STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
40.8K subscribers
11K photos
271 videos
452 files
1.93K links
የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡
Download Telegram
#ArbaMinchUniversity

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለመጀመሪያ ዲግሪ አዲስ ገቢ ተማሪዎቹ አቀባበል አድርጓል።

ዩኒቨርሲቲው ለመደበኛ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ግንቦት 01 እና 02/2014 ዓ.ም ጥሪ ማድረጉ ይታወቃል፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን 4 ሺህ 994 ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር ተመድበውለታል።

ተማሪ ነክ መረጃዎችን እንዘግባለን
@NATIONALEXAMSRESULT
#ArbaMinchUniversity

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም የተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ሰኔ 25/2014 ዓ.ም ያከናውናል።

ዩኒቨርሲቲው በመደበኛ እና በተከታታይ መርሃ ግብር ከመጀመሪያ እስከ ሦሥተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎችን በዕለቱ ያስመርቃል

ተማሪ ነክ መረጃዎችን እንዘግባለን
@NATIONALEXAMSRESULT
#ArbaMinchUniversity

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም የነባር የቅድመ እና ድኅረ ምረቃ የክረምት መርሃ ግብር ተማሪዎች ምዝገባ ሐምሌ 11 እና 12/2014 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።

ትምህርት ሐምሌ 13/2014 ዓ.ም እንደሚጀመር ተገልጿል።

ዩኒቨርሲቲው የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች ቲቶሪያል ከሐምሌ 04 እስከ 09/2014 ዓ.ም እንደሚሰጥ አሳስቧል፡፡

ከተጠቀሱት ቀናት በፊትም ሆነ በኋላ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡


ተማሪ ነክ መረጃ እንዘግባለን
@NATIONALEXAMSRESULT
#ArbaMinchUniversity

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ.ም የክረምት መርሃ ግብር አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች የቅበላ ጊዜን እስከ ሐምሌ 07/2014 ዓ.ም አራዝሟል።

( ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል። )


ተማሪ ነክ መረጃ እንዘግባለን
@NATIONALEXAMSRESULT
#ArbaminchUniversity

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሁሉም መደበኛ እና መደበኛ ባልሆኑ የቅድመ-ምረቃና የድኅረ-ምረቃ የትምህርት ፕሮግራሞች የተማሪዎች ቅበላ፣ ምዝገባ እና ትምህርት የሚጀመርበትን ቀን የተወሰነ ሲሆን በሁሉም የትምህርት ፕሮግራሞች የ2015 ትምህርት ዘመን አዲስ የድኅረ-ምረቃ ትምህርት ፕሮግራም አመልካቾችን ጨምሮ ፦

1ኛ. የቅበላ ቀን፦ ረቡዕ ጥቅምት 30/2015 ዓ.ም

2ኛ. የምዝገባ ቀን፦ ኅዳር 1 - 2/2015 ዓ.ም ብቻ

3ኛ. ትምህርት የሚጀምረው - ሰኞ ኅዳር 5/2015 ዓ.ም

መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

ማሳሰቢያ፦

1ኛ. ምዝገባ የሚፈፀመው በአካል በመገኘት ብቻ ይሆናል ተብሏል።

2ኛ. ከተጠቀሱ ቀናት ቀድመውም ሆነ ዘግይተው የሚመጡ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲው የማይቀበል መሆኑን አሳውቋል።

ምንጭ፦ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አሉምናይ ዳይሬክቶሬት

ተማሪ ነክ መረጃዎችን ያግኙ
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
የ2015 የዩኒቨርስቲወች ጥሪ ‼️

እስካሁን የምዝገባ ቀን ያሳወቁ ዩኒቨርስቲዎች ስም ዝርዝር ከታች ተገልጿል።

1ኛ- #HaramayaUniversity

➤ 2ኛ ዓመት እና ከዛ በላይ ➭ ህዳር 02

➤  1ኛ አመት - ኦንላይን ምዝገባ ኅዳር 11-12

2ኛ - #WolkiteUniversity ---Calendar ነው።
በ ከለንደሩ መሰረት ጥቅምት 28 እና 29 ብሏል።  (ማስታወቂያ እንጠብቃለን )

3ኛ- #WolloUniversity --ጥቅምት 24-25 ጠርቷል።

4ኛ- #HawassaUniversity --ጥቅምት 28-29 ጠርቷል።

5ኛ- #KotebeUniversity -- ጥቅምት 28 እና 29 ነው።

6ኛ- #Gambella University - በቀጣይ እናሳውቃለን። (የነበረው ተራዝሟል)

7ኛ- #ArbaMinchUniversity - መደበኛ ተማሪዎች

📭 ነጭ ሳር ካምፖስ --- ጥቅምት 19-20 ተብሏል።

8ኛ- #BahirdarUniversity --ጥቅምት 21 እና 22 ተብሏል።

📭BIT 4ኛ አመት Internship ላይ የነበሩ ተማሪዎች ጥቅምት 21- 22 ይገባሉ።

9ኛ- #AmboUniversity --ጥቅምት 28 እና 29 ተብሏል።

10ኛ- #AStuUniversity ----ጥቅምት 26 እና 27

11ኛ - #DebraTaborUniversity --ህዳር 1-2

12ኛ- #WolaitasoddoUniversity --ህዳር 8 እና 9

13ኛ- #OdaBultumUniversity -- ህዳር 5 እና 6

14ኛ - #SelaleUniversity --  ህዳር 1 እና 2 ( ከ 1ኛ-4ኛ አመት)

15ኛ- #JimmaUniversity --ጥቅምት 28 እና 29

16ኛ - #SamaraUniversity
     
         ➤ 1ኛ አመት  ጥቅምት 21 እና 22
        ➤የ2ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ ኅዳር 01 እና 02

17ኛ- #InjibaraUniversity -- ኅዳር 01 እና 02

18ኛ- #WachamoUniversity

       ➤ ተመራቂ ያልሆኑ ተማሪዎች ህዳር 12-13
       ➤ተመራቂ ተማሪዎች ኅዳር 2 እና 3

19ኛ - #MekdelaUniversity -ጥቅምት 25-26

20ኛ- #MaddaWolabuUniversity --ጥቅምት 30 እና ህዳር 01

21ኛ- #ArbaMinchUniversity ---ጥቅምት 30 - ኅዳር 2

22ኛ - #AASTU_University -- ጥቅምት 24 -25
        ( 4ኛ አመት--ጥቅምት 26-27)

23ኛ- #ArsiUniversity --ኅዳር 1-2

24ኛ -#WollaggaUniversity --ኅዳር 14--15

25ኛ -#DillaUniversity --
  1ኛ አመት ---ጥቅምት 28 -29
3ኛ እና ከዛ በላይ ---ኅዳር 5 እና 6

ሌሎች ዩኒቨርስቲዎችም ቀጣይ ቀናቶች ያሳውቃሉ።

ተማሪ ነክ መረጃዎችን ያግኙ
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#ArbaMinchUniversity

በ2015 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች የመግቢያ ቀን የካቲት 22/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

የምዝገባ ጊዜ ➧ የካቲት 23 እና 24/2015 ዓ.ም

ትምህርት የሚጀምረው ➧ የካቲት 27/2015 ዓ.ም

ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

➧የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ሁለት ኮፒ፣

➧ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና 2 ኮፒ፣

➧ የ10 እና 12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና 2 ኮፒ፣

➧ ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ (4)፣

➧ የሌሊት አልባሳትና የስፖርት ትጥቅ።

የመመዝገቢያ ቦታ ➧የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ግቢ፤ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በጫሞ ካምፓስ

ከተጠቀሰው ቀን በፊትም ሆነ በኋላ የሚመጣ ተማሪን እንደማያስተናግድ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#ArbaMinchUniversity

የተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

በ2014 የትምህርት ዘመን ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው ለአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial Program) ትምህርት አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቅበላ ቀን #የካቲት_29/2015 ዓ/ም፣ የምዝገባ ቀን #የካቲት_30 እና #መጋቢት_01 ቀን 2015 ዓ.ም፣ ትምህርት የሚጀመርበት ቀን መጋቢት 04 ቀን 2015 ዓ.ም ይሆናል፡፡ ስለሆነም የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial Program) ትምህርት አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች በተጠቀሰው ቀን ወደዩኒቨርሲቲው በምትመጡበት ጊዜ፡-

* የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ኦርጂናልና ሁለት የማይመለስ ኮፒ፣
* ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ኦርጂናልና ሁለት የማይመለስ ኮፒ፣
* የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ኦርጂናልና ሁለት የማይመለስ ኮፒ፣
* የፓስፖርት መጠን (Passport Size) የሆነ አራት ጉርድ ፎቶ፣
* አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ እንዲሁም
* ኮቪድ-19ን መከላከል የሚያስችል የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል

የምደባ ቦታ
👉 ዓባያ ካምፓስ የተመደባችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በአርባ ምንጭ ከተማ በሚገኘው የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ (ዓባያ ግቢ)፣

👉 ጫሞ ካምፓስ የተመደባችሁ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በአርባ ምንጭ ከተማ በሚገኘው ጫሞ ካምፓስ፣

👉ሳውላ ካምፓስ የተመደባችሁ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ በሚገኘው ሳውላ ካምፓስ በአካል ቀርባችሁ እንድትመዘገቡ እና የአቅም ማሻሻያ ትምህርት እንድትጀምሩ እናሳስባለን።

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጂስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት
   
የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#ArbaMinchUniversity

በ2016 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ-ምረቃ ትምህርት ለመከታተል ተመዝግባችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠውን የመግቢያ ፈተና ማለፋችሁን የሚገልጽ መረጃ በመያዝ ከጥቅምት 19 እስከ 23/2016 ዓ.ም ምዝገባ እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

የ2ኛ ዲግሪ አመልካቾች የመጀመሪያ ዲግሪ ፤ የ3ኛ ዲግሪ አመልካቾች የመጀመሪያ እና የ2ኛ ዲግሪ ኦፊሺያል ትራንስክሪፕት በፖስታ ሳጥን ቁ. 21 ወይም በኢሜይል አድራሻዎች official@amu.edu.et / our@amu.edu.et በኩል በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ማስላክ ይጠበቅባችኋል።
የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot