#ዜና_ኢትዮጵያ_ቡና
ከንግድ ባንክ ጋር በተደረገው ጨዋታ በመጀመሪያዎቹ ደቂቃዎች ላይ ጉዳት አስተናግዶ የነበረው ተከላካዩ #ራምኬል_ጀምስ ለአንድ ሳምንት ከሜዳ የሚርቅ ሲሆን
#አብዱልሐቪዝ በጆሮ ህመም፣ እንዲሁም ለወራት ከሜዳ ከራቀ በኋላ ከጉዳት መልስ ቡድኑን በተቀላቀለበት ዕለት በእግሩ ላይ የፈላ ውሃ በመደፋቱ ምክንያት ከቅድመ-ውድድር ዝግጅቱ የተገለለው አጥቂው
#መሐመድኑር ከነገ ጀምሮ ቡድኑን ይቀላቀላሉ። በተያያዘ ዜና ለረጅም ወራት ከሜዳ ተገልሎ የነበረው
#አስራት_ቶንጆ የጂም ውስጥ እንቅስቃሴ እያደረገ የነበረ ሲሆን አሁን ደግሞ የሜዳ ላይ ልምምዶችን እየሰራ ይገኛል።
ከህክምና ክፍላችን ባገኘነው መረጃ መሰረት በዚህ ወር መጨረሻ ሙሉ ለሙሉ ከቡድኑ ጋር ይቀላቀላል ተብሎ ይጠበቃል።
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ
💛🤎 @coffeefc 💛🤎
💛🤎 @coffeefc 💛🤎
ከንግድ ባንክ ጋር በተደረገው ጨዋታ በመጀመሪያዎቹ ደቂቃዎች ላይ ጉዳት አስተናግዶ የነበረው ተከላካዩ #ራምኬል_ጀምስ ለአንድ ሳምንት ከሜዳ የሚርቅ ሲሆን
#አብዱልሐቪዝ በጆሮ ህመም፣ እንዲሁም ለወራት ከሜዳ ከራቀ በኋላ ከጉዳት መልስ ቡድኑን በተቀላቀለበት ዕለት በእግሩ ላይ የፈላ ውሃ በመደፋቱ ምክንያት ከቅድመ-ውድድር ዝግጅቱ የተገለለው አጥቂው
#መሐመድኑር ከነገ ጀምሮ ቡድኑን ይቀላቀላሉ። በተያያዘ ዜና ለረጅም ወራት ከሜዳ ተገልሎ የነበረው
#አስራት_ቶንጆ የጂም ውስጥ እንቅስቃሴ እያደረገ የነበረ ሲሆን አሁን ደግሞ የሜዳ ላይ ልምምዶችን እየሰራ ይገኛል።
ከህክምና ክፍላችን ባገኘነው መረጃ መሰረት በዚህ ወር መጨረሻ ሙሉ ለሙሉ ከቡድኑ ጋር ይቀላቀላል ተብሎ ይጠበቃል።
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ
💛🤎 @coffeefc 💛🤎
💛🤎 @coffeefc 💛🤎
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM