ከአስር ተሽከርካሪ በላይ የብልጽግና ሸኔ ታጣቂ ወደ ደብረ ብርሐን እያመራ ነውና ሼር በማድረግ ለፋኖዎች እናድርስ!!
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
https://t.me/Negedeamharas
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
https://t.me/Negedeamharas
የድል ዜና..!!
የአማራ ፋኖ በወሎ የአማራ ሳይት መቅደላ ክፍለ ጦር ክንፍ የሆነው ሼህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ ትናንት ማለትም በቀን 11/2016 ዓ/ም ጠዋት ላይ (ኮሬብ) ዴብረዘይት በተባለ ቦታ ላይ ደፈጣ በመጣል የአገዛዙን አራዊት ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ አድርገውታል። በዚህም የደፈጣ ጥቃት አራት ሙትና በርካታ ቁስለኛ ተደርጓል ሲሉ ምንጮች አክለው ገልፀዋል!!
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
https://t.me/Negedeamharas
የአማራ ፋኖ በወሎ የአማራ ሳይት መቅደላ ክፍለ ጦር ክንፍ የሆነው ሼህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ ትናንት ማለትም በቀን 11/2016 ዓ/ም ጠዋት ላይ (ኮሬብ) ዴብረዘይት በተባለ ቦታ ላይ ደፈጣ በመጣል የአገዛዙን አራዊት ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ አድርገውታል። በዚህም የደፈጣ ጥቃት አራት ሙትና በርካታ ቁስለኛ ተደርጓል ሲሉ ምንጮች አክለው ገልፀዋል!!
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
https://t.me/Negedeamharas
Telegram
ነገደ አምሃራ - Negede Amhara
ነገደ አምሓራ - Negede Amhara.
ሃሳብና አስተያየት እንድሁም ጥቆማ ለመስጠት👇👇👇
@negedeforum
ሃሳብና አስተያየት እንድሁም ጥቆማ ለመስጠት👇👇👇
@negedeforum
#ራያ.📌
በራያ ግንባር አራዊት ሰራዊቱን በመምራት ሲያዋጋ የነበረው ታዋቂዉ የጁላ ሰራዊት አዛዥ ኮሎኔል ከቆቦ ከተማ በቅርብ ርቀት 2ኪሎ ሜትር #ካራይላ_ተራራ ላይ በአማራ ፋኖ በወሎ ልዩ ዘመቻ የፋኖ ኮማንዶዎች 3:40 ላይ በወሰዱት የተጠና እርምጃ ተቀድሿል።
የአማራ ፋኖ በወሎ የአገዛዙን ወንበር አስጠበቂ አራዊት ሰራዊት እየደመሰሰ በድል ጎዳና ላይ እየገሰገሰ ይገኛል!!
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
13/12/2016 ዓ/ም
https://t.me/Negedeamharas
በራያ ግንባር አራዊት ሰራዊቱን በመምራት ሲያዋጋ የነበረው ታዋቂዉ የጁላ ሰራዊት አዛዥ ኮሎኔል ከቆቦ ከተማ በቅርብ ርቀት 2ኪሎ ሜትር #ካራይላ_ተራራ ላይ በአማራ ፋኖ በወሎ ልዩ ዘመቻ የፋኖ ኮማንዶዎች 3:40 ላይ በወሰዱት የተጠና እርምጃ ተቀድሿል።
የአማራ ፋኖ በወሎ የአገዛዙን ወንበር አስጠበቂ አራዊት ሰራዊት እየደመሰሰ በድል ጎዳና ላይ እየገሰገሰ ይገኛል!!
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
13/12/2016 ዓ/ም
https://t.me/Negedeamharas
Telegram
ነገደ አምሃራ - Negede Amhara
ነገደ አምሓራ - Negede Amhara.
ሃሳብና አስተያየት እንድሁም ጥቆማ ለመስጠት👇👇👇
@negedeforum
ሃሳብና አስተያየት እንድሁም ጥቆማ ለመስጠት👇👇👇
@negedeforum
ባህር ዳር ዙሪያ አንዳሳ📌
በ30 ኦራልና FSR ተጭኖ ከገባው የጠላት ሀይል ጋር ከባድ ትንቅንቅ እየተካሄደ ነው!!
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
https://t.me/Negedeamharas
በ30 ኦራልና FSR ተጭኖ ከገባው የጠላት ሀይል ጋር ከባድ ትንቅንቅ እየተካሄደ ነው!!
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
https://t.me/Negedeamharas
Telegram
ነገደ አምሃራ - Negede Amhara
ነገደ አምሓራ - Negede Amhara.
ሃሳብና አስተያየት እንድሁም ጥቆማ ለመስጠት👇👇👇
@negedeforum
ሃሳብና አስተያየት እንድሁም ጥቆማ ለመስጠት👇👇👇
@negedeforum
ሰበር የድል ዜና..‼️
የአማራ ፋኖ በወሎ የአማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለ ጦር የአገዛዙን ጥምር ጦር እያደባዩት ይገኛሉ📌
የአማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለ ጦር ክንፍ የሆነው በመቅደላ ወረዳ የሚንቀሳቀሰው #ሼህ_ሁሴን_ጂብሪል_ብርጌድ ትናንት እና ዛሬ የአገዛዙን ጥምር ጦር እየለበለቡት መሆኑ ተገልጿል። በዚህም አውደ ውጊያ የአገዛዙ ጥምር ጦር ከፍተኛ ጉዳት ማስተናገዱ ታውቋል። ስለሆነም በትናንትናው ዕለት ማለትም በቀን 21/12/2016 ዓ/ም ማክሰኞ ከጠዋቱ 12:00 ስዓት እስከ ምሽቱ 12:00 ስዓት ድርስ በ011 #ደቻ ቀበሌ ላይ በነበረው ትንቅንቅ ለጠላት መረር ኮምጨጭ ያለ ሽንፈትን የተከናነበ ሲሆን ለወገን ኃይል ደግሞ አስደሳችና አመርቂ ድሎች ለማስመዝገብ ችሏል። በጠላት ላይ የደረሰው ጉዳት 11ሙት ሲሆን #አጨብር_ማሪያም ቀብሮ መሄዱንና ከሰባት በላይ ቁስለኞችን ወደ መቅደላ ሆስፒታል በአንቡላንስ ማስገባቱን ከታማኝ ምንጮች ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ከዚህም ጋር ተያይዞ በዛሬው ዕለት ማለትም በቀን 22/2016 ዓ/ም የሼህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ በ031 ቀበሌ #ማታሜዳ ላይ ከባድ ፍልሚያ እንደነበረ ተገልጿል። በመሆኑም የጀግኖቹን ክንድ መቋቋም ያቃተው አራዊት ሰራዊቱ እግሬ አውጭኝ በማለት ማታሜዳን ለቆ ወደ ኮሬብ መፈርጠጡ ታውቋል። 031 ቀበሌ ማታሜዳ በጀግኖች ቁጥጥር ስር መሆኗን ነው ምንጮች አክለው የገለፁት!!
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
22/12/2016 ዓ/ም
የአማራ ፋኖ በወሎ የአማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለ ጦር የአገዛዙን ጥምር ጦር እያደባዩት ይገኛሉ📌
የአማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለ ጦር ክንፍ የሆነው በመቅደላ ወረዳ የሚንቀሳቀሰው #ሼህ_ሁሴን_ጂብሪል_ብርጌድ ትናንት እና ዛሬ የአገዛዙን ጥምር ጦር እየለበለቡት መሆኑ ተገልጿል። በዚህም አውደ ውጊያ የአገዛዙ ጥምር ጦር ከፍተኛ ጉዳት ማስተናገዱ ታውቋል። ስለሆነም በትናንትናው ዕለት ማለትም በቀን 21/12/2016 ዓ/ም ማክሰኞ ከጠዋቱ 12:00 ስዓት እስከ ምሽቱ 12:00 ስዓት ድርስ በ011 #ደቻ ቀበሌ ላይ በነበረው ትንቅንቅ ለጠላት መረር ኮምጨጭ ያለ ሽንፈትን የተከናነበ ሲሆን ለወገን ኃይል ደግሞ አስደሳችና አመርቂ ድሎች ለማስመዝገብ ችሏል። በጠላት ላይ የደረሰው ጉዳት 11ሙት ሲሆን #አጨብር_ማሪያም ቀብሮ መሄዱንና ከሰባት በላይ ቁስለኞችን ወደ መቅደላ ሆስፒታል በአንቡላንስ ማስገባቱን ከታማኝ ምንጮች ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ከዚህም ጋር ተያይዞ በዛሬው ዕለት ማለትም በቀን 22/2016 ዓ/ም የሼህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ በ031 ቀበሌ #ማታሜዳ ላይ ከባድ ፍልሚያ እንደነበረ ተገልጿል። በመሆኑም የጀግኖቹን ክንድ መቋቋም ያቃተው አራዊት ሰራዊቱ እግሬ አውጭኝ በማለት ማታሜዳን ለቆ ወደ ኮሬብ መፈርጠጡ ታውቋል። 031 ቀበሌ ማታሜዳ በጀግኖች ቁጥጥር ስር መሆኗን ነው ምንጮች አክለው የገለፁት!!
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
22/12/2016 ዓ/ም
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከአርበኛ ዘመነ ካሴ የተላለፈ መዕክት…‼️
የአማራ ፋኖ በጎጃም ተፈራ ዳምጤ (አንደኛ) ክፍለጦር #የባህርዳር ብርጌድ አመራሮችና አባላት ከጀግናው የአካባቢው ህዝብ ጋር የአብዮቱን አንደኛ አመት ክብረ በዓል ሲያከብሩ ለበዓሉ ተካፋዮች ከአማራ ፋኖ በጎጃም ሰብሳቢ አርበኛ ዘመነ ካሴ የተላለፈ መልዕክት::
ከነመሳፍንት ፣ ከነሰፈርመለስ ሀገር ጎንደር፣ ከነባዬ ቀናው፣ ከነሀብቴ ወልዴ፣ ከነባሻ፣ ከነአራጋው፣ ከነደረጀ ፣ ከነሲሳይ አሸብር ከብዙ ጀግኖች ሀገር #ጎንደር መጥተው የበዓሉ ተካፋይ የሆኑትን የአማራ ፋኖ በጎንደር ጀነራል ነጋ ተገኝ ክፍለጦር ፣ ሜ/ጀ ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለጦርና ፣ ጉና ክፍለጦር አመራሮችና አባላት የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክቱን አርበኛው አስተላልፏል ::
የድላችን #ዋዜማ ላይ እንደደረስንና ከጫፍ እስከ ጫፍ ያለ አማራ የበለጠ መምከርና መናበብ ያለበት ሰዓት ላይ እንደደረስን አርበኛ ዘመነ ካሴ አክሎ ገልጿል::
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
30/12/2016 ዓ/ም
https://t.me/Negedeamharas
የአማራ ፋኖ በጎጃም ተፈራ ዳምጤ (አንደኛ) ክፍለጦር #የባህርዳር ብርጌድ አመራሮችና አባላት ከጀግናው የአካባቢው ህዝብ ጋር የአብዮቱን አንደኛ አመት ክብረ በዓል ሲያከብሩ ለበዓሉ ተካፋዮች ከአማራ ፋኖ በጎጃም ሰብሳቢ አርበኛ ዘመነ ካሴ የተላለፈ መልዕክት::
ከነመሳፍንት ፣ ከነሰፈርመለስ ሀገር ጎንደር፣ ከነባዬ ቀናው፣ ከነሀብቴ ወልዴ፣ ከነባሻ፣ ከነአራጋው፣ ከነደረጀ ፣ ከነሲሳይ አሸብር ከብዙ ጀግኖች ሀገር #ጎንደር መጥተው የበዓሉ ተካፋይ የሆኑትን የአማራ ፋኖ በጎንደር ጀነራል ነጋ ተገኝ ክፍለጦር ፣ ሜ/ጀ ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለጦርና ፣ ጉና ክፍለጦር አመራሮችና አባላት የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክቱን አርበኛው አስተላልፏል ::
የድላችን #ዋዜማ ላይ እንደደረስንና ከጫፍ እስከ ጫፍ ያለ አማራ የበለጠ መምከርና መናበብ ያለበት ሰዓት ላይ እንደደረስን አርበኛ ዘመነ ካሴ አክሎ ገልጿል::
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
30/12/2016 ዓ/ም
https://t.me/Negedeamharas
#ብሩን_አስገልብጠው_ይረሽኑሀል !
በባህርዳር ከተማ ባለሀብቶችና አካውንታቸው ላይ የተሻለ መጠን ብር አለው የተባለ ግለሰብ:-
👉 በደሳለኝ ጣሳው፣
👉 በዋኛው እዘዘው፣
👉በደስየ ደጀን ቡድንና
👉በኮማንደር መሰረት እንዲሁም አብረዋቸው በሚሰሩ የእነሱ የዘራፊና ገዳይ ህዋስ ጥናት ይደረግበትና መኮድ ለሚገኙት:-
👉ኮሎኔል ቱሬ ኡስማን.........ኦሮሞ
👉 ሻምበል ካሳየ ..............ትግሬ ስማቸው ተላልፎ ይሰጣል።
ከዚያ መኮድ ላይ ተቀምጠው በስማቸው አካውንታቸውን አስፈትሸው የሚፈልጉት የብር መጠን ከተገኘ ታፍኖ ይወሰድና ገንዘቡን ወደ አካውንታቸው እያስገለበጡ ሚስጢር እንዳያወጣ ያስወግዱታል። ገንዘብ አካውንትህ ላይ ካለ አለቀልህ ተጠርጥረሀል ብለው የይዙሀል ብሩን አስገልብጠው ይረሽኑሀል። በቢሊየን ዘረፋ ላይ ናቸው ይሄ አካሄድ ደግሞ የትም አያደርስም የተስፋ መቁረጥ አንዱ ማሳያ ነው።
ቤት ተቀምጦ ተይዞ የውሻ ሞት ከመሞት በቁም ጉርምቦ ለጉርምቦ ተናንቆ መሞት ለራስም ለአማራነትም ክብር አለው።
#ድል_ለአማራ_ህዝብ
#ድል_ለአማራ_ፋኖ
በባህርዳር ከተማ ባለሀብቶችና አካውንታቸው ላይ የተሻለ መጠን ብር አለው የተባለ ግለሰብ:-
👉 በደሳለኝ ጣሳው፣
👉 በዋኛው እዘዘው፣
👉በደስየ ደጀን ቡድንና
👉በኮማንደር መሰረት እንዲሁም አብረዋቸው በሚሰሩ የእነሱ የዘራፊና ገዳይ ህዋስ ጥናት ይደረግበትና መኮድ ለሚገኙት:-
👉ኮሎኔል ቱሬ ኡስማን.........ኦሮሞ
👉 ሻምበል ካሳየ ..............ትግሬ ስማቸው ተላልፎ ይሰጣል።
ከዚያ መኮድ ላይ ተቀምጠው በስማቸው አካውንታቸውን አስፈትሸው የሚፈልጉት የብር መጠን ከተገኘ ታፍኖ ይወሰድና ገንዘቡን ወደ አካውንታቸው እያስገለበጡ ሚስጢር እንዳያወጣ ያስወግዱታል። ገንዘብ አካውንትህ ላይ ካለ አለቀልህ ተጠርጥረሀል ብለው የይዙሀል ብሩን አስገልብጠው ይረሽኑሀል። በቢሊየን ዘረፋ ላይ ናቸው ይሄ አካሄድ ደግሞ የትም አያደርስም የተስፋ መቁረጥ አንዱ ማሳያ ነው።
ቤት ተቀምጦ ተይዞ የውሻ ሞት ከመሞት በቁም ጉርምቦ ለጉርምቦ ተናንቆ መሞት ለራስም ለአማራነትም ክብር አለው።
#ድል_ለአማራ_ህዝብ
#ድል_ለአማራ_ፋኖ
#ወልድያ_ወሎ‼️"ዘመቻ አርበኛ ይታገሱ አረጋው"..!!
ነበልባሉ የአማራ ፋኖ በወሎ ወልድያ ዩንቨርስቲ አካባቢ #ጀነቶ_በር ከጠላት ጋር እያደረጉ እንደሆነ ምንጮች ገልፀዋል። ምንጮች አክለውም ወልድያ ዩንቨርስቲ ውስጥ የፌደራል ፖሊስ ምሽግ ይዞ እየተኮሰ ስለሆነ ጀግኖች የህዝብ ልጅ #ፋኖ እንዲጠነቀቁ መልዕክት አስተላልፈዋል መልዕክቱን እናድርስ.!!
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
ጳጉሜ 01/2016 ዓ/ም
ነበልባሉ የአማራ ፋኖ በወሎ ወልድያ ዩንቨርስቲ አካባቢ #ጀነቶ_በር ከጠላት ጋር እያደረጉ እንደሆነ ምንጮች ገልፀዋል። ምንጮች አክለውም ወልድያ ዩንቨርስቲ ውስጥ የፌደራል ፖሊስ ምሽግ ይዞ እየተኮሰ ስለሆነ ጀግኖች የህዝብ ልጅ #ፋኖ እንዲጠነቀቁ መልዕክት አስተላልፈዋል መልዕክቱን እናድርስ.!!
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
ጳጉሜ 01/2016 ዓ/ም
የአማራ ፋኖ በጎንደር አዛዥ አርበኛ ባየ ቀናው!
“በሰሜኑ ጦርነት መከላከያውን ከፋኖ ጋር አጣምሮ የመራ በተዋጊዎች ዘንድ ትልቅ ከበሬታ ያለው የጦር መሪ ነው አርበኛ ባዬ ቀናው!!
በህልውና ትግሉም ውስጥ ትልቅ ዋጋ እየከፈለ ከፊት ሆኖ እያዋጋ ያለ ጀግና መሪ ነው!”
©Tesfaye W/Silassi
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
2/1/17 ዓ.ም
“በሰሜኑ ጦርነት መከላከያውን ከፋኖ ጋር አጣምሮ የመራ በተዋጊዎች ዘንድ ትልቅ ከበሬታ ያለው የጦር መሪ ነው አርበኛ ባዬ ቀናው!!
በህልውና ትግሉም ውስጥ ትልቅ ዋጋ እየከፈለ ከፊት ሆኖ እያዋጋ ያለ ጀግና መሪ ነው!”
©Tesfaye W/Silassi
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
2/1/17 ዓ.ም
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ትዉልዱ መሪወቹን ጠንቅቆ ነዉ የሚያዉቃቸዋል
ዘመነ ካሴ
ዘመነ ካሴ
አሰግድ መኮንን
አሰግድ መኮንን
ምሬ ወዳጆ
ምሬ ወዳጆ
ባዬ ቀናዉ
ባዬ ቀናዉ
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ፕሮፌሰር አስራት ብርጌድ አባላት ጭፈራው በራሱ ቅኔ አለው!
ወንዶቹ!
©ያሬድ አላዩ
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
ዘመነ ካሴ
ዘመነ ካሴ
አሰግድ መኮንን
አሰግድ መኮንን
ምሬ ወዳጆ
ምሬ ወዳጆ
ባዬ ቀናዉ
ባዬ ቀናዉ
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ፕሮፌሰር አስራት ብርጌድ አባላት ጭፈራው በራሱ ቅኔ አለው!
ወንዶቹ!
©ያሬድ አላዩ
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪