አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና - አደገኞቹ
183K subscribers
4.94K photos
156 videos
14 files
750 links
ስሜት፣ እምነት፣ ወኔ፣ ፍቅር፣ አልሸነፍ ባይነት የሚንፀባረቅበት የታላቁ ክለብ ኢትዮጵያ ቡና ቻናል ነው። ይህ ቻናል ሰለ ውዱ ክለባችን ኢትዮጵያ ቡና 24 ሰዐት መረጃዎችን በፍጥነት ወደእናንተ ያደርሳል።

ለማንኛውም አስተያየት እና መረጃ
@UTD14
@Bunnacoffee12

መወያያ ግሩፕ ➲ @BunnaFC
Download Telegram


❗️ #የኢትዮጵያ_የወንዶች የእግር ኳስ ተጨዋቾች የዝውውር መስኮት ሐምሌ 25/2011 ዓ·ም መከፈቱ ይታወቃል። በተጨማሪም #የኢትዮጵያ_እግር_ኳስ_ፌደሬሽን የዝውውር መስኮቱ ከሐምሌ 25/2011 እስከ 2012 የኢትዮጵያ #ፕሪሚየር_ሊግ እስከሚጀምርበት ቀን እንደሚቆይ ማስታወቁ ይታወሳል።

❗️ #የኛ_ኢትዮጵያ_ቡና የ2011 ክፍተቶችን ሞልቶ በ ጥሩ ተጨዋቾች ጠንካራ ቡድን ይዞ ይመጣ ይሆን የሚለው የብዙዎቻችን ጥያቄ እና ጉጉት እንዳለ ነው።


❗️እንደ አምናው ስህተቶችን ሳይፈፅም ክለባችን በጥሩ ስኳድ ለ2012 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ይቀርባል እናም በክለባችን የተወሰኑ ልጆችን ክለቡ ያናገረ በመሆኑ እና በ ቢሮ #ፊርማቸውን ያሰፈሩ ተጨዋቾች አሉ።

ከእነሱ መካከል #የሜዲካል_ምርመራውን ጨርሶ ለ ኢትዮጵያ ቡና ሁለት ተጨዋች ዛሬ እንደፈረመ ለማወቅ ችለናል ።

⚽️ #በረከት_አማረ ይባላል #ወልዋሎ አ ይጫወት የነበረ ነው

#ስም :– በረከት አማረ
#የተወለደበት ቀን: –1999
#ክብደት: - 65KG
#ቁመት: - 1.77
#የሚሰለፍበት ቦታ : - በረኛ
#የተወለደበት ቦታ : - አዲግራት
#አሁን ያለበት ክለብ : - ኢትዮጵያ ቡና

#ከዚህ_በፊት_የተጫወተባቸው_ክለቦች

#2005 ሁመራ
#2006-2007 አማራ ውሃ ስራ (ኣውስኮድ)
#2008-2011 ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ የተጫወተ ሲሆን
ከ 2012–2013 መጨረሻ ድረስ ሁለት አመት የሚያቆየውን የውል ስምምነት ዛሬ ተፈራርሟል

❤️ #በረከት አማረ እንኳን ፍቅር ወደ ሆነው ክለባችን #ኢትዮጵያ_ቡና በሰላም መጣህ መልካም የውድድር ጊዜ እንዲገጥምህ ምኞታችን ነው ።

ሁሉም መረጃ በክለቡ ፔጅ ወይም በ #አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ እስኪፖሰት ድረስ ምንም አይነት መረጃዎች እንዳይረብሻቹ ለማለት ነው

#መልካም_የዝውውር_ግዜን_እንመኛለን

ድል ለኢትዮጵያ ቡና

👆አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ 👆
👉 @coffeefc 👈
👉 @bunnafc👈
#99 😉🧤⚽️
#በረከት_አማረ (ቤኪ)

👆አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ 👆
👉👉 @coffeefc 👈👈
👉👉 @bunnafc 👈👈
#ቡናማዎቹ #በረከት_አማረ እና #ገዛኸኝ_ደሳለኝ ለሀገራዊ ግዴታ ወደ ዋሮኮ ተጉዘዋል።
#መልካም_ዕድል_ለብሔራዊ_ቡድናችን

አራዳ በዝቶላት ሁሌም ትደምቃለች እምልልሀለሁ ሸገር ቡናማ ነች

      ኢትዮጵያ ቡና

የሰላም እንቅልፍ የምንተኛበት አዳር ይሁንልን

👆አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ👆
👉👉 @coffeefc 👈👈
👉👉 @coffeefc 👈👈
🆘 ዜና የኢትዮጵያ ቡና

📌 የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ የ2016 ዓ.ም የውድድር ዘመን  ከሲዳማ ቡና አድርጎ በኤርሚያስ ሹምበዛ ድንቅ ጎል የመጀመሪያ ጨዋታውን በአሸናፊነት መጨረሱ ይታወቃል። ቀጣይ ጨዋታውን ከድሬዳዋ ከተማ ጥቅምት 1/2016 ዓ.ም የሚያደርግ ይሆናል።

📌 መቀመጫውን አዳማ ከተማ ያደረገው የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ለተወሰኑ ቀናቶች በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ልምምዱን ሲያደርግ የነበረውን የመለማመጃ ቦታ ወደ ወንጂ ስታዲየም በመቀየር ልምምዱ በተጠናከረ መልኩ እያደረገ ይገኛል። በአዲስ አበባ ያለው የዝናብ ሁኔታ ሙሉ ለሙሉ ከቆመ መቀመጫውን በራሱ የተጫዋቾች የመኖሪያ ካንፕ በማድረግ ልምምድኑ የሚያከናውን ይሆናል።

📌 ከዚህ ጋር ተያይዞ አሰልጣኝ ኮቫዞቪች ኒኮላ በህመም እና ከብሔራዊ ቡድን ጥሪ ጋር በተያያዘ ሙሉ የቅድመ-ውድድር ዝግጅት የልምምድ ጊዜያቸው ያላከናወኑ ተጫዋቾች ሙሉ ለሙሉ ወደ ቡድኑ የሚቀላቀሉበትን ጊዜ አሳውቀዋል።

➡️ በዚህም መሰረት

📌 በተለያዩ ምክንያቶች ከቡድኑ ጋር ልምምድ ያላደረገው አማካኙ #አማኑኤል_ዮሐንስ መስከረም 29/2016 ዓ.ም ሙሉ የልምምድ ዝግጅቱን የሚያጠናቅቅ በመሆኑ ቡድኑን ይቀላቀላል ተብሎ ሲጠበቅ

📌 በተመሳሳይ #መሐመድኑር_ናስር ከሦሥት ሳምንት በኋላ ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም እንዲሁም አብዱልሐቪዝ ቶፊቅ መስከረም 27/2016 ዓ.ም  በተመሳሳይ የተያዘላቸውን የልምምድ ጊዜ እንዳጠናቀቁ ለውድድሩ ብቁ ሆነው ቡድኑን የሚቀላቀሉ ይሆናል።

📌 ከጉዳት ጋር በተያያዘ ከሲዳማ ቡና ጋር በነበረው ጨዋታ ጉዳት ያስተናገደው አንበሉ #በረከት_አማረ ከዛሬው የልምምድ ፕሮግራም ውጪ ቢሆንም ከነገ ጀምሮ ወደ ልምምድ የሚመለስ ይሆናል።

📌 በተመሳሳይ በሲቲ ካፑ ጉዳት አስተናግዶ የነበረው ተከላካዩ #ራምኬል_ጀምስ መጠነኛ ልምምድ ማድረግ ጀምሯል።

📌 በተመሳሳይ በጉዳት ከቡድኑ ተለይቶ የነበረው #ሬድዋን_ናስር ቡድኑን ተቀላቅሎ መጠነኛ ልምምድ ማድረግ ጀምሯል።



አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ
➡️  @coffeefc  💛🤎
➡️  @coffeefc  💛🤎

Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM