TIKVAH-ETHIOPIA
1.39M subscribers
54.8K photos
1.37K videos
198 files
3.65K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
Welcome to #Mekelle_University
#TIKVAH_ETHIOPIA Family!

#StopHateSpeech

መቐለ ዩኒቨርስቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላትን በፍቅር ሊቀበል ዝግጅት እያደረገ ይገኛል!!

ሚያዚያ 26 - 27 (ቅዳሜ እና እሁድ)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአጠቃላይ እያቀረባችሁ ያለውን ቅሬታ በገፃችን ላይ ለማቅረብ ተሞክሯል፤ የሁላችሁንም ቅሬታ እዚህ ለማስነበብ ጊዜም አይበቃንም እንዲሁም ሌሎች መረጃዎች እንዳይቀርቡ ያደርጋል። በመሆኑንም በፈተናው ውጤት ላይ ቅሬታ አለን የምትሉና እስካሁንም ቅሬታችሁን ያሰማችሁ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች ይህንምልክት በመጫን የሚመለከተው አካል እንዲያየው ድምፅ ስጡበት።

🏷እኛም የሚመለከታቸው አካላት ስለጉዳዩ የሚሰጡት አስተያየት ካለ የምናቀርብ ይሆናል። #እናመሰግናለን

#TIKVAH_ETHIOPIA_FAMILY
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ETHIOPIA💪ክብር ይገባችኃል!

ስንተባባር በአንድነት ስንቆም ምንም ነገር አያቅተንም!! 6710 የልብ ህሙማን ህፃናትን አለንላችሁ እንበላቸው!!

#TIKVAH_ETHIOPIA_FAMILY

Screenshot ወደዚህ ግሩፕ👇

https://t.me/joinchat/FCD9AhWFZJX_rX95-4rWNQ

#አንድነት #ተስፋ #መተሳሰብ #ፍቅር #ቲክቫህ
TIKVAH-ETHIOPIA
#አቶ_ርስቱ_ይርዳው ቀጣዩ የደቡብ ክልል ፕሬዘዳንት ማን ይሆኑ? TIKVAH-ETHIOPIA ከቤተሰቡ አባላት ታማኝ ምንጮች እንደሰማው ከሆነ-አቶ ሚሊዮን ማቲዮስን በመተካት የደቡብ ክልልን በፕሬዘዳንትነት የሚመሩት አቶ #ርስቱ_ይርዳው ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል። •በትላንትናው ዕለት #ሪፖርተር_ጋዜጣ የደቡብ ክልል ቀጣይ ፕሬዘዳንት አቶ መለስ አለሙ ሆነው ሊሾሙ እንደሚችሉ መግለጹ አይዘነጋም። @tsegabwolde…
ፎቶ📸አቶ ርስቱ ይርዳው🤝አቶ ሚሊዮን ማቲዮስ👆

የደቡብ ክልል ምክር ቤት አቶ ርስቱ ይርዳውን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አድርጎ #ሾሟቸዋል። ትላንት ምሽት የTIKVAH-ETHIOPIA ቤተሰብ አባላት የሆኑ ታማኝ ምንጮች የአቶ #ርስቱ_ይርዳውን ሹመት በሚመለከት #አስተማማኝ መረጃ አካፍለውን እንደነበር ይታወሳል።

#TIKVAH_ETHIOPIA_FAMILY

ፎቶ: የደቡብ ክልል ፕሬዝዳንት ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia