TIKVAH-ETHIOPIA
1.39M subscribers
54.8K photos
1.37K videos
198 files
3.65K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
#አቶ_ርስቱ_ይርዳው ቀጣዩ የደቡብ ክልል ፕሬዘዳንት ማን ይሆኑ? TIKVAH-ETHIOPIA ከቤተሰቡ አባላት ታማኝ ምንጮች እንደሰማው ከሆነ-አቶ ሚሊዮን ማቲዮስን በመተካት የደቡብ ክልልን በፕሬዘዳንትነት የሚመሩት አቶ #ርስቱ_ይርዳው ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል። •በትላንትናው ዕለት #ሪፖርተር_ጋዜጣ የደቡብ ክልል ቀጣይ ፕሬዘዳንት አቶ መለስ አለሙ ሆነው ሊሾሙ እንደሚችሉ መግለጹ አይዘነጋም። @tsegabwolde…
ፎቶ📸አቶ ርስቱ ይርዳው🤝አቶ ሚሊዮን ማቲዮስ👆

የደቡብ ክልል ምክር ቤት አቶ ርስቱ ይርዳውን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አድርጎ #ሾሟቸዋል። ትላንት ምሽት የTIKVAH-ETHIOPIA ቤተሰብ አባላት የሆኑ ታማኝ ምንጮች የአቶ #ርስቱ_ይርዳውን ሹመት በሚመለከት #አስተማማኝ መረጃ አካፍለውን እንደነበር ይታወሳል።

#TIKVAH_ETHIOPIA_FAMILY

ፎቶ: የደቡብ ክልል ፕሬዝዳንት ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia