#አዲስ #ዜና
የሐዋሳ ሞቲቴ ፉራ ሆስፒታል ከህይወት #ብርሃን #ቤተክርስቲያን #ጋር በመተባበር በኮምፓሽን #ኢንተርናሽናል ድርጅት በኑሮ ደረጃቸው ዝቅተኛ የሆኑ ህጻናት #ሙሉ የጤና ምርመራ ተደረገላቸው።
ለህጻናቱ ሙሉ ምርመራ በነጻ ያደረገው የሞቲቴ ፉራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ነው።
የሞቲቴ ፉራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ጤና ቡድን (Family Health Team) ከሆስፒታሉ MCC ኮሚቴ ጋር በመተባበር ነው ለEP 706 ህጻናት ልማት ኘሮጀክት አጠቃላይ የጤና ምርመራ ህክምና ያደረገው።
#ፓስተር ጌቱ አያሌው የሐዋሳ ህይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን መጋቢ በከተማችን ካሉ የደሀ ደሀ ህጻናት መካከል የትምህርት፣ የጤና፣ የቀለብና ሌሎችም ድጋፍ የሚደረግላቸው ህጻናት መኖራቸውን ገልጸዋል።
በህጻናት ላይ መንግስት፣ ሁሉም የሃይማኖት ተቋማት፣ ባለሀብቶች፣ እና ሌሎችም በመተባበር ከሰራን ከፍተኛ የሰው ሀይል በማፍራት እናተርፋለን ሀገርም ትባረካለች ብለዋል።
የሞቲቴ ፉራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ስራአስኪያጅ አቶ ይርዳቸው አናቶ በህይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን እና ኮምፓሽን ከሚረዱ ህጻናት ውስጥ ዛሬ ለ3 መቶ 26 ህጻናት መሉ የጤና ምርመራ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
ቀደም ሲል በሆስፒታሉ ይህንን መሰል ተግባር ቤት ለቤት የጤና ህክምና በሚሰጡ ባለሙያዎች እየተተገበረ ስለመሆኑ ያስረዱት አቶ ይርዳቸው ምርመራው የህጻናቱን እድገት ክትትል የሚያደርግ #ነው ብለዋል።
በጤና ማዕከል ሄደው መታከም ለማይችሉ ህጻናት ነጻ ምርመራ መደረጉን የገለጹት አቶ ይርዳቸው ሆስፒታሉ ሙሉ ቁሳቁስ ይዞ በህይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ግቢ በመገኘት የበጎ ፍቃድ ስራውን እያከናወነ መሆኑን ጠቁመዋል።
ዶ/ር ሳምራዊት ተፈራ በሞቲቴ ፉራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የህጻናት ህክምና ስፔሻሊስት ናቸው።
ለእነዚህ ህጻናት የጤና ምርመራ እንዲደረግ በቀረበ ጥሪ መሰረት ተግባራዊ እያደረጉ ስለመሆኑ ተናግረዋል።
በዚህም የህጻናቱ እድገት፣ የአመጋገብ ሁኔታ፣ኤችአይቪ፣ የመሳሰሉት ምርመራ እየተደረገላቸው መሆኑንም አክለዋል።
የሐዋሳ ሞቲቴ ፉራ ሆስፒታል ከህይወት #ብርሃን #ቤተክርስቲያን #ጋር በመተባበር በኮምፓሽን #ኢንተርናሽናል ድርጅት በኑሮ ደረጃቸው ዝቅተኛ የሆኑ ህጻናት #ሙሉ የጤና ምርመራ ተደረገላቸው።
ለህጻናቱ ሙሉ ምርመራ በነጻ ያደረገው የሞቲቴ ፉራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ነው።
የሞቲቴ ፉራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ጤና ቡድን (Family Health Team) ከሆስፒታሉ MCC ኮሚቴ ጋር በመተባበር ነው ለEP 706 ህጻናት ልማት ኘሮጀክት አጠቃላይ የጤና ምርመራ ህክምና ያደረገው።
#ፓስተር ጌቱ አያሌው የሐዋሳ ህይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን መጋቢ በከተማችን ካሉ የደሀ ደሀ ህጻናት መካከል የትምህርት፣ የጤና፣ የቀለብና ሌሎችም ድጋፍ የሚደረግላቸው ህጻናት መኖራቸውን ገልጸዋል።
በህጻናት ላይ መንግስት፣ ሁሉም የሃይማኖት ተቋማት፣ ባለሀብቶች፣ እና ሌሎችም በመተባበር ከሰራን ከፍተኛ የሰው ሀይል በማፍራት እናተርፋለን ሀገርም ትባረካለች ብለዋል።
የሞቲቴ ፉራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ስራአስኪያጅ አቶ ይርዳቸው አናቶ በህይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን እና ኮምፓሽን ከሚረዱ ህጻናት ውስጥ ዛሬ ለ3 መቶ 26 ህጻናት መሉ የጤና ምርመራ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
ቀደም ሲል በሆስፒታሉ ይህንን መሰል ተግባር ቤት ለቤት የጤና ህክምና በሚሰጡ ባለሙያዎች እየተተገበረ ስለመሆኑ ያስረዱት አቶ ይርዳቸው ምርመራው የህጻናቱን እድገት ክትትል የሚያደርግ #ነው ብለዋል።
በጤና ማዕከል ሄደው መታከም ለማይችሉ ህጻናት ነጻ ምርመራ መደረጉን የገለጹት አቶ ይርዳቸው ሆስፒታሉ ሙሉ ቁሳቁስ ይዞ በህይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ግቢ በመገኘት የበጎ ፍቃድ ስራውን እያከናወነ መሆኑን ጠቁመዋል።
ዶ/ር ሳምራዊት ተፈራ በሞቲቴ ፉራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የህጻናት ህክምና ስፔሻሊስት ናቸው።
ለእነዚህ ህጻናት የጤና ምርመራ እንዲደረግ በቀረበ ጥሪ መሰረት ተግባራዊ እያደረጉ ስለመሆኑ ተናግረዋል።
በዚህም የህጻናቱ እድገት፣ የአመጋገብ ሁኔታ፣ኤችአይቪ፣ የመሳሰሉት ምርመራ እየተደረገላቸው መሆኑንም አክለዋል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ የቦሌ #አማኑኤል ህብረት #ቤተክርስቲያን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በሚገኘው የተስፋ #ብርሃን የምገባ ማዕከል ማዕድ የማጋራት መርኃግብር አካሂዷል።
ከአስርት አመታት በላይ በዚህ የበጎ ፍቃድ ተግባር ላይ መሳተፋቸውን የተናገሩት የቦሌ አማኑኤል ህብረት ቤተክርስቲያን ዋና መጋቢ ፓስተር አመሉ ጌታ ዘንድሮም ይህንን አጠናክረው መቀጠላቸውን ገልጸዋል።
በበጎ ፍቃደኞች የሚከናወኑ መሰል ተግባራት አቅም ያነሳቸው የህብረተሰብ ክፍሎች አዲስ ዓመትን ብቸኝነት እንዳይሰማቸውና ከጎናቸው ሰው እንዳለ እንዲሰማቸው ያደርጋልም ብለዋል።
#አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ከ1ሺ 200 በላይ ለሚሆኑ ሰዎች ማዕድ ማጋራታቸውን የተናገሩት ፓስተር አመሉ፣ መሰል በጎ ተግባር ከሚሰጠው የህሊና እርካታ በተጨማሪ ከፈጣሪ የሚሰጠው በረከት ሀገርን የሚያሻግር መሆኑን ገልፀዋል።
መርዳትን ሳይሆን ማካፈልን ባህል አድርገን ልንሰራ ይገባል ሲሉም መልዕክት አስተላልፈዋል።
ከአስርት አመታት በላይ በዚህ የበጎ ፍቃድ ተግባር ላይ መሳተፋቸውን የተናገሩት የቦሌ አማኑኤል ህብረት ቤተክርስቲያን ዋና መጋቢ ፓስተር አመሉ ጌታ ዘንድሮም ይህንን አጠናክረው መቀጠላቸውን ገልጸዋል።
በበጎ ፍቃደኞች የሚከናወኑ መሰል ተግባራት አቅም ያነሳቸው የህብረተሰብ ክፍሎች አዲስ ዓመትን ብቸኝነት እንዳይሰማቸውና ከጎናቸው ሰው እንዳለ እንዲሰማቸው ያደርጋልም ብለዋል።
#አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ከ1ሺ 200 በላይ ለሚሆኑ ሰዎች ማዕድ ማጋራታቸውን የተናገሩት ፓስተር አመሉ፣ መሰል በጎ ተግባር ከሚሰጠው የህሊና እርካታ በተጨማሪ ከፈጣሪ የሚሰጠው በረከት ሀገርን የሚያሻግር መሆኑን ገልፀዋል።
መርዳትን ሳይሆን ማካፈልን ባህል አድርገን ልንሰራ ይገባል ሲሉም መልዕክት አስተላልፈዋል።