Tsegaye R Ararssa
16.2K subscribers
1.68K photos
249 videos
164 files
2.51K links
TA
Download Telegram
The US’s Ethiopia policy that’s still operating from a pre-cold war era script, the policy that fails to see beyond the State (or the government of the day) is part of the problem.

The search for clients in the region over several decades has only made matters worse and consistently produced strategically unreliable “friends” who wreaked havoc in the Horn and caused unspeakable human suffering such as genocide&ethnic cleansing.

The State Department’s insistence on Ethiopia’s image of HSelassie’s era plays politics only into the hands of the very people who have caused—and are still at the Center of—the current predicament. The peoples of Ethiopia and the horn are tired of an Amhara-centred US State Department. (As far as Ethiopia is concerned, that many consider the American State Department as an Amhara State Department is not surprising.)


#The_US_is_being_a_problem!
#Abiy_Isayas_are_US_making.
UN CHREE's mandate ended? History will remember this UNSC as complicit to the genocide committed by #Abiy &co. In deed, "int'l law is neither virtuous nor weak,"as S. Pahuja says. It's deeply complicit in all the atrocities in the world. 

UN-mandated investigation into atrocities in Ethiopia to end | CNN
https://www.cnn.com/2023/10/05/africa/un-ethiopia-investigation-lapses-intl/index.html
ለጦርነት ሰበብ ለመፈለግ ሲባል ውሸት መፈብረክ የብልጥግና ልማዷ ነው።("ሰሜን ዕዝ ተመታ፣ ወልቃይት በጉልበት ተወሰደ፣ WBO ሴቶችን ጠለፈ፣ ሕግ አፈረሰ" ወዘተን ልብ ይሏል። ይሄንን ውሸቷን እመኑና አሳምኑ--ወደ ጥፋት ጦርነት እንድንገባ ብላ መሯሯጧን ግን በጽኑ እንቃወማለን፣ እንሞግታለን።

#PP_is_a_liar! #Abiy_is_a_liar!
#Not_in_my_name!
Discussion has began betwee OLA and #Abiy's regime.The US seems to be more committed to help settle the dispute.Issues such as Referendum for Oromos SD,Inclusive Provisional Govt,finfinne Regime's departure from Oromia,Tansitional justice &accountabilty will be prominent will. #Frames_of_Negotiations
As long as #Abiy is in power in Finfinnee, there cannot be peace elsewhere in Oromia and beyond. Negotiating towards a regional transitional arrangement (of powersharing) only in Oromia will not solve the problem. This is a ploy intended merely to absorb WBO/ABO into the system. Averitable recipe for #WBO disorientation and/or dissolution.
#Eeggachaa!
Several children were killed and many more injured on Thursday when #Abiy's drone targetted a school in Cawwaaqaa (ጨዋቃ), Wallaggaa.
#Abiy’s Transitional Justice Commission is designed to preempt transition and to suppress justice (and accountability thereof).
#No_TJ_without_Transition
@SecBlinken @USAmbUN @MikeHammerUSA @USAIDEthiopia @POTUS @AlboMP @NorwayEthiopia
Eeyyen, #Abiy fi sirni bulchiinsa isaa faashistii dha. Deeggartoonni isaatis kan deeggaraa jiran warra hojii fi yakka "motummaa" faashistii irraa bu'aa argatanii dha. Walumaan itti gaafatamu. #Abiyyin_badii_irraa_hin_oolchinu!
----

አዎ፣ #አብይም ሆነ ብልጥግና ያደራጀው የአስተዳደር ሥርዓት፣ ፋሽስት ነው። ደጋፊዎቹም እየደገፉ ያሉት፣ የአብይንና የእርሱን ፋሽስታዊ "መንግሥት" ሥራና የወንጀል ተግባር ጭምር ነው--በዚህ አትራፊዎች ናቸውና።
#አብያችሁን_በሰላም_ድርድር_ሥም_አናስጥለውም_አንከላከልለትም! #ብልጥግና_ኦሕዴድ_ብሎ_ወንድም_የለንም!
-----

Yes, #AbiyAhmed is a fascist. So is his Prosperity Party. So is the "Government" he presides over. Anyone supporting him is supporting his fascism and implicating themselves in his crimes (genocide, war crimes, crimes against humanity, sexual violence, torture, and countless others). Everyone supporting him do so because they are profiting from his genocidal wars and other crimes.
#Yes_Abiy_is_a_fascist! #His_supporters_too! #No_we_will_not_save_fascists!
With #KMN again: Among other things, on:
1) the President’s most recent Speech;
2) the “Day of Nations-Nationalities”;
3) #Abiy’s new, UAE-funded Mercenary Company for the Horn;
4) #Abiy’s latest speech on the army; and
5) the on going war in Oromia and Amhara.

https://youtu.be/kSJY71aGq_0?si=JhET9-R7v-W8H-hA
Forwarded from Tsegaye R Ararssa
With #KMN again: Among other things, on:
1) the President’s most recent Speech;
2) the “Day of Nations-Nationalities”;
3) #Abiy’s new, UAE-funded Mercenary Company for the Horn;
4) #Abiy’s latest speech on the army; and
5) the on going war in Oromia and Amhara.

https://youtu.be/kSJY71aGq_0?si=JhET9-R7v-W8H-hA
አብይን እየደገፉ ምኒልክን መቃወም: ምኒልክን እየደገፉ አብይን መቃወም አይቻልም::
------------
የኢትዮጵያ ግፉኣን ሕዝቦች: ምኒልክንና የዘረጋውን የግፍና የባርነት ሥርዓትሲቃወሙ የኖሩትና አሁንም ወደፊትም በፅናት የሚቃወሙት: የአብይን ዘር-አጥፊ ፋሽስት ሥርዓት ስለሚመስል: አሠራሩም በተመሳሳይ ተጠየቅ (similar or the same logic) ስለሚመራ ነው::

"የምኒልክ ሥርዓት ክፋት አልነበረውም" ብለው ለዘመናት ሲያሰየጠኑን (demonize ሲያደርጉን) የነበሩ 'ጦብያውያን' :ዛሬ እንዴት ብለው--በምን ዓይነት ተጠየቅ--የአብይን አገዛዝ ክፉ ነው ለማለት ይደፍራሉ?

"አብይ-ነብይ: አብይ-ወልይ: አብይ-የኣባ-ገዳ ልጅ: አብይ-ሙሴ: ምናምን" ሲሉን የነበሩ "ባለጊዜዎች"ስ ዛሬ እንዴት ብለው--በየትኛው ተጠየቅ--ምኒልክን ሊቃወሙ ይቻላቸዋል?

በመሆኑም:

አብይን መቃወም ያለብን በመርህ ከሆነ: አብይ ለሥልጣኑ ማዝለቂያ ይሆነኛል ብሎ በጥራዝ-ነጠቅነት ሚያነሳሳውንና ሚያጀግነውን ምኒልካዊነትና የኢምፓየር ፖለቲካን በአጠቃላይ ሙሉ በሙሉ መቃወም ይገባናል::

አብይ የፈፀመውን የግፍ ክምር ኮንነንና አፍርሰን: ዛሬ የተሻለ ፍትሓዊ ሥርዓት ለመገንባት የምንናፍቅ ከሆነ: የድሮውን አብይም (ማለትም ምኒልክንም): የዛሬውን አብይም (ማለትም አብይ አህመድ አሊንም) መቃወምና ከሥረ-መሠረታቸው መንቀል (በምድሪቱ ላይ ደግመው እንዳይከሰቱ ማድረግ) ያስፈልጋል::

ይሄን ካላደረግንና "የእነንትና ግፈኛ ከእኛው ግፈኛ ይከፋል: ወይም የእኛ ግፈኛ ከእነንትና ግፈኛ የተሻለ ርህራሄ አለው" እየተባባልን መንጫጫት ከቀጠልን: ከዚህ አብያዊ/ምኒልካዊ የቀውስ ኡደት መውጣት አይቻለንም::

የአብይ ጦርነታዊ አገዛዝ አንተንም እንደ ብዙሃኑ ግፉኣን ሕዝቦች አስመርሮሃል? እንግዲያው የእነሱ የዘመናት ብሶት ምን እንደሚመስል በጥቂቱ ሊገባህ ጀምሮአልና "እንኳን ደህና መጣህ( welcome aboard)” ልትባል ይገባሃል::

የምኒልካዊ ግፍ ጠባሳና ቅሪት (scars and/or legacy) ያንገፈግፍሃል?እንግዲያው: የወቅቱን ምኒልክ (አብይን) ለመቃወም ጨክንና ከግፍ ክምር ደመና ሥር የምንወጣበትን ጊዜ ለማቅረብ ተንቀሳቀስ::

እኛ ግን

ዛሬም እንደ ሁል ጊዜው: #Abiy_must_go! #Empire_must_fall! ማለታችን ይቀጥላል::
“ሰላማዊው” የአብይ አህመድ መንግሥት: በቴ ኡርጌሳን በመግደል "ሰላማዊ" ፖለቲካውን ማስኬዱን ቀጥሏል:: "የአብይ አህመድ የግፍ: የአፈናና የዘር አጥፊዎች አገዛዝ: የኦሮሞ መንግሥት ነውና መደገፍ እለብን" እያላችሁ ንፁሕ ፋሽስታዊ ክፋትን ስታስችሉ የኖራችሁ ኦሮሞዎች: እነሆ "መንግሥታችሁ" ውድ ልጃችሁን በቴን በልጅነቱ ከመንገድ አስቀርቶታልና እንኳን ደስ አላችሁ!

The regime has assassinated Jaal Battee Urgessaa in his home town, Maqii, today. Battee was one of the Senior Leadership Team of the OLF (led byJaal Daa’uud Ibsaa). He has been jailed by the regime several times before. Jaal Battee was one of the young leaders whose stars were just on the rise. He was the embodiment of the future and the aspirations of the Oromo nation, especially that of the youth.

This brutal act of killing Jaal Battee signals to us that #Abiy_Ahmed and his enablers have continued their targeted attacks on the budding Oromo leadership of this new generation thereby destroying all (political) hope of leaving in peace.

#Battee_Lives!
#We_are_the_living_Dead!
These are people who fled their villages/towns because of want and starvation. They say they came from Eastern Harargee Zone (and one of them says she is from Fadis). What caused this? Reports indicate that after their chat farms are sold to mega chat traders of the OPP (and after household chat sale is virtually banned), people are now exposed to famine. Those who can are fleeing in all directions, some to Jijjiga, others to Dirre-Dhawaa, and yet others to the neighbouring highlands of Western Harargee Zone.

While recognising that the imperative of supporting the people is paramount, we cannot ignore the responsibility of #Abiy_Ahmed’s regime for causing this crisis.
#Oromia_cant_wait! #Enough_is_enough!
ለእነ ኔታንያሁ የተጠየቀው የዓለምአቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት መያዣ ትዕዛዝ (arrest warrant) ለኛዎቹ ዘር-አጥፊዎችና የጦር ወንጀለኞችም የሚጠየቅበት ወቅት እየተቃረበ ይመስላል:: #Genocidaires_are_doomed!
#Abiy_Ahmed_is_a_genocidaire!
#Birhanu_jula_must_be_arrested_now!
የዘር ማጥፋት ወንጀል በትግራይና በተጋሩ ላይ--የ NLI ዘገባና አንድምታው (Random Notes)
==========================
በትግራይ ጦርነት ወቅት: በዘር ማጥፋት ዘመቻ ተሰማርተው የነበሩ: ያስተባበሩ: ያሴሩ: የረዱ: የቀሰቀሱ: በተጨባጭም በአካል ተገኝተው የፈፀሙና ያስፈፀሙ በሙሉ ከተጠያቂነት እንደማያመልጡ (ስንናገር የነበረው ሃቅ) በሰሞኑ የNEW LINES INSTITUTE ዘገባ በሚገባ ተተንትኗል::

ይሄ ሙያዊ ትንተናን የያዘ ዘገባ: ተጠያቂነትን ለመተግበርና ለተጠቂዎች ፍትህን ለማስገኘት ለሚደረገው ትግል ትልቅ ግብኣት ሆኖ እንደሚያገለግል ይታመናል::

ያም ሆኖ: በተጨባጭ የደረሰው ግፍ እጅግ መጠነ-ሰፊና ከተዘገበውም ብዙ እጥፍ በላይ መሆኑን: ሁነቱን በወቅቱ የተከታተሉት: በተጠቂነት በውስጡ ያለፉት: በተራፊነት የታገሉት: በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ (በከበባ ምክንያት የተራቡትን: የታመሙትንና ያለቁትን ከጨመርን ደሞ በሚሊዮን የሚቆጠሩ) ወገኖቻችን "ሕይወት" ይመሰክራል::

የዘር ማጥፋት ወንጀል: የክፋት ጥግ (“the epitome of human evil”) ነው ይላል: የተመድ መግለጫ ቁ. 96/1(1946):: የሰው ልጆችን የሚያጎድል (ማለትም: ተጠቂዎችን ገድሎ/አጥፍቶ: የሰው ዘርን የሚያደኸይ) ክፋት ተደርጎ የሚታየውም ከዚህ አንፃር ነው:: በሚፈፀምበት ጊዜም: ተጠቂውን ከሚጎዳው በላይ: አድራጊውንና (የተረፍነውን) የሚያሰየጥነው: በዚሁ ምክንያት ነው:: በዚህ ወንጀል በተጠቂዎች ላይየሚፈጸመው ጭካኔ (brutality): ከአድራጊዎቹም ያለፈና የዘለቀ ማሕበረሰባዊ ጭካኔ መሆኑን አመላካች ነው የሚባለውም በዚህ ምክንያት ነው:: ...

ድርጊቱ በግለሰቦች ቢፈፀምም: ባለቤቱ መንግሥትም ነው:: ተጠያቂነቱም የግለሰቦቹ ብቻ ሳይሆን: የመንግሥታዊ ሥርዓቱም ነው:: የምግባር ተጠያቂነቱ (the moral responsibility) ደግሞ የተጠቃሚዎች (beneficiaries): የግድየለሽ የሩቅ-ተመልካቾች (bystanders)ም ነው:: የማሕበረሰቡም ነው::

ለዚህ ነው: ይሄ ወንጀል: ሁለ-ገብ (pervasive) ማህበረሰባዊ ሥረ-መሠረት አለው የሚባለው:: ለዚህም ነው: ይሄ ወንጀል የሚፈጸምባቸው ማሕበረሰቦች: አንድም ቀድሞውኑም የሚያስተዛዝን ማህበራዊ ትስስር (social fabric) አልነበራቸውም: ወይም የነበረው ትስስር (fabric) ፈርሷል የሚባለው::

የሆነ ሆኖ: አሁን ወንጀሉ በተጨባጭ እንዴትና በማን እንደ ተፈጸመ--በመጠኑም ቢሆን--የሚያሳይ ዘገባ ቀርቧል:: በዚህም እውነቱ ተቀብሮና ታፍኖ እንዳይቀር ለማድረግ የሚያስችል የመጀመሪያ ሊባል የሚችል እርምጃ ተወስዷል:: (ይሄም የተጎጂዎችን እውነት በማስታወስ--re-call በማድረግ ወይም እንዲመለስና እንዲታወስ/እንዲጠራ በማድረግ--ሃቃቸው ህያው ሆኖ እንዲኖር ይረዳል ብለን ተስፋ እናደርጋለን::)

በዘር ማጥፋትና በሌሎች መጠነሰፊ ወንጀሎች (mass atrocity crimes) ለተጎዱ ግለሰቦችና ቡድኖች ፍጹም ፍትሕን ማስገኘት ባይቻልም (because of the fundamental incommensurability between harm and punishment) : ቢያንስ ወንጀለኞች ለፍርድ ሲቀርቡ: ይሄን ያስፈጸመ መንግሥትና ያስቻለው አገርና ማሕበረሰብም ለህሊና ፍርድ ስለሚቀርብ: ምናልባት እንደ ሕዝብ እራስን ለማረቅም ይጠቅም ይሆናል:: ማሕበረሰቡ ህሊና ካለው:: (መቼም በተደጋጋሚ እንደገለፅኩት: በበኩሌ: ኢትዮጵያም እንደ አገር: ማሕበረሰቡም እንደ ሕዝብ--ቢያንስ ፖለቲካና ፍትሕን በሚመለከት--ህሊና የላቸውም:: ከነበራቸውም ታውሯል ብዬ ከደመደምኩ ዓመታት አልፈዋልና እውነትን በመጋፈጥ እራሱን ያርቃል የሚል ተስፋ (ወይም illusion ይሉት ቅዠት) የለኝም::)

ለማንኛውም: ይህቺ ዘገባም ባወጣችው የእውነት ጨረር ተጠቅመን የእነ አብይን የዘር ማጥፋት ወንጀል ቢያንስ ለፍትህ ትዕይንት (for some spectacle of justice) ለማብቃት ዕድሉ መኖሩ አንድ ነገር ነው:: ለእርሱም ቢሆን ገና ብዙ ሥራ ይጠብቃልና ወገብን ጠበቅ ማድረግ ያስፈልጋል::

(በሌሎች ሕዝቦች ላይ ለተፈጸሙትና እየተፈጸሙ ላሉትም ቀን ይወጣል ብለን ተስፋ እናደርጋለን:: ለዚህም ተግተን መሥራት ይጠበቅብናል::)

https://newlinesinstitute.org/rules-based-international-order/genocide-in-tigray-serious-breaches-of-international-law-in-the-tigray-conflict-ethiopia-and-paths-to-accountability-2/?fbclid=IwZXh0bgNhZW0CMTEAAR1uAKMTOFiZ9qyeftoDY4MaOuSPZ2Cc36XNFWsftDzt7jPOX-giNiKdXwI_aem_AcAOBMHiFe2kQIDuNwj3Nx-GAnFfjo8wOZxbjjl9DGrlGltX0Qp9J6kRFypI0_EQ2W_EIJUspfWkEH-9XLUySgdy


#AbiyAhmed_is_a_genocidaire! #Abiy_to_ICC!
Just finished working on a draft of the submission we want to lodge with the Parliamentary Sub-Committee on Human Rights. This submission is specific to the issue of accountability measures to be taken in regards to those involved in the crime of genocide, war crimes, and crimes against humanity in Ethiopia (especially those committed in Tigray).
#Abiy_to_ICC #AbiyAhmed_Is_a_Genocidaire
"ዶሮ ብታልም ጥሬዋን" አሉ:: ከሲንጋፖር ምን ተማርክ ቢሉት: "ጭከና/ጭካኔ/መጨከን" አለ አሉ ዲያቆን ዳንኤል!

የመጀመሪያው የሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር የነበረው ሊ ኳን ዪው (Lee Kuan Yew) በአንድ ወቅት: ለተሳካ የአገር ዕድገት እና ዘላቂ ማህበራዊ ለውጥ (ማለትም ለSocial Transformation): 1ኛ) ብርቱ መሪ (strong leadership), 2ኛ) ውጤታማና ከሙስና የራቀ ቢሮክራሲ/ሲቪል ሰርቪስ (Effective administration/civil service), እና 3ኛ) ማህበረሰባዊ ሥነ-ሥርዓት (social discipline) ያስፈልጋል ይል ነበር::

እና ይሄ ማህበረሰባዊ ሥነ-ሥርዓት የተባለውን የዕድገትና የለውጥ አንጏ: ዲያቆን ዳንኤል ሲተረጉምና ሲረዳው: "ጭካኔ" ሆኖ ታየው:: ድሮስ በጭካኔ የዘር ማጥፋትን የቀሰቀሰና ያስፈጸመ ሰው: ከጭካኔ (brutality) የተሻለ መፍትሔ መች ይታየዋል?

#Genocidaires2ICC
#Abiy_Ahmed_is_a_genicidaire!
#Daniel_Kibret_is_a_genocidaire!
ወቅቱ: ከብልጥግና መንግሥት ዘር-አጥፊዎችና የጦር ወንጀለኞች ጋር (ወይም ከወዶ-ገብና ተከፋይ ካድሬዎቻቸው ጋር) የምንመላለስበት ጊዜ ሳይሆን: እነርሱን ለፍርድ ለማቅረብ የምናሳድድበት ጊዜ ነው::
It’s time to chase, not to race against, genocidaires and war criminals.

#Abiy_Ahmed_to_ICC!
#Genocidaires_to_ICC!
#Ethiopia_to_Den_Haag!
Some of Ethiopia’s top military officers who ought to be arrested and prosecuted for genocide, war crimes,and crimes against humanity!
#genocidaires_to_icc #ethiopia_to_den_haag #abiy_ahmed_to_icc
Genuine Negotiation towards a Ceasefire Agreement, or a Tactic of Absorption of OLA into the Regime’s Power Structure?
==============
#AbiyAhmed’s reduction of the goal of negotiating with OLA to a tactic of absorbing a handful of OLA leaders into his government makes it clear that Abiy is not interested in ceasefire, let alone a lasting peace process leading to meaningful political settlement.

Ignoring the causes that OLA stands for and the popular demands for a more just political order (including through a democratic process of exercising self-determination) and focusing on throwing out some crumbs of power in stead is simply a non-starter. It is an insult to the people.

OLA must demand nothing less than a ceasefire to be followed by accountability of PP for all the mass atrocity crimes perpetrated in the last six years.

Yes, OLA must demand that PP agrees to bring its genocidal campaigns to an end and cooperate to surrender its criminal members to a genuine transitional justice process. That’s the only way to take us into negotiating a transition.

Plus, any negotiation/dialog after the ceasefire must be comprehensive (i.e it must address all the concerns of all stakeholders) and all-inclusive (i.e, multilateral). Anything less is a serious joke.

The so called mediators should also know that Abiy no more serves their interests. Making partisan peace (to give #AbiyAhmed a lease on life) is committing oneself to a perpetual war and instability in Ethiopia and the wider Horn of Africa region.
#Abiy_is_a_genocidaire!