الزواج في الإسلام /ትዳር በኢስላም
23.1K subscribers
351 photos
14 videos
7 files
905 links
﴿وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِّتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُم مَّوَدَّةً وَرَحْمَةً﴾

ለማንኛዉም አስተያየት☞☞ @Tidarbaislam_bot
ለይ ያድርሱን

ለጥያቄ ☞☞ t.me/Hayatbintkedir
Download Telegram
الزواج في الإسلام /ትዳር በኢስላም
#የቀጠለ ☀️በርካታ እህቶች ሒጃብ ከማድረጋቸው ጋር አንዳንድ ሒጃብ ካደረገች ሴት የማይጠበቁ ነገሮችን ሲያደርጉም ይስተዋላል ለምሳሌ፥መንገድ ላይ ሲሄዱና ታክሲ ውስጥ ሆነው ጮክ ብሎ ማውራት፣ መሳቅና መቀለድ፣ ያለ በቂ ምክንያት መንገድ ዳር ላይ በሚያጠራጥር መልኩ ከወንድ ጋር መቆም (ዘመድ/መሕረም እንኳ ቢሆን ይህ ተገቢ አይደለም)፣ ጅልባብ ላይ፤ ሻሽ (ሒጃብ) መጠቅለል፣ጃኬት መደረብ፣ ሲራመዱ ጅልባብን…
☀️ታክሲ/ትራንስፖርት ላይ በተወሰነ መልኩ ከወንድ ጋር መገናኘት (መቀራረብ) ሁኔታዎች የሚያስገድዱት ነገር ሊሆን ይችላል ይሁንና በተቻለሽ ያክል ከወንድ አጠገብ ላለመቀመጥ እንዲሁም ስትገቢ ከወንድ ጋር ላለመላፋት ሞክሪ።ነገር ግን! በምንም ሁኔታ ላይ ታክሲ እየጠበቅሽም ይሁን እየተጓዛሽ በሁለት ባዕድ ወንዶች መሃል አትሁኚ! (አትቁሚ/አትቀመጪ)! እጅግ በጣም የሚያሳዝነው አልፎ አልፎ ሙስሊም ሴት ከባጃጅ ሾፌር ጋር ጋቢና ቁጭ ብላ ሰውነቷን ከሰውነቱ ጋር አጣብቃ ስትሄድ ይታያል!!
فالله المستعان!
"እህት ሆይ፥ አላህን ፍሪ! ከእንዲህ ዓይነቱ ድርጊት ዲንና ኢማን ባያግድሽ ዓቅል/ህሊናሽ ሊከለክልሽ ይገባል!
💥((ሐያዕ የሌለው ኢማን የለውም))
#ይቀጥላል
            ቴሌግራማችን

╰➤ ❝
@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝
@Tidar_Be_Islam
الزواج في الإسلام /ትዳር በኢስላም
☀️ታክሲ/ትራንስፖርት ላይ በተወሰነ መልኩ ከወንድ ጋር መገናኘት (መቀራረብ) ሁኔታዎች የሚያስገድዱት ነገር ሊሆን ይችላል ይሁንና በተቻለሽ ያክል ከወንድ አጠገብ ላለመቀመጥ እንዲሁም ስትገቢ ከወንድ ጋር ላለመላፋት ሞክሪ።ነገር ግን! በምንም ሁኔታ ላይ ታክሲ እየጠበቅሽም ይሁን እየተጓዛሽ በሁለት ባዕድ ወንዶች መሃል አትሁኚ! (አትቁሚ/አትቀመጪ)! እጅግ በጣም የሚያሳዝነው አልፎ አልፎ ሙስሊም ሴት ከባጃጅ…
☀️በርካታ ወጣቶች (ሁለቱም ጾታዎች) ትዳር ሲያስቡና ጉዳዩን ሲጀምሩ ከእጮኛቸው ጋር የሚሄዱት አካሄድ በጣም ያሚያስፈራና አላህን የሚያስቆጣ የዲን አደብን የጣሰ የሚሆንበት ሁኔታ በሰፊው እየታየና እየተሰማ ነው። ለምሳሌ፥ ኒካሕ ሳይታሰር በፊት ስልክ መደዋወልና መጻጻፍን ማብዛት፣ ምሳ መገባበዝ/ አብሮ ሻይ ቡና ማለት፣ መጀመሪያ ተያይተው ጨርሰው ሳለ በተለያዩ ምክንያቶችና አጋጣሚዎች በተደጋጋሚ መተያየት ወዘተ ትልቅ ስህተትና ትዳሩ በወንጀል በመጀመሩ ምክንያትም  የወደፊት ህይወት ስኬት እንዲያጣ ሊያደርግ የሚችል ከመሆኑ አንጻር ለዲናችሁና ለራሳችሁ ህይወትም ስትሉ አካሄዳችሁን አስተካክሉ!
ይህ በእንዲህ እንዳለም እንዲህ ዓይነቱ አካሄድ ከኒካሕ በፊት የሐራም ግንኙነት ላይ እንዲወድቁ የሚያደርግ ከመሆኑም አንጻር እጅጉን ልትጠነቀቁትና የጠላታችንን የሸይጣንን በር ልትዘጋጋ ይገባናል
#የመጨረሻውን_በቀጣይ_ክፍል....
           
ቴሌግራማችን

╰➤ ❝
@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝
@Tidar_Be_Islam
📌ያጀምዐ ስንቶቻቹ ናቹ የሚለቀቁትን ፅሁፎች እያነበባቹ ያላችሁት?
እስኪ 👍👍👍 በሉማ
!
#ኒቋቤ

አዎ እንቁ ነኝ ሽልምልም በኒቋቤ ኩሩ
ጠላት ቢንገበገብ ቢቆጩብኝ ቢያሩ
ድንጋይን ፈንቀለው ጉድጓድ ቢቆፍሩ
ይመክትልኛል ዐልዩ ከቢሩ
ሰሚ ነኝ ታዛዥ ነኝ ጌታዬን አፍቃሪ
ነብዬን ተከታይ በሱናቸው ሰሪ
ይህ ነው መሠረቱ የመኖሬ አላማ
አሏህን ብቻ ማምለክ በዱንያው አውድማ
ነገ እንዳጭድበት የአኺራን ምንዳ
ፍፃሜዬ እንዳይበላሽ እንዳይሆን ነዳማ
ኒቋቤ! መማሬን አያቅብ መስራቴን አይገታ
ሀራም ከሌለበት ድብልቅ ጋጋታ
አዎ አበርካች ነኝ መልካም አስተዋፆ
ትውልዶችን መልማይ በኢስላም አንፆ
ይህን የቸረኝ አምላክ ምስጋና ተገባው
እኔስ ተደነቅኩኝ ለታላቅ ልዕልናው

👉#ቴሌግራማችን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
ኸልዋ
.....
አሁን ላይ ምንም የማይመስለን ነገር ግን ሓራም ይሆኑ.... ነገሮች እጅግ በዝተዋል።
...
ከነሱም ውስጥ አንዱ ኸልዋ( መገለል) ነው!!
√ኸልዋ (መገለል) ስንል፦ ..አንድ ወንድ ለሱ አጅነብይ የሆነችን ሴት ለብቻዋ ሲያገኛት or ...እሷ ጋር ምንም መህረም(የቅርብ ዘመድ) ሳይኖር ሲገለሉ ማለት ነው።
....
ይሄን ደግሞ ረሱል (ﷺ) ከልክለዋል። ማለትም ሓራም ነው።
رواه ابن عباس (رضي الله انه) انّه سمع النّبيّ ﷺ يخطب ،يقول [لا يَخْلُوَنَّ رَجُلٌ بِامْرَأةٌ إلَا وَمَعَها ذَو مَحْرَمٍ]
ኢብኑ ዓባስ በዘገበው ሃዲስ....
ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይህ ወሰለም) ኹጥባ ሲያደርጉ ሰማሁኝ።
ወንድ ልጅ በሴት ልጅ እንዳያገል (ብቻቸውን እንዳይሆኑ)ከሷ ጋር የቅርብ ዘመዷ ቢኖር እንጂ። ብለዋል!
እናም ወንድሞቼ ......ሳናውቅ ብዙ ሃራም ነገሮችን እየሳራን እንዳለን ልንገነዘብ ይገባል
....
ሴቶችን በሃጃ እንኳን ማግኘት ቢኖርብን ..ሸሪዓዊ አዳቦችን በጠበቀ መልኩ መሆን አለብት።
...አላህ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) ...

{(وَإذَا سَأَلْتُمُوهُنَّ مَتَاعًا فَسْأَلُوهُنَّ مِنْ وَرَآءِ حِخاب)}🌸
{ዕቃንም (ለመዋስ) በጠየቀችኃቸው ጊዜ ከመጋረጃ ጀርባ ሆናችሁ ጠይቋቸው።} ሱረቱል አህዛብ: 53
በማለት ገልፆልናል።
....ቁርኣንን አንባቢ ብቻ ሳንሆን ተገንዛቢ( በቁርኣን ሰሪዎች ልንሆን ይገባል)

👉#ቴሌግራማችን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
📌እህቶች ግን ሚድያ ላይ ለምንድነው የምትወጡት???

የተገላለጠችዋን ሲመክሩ ጭራሽ ሙተነቂቦችም መውጣት ጀመሩ።ኒቋቧን ለብሳ ወጥታ ቁርኣን ትቀራለች፣ኪታቦችን ታስቀራለች፣የኒቋብ style ታሳያለች አረ ስንቱን ወል ዒያዙ ቢላህ!   አስለን የመሰተር አላማው ምንድነው??!  ከሙተበሪጃዋ በምን ተለየሽ አንቺም ወጥተሽ ያዙኝ ልቀቁኝ ካልሽ???  ለምን ዲናችንን እናሰድባለን???
ለሙሃዶራህ 👈 ነውኮ ካልሽ አንቺ አታስፈልጊም ሚድያ ላይ ወጥተሽ ለማስተማር   ጀግና የሱናህ ወንድሞች አሉን እነሱ ይበቃሉ።       ማስተማርና ማቅራት ከፈለግሽ እህቶችሽን ብቻ ወንዶች የማያዩሽን ቦታና ጊዜ መርጠሽ አስተምሪ።  ሚድያ ላይ በምንም መልኩ መውጣትሽ አያስፈልግም።  
አሁን አሁን ላይ ሙተነቂቦች በጣም እየበዙ ነው ሚድያ ላይ መውጣት።
    ወንዶች ፊት የተለያዩ የሚስቡ ድርጊቶችን ወጥታ ታሳያለች።
ቆይ ወንዶች የተሸፈነችዋም ሴት ጭምር እንደምትፈትናቸው አታውቂምን???????
ከሙተበሪጃዋ ባላነሰ መልኩ ሙተነቂቧም የምትፈትነው እንዳለ ዘነጋሽው????
የመሸፈንሽ አላማ ምንድነው??????  አይደለም ቪድዮሽን ድምፅሽ ራሱ አያስፈልግም በምንም በቃ አንቺ ተሰተሪ የውጩንም የውስጡንም ኒቋብ/ሂጃብ ተላበሺ።
ሀያዕ ሊኖረን ይገባል    ሀያዕ ከሌለን እመኚኝ አንከበርም። ሀያኣችን ነው ከፍ ዝቅ የሚያደርገን።
         አሁንም የምልሽ፦ለማስቀራትና ለማስተማር በሚል ሰበብ ሚድያ ላይ ወጥተሽ ወንዶች ፊት አታውሪ። አያስፈልግም።   ከቻልሽ በፅሁፍ ካልቻልሽ ሁሉን መተው።        እህቶችሽን ብቻ አቅሪ።    ብዙ የሱና አንበሶች አሉ እነሱ ይሸፍናሉ ቀሪውን።
ንግግር አላብዛ  እናም እህቴ እስካሁን ለፖሰትሽው ተፀፅተሽ ቪድዮሽን አጥፊ ለሚቀጥለው ደግሞ ላለ መስራት ለረቡና ቃል ግቢለት!
ሀያዕ 👈ከኢማን ነው።  ኒቋብ ከሀያዕ ጋር ነው የሚሄደው።
ወሏሁ አዕለም

#ሼር_አድርጉልኝ_ለሁሉም_ይድረስ

👉#ቴሌግራማችን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
🕓 ሸይኽ ኢብን ባዝ - አላህ ይዘንላ ቸውና - ጊዜን አስመልክቶ እንዲህ ይላሉ፦

" ‼️ጊዜ ማለት ህይወት ነው፤ ጊዜውን ያባከነ ሰው ህይወቱን አባክኗል ፤ ህይወቱን ያባከነ ደግሞ ይፀፀታል ፤ መፀፀት ደግሞ አይጠቅመውም። "

📚 (መጅሙዓል ፈታዋ ኢብን ባዝ ፥ 16/261)

            ቴሌግራማችን

╰➤ ❝
@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝
@Tidar_Be_Islam
"ማነው  ያለው?! "

☀️ባልና ሚስት በተለያዩ ምክኒያቶች ለተወሰነም ይሁን ላልተወሰነ ጊዜ ተራርቀው ቢኖሩ በዚህ ብቻ ጋብቻቸው አይፈርስም (ኒካሑ አይወርድም)

💥ሐቁ ይህ ሆኖ ሳለ ግን ብዙ ሰዎች፦"ባልና ሚስት ከ6 ወይም ከ 4 ወር በላይ ተለያይተው ከቆዩ ኒካሑ ይወርዳል" ሲሉ ይሰማል
👉 ይህ አባባል ከቁርኣንም ይሁን ከሐዲሥ እንዲሁም ከዑለማዎች ንግግር -ምንም ዓይነት መሰረትና ማስረጃ የሌለው
ተራ ወሬ ነው

📌ባል በአንደበቱ ወይም በፊርማው በተደገፈ ፅሁፉ ኒካሕ አውርጃለሁ እስካላለ ድረስ ወይም ሚስት ባሌ ለረጅም ጊዜ ከኔ በመራቁ ምክኒያት ሐቄን አልጠበቀም :-በማለት ሸሪዓ ፍርድ ቤት ቃዲ ጋር ሔዳ አመልክታ ሁኔታውን አጣርቶ ኒካሑን ቃዲ እስካላወረደው ድረስ ለ60ና ለ70 ዓመታትም  ኧረ እስከ ህይዎታቸው ፍፃሜም ድረስ ተራርቀው ቢኖሩ በመራራቃቸውብቻ
ኒካሑአይወርድም
💥 ይህ በእንዲህ እንዳለ፥ ባል ሚስቱን ቢበዛ ከ6 ወራት በላይ ያለ ፈቃዷ ተለይቷት ርቋት ሊኖር አይገባም

   ይህንንም ማድረጉ ከሚስት ሐቆች መሐል አንዱ ሊባል የሚችልን ነገር ትቷል ቢባል እንጂ በዚህ ብቻ ኒካሑ አይወርድም
  ☀️ችግርና የተለያዩ
ምክኒያቶች ያለያያቸው ባልና ሚስቶችን አላህበሰላምና በፍቅር ያገናኛቸው
☀️ያለ እውቀት ለሚናገሩም አደብ ይስጣቸው
ቴሌግራማችን

╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
☀️ከኒካሕ ጋርየተያያዙ
ሁለት  2 ትልልቅ
   ስህተቶች

💥1/ከተወሰነ ጊዜ በኋላ እንፋታለን ብሎ ተስማምቶ ወይም ወንዱ በውስጡ ይህን አስቦና ወስኖ መጋባት ትልቅ ስህተትና በዲናችን ትልቅ ቦታ ያለውን የጋብቻን ውል መጫወቻ ማድረግ ነው እንዲሁም የሴትን ክብር መንካትና ለራስና ለቤተ-ሰብ የማይወዱትን ሌሎች ላይ መፈጸም ነው!
በዚህ መልኩ የታሰረ ኒካሕ ሙሉና ትክክልም አይሆንም!

💥2/በሶስት በመፋታታቸው ምክንያት ሴቷ በቁም ነገርና በአግባቡ ሌላ ወንድ አግብታ ሳይሳካላት ቀርቶ እስካልተፋታች ድረስ ከቀድሞ ባሏ ጋር ዳግም በአዲስ ኒካሕም ይሁን ረጀዕቱ በማለት መጋባት ያልቻሉ የቀድሞ ጥንዶች ከሸሪዓው ህግ ለማምለጥና ዳግም ለመጋባት በሚል ትዳሩን በቋሚነት የማይፈልግ ወንድ ለጊዜው አግብቶ እንዲፈታት የሚያመቻቹ ሰዎች አሉ! ይህን ሴቷም ታመቻች ወንዱ ድርጊቱ የአላህን እርግማን እንደሚያስከትል ነቢዩ صلى الله عليه وسلم
እንዲህ ሲሉ ገልጸዋል
(لعن الله المحلل والمحلل له)
"በሶስት በመፈታቱ ምክንያት ሌላ ትዳር በአግባቡ መስርታ ከሁለተኛው ባሏ በበቂ ምክንያት ያልተለየችና በዚህም የቀድሞ ባሏ ላይ ሐራም የሆነችን ሴት ለቀድሞ ባሏ ሐላል ለማድረግ ብሎ የሚያገባን ወንድና ይህንንም የሚያመቻቸውን የቀድሞ ባሏን አላህ ይርገመው!/ አላህ ረግሞታል ብለዋል"
  ሙስሊሞች ሆይ አላህን ፍሩ ዲናችሁን እወቁ ባወቃችሁትም ስሩ! ላዱኒያ ደስታ ብላችሁ አኼራችሁን አታበላሹ!

#ቴሌግራማችን

╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
الزواج في الإسلام /ትዳር በኢስላም
Video
ألسلام عليكم ورحمة الله وبركاته إخواني وأخواتي في كل بلاد العالم أهلان وسهلان فيكم وأنا أخوكم إسم محمد ربيع من إثيوبيا من ألفين إحدا عشر وحتى الآن في البيت بمرض الله يحفظكم ومن كل مرض ومن كل إبتلاء يارب العالمين وساكن في بيت العجار وعنده ثلاث أولاد ماعند شيء لأولاد في يدي إلا ربالعالمين أرجو مصعاد ألمؤمن أخوالمؤمن من فرج عن مؤمن كربة من كرب الدنيا نفس الله له كربة من كرب يوم القيامة رقم الحساب البنك تجااري ألإثيوبيا ١٠٠٠١٨٥٢٠٢٧٤٨ رقم جوال ٠٩٣٦٩٧٩٨٣٥ إسم محمد ربيع

አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ
ወበረካቱሁ ውድ ወንድሞቼና ውድ እህቶቼ እንዴትነችሁ ደህናነችሁ ሰላምነችሁ የአላህ ሰላምና ረድኤት በረከት እዝነት አይለያቹሁ እኔ ወንድማቹሁ መሀመድ ረቢኢ ነኝ ከኢትዮጵያ አዛኙ አላህ ከኩፉ ቀደር ይጠብቃችሁ በሙሉ አፊያ ያረበል አለሚን በጤና ችግር ምክንያት ቤት እንደለሁኝ አብዘኛ ወንድሞቼ እህቶቼ የውቋሉ ባላቸው ነገሪና በዱዓቸው ከጎኔ ያልተለዩኚ አጅሩን አዛኙ አላህ በእዝነቱ በዲን በዱንያ ይክፈላቸው ያረበል አለሚን

የልጆቼን ህይወት ለመታደግ ተባበሩኝ በአላህ ቀደር ቤት ለመሆንና የወንድሞቼን የእህቶችን እጂ ለማየት ተገደድኩኝ አዛኙ አላህ ከኩፉ ቀደር በእዝነቱ ይጠብቋቹሁ የሰው እጂ የሚያሰይ ነገር አያምጧባቹሁ ያረበል አለሚን

የአካዉንት ቁጡር 1000185202748 ነው ስልክ ቁጥር 0936979835 ስም መሀመድ ረቢኢ ነኝ ከኢትዮጵያ ሀፈዘኩም አሏሁ ወምንኩሊ በላእ ያረበል አለሚን

#ሼር_በማድረግም_ተባበሩን

@Tidar_Be_Islam
@Tidar_Be_Islam
💥ፈሳድ በበዛበት ዘመን ጌታቸውን ፈርተው ከዘፈን፣ነሺዳ ርቀው አሏህ ረሱል የሚወዱትን አይነት ሱናን ተከትለው ትዳር በሚመሰርቱ እንቁ ወንድምና እህቶቻችን ላይ የአሏህ ሰላምና በረከት ይስፈን።    እኛንም ይህንን አይነት ተውፊቅ ይግጠመን!
#ቴሌግራማችን

╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
ወንድሜ ጥሩ ትዳር ትፈልጋለህ??

☞ ከፈለክ ኢማም አህመድ ኢብን ሀንበል (አላህ ይዘንላቸው) ልጃቸው
ሲያገባ የለገሱት ምክር ለኔ ብለህ ስማ
☞ ልጄ ሆይ እነዚህን አስር ነገሮች ለባለቤትህ መፈጸም ካልቻልክ
በትዳር
ህይወትህ ደስተኛ መሆን ስለማትችል ምክሬን ጠበቅ አድርገህ
ለመያዝ
ሞክር
“1-☞ ሴት ልጅ ምቾትን ስለምትፈልግ ያለህን ነገር ሳትሰስት
አጋራት
2- ሴት ፍቅርህን እንድትገልጽላት ትሻለች። (ባገኘከው
አጋጣሚ) ፍቅርህን
ከመግለጽ ወደኋላ አትበል
3- ☞ሴቶች ግትር ወንዶችን ይጠላሉ። ደካማ ወንዶችን ደግሞ
ይንቃሉ አንተ
ጥንካሬ በሚያስፈልግበት ቦታ ጠንካራ ሌላ ጊዜ ደግሞ ገር
ለመሆን
ሞክር።
4- ☞ሴቶችን መልካም ንግግር፡ ውብ ገጽታ፡ ንጹህ ልብሶችና
ጥሩ መአዛ
ስለሚማርካቸው ሁሌም እነዚህ ነገሮች እንዲኖሩህ ጥረት
አድርግ
5- ☞ለሴት ቤቷ የቤተ መንግስት ያህል ክብር የምትሰጠው
ስፍራ
ነው። ቤቷ
ስትሆን ዙፋኗ ላይ በክብር የተቀመጠች ንግስት ያህል ክብር
ይሰማታል።
በምንም ተአምር ይህን ቤተ መንግስቷን የሚያፈርስባትን ነገር
እንዳትፈጽም።
ከንግስና ዙፋኗ ላይ ልታወርዳትም አትሞክር። ይህን ካደረክ
ንግስናዋን
እንደመቃወም ይቆጠራል። ለንጉስ ንግስናውን ከመቀናቀን
የበለጠ ትልቅ
ወንጀል የለምና ጥንቃቄ አድርግ።
6-☞ ሴት የቱን ያህል ብትወድህም ቤተሰቧን ማጣት
አትፈልግም። አንተን
ከቤተሰቦቿ በላይ እንድትወድህ ለማድረግ አትጣር። ይህን
ማድረግ ፍጻሜው
የማያምር ጠላትነትን ሊያመጣብህ ይችላል።
7- ☞ሴት ከጎንህ (ጠማማ አጥንት) መፈጠሯን አትዘንጋ። ይህ
አፈጣጠሯ
የውበቷ ሚስጥር መሆኑን እወቅ። ትንሽ ስህተት ባየህ ቁጥር
አቃናታለሁ
እያልክ እንዳትሰብራት ተጠንቀቅ። ስብራቷ ፍቺ ነው። ላቃናት
ከሞከርኩ
ትሰበራለች በማለትም የባሰ እንድትጠም መንገድ
አትክፈትላት። መካከለኛ
ሰው ሁንላት።
8-☞ ሴት አንዳንዴ የዋልክላትን ውለታ ልትዘነጋ ትችላለች።
(ስትናደድ)
ያደረክላትን ነገርም ልትክድ ትችል ይሆናል። ነገር ግን እንዲህ
አደረገች
በማለት ብቻ እንዳትጠላት። ይህን ባህሪዋን ባትወድላት
ሌሎች
የሚስቡህ
ብዙ ባህሪዎች እንዳሏት አትዘንጋ።
9- ሴት አካላዊ ድካምና ስነልቦናዊ ጫና ሊያርፍባት ይችላል።
በዚህን
ወቅት አላህ (ሱብሀነሁ ወተአላ) የግዴታ አምልኮዎችን
(ሰላትና
ጾም )
ሳይቀር ውድቅ አድርጎላታል። በዚህን ጊዜ እዘንላት። ትእዛዝ
አታብዛባት።
10- ሴት አንተ ዘንድ ያለች (የፍቅር) ምርኮኛህ መሆኗን
አትዘንጋ።
ምርኮኛህን በጥሩ ሁኔታ ያዛት፡ እዘንላት፡ በድክመቷ
(የምትፈጽመውን
ስህተት) እለፋት። ምርጥ የሂዎት አጋርህ ትሆናለች።”

ወንድሜ ደግመህ አንብበው!!👆👆

            ቴሌግራማችን

╰➤ ❝
@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝
@Tidar_Be_Islam
💥እህቴ
ልጅ ከመከሸከምሽ በፊት እውቀትን ተሸከሚ!
@almutehabin
☀️ሱብሃነሏህ አንዷ ምን አለች፦
👇👇👇👇👇
"ያረብ እወደዋለሁ ይሄን ታውቃለህ ሌሎች ሴቶች ሲያዩት ዝንጀሮ ይመስል ዘንድ አንተው እርዳኝ።"
@almutehabin
☀️ፈገግ በሉ ፈገግታ ሱና ነው

በአንድ ሰአት ውስጥ 5 ሴቶችን የፈታው ሰውዬ ታሪክ

አስመዒ እንዲህ አሉ፦ አንድ ቀን ለሀሩን አል-ረሺድ እንዲህ አልኩት 👉 አንተ የምዕመናን አሚር ሆይ ! በአንድ ሰአት አምስት ሴት የፈታውን ሰውዬ ታሪክ ሰምተሀልን ? አልኩት

ከዚያም ሀሩን እንዲህ አለኝ፦ እንዴ ! አንድ ሰው ማግባት የሚፈቀድለት ከአራት ሚስት ብቻ ነው ታዳ እንዴት ብሎ ነው አምስት ሴት ሊፈታ የሚችለው ? አለኝ

ከዚያም እንዲህ አልኩት፦ ታሪኩን ልንገርህ ስማኝማ 👉 የሆነ ሰውዬ አራት ሚስቶች ነበሩት በአንድ ላይ አንድ ቤት ውስጥ ነበርና የሚያኖራቸው ከእለታት አንድ ቀን ልክ ቤት ሲገባ አራቶቹም ቀውጢ ጭቅጭቅ ሲጨቃጨቁ ያገኛቸዋል ፥

ሰውዬው ባህሪው አስቸጋሪ ነበርና ፥ እንዲህ አላቸው 👉 ቆይ እኔምለው እናንተ ግን እስከመቼ ነው ሁሌ እንዲህ እየተጨቃጨቃችሁ የምትኖሩት ?!!

ከመሃላቸው አንደኛዋን - እንደውም ሁልጊዜ ጭቅጭቅ የሚነሳው ባንቺ ሰበብ ነውና ካሁኗ ሰአት ጀምሮ ተፈተሻል አላት ፥

ከዚያ ሌላኛዋ ሚስቱ - እንዴ ምነው ለፍች ፈጠንክባትሳ ረጋ አትልምንዴ ምናለ በሌላ ነገር ብትቀጣት ? ስትለው 

ዝምበይ አንቺም ለራስሽ ተፈተሻል አላት ፥

ከዚያ ሶስተኛዋ ፡ አላህ ይምራህ ቆይ ግን ምን አይነት ሰው ነህ ወላሂ ሁለቱም ለአንተ ደግና መልካም ነበሩ ምነው ረጋ አትልም ነበር ? አለችው

አንቺ ራሱ የነሱን ውሌታ የምትቆጥሪ ተፈተሻል አላት ፥

ከዚያ አራተኛዋ 👉 በጣም ረጋ ሰከን ያለች ነበረች እንዲህ አለችው - ትገርማለህ ቆይ ግን ሚስቶችህን ከፍች ውጭ በሌላ ነገር መቅጣት አትችልም ነበርን ?! አለችው

አንቺ ራሱ ተፈተሻል አላት ፥

ይህ ሁሉ ሲካሄድ አንዲት ጎረቤቱ ስታይና ስትሰማ ነበርና "ጭንቅላቷን ብቅ አድርጋ - ወላሂ እንዳንተ ደካማ ሰው አይቼ አላውቅም ሚስቶችህን ከፍች በሌላ ነገር ረደብ ማስያዝ መቅጣት አቅቶህ ነው ሁላቸውንም በአንድ ሰአት የፈታሀቸው አጂጂጂብ አለችው ፥

አንቺ ራሱ በማያገባሽ ጥልቅ የምትይ ጥልቅ ስለሆንሽ ባልሽ ከፈቀደ ተፈተሻል አላት ፥

የሴትዮዋ ባል ቤቱ ውስጥ ሁኖ እየሰማ ነበርና ድምፁን ከፍ አድርጎ "ፈቅጃለሁ ፈቅጃለሁ አለ" አጂጂጂጂብ

📚 المستطرف في كل فن مستظرف لشهاب الدين الأبشيهي (495)ء
#Join_Share
👇👇👇👇👇
@almutehabin
@almutehabin