STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
40.7K subscribers
11K photos
272 videos
452 files
1.94K links
የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡
Download Telegram
ጋምቤላ ዩንቨርስቲ የመግቢያ ቀን ተራዘመ!!

⚡️ነባር ተማሪዎች ከጥቅምት 3-4/2012 ዓ.ም

⚡️አዲስ ገቢ ተማሪዎች ጥቅምት 10-11/2012 ዓ.ም

መሆኑን አውቃችሁ ወደ ግቢው እንድትመጡ ሲል አሳስቧል።

Gambella University changed the entering date for Seniors Student's Timkte 03_04/2012 E.C or October 14_15/2019 G.C and Fresh student's from Timkte 10_11/2012 E.C or October 21_22/2019 G.C


Via #Gambella University Students Union office
@Nationalexamsresult
@Nationalexamsresult

@Nationalexamsresult
#Gambella : የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ፡፡

የጋምቤላ ክልል ትምህርት ቢሮ የ8ኛ ክፍል ውጤት ይፋ መሆኑ አሳውቋል። ቢሮው የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከተፈተኑ ተማሪዎች መካከል ከ97 በመቶ በላይ ማለፋቸውን ገልጿል።

ትምህርት ቢሮው የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና አማካይ ውጤት ለወንዶች 44 በመቶ እንዲሁም ለሴቶች 42 በመቶ እንዲሆን መወሰኑን ገልጾ ፤ በክልሉ ለፈተናው ከተቀመጡ አጠቃላይ 13 ሺህ 674 ተማሪዎች 7,715 ወንዶችና 5,626 ሴት ተማሪዎች ወደቀጣዩ ክፍል ማለፋቸውን ይፋ አድርጓል።

ከመስከረም 20 እስከ መስከረም 30 ባሉት ቀናት የተማሪዎች ካርድ ይሰጣልም ብሏል።

መረጃው የጋምቤላ ክልል ፕሬስ ሴክሬተሪያት ነው።

መረጃውን በማጋራት ላልሰሙ እናሰማ


ለበለጠ ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
#Gambella 📍

ትላንት ምሽት በጋምቤላ ከተማ 01 ቀበሌ ኒዉላንድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አካባቢ ተኩስ ተከፍቶ እንደነበር የክልሉ ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት አሳውቋል።

ፅ/ቤቱ ፤ ተኩስ ከፍቶ የነበረው ራሱን የጋምቤላ ነፃነት ግንባር (ጋነግ) ብሎ የሚጠራው ድርጅት ነው ብሏል።

" ቡድኑ ህዝብ የማሸበር ስራውን አጠናክሮ ቀጥሏል " ያለው ፅ/ቤቱ ትላንት ምሽት 3 ሰዓት ገደማ በ01 ቀበሌ በከፈተው ተኩስ በአንድ የመንግስት ልዩ ሀይል ላይ ጉዳት አድርሷል ሲል አመልክቷል።

መንግስት የፀጥታ ሀይሉን በማደራጀት የከፋ ጉዳት እንዳይደርስ የመከላከል ስራ እያከናወነ መሆኑን የጠቀሰው ፅ/ቤቱ ህብረተሰቡ ከፀጥታ ሀይሉ ጎን በመሆን ተገቢውን መረጃ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርቧል።


ተማሪ ነክ መረጃዎችን እንዘግባለን
@NATIONALEXAMSRESULT
የ2015 የዩኒቨርስቲወች ጥሪ ‼️

እስካሁን የምዝገባ ቀን ያሳወቁ ዩኒቨርስቲዎች ስም ዝርዝር ከታች ተገልጿል።

1ኛ- #HaramayaUniversity

➤ 2ኛ ዓመት እና ከዛ በላይ ➭ ህዳር 02

➤  1ኛ አመት - ኦንላይን ምዝገባ ኅዳር 11-12

2ኛ - #WolkiteUniversity ---Calendar ነው።
በ ከለንደሩ መሰረት ጥቅምት 28 እና 29 ብሏል።  (ማስታወቂያ እንጠብቃለን )

3ኛ- #WolloUniversity --ጥቅምት 24-25 ጠርቷል።

4ኛ- #HawassaUniversity --ጥቅምት 28-29 ጠርቷል።

5ኛ- #KotebeUniversity -- ጥቅምት 28 እና 29 ነው።

6ኛ- #Gambella University - በቀጣይ እናሳውቃለን። (የነበረው ተራዝሟል)

7ኛ- #ArbaMinchUniversity - መደበኛ ተማሪዎች

📭 ነጭ ሳር ካምፖስ --- ጥቅምት 19-20 ተብሏል።

8ኛ- #BahirdarUniversity --ጥቅምት 21 እና 22 ተብሏል።

📭BIT 4ኛ አመት Internship ላይ የነበሩ ተማሪዎች ጥቅምት 21- 22 ይገባሉ።

9ኛ- #AmboUniversity --ጥቅምት 28 እና 29 ተብሏል።

10ኛ- #AStuUniversity ----ጥቅምት 26 እና 27

11ኛ - #DebraTaborUniversity --ህዳር 1-2

12ኛ- #WolaitasoddoUniversity --ህዳር 8 እና 9

13ኛ- #OdaBultumUniversity -- ህዳር 5 እና 6

14ኛ - #SelaleUniversity --  ህዳር 1 እና 2 ( ከ 1ኛ-4ኛ አመት)

15ኛ- #JimmaUniversity --ጥቅምት 28 እና 29

16ኛ - #SamaraUniversity
     
         ➤ 1ኛ አመት  ጥቅምት 21 እና 22
        ➤የ2ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ ኅዳር 01 እና 02

17ኛ- #InjibaraUniversity -- ኅዳር 01 እና 02

18ኛ- #WachamoUniversity

       ➤ ተመራቂ ያልሆኑ ተማሪዎች ህዳር 12-13
       ➤ተመራቂ ተማሪዎች ኅዳር 2 እና 3

19ኛ - #MekdelaUniversity -ጥቅምት 25-26

20ኛ- #MaddaWolabuUniversity --ጥቅምት 30 እና ህዳር 01

21ኛ- #ArbaMinchUniversity ---ጥቅምት 30 - ኅዳር 2

22ኛ - #AASTU_University -- ጥቅምት 24 -25
        ( 4ኛ አመት--ጥቅምት 26-27)

23ኛ- #ArsiUniversity --ኅዳር 1-2

24ኛ -#WollaggaUniversity --ኅዳር 14--15

25ኛ -#DillaUniversity --
  1ኛ አመት ---ጥቅምት 28 -29
3ኛ እና ከዛ በላይ ---ኅዳር 5 እና 6

ሌሎች ዩኒቨርስቲዎችም ቀጣይ ቀናቶች ያሳውቃሉ።

ተማሪ ነክ መረጃዎችን ያግኙ
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot