#በሰላም #ተጠናቋል
ከ3000 በላይ የቤተ-እምነት መሪዎች፣ በውጪ አገር የሚኖሩ ዓለም አቀፍ አስተማሪዎች እና የወንጌል ሠራተኞች የታደሙበት "የመጋቢያን ኮንፍራንስ" በሚሊኒየም አዳራሽ ተጠናቀቀ።
“እርቅ፣ መንፈሳዊ ተሃድሶና መነቃቃት ለኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት” በሚል መሪ ቃል ሲካሄድ የነበረው የመሪዎች ኮንፍራን የተጠናቀቀ ሲሆን The Christian News - የክርስቲያን ዜና በስፍራው ተገኝተን በጉባኤው የነበረውን ድባብ በተመለከተ መሪዎችን አናግረን መረጃዎችን ይዘን ምሽት ላይ የምንመለስ ይሆናል።
ጉባኤዉ የአቋም መግለጫ ያዉጣ ሲሆን መሉ መግለጫዉን በyoutube ቻናላችን ይዘን እንመለሳለን።
ከ3000 በላይ የቤተ-እምነት መሪዎች፣ በውጪ አገር የሚኖሩ ዓለም አቀፍ አስተማሪዎች እና የወንጌል ሠራተኞች የታደሙበት "የመጋቢያን ኮንፍራንስ" በሚሊኒየም አዳራሽ ተጠናቀቀ።
“እርቅ፣ መንፈሳዊ ተሃድሶና መነቃቃት ለኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት” በሚል መሪ ቃል ሲካሄድ የነበረው የመሪዎች ኮንፍራን የተጠናቀቀ ሲሆን The Christian News - የክርስቲያን ዜና በስፍራው ተገኝተን በጉባኤው የነበረውን ድባብ በተመለከተ መሪዎችን አናግረን መረጃዎችን ይዘን ምሽት ላይ የምንመለስ ይሆናል።
ጉባኤዉ የአቋም መግለጫ ያዉጣ ሲሆን መሉ መግለጫዉን በyoutube ቻናላችን ይዘን እንመለሳለን።