STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
40.8K subscribers
11K photos
271 videos
452 files
1.93K links
የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡
Download Telegram
የ2015 የዩኒቨርስቲወች ጥሪ ‼️

እስካሁን የምዝገባ ቀን ያሳወቁ ዩኒቨርስቲዎች ስም ዝርዝር ከታች ተገልጿል።

1ኛ- #HaramayaUniversity

➤ 2ኛ ዓመት እና ከዛ በላይ ➭ ህዳር 02

➤  1ኛ አመት - ኦንላይን ምዝገባ ኅዳር 11-12

2ኛ - #WolkiteUniversity ---Calendar ነው።
በ ከለንደሩ መሰረት ጥቅምት 28 እና 29 ብሏል።  (ማስታወቂያ እንጠብቃለን )

3ኛ- #WolloUniversity --ጥቅምት 24-25 ጠርቷል።

4ኛ- #HawassaUniversity --ጥቅምት 28-29 ጠርቷል።

5ኛ- #KotebeUniversity -- ጥቅምት 28 እና 29 ነው።

6ኛ- #Gambella University - በቀጣይ እናሳውቃለን። (የነበረው ተራዝሟል)

7ኛ- #ArbaMinchUniversity - መደበኛ ተማሪዎች

📭 ነጭ ሳር ካምፖስ --- ጥቅምት 19-20 ተብሏል።

8ኛ- #BahirdarUniversity --ጥቅምት 21 እና 22 ተብሏል።

📭BIT 4ኛ አመት Internship ላይ የነበሩ ተማሪዎች ጥቅምት 21- 22 ይገባሉ።

9ኛ- #AmboUniversity --ጥቅምት 28 እና 29 ተብሏል።

10ኛ- #AStuUniversity ----ጥቅምት 26 እና 27

11ኛ - #DebraTaborUniversity --ህዳር 1-2

12ኛ- #WolaitasoddoUniversity --ህዳር 8 እና 9

13ኛ- #OdaBultumUniversity -- ህዳር 5 እና 6

14ኛ - #SelaleUniversity --  ህዳር 1 እና 2 ( ከ 1ኛ-4ኛ አመት)

15ኛ- #JimmaUniversity --ጥቅምት 28 እና 29

16ኛ - #SamaraUniversity
     
         ➤ 1ኛ አመት  ጥቅምት 21 እና 22
        ➤የ2ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ ኅዳር 01 እና 02

17ኛ- #InjibaraUniversity -- ኅዳር 01 እና 02

18ኛ- #WachamoUniversity

       ➤ ተመራቂ ያልሆኑ ተማሪዎች ህዳር 12-13
       ➤ተመራቂ ተማሪዎች ኅዳር 2 እና 3

19ኛ - #MekdelaUniversity -ጥቅምት 25-26

20ኛ- #MaddaWolabuUniversity --ጥቅምት 30 እና ህዳር 01

21ኛ- #ArbaMinchUniversity ---ጥቅምት 30 - ኅዳር 2

22ኛ - #AASTU_University -- ጥቅምት 24 -25
        ( 4ኛ አመት--ጥቅምት 26-27)

23ኛ- #ArsiUniversity --ኅዳር 1-2

24ኛ -#WollaggaUniversity --ኅዳር 14--15

25ኛ -#DillaUniversity --
  1ኛ አመት ---ጥቅምት 28 -29
3ኛ እና ከዛ በላይ ---ኅዳር 5 እና 6

ሌሎች ዩኒቨርስቲዎችም ቀጣይ ቀናቶች ያሳውቃሉ።

ተማሪ ነክ መረጃዎችን ያግኙ
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#WolaitasoddoUniversity

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ እስካሁን ለመደበኛ ተማሪዎች ይፋዊ የሆነ የጥሪ ማስታወቂያ አላወጣም።

ዩኒቨርስቲው በ Facebook Page'ቸው የዘንድሮውን (የ 2015) የትምህርት Calendar ለጥፈው ነበር። በ ከለንደሩ መሰረት የተማሪዎች መግቢያ ህዳር 8 እና 9 ብሆንም ትክክለኛ የጥሪውን ማስታወቂያ እንጠብቃለን።

ተማሪ ነክ መረጃዎችን ያግኙ
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#WolaitaSoddoUniversity

ዩኒቨርሲቲው ከ10 ሺሕ የሚበልጡ ነባር መደበኛ ተማሪዎችን #ሕዳር_5_እና_6/2015 ዓ.ም እንደሚቀበል አሳወቀ።

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ መማክርት ጉባኤ (ሴኔት) በዛሬው ዕለት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ መክሯል።

በዚህም መሰረት :-

በሁሉም የትምህርት ፕሮግራሞች ዩኒቨርሲቲው ነባር መደበኛ ተማሪዎችን ሕዳር 5 እና 6/2015 ዓ.ም እንደሚቀበል ተገልጿል።

ሕዳር 07 --ትምህርት ይጀምራል።

የካቲት 17/2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሚስቴር ይጠናቀቃል።
ከየካቲት 20/2015 ዓ.ም እስከ መጋቢት 01/2015 ዓ.ም ድረስ የሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና ይሰጣል።

ጥሪ የተደረገላቸው ነባር መደበኛ ተማሪዎች ከወዲሁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማድረግ በተጠቀሱት ቀናት ምዝገባ እንዲያካሄዱ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር ታከለ ታደሰ አሳስበዋል።

ተማሪ ነክ መረጃዎችን ያግኙ
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#WolaitasoddoUniversity #ExitExam

➭ለሁሉም የመደበኛ እና ተከታታይ ትምህርት
ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ!!
═════════❁✿❁═════════
በመጪው ሀምሌ ወር በሁሉም የትምህርት መስኮች እና መርሀግብሮች (በመደበኛ እና ተከታታይ) ተመራቂ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና /Exit Exam/ እንደሚሰጥ ይታወቃል።

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደርም የካቲት 29/2015 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ በዋናው ግቢ በሚገኘው ሁለገብ መሰብሰቢያ አዳራሽ የመውጫ ፈተናን /Exit Exam/ በተመለከተ ከመደበኛ እና ተከታታይ የትምህርት መርሀ ግብር ተመራቂ ተማሪዎች ጋር የጋራ ውይይት መድረክ አዘጋጅቷል።

በመሆኑም የመውጫ ፈተና /Exit Exam/ በተመለከተ እስካሁን በዩኒቨርሲቲው በተሰሩ እና ቀጣይ ትኩረት ተሰጥቷቸው የሚተገበሩ ተግባራትን አስመልክቶ በተዘጋጀ የውይይት መድረክ ላይ ሁሉም የመደበኛና ተከታታይ ትምህርት ተመራቂ ተማሪዎች በተጠቀሰው ሰዓት እንዲገኙ የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር በጥብቅ ያሳስባል።

         የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot