ማርመድሕ ሚዲያ - Marmedh Media
4.73K subscribers
455 photos
10 videos
20 files
414 links
ገብተህ የማትወጣ ከሆነ ብቻ JOIN አድርግ! እርግጠኛ ነኝ ትወዱታላችኹ ተቀላቀሉን!
ጥቅሙን ተቀላቅላችኹ ዕዩት፥ በተለይ አጫጭር አነቃቂ ጽሑፎች ይ ማ ር ካ ሉ!
ወቅታዊ ጉዳይ አይታጣበትም... ከገባችኹ ትርፍ አላችኹ!

TIKTok
http://tiktok.com/@mekuriya19
ለሐሳብና አስተያየት
https://t.me/Proud24
Download Telegram
Forwarded from 💠ኢዮራም ፕሮሞሽን💠
💕ከዘማሪያን የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይ ፈ ል ጋ ሉ ? 🔔 💕

[┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
[┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ዘማሪ አቤል መክብብ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕ዘማሪት ሲስተር ህይወት ተፈራ💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕ዘማሪ ዲያቆን ሙሉቀን ከበደ💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ዘማሪት ፋሲካ ድንቁ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛


🌷👥 የሁሉንም ዘማሪያን መዝሙር ለማግኘት 🔔 👇
🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧
ከድሮ እናት አባቶቻችን እንማር ከአንድ መቃብር እግርጌ ያገኘሁት ፅሁፍ ነው

#የምንኖረውን አኗኗር አሁኑኑ መለወጥ አለብን እስከመቼ በዳንኪራ!

#በደጁ ያለውን ሰላም ብናስተውል እኮ አለም አትናፍቀንም ነበር

#ግድ የለም ጎበዝ ነገ ሟች መሆናችንን አንርሳ‼️

http://t.me/MekuriyaM
ዝሬ ከተማርከት ትንሽ ላካፍላችሁ ቤተሰብ😌

#እግዚአብሔር እኛን ማስተማር ከፈለገ ምንም ነገር አይገድበውም

#በምንሰርቀው፣ በምንገድለው፣ በምሰድበው፣ በንንቀው ሰው ውስጥ ተገኝቶ ያስተምረናል
#አንድ መነኩሴ ነበሩ እና እመቤታችንን በጣም ይወዷት ስለነበር ለምስጋናዋ ውስጥ "በሰላመ ቅዱስ ገብርኤል መልዓክ..."የሚለውን 50 ግዜ በቀን ይደግሙ ነበር።ከእለታት በአንዱ ቀንም መንገድ ይወጣሉ ነገር ግን ያችን ፀሎት አላደረሱም ነበር እና በመንገዳቸው ላይ ይቆማሉ የቆሙበትም ቦታ አስፈሪ እና ብዙዎች ያለቁበት በመሆኑ ከሰዎች ገለል ብለው ያላደረሷትን 50ዋን ፀሎት ማድረግ ይጀምራሉ። በመሃልም አንድ ሽፍታ መጥቶ አብረዋቸው ሲጓዙ የነበሩትን መንገደኞች በሙሉ ገድሎ ወደእርሳቸው ሲዞር አንዲት ነጭ ቀሚስ የለበሰች የወርቅ ጫማን የተጫማችና የምታበራ ሴት ፀሎታቸውን እንደ ፅጌሬዳ 1.2.3 እያለች ስትቀበል ይመለከታል ከጨረሰችም በኋላም ስታርግ ይመለከታታል ። በኋላም ላይ ሽፍታው ባየው ነገር በጣም ልቦናው በመነካቱ ንስሃ ገብቶ እድሜ ዘመኑን ሲያመሰግን ይኖራል

#ለሽፍታው እመቤታችን የተገለጠችለት እንዲማር ነው
#ብዙ የምንማርበት ነገር ስለተሰጠን እናስተውል ውዶቼ
http://t.me/MekuriyaM
http://t.me/MekuriyaM
http://t.me/MekuriyaM
https://vm.tiktok.com/ZMrp1nbWt/

ጉባኤ ዘበኵር

ነሐሴ 7 ከምሽቱ 2 ሰዓት ጀምሮ በዐውደ ወንጌል የቴሌግራም ገጽ(Live)

የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የጽንሰት በዓልንና ጾመ ፍልሰታን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ ጉባኤ

#መምህር ዲ/ን መልአኩ ወልዴ (የነገረ መለኮት ምሩቅ)
#ዘማሪ ዲ/ን ታምራት ተ/ጊዮርጊስ
#ዘማሪ ሳሙኤል አሥራት
#ዘማሪት ሠናይት ክፍሌ
#ዘማሪት ሔለን ከተማ እና ሌሎችም ጥዑም የሆኑ መዘምራንና መምህራን ይገኛሉ።
👇👇

@Awude_Wengel_Media_21
@Awude_Wengel_Media_21

t.me/MekuriyaM
t.me/MekuriyaM
Forwarded from ማርመድሕ ሚዲያ - Marmedh Media (፩ Mekuriya Murashe=M²)


❝አንዱ ፈረንጅ ነው አሉ...አንድ ጥናት ሊያጠና ወደ ኢትዮጵያ ይመጣል ጥናቱን እያጠናም ኢትዮጵያውያን ለድንግል ማርያም ያለን ፍቅር በጣም ያስገርመው ነበር፤

በየሔደበት የሀገራችን ክፍል ሁሉ ሕፃናት በጨዋታ መኻል 'የማርያም መንገድ ስጠኝ' ሲሉ፣ እናቶች ሲወልዱ 'ማርያም ማርያም' ሲሉ፣ የወላድ ጠያቂዎችም 'እንኳን ማርያም ማረችሽ' ሲሉ፣ የኔ ቢጤ ሲለምን 'በእንተ ማርያም' ሲል፣ ሰውነት ላይ ያለ ጥቁር ምልክት ሲታይ 'ማርያም የሳመችኝ' ተብሎ ሲገለጽ....ይሰማል  ያያል።

እናም 'እነዚህ ሰዎች ለማርያም ምን ያክል ፍቅር ቢኖራቸው ነው' እንዲህ የሚሉትና የሚያደርጉት ብሎ ተደነቀ።

በመጨረሻም ጥናቱን አጠቃሎ ወደ መጣበት ሲመለስ፦ "ኢትዮጵያውያን ከአካል ክፍላቸው አንዱ ቦታ ቢቆረጥና ቢደማ በደማቸው ውስጥ 'ማርያም ማርያም ማርያም' የሚል ጽሁፍ ተጽፎ ይገኛል" አለ ይባላል፡፡❞


●●●Join us on telegram
@MekuriyaM
Forwarded from Abenezer @mbrose
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
በስመ አብ በስመ ወልድ በስመ መንፈስ ቅድስ አሐዱ አምላክ አሜን ።
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏

ታላቅ መንፈሳዊ ጉባዔ

📲📲📲በዓውደ ወንጌል ሚዲያ📲📲📲

💐💐💐💐ታላላቅ ዘማርያን እና ሰባኪያን የሚገኙበት ልዩ መረዓ ግብር ይቀርባል🎁
💐💐💐💐 ሁላችሁም ትገኙ ዘንድ በልዑል እግዚአብሔር ስም እናሳስባባለን።💐💐💐💐💐

🕓🕓🕓ማታ 2 ሰዓት ይጠቡቁን🕓🕓🕓

💥💥💥ቀን 7/12/2016ዓ.ም 💥💥💥


https://t.me/Awude_wengel_media_21
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆


📲📲ሼር ሼር ሼር ሼር ሼር ሼር ሼር
📲📲
#ሰማዕቷ ፌብሮኒያ

መግቢያ፦ ሰይጣን አራት ነገሮችን ይጠላል እነሱም፦ ትህትና፣ ድንግልና እወቀትና ንጽሕና እነዚህ የምግባራት አምዶች ናቸው፤ በዚህ ዘመን ንጽሕናን ጠብቆ ማቆየት በሰነፎች ቋንቋ "ፋርነት" ሆኗል፡፡ ጠላት በቀላሉ የሚማርካቸው (የሚነጥቃቸው) ተራ ነገሮች ሆነዋል፡፡ በሚያሳዝን መልኩ በዚህ ዘመን ንጽሕናን መጠበቅ የሚታፈርበት የሚያሸማቅቅ ጉዳይ ሆኗል፡፡ በተለይ በሴት እህቶቻችን የሚስተዋል ነው፡፡ 

ድንግል በዚህ ዘመን ልብስ ክብረ ሳይሆን ግልበ-ክብረ፣ በዕለ-ክብረ ከመሆን ኀሳረ-ክብር ወደ መሆን ተለውጧል፡፡

ራስን መግዛት፦ በክርስትና ሕይወት ራስን መግዛት (መቆጣጠር) ለመንፈሳዊ ሕይወት ወሳኝ ተግባር ነው፡፡ ብዙዎች በኃጢአት ለመውደቃቸው ቃላትን በማሰማመር ካቅሜ በላይ ስለሆነ፣ ስሜቴን መቆጣጠር ስላቃተኝ፣...ወዘተ በሚሉ ቃላት ስንፍናቸውን ለመሸፋፈን፣ ሲሞክሩ እንመለከታል፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚነገረን እግዚአብሔር ራስን የመግዛት መንፈስ ነው የሰጠን፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስም በመልእክታቱ ራስን ስለመግዛት በሰፊው ጽፏል፡፡ "ራሳችሁን ስለ አለመግዛት ሰይጣን እንዳይፈታተናችሁ.." (1ቆሮ.7፥5) ብሎም ይመክረናል፡፡ በሌላም ሥፍራ "ራሳችንን በመግዛትና በጽድቅ እግዚአብሔርን በመምሰል በአሁኑ ዘመን አንድንኖር ያስተምረናል..." (ቲቶ.2፥12-13) እውቀት ራስን ከመግዛት ጋር ካልሆነ ከንቱ ነው፡፡ ለዚህም ነው፣ ብዙ ያውቃሉ የምንላቸው ሰዎች ራሳቸውን መግዛት ባለመቻላቸው ክብራቸውን፣ ጸጋቸውን፣ ቅድስናቸው አጥተዋል፡፡ ስለዚህም ነው ሐዋርያው ጴጥሮስ በመልእክቱ "በበጎነትም፣ እውቀትን፣ በእውቀትም፣ ራስን መግዛት፣ ራስን በመግዛትም መጽናትን..." (2ጴጥ.1፥6) ጨምራችሁ ያዙ የሚለን፡፡ በአሪት ዘፍጥረት ላይ ተከትቦ የምናነበው የወጣቱ ቅዱስ ዮሴፍ ራስን ስለመግዛት ዋነኛ ማሳያ ነው፡፡ በማር ይስሐቅ አባ መትርያኖስ የተባለ መነኮስ የገጠመውን ፈተናና እንዴት ራሱን በመግዛት ራሱንም ሌላውንም ሰው እንዳተረፈ ታሪኩ ከምንጩ እጠቅሳለሁ፡፡ "ከተግባሩ ወደ ቤቱ ሲመለስ ዘማት ተሰብስበው ይህ መነኩሴ ኃያል ነው የሚያስተው የለም አሉ፡፡ አንዲቱ እኔ ባስተውስ ባታስችውስ ተወራርደው መጣች ቀን የሆነ እንደሆነ አይቀበለኝም ብላ ሲመሽ ከደጅ ቆማ እጅ ጸፋች (አንኳኳች)፡፡ ወጽቶ ምንድርነሽ አላት ከሩቅ ሀገር የመጣሁ የእግዚአብሔር እንግዳ የምጸጋበት አጥቼ አለችው ያወጣ ያወርድ ጀመረ ብትገባ ፆር ይነሣብኛል አይሆንም ብላት ነግደ ኮንኩ (እንግዳ ሆኜ ብመጣ አልተቀበልኸኝም) ብሎ ይፈርድብኛል ብሎ ኪፈርድብኝ እታገሠዋለሁ እንጂ ምን አደርጋለሁ ብሎ ይዟት ገባ እሳቱን አነደደላት ተቀመጠች እሱ ጸሎቱን ያዘ ሠውራ ይዛለችና የምትቀባውን ትቀባ የምታጤሰውን ታጤስ ጀመረ እግሩን ከእሳት ጨመረው የሷን መዓዛ እስኪያጠፋው እስኪለውጠው እሷም ይህን ተመልክታ ከዚህ ሁሉ ያደረስኩ እኔ እንጂ ነኝ አባቴ አላበጀሁም ማረኝ ብላ ንስሐ ገብታለች፤ አንድም ገልጻ እንተኛ አለችው ከእሳቱ አንጥፊ አላት ይህማ እሳቱ ይፈጀን የለም አለችው፡፡ የዚህን ዓለም እሳት ካልቻልነው የወዲያኛውን እንደምን እንችለዋለን ይሆንልሽ እንደሆነ አንጥፊው አላት፡፡ ነገሩን አይታ አባቴ አላበጀሁም ማረኝ ብላ ንስሓ ገብታለች ራሷን ላጭቶ አመንኵሶ በዓቱን ለቆ ወፅቶ ሂዷል፡፡" ( ማር ይስሐቅ፣ ገጽ14 1982 ከፊል አጽንኦት የእኔ ነው) ራስን መግዛት ከላይ እንደተመለከትነው ለእኛ ብቻ ሳይሆን ለሌሎች ከኃጢአት መጠበቅ፣ መጽናት ወሳኝ ምግባር ነው፤ ፈጣሪ ይህንን እንዲሰጠን መለመን መማጸን በእጅጉ አስፈላጊ ነው፡፡

     ፌብሮኒያ ስለ ንጽሕናና ስለ ድንግልና ስትል ሞትን የመረጠች የሴት ጀግና ናት፡፡

በ749 ዓ/ም በግብጽ ላይ ስቃይ በወረደ ጊዜ በላዕላይ ግብጽ ከነገሱት የአማዊን ገዥዎች መካከል የመጨረሻው ገዥ የነበረው ማራዋን ኢቢን መሐመድ ኤክሚም የምትባለው ከተማ አጠገብ ወደሚገኘው ወደ ሴቶች ገዳም ገቡ፡፡ በገዳሙ ውስጥ ያለውን ማንኛውም ዓይነት ንብረት ከዘረፋ በኋላ ፌብሮኒያ የተባለችውን ቆንጆና ድንግላዊት መነኩሲት ሊደፍሯት ፈለጉ፡፡

.
ፌብሮኒያ ራሷን ጨካኝና ግፈኛ የሆኑት ወታደሮች ፊት ለፊት አቀረበችና ወደ በአቷ ደርሳ የምትመለስበትን ጥቂት ጊዜ ብቻ እንዲሰጧት ጠየቀቻቸው፡፡ ወደ በአቷ ከገባች በኋላ ራሷን በእግዚአብሔር እጆች ላይ በመጣል አለቀሰችና እርሱ እንዲመራትና አብሯት እንዲሆን ጠየቀችው፡፡

.
ከዚህ በኋላ ከበአቷ ወጣችና አስቀድማ በምሥጢር ጠብቃ ያቆየችውን በብልቃጥ ውስጥ የታሸገ ዘይት አሳየቻቸው፡፡ ከዚያም ማንኛውም ሰው በዚህ ብልቃጥ ውስጥ ያለውን ዘይት በሰውነቱ ላይ ቢቀባው የተቀባውን የሰውነቱን ክፍል ሰይፍ ሊቆጥረው አይችልም አለቻቸው፡፡ ይህን ለእነርሱ ለማረጋገጥም አንገቷን በዘይቱ ቀብታ ስታበቃ ከወታደሮቹ አንዱ ሰይፉን በአንገቷ ላይ እንዲቃጣ ጠየቀችው፡፡

ወታደሩ የተነገረውን ሲያደርግ ወዲያውኑ ጭንቅላቷ ከሌላው የሰውነቷ ክፍል ተከልሎ ወደቀ፡፡ በዚህ ጊዜ ወታደሮቹ የሆነውን ነገር ሲመለከቱ እጅግ ስለ ተሰቀቁ የዘረፉትን ንብረት በሙሉ እዚያው ተዉና ከገዳሙ ወጥተው ሄዱ፡፡


#መልካም_ቀን!
⚠️ በማይናወጥ መሠረት ላይ ስለቆመ ሁሌም ድንቅን ይሠራል!


የብዙዎች የሕይወት መንገድን የቀየረና የሚቀይር።
የቅድስት ቤተክርስቲያንን ክብርና ልዕልናን ጠብቆ አስተምሕሮታን የሚገልጥ።
በብዙዎች ለብዙዎች ከዕለት ዕለት በቀጥታ ሥርጭት ወንጌልን የሚመግብ ድንቅ ሚዲያ ነው።

♨️ JOIN US ON👇

Telegram
https://t.me/Awude_wengel_media_21

TikTok
http://tiktok.com/@yohansdemsis

Youtube
https://www.YouTube.com/@የዲላኦርቶዶክሳውያን

        🛑 ዐውደ ወንጌል ሚዲያ 🛑
https://t.me/MekuriyaM
Forwarded from Quality Button
🎚ጥያቄ
---------------


💠• ከስድስት ቀንም በኋላ ኢየሱስ ወደ ረጅም ተራራ ያወጣቸው ሰወች ማን ማን ናቸው ❓️
Forwarded from Quality Button
💠የንስሐ ◇የሽብሻቦ ◇ወረብ ◇የቅዱሳን  እንዲሁም የመላእክት መዝሙር የምትፈልጉ ከሆነ አሁኑኑ JOIN  በሉት  ይሄ ቻናል ምርጥ ምርጥ መዝሙሮችን በጥራትና በፍጥነት ያሳያል። 𝐉𝐨𝐢𝐧👇👇👇
Forwarded from ማርመድሕ ሚዲያ - Marmedh Media (፩◦ M² ፪◦)
ማንን ነው የሰጠኸኝ?

🫵
#ንነጽር_109

በጨነቀኝ ጊዜ አጽናኝ ይሆነኝ ዘንድ
#ማንን_ነው_የሰጠኸኝ? ልፋቴን ሳዋየው መፍትሔ እንዲሆነኝ #ማንን_ነው_የሰጠኸኝ? ብኩንነቴን ሲገባኝ ያበረታኝ ዘንድ #ማንን_ነው_የሰጠኸኝ? ምድር ስትመሽብኝ ማረፍያ ይሆነኝ ዘንድ #ማንን_ነው_የሰጠኸኝ? ብዬ ስጠይቅህ ምላሽ ይሰጠኝ ዘንድ #ማንን_ነው_የሰጠኸኝ??

"ልጄ ሆይ ምላሽ ይሆንህ ዘንድ
#መጽሐፍ_ቅዱስን፤ አጽናኝ፣ አበርታች... ይሆንህ ዘንድ #ቃሌን አልሰጠሁህምን?" የምትለኝ የምትለኝ መስሎ ታየኝና አጽናናኸኝ።

ከአንተ እና ከባለሟሎችህ ውጪ ለካ ማንም የለኝም!

ክርስቶስ ሆይ! አንተንና ባለሟሎችህን ብቻ እንድቀርብ ቀርቤም ሰው እንድሆን እርዳኝ🙏

“በተወደደ ሰዓት ሰማሁህ በመዳንም ቀን ረዳሁህ" አቤቱ ሆይ ስማኝ🙏

https://t.me/MekuriyaM
https://t.me/MekuriyaM
Forwarded from Josy Quality Button
🙋‍♀ ጥያቄ
-------------------

❖◉ ያዕቆብ በሕልሙ ከምድር እስከ ሰማይ የተዘረጋች የወርቅ መሰላል ያየበት ቦታ..?