴ ላይ እንደሚገኝኝ ተገልጾ የቢሾፍቱ #ከተማ አስተዳደር ከዚህ ህገወጥ ድርጊቱ እንዲቆጠብ እና የወሰደዉን የቤተክርስቲያን ንብረት እንዲመልስ ተጠይቋል።

4. በአዲስ አበባ ዙሪያ ባለችው የሸገር ከተማም የፈረሱ የወንጌላዊያን የእምነት ተቋማት ይዞታቸዉ እንዲመለስ እንዲሁም በከተማዋ ለ23 አብያተክርስቲያናት ከካቢኔ #ቦታ ተወስኖላቸዉ ቦታቸዉን መረከብ ላልቻሉ በአፋጣኝ ካቢኔ የወሰነዉ ዉሳኔ ተግባራዊ እንዲሆን ተጠይቋል።

5 የመቃብር ስፍራን ጥሶ በመግባት እየተደረገ የሚገኘዉ አግባብ ያልሆነ ተግባር በአስቸኳይ እንዲቆም

6 በምዕራብ ኢትዮጵያ በቄለም ወለጋ ዞን በጊዳሜ ወረዳ ዘጠኝ ምእመናንን የአምልኮ ስነስርአት እየፈፀሙ ካሉበት ሌሊት ላይ ተወስደዉ መረሸናችው #እጅግ #አሳዛኝ እንደሆነና ለነዚህ ንፁሃን ፍትህ እንዲሰጥ ተጠይቋል።

በአጠቃላይ #ይህ #ሁሉ እየሆነ ያለዉ የታችኛዉ የመንግስት አካል የመንግስትን ስልጣን በመጠቀም ጥቂት ግለሰቦች የግል አጀንዳ ይዘዉ የሚፈፅሙት ተግባር ነዉ።

የፌደራል መንግስት ጣልቃ በመግባት ፍትህ ሊያሰፍን ይገባል ሲል የኢትዮዽያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት #ካዉንስል በመግለጫዉ አስታዉቋል።

#ታዲያ ይህ ሁሉ የፍትህ ጥያቄ አለ #ማለት መጀመሪያላይ ለጠየኩት ጥያቄ ትክክለኛ ምላሽ በርግጥም ወንጌላውያን በግልፅ በአደባባይ #ፍትሕ ተነፍገዋል የሚል ነዉ።

ይሄንን ጥያቄ በዚህ ሰዓት ለምን ማንሳት አስፈለገ ከተባለ ደግሞ ከዚህ በፊት ለበርካታ አመታት ምላሽ ያላገኙ እና ፍትህ ያልተሰጣቸው ጥያቄዎች ባለበት ዛሬም ሌላ በደል እየደረሰ ስለሆነ ማንሳት አስፈላጊ ነዉ።

The Christian News - የክርስቲያን ዜና የወንጌላውያን ድምፅ በመሆን ለበርካታ ጊዜያት ሲያገለግል ቆይቷል። አሁንም ገና ለቤተክርስቲያን ፍትህ ካልተሰጠ በስተቀር ጥያቄያችንን ማስተጋባታችን ይቀጥላል።

ፍትሕ ለወንጌላዉያን ቤተክርስቲያን
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Please 🙏WATCH me
& #Register

#እግዚአብሔር የለም" በሚልበት በዚህች ዓለም ልጆችን

#እግዚአብሔርን የሚፈሩ ደግሞም በሰውም ፊት የላቁ አድርጎ ማሳደግ እንዴት ይቻላል?

#ሁሉም ሊሰሙት #እና ሊማሩበት የሚገባ ...

የቀረን ጥቂት #ቦታ ነው #ብቻ በመሆኑ አሁኑኑ ይመዝገቡ

#ማሳሰቢያ ያለምዝገባ መግባት አይቻልም!!!

ልጆቻችንን የሚጠብቅልን የለም ብላችሁ አትስጉ #ልጆች እየተጫዉቱ የሚጠበቁበት #እኛ በቂ ቦታ አዘጋጅተናል።

#Register #Register #ይመዝገቡ #ይመዝገቡ #ይመዝገቡ

ለመመዝገብ ሊንኩን ይጫኑ /ይደውሉ
https://docs.google.com/forms/d/1XBwJuLL8hCAO1SA3E8aTmmg2y32G9jwY1PnG-BS8XXQ/edit?usp=drivesdk
0911136520/0988353423
#ደረሰ #ደረሰ #አሁኑኑ ይመዝገቡ !!!

#እያደገ #ሄደ ... ለምዝገባ የቀረን #4 #ቀን እና ጥቂት ቦታ ብቻ ነው። አሁኑኑ ይመዝገቡ

#ለልጆቾ ማቆያ አያስቡ በቂ #ቦታ እና ባለሞያዎች አሉን።

#ማሳሰቢያ :- ያለ ምዝገባ መግባት አይቻልም። ስለዚህ ፈጥነዉ በቀሩን #ጥቂት ቦታዎች በተቀመጡት የስልክ እና link አድራሻዎች በመጠቀም ይመዝገቡ።

ለመመዝገብ ሊንኩን ይጫኑ

https://docs.google.com/forms/d/1XBwJuLL8hCAO1SA3E8aTmmg2y32G9jwY1PnG-BS8XXQ/edit?usp=drivesdk

#ወይም ይደውሉ

0911136520/0988353423

#ልጆችን በእግዚአብሔርም በሰዉም ፊት የማሳደግን #ጥበብ አብረን እንማር።

ቀን:- መጋቢት 7/2016ዓ.ም
ሰዓት :- ከጠዋቱ 2:30-10:30
ቦታ :- በወንጌል አማኞች የምርጦቹ 7000 ቤተክርስቲያን (ደንበል አከባቢ)
#አንድ ቀን #ብቻ ቀረዉ..

#አሁኑኑ ይመዝገቡ !!!

#ልጆችን በእግዚአብሔርም በሰዉም ፊት የማሳደግን #ጥበብ አብረን እንማር።

#እያደገ #ሄደ ...ምዝገባ ሊጠናቀቅ የቀረን #1 #ቀን ብቻ ነው።

#ማሳሰቢያ :- ያለ ምዝገባ መግባት አይቻልም።

ስለዚህ ፈጥነዉ በቀሩን #ጥቂት ቦታዎች በተቀመጡት የስልክ እና link አድራሻዎች በመጠቀም ይመዝገቡ።

ለመመዝገብ ሊንኩን ይጫኑ

https://docs.google.com/forms/d/1XBwJuLL8hCAO1SA3E8aTmmg2y32G9jwY1PnG-BS8XXQ/edit?usp=drivesdk

#ወይም  ይደውሉ

0911136520/0988353423

#ለልጆቾ ማቆያ አያስቡ በቂ #ቦታ እና ባለሞያዎች አሉን።

ቀን:- መጋቢት 7/2016ዓ.ም
ሰዓት :- ከጠዋቱ 2:30-10:30
ቦታ :- በወንጌል አማኞች የምርጦቹ 7000 ቤተክርስቲያን (ደንበል አከባቢ)
#ዛሬ አልቋል።
ምዝገባ ተጠናቋል።

#ልጆችን በእግዚአብሔርም በሰዉም ፊት የማሳደግን #ጥበብ አብረን እንማር። #እያደገ #ሄደ ...ምዝገባ አጠናቀናል።

#ወደ ስልጠና ሲመጡ #አቅጣጫ እንዳይሳሳቱ ይደውሉ

0911136520/0988353423

#ለልጆቾ ማቆያ አያስቡ በቂ #ቦታ እና ባለሞያዎች አሉን።

ቀን:- መጋቢት 7/2016ዓ.ም
ሰዓት :- ከጠዋቱ 2:30-10:30
ቦታ :- በወንጌል አማኞች የምርጦቹ 7000 ቤተክርስቲያን (ደንበል አከባቢ)
#አስደሳች #ዜና ካህን #የክርስቲያን ባዛር ሊደረግ ነው።

በመልህቅ ፕሮዳክሽን እና ኢቨንት አዘጋጅነት "ካህን" የተሰኘ እና ጀማሪ እና መካከለኛ የንግድ ስራ ላይ የተሰማሩ #ክርስቲያን ነጋዴዎች የሚሳተፉበት የክርስቲያን ባዛር ሊካሄድ ነው።

ሚያዝያ 12/2016ዓ.ም ቅዳሜ በሚደረገው ፕሮግራም ላይ የአብያተ ክርስቲያናት መሪዎች፤ ታዋቂ የኪነ ጥበብ ሰዎች ፤ ወጣት እና አንጋፋ ዘማሪዎች በክብር እንግድነት ተገኝተው በድምቀት እንደሚከፍቱት አዘጋጆቹ አሳውቀዋል።

በመረሃ ግብሩ የክርስቲያን ባዛር የአምልኮ #ጊዜ የተለያዩ ጨዋታዎች የሚዲያ ሽፋን እንዲሁም ለክርስቲያን ቲክቶከሮች ማበረታቻ የሚሰጥበት ጊዜ እንደሚኖር ታውቋል።

#ቦታ ብሔራዊ ትያትርን ተሻግሮ በከተማና ልማት አዳራሽ ከማለዳው 2:30 ጀምሮ እስከ ምሽት 2:00ሰዓት ይከወናል።

ሁላችሁም ተጋብዛችኋል። ይጎብኙ ፤ ይሸምቱ ፤ አብረውን ያምልኩ።