The Christian News
5.37K subscribers
3.07K photos
27 videos
724 links
ይህ The Christian News ነዉ። ከመላዉ አለም ተዓማኒነት ያላቸዉ የክርስትያን ዜናዎች ይቀርቡበታል ከወደዱት ይቀላቀሉት።

@TCNEW
Download Telegram
#የዛሬ #ዓመት #በዚህ #ሰዓት
#እግዚአብሔር #ዉሳኔዉን #ወስኗል

የዛሬ ዓመት በዚህ ሰዓት በሀገረ አሜሪካ ፅንስ የማቋረጥ መብት ተሽሮ የብዙ ክርስቲያኖች ደስታ እጥፍ ነበር።

ጉዳዩን አስመልክቶ ሁለቱ የቀድሞ እና የአሁኑ የአሜሪካ ፕሬዝደንቶች በወቅቱ ምን አሉ?

#ፕሬዝዳንት_ጆ_ባይደን ውሳኔውን “ቀይ ስህተት” ያሉት ሲሆን የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ “የሴቶችን ጤና አደጋ ላይ የሚጥል ነው” ሲሉ ተችተዋል።

“ውሳኔው የአክራሪ አስተሳሰብ ውጤት ነው። በጣም አሳዛኝና የተሳሳተ ውሳኔ ነው” ብለዋል። ፅንስ ማቋረጥ ወደሚፈቀድባቸው ግዛቶች ተጉዘው ፅንስ የሚያቋርጡ ሴቶች ክልከላ እንዳይጣልባቸው እንደሚሠሩ ፕሬዝዳንቱ ተናግረዉ ነበር።

ጉዳዪን በተመለከተ ጥያቄ የቀረበላቸው የቀድሞ የአሜሪካ #ፕሬዝደት_ዶናልድ_ትራምፕ በበኩላቸው “እግዚአብሄር ውሳኔውን ወስኗል” ብለዋል።

የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለአምስት አስርት አመታት የዘለቀውን እልባት ያገኘ ህግን ከሻረ በኋላ ፅንስ የማቋረጥ ብሄራዊ መብትን ለማቆም “አምላክ ውሳኔ ወስኗል” ብለዋል።

ዶናልድ ትራምፕ ለፎክስ ኒውስ ከ6-3 በሆነ ድምጽ በድምጽ ብልጫ ካገኘ በኋላ እያንዳንዱ ግዛቶች ፅንስን በማስወረድ ላይ የራሳቸውን ህጎች እንዲያደርጉ መፍቀድ አለባቸው ብለዋል።

#ይህ #ከሆነ #ድፍን #አንድ #አመት ሞላዉ።
#አሜሪካ #ዛሬም #ምንም #እንኳን #In #God #We #trust ቢሉም ...