ቴዎ ፍሎስ theophilus
219 subscribers
144 photos
7 files
7 links
" ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን::
(ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2:5)
በዚህ ቻናል የተለያዩ ትምህርቶችና፡ ስብከቶች እንዲሁም ፡ስነ መለኮታዊ ይዘት ያላቸዉ አስተምሮቶች ይቀርበታል። በተጨማሪም ቅዱሳን በinbox ለሚጠይቁት ጥያቄ መልስን የሚያገኙበት መንፈሳዊ ቻናል ነዉ።


መንፈሳዊ ጥያቄን ለመጠየቅ inbox @tsedeM
Download Telegram
ርዕስ sexual purity part 1
ስለ #pornography እና #masturbation የተደረገ ዉይይት
በዉይይቱ ከተነሱ ሀሳቦች
1 pornography ማለት ምን ማለት ነዉ?
2 አንድ ሰዉ ወደ እዚህ ልምምድ እንዴት ሊገባ ይችላል
3 ከዚህ ክፉ ልምምድ ለመዉጣት መፍትሄዉስ ምንድነዉ?

ይህንን መልእክት ለብዙዎች እንድታጋሩ በጌታ ፍቅር እለምናችኋለሁ

#ከፀደቀ እና #ዘካሪያስ
ወንድማዊ ምክሬ ነዉ
አንዳንድ ክርስቲያኖች ለምንድነዉ ወደ ቤተክርስቲያን የማትሄዱት ሲባሉ እዚህ #ቸርች እንዲህ ችግር ስላለበት :እዚያ ደግሞ እንደዚያ እያሉ ቸርች የማይሄዱበትን ምክንያት ይዘረዝራሉ
አንተም ከእነዚህ ወገን ነህ? #church ለመሄድ ፍፁም የሆነች ቤተክርስቲያንን እየፈለክ ነዉ? ብዙም አትልፍ እንከን የሌለባትና #ፍፁም የሆነችን #ቤተክርስቲያን አታገኝም።ፍፁም የሆነች #church ብታገኝም እንኳን ወደ እዛ #church እንዳትሄድ አንተ #ፍፁም ስላልሆንክ የእነርሱን ፍፁምነታቸዉን እንዳታሳጣቸዉ። በአጭሩ ምን ልልህ መሰለህ ፍፁም የሆነን ነገር የትም #አታገኝም። ስለዚህ ነገሮች ፍፁም እንዲሆኑልክ አትጠብቅ። ይልቁንስ ህብረት ልታደርግ ያሰብክበት ወይም እያደረክ ያለበት #church መፅሐፍ ቅዱሳዊና ጤናማ አስተምሮን እንደሚከተሉ እርግጠኛ ሁን።ይህንን የሚከተሉ ከሆነ በዛን ካሉ ቅዱሳን ጋር ህብረት አድርግ።


#ከፀደቀ #መንፈሰ
አንድ ጋዜጠኛ ካትሪን ኩልማንን መቼ መቼ ነዉ የምትፀልይዉ  ብሎ ጥያቄ ጠየቃት ካትሪን  ኩልማንም  አሁን ራሱ ከፀሎት ነዉ ያቋረጥከኝ ብላ ለጋዜጠኛዉ  መለሰችለት

ዘወትር በመንፈስ ፀልዩ ኤፌ 6:18

#ከፀደቀ
ወንድማዊ ምክሬ ነዉ

ድካምህን አዉቆ ደካማ ብሎ ለሚያልፍህና ድካምህን ለሌላ ሰዉ ለሚያወራ ሰዉ በፍፁም ድካምህን አትግለፅለነት ደግሞም አትንገረዉ። ይልቁንስ ድካምህን ነግረኸዉ ከድካምህ እንድትወጣ መፍትሄን ለሚሰጥህና ሚስጥረኛ ለሆነ ሰዉ ብቻ ተናገር።

#ከፀደቀ #መንፈሰ
ቴዎ ፍሎስ theophilus
Audio
ድንቅ ዝማሬ ነዉ የግጥም ጥልቁና መረዳቱ ድንቅ ነዉ ተረጋግታችሁ በፅሞና አድምጡት( ዘማሪ ጎልቋላ ሰዉ)
ርዕስ #ተፈጥሮን #ሳይ ክፍል 1

የሚማር ካለ ተፈጥሮ ስለ ፈጣሪ ለማስተማር ዘወትር የተዘጋጀ ድንቅ መምህር ነዉ

#ከፀደቀ #መንፈሰ
#ምህረት የተበዳይ ፍቃድ እንጂ የበዳይ #መብት አይደለም
ርዕሰ #ቃልህን #እወደዋለሁ ክፍል 1

ድንቅ ትምህርት
#ከፀደቀ #መንፈሰ
ርዕስ  sexual purity part 2

ስለ  #ግብረ #ሰዶማዊነት

ለብዙዎች እንዲደርስ share ያድርጉ

#ከፀደቀ #መንፈሰ
ርዕስ #ብድራትን #መመልከት ክፍል1

ብድራታችንን መመልከታችን ለዉሳኔ የሚሰጠን አቅም

#ከፀደቀ #መንፈሰ
ርዕስ #ብድራትን #መመልከት ክፍል 2

የሙሴ ብድራት

#ከፀደቀ #መንፈሰ
#ብድራትን #መመልከት ክፍል 3

ብድራታችን የሚሰጠን ተስፍ

#ከፀደቀ #መንፈሰ
#ቃልህን #እወደዋለሁ ክፍል 2

የመፅሐፍ ቅዱስ አፃፃፍና አተረጓጎም

#ከፀደቀ #መንፈሰ
ፍቅሩ ማርኮኛል
ምህረቱ ያዘምረኛል
በዚህ የቴሌግራም ቻናል በሚለቀቁ ትምህርቶች ምን ያህል እንደተጠቀማችሁ በ voice inbox ላኩልኝ 👉 @tsedeM
" ባለጠጎች ደኸዩ፥ ተራቡም፥ እግዚአብሔርን የሚፈልጉትን ግን ከመልካም ነገር ሁሉ አይጐድሉም።"
(መዝሙረ ዳዊት 34:10)