STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
40.8K subscribers
11K photos
271 videos
452 files
1.93K links
የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡
Download Telegram
#Remedial #Extension #SamaraUniversity

ሠመራ ዩኒቨርስቲ በስድስት ኮሌጆች እና በአንድ ትምህርት ቤት ስር የተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች በ2015 የት/መን #በኤክስቴንሽን መርህ ግብር አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ በመጀመሪያ ዲግሪ በሚከተሉት የትምህርት ዘርፎች ማስተማር ይፈልጋል::

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#በሪሜዲያል_ፕሮግራም ወደ ወለጋ ዩንቨርሲቲ ለተመደባችሁ ተማሪዎች

በወለጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ #የሪሜዲያል (#Remedial) #ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀን መጋቢት 7 እና 8/ 2015 ዓ.ም መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል።


ምደባ 👇
1. በተፈጥሮ ሳይንስ የተመደባቡ ሁሉም ተማሪዎች ነቀምቴ ካምፓስ ያመለክታሉ።
2. በማህበራዊ ሳይንስ ሰማችሁ በፊደል ተራ (እንግሊዝኛ) #ከM_Z የሚጀምር ተማሪዎች ነቀምቴ ካምፓስ ታመለክታላችሁ።
3. በማህበራዊ ሳይንስ ሰማችሁ በፊደል ተራ (እንግሊዝኛ) #ከA_L የሚጀምር ተማሪዎች ጊምቢ ካምፓስ ታመለክታላችሁ።


ምንጭ፡ የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
JJU_Remedial_Program_Students_Results,_Natural_Science_2015_A_Y.pdf
1 MB
Jigjiga University #Remedial Program Students Results #NaturalScience


የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
#remedial

የ2014 ዓ.ም የሬሚዳል(remedial) የመቁረጫ ነጥብ ይሄን ይመስል ነበር ።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
#WolloUniversity #Remedial

በወሎ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በወሎ ዩኒቨርሲቲ ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ 👉ጥር 16 እና 17/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል።

💥ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ስትሄዱ

1. የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፊኬት ዋና እና ፎቶ ኮፒ
2. ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት
3. የ8ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፊኬት ዋና እና ፎቶ ኮፒ
4. አራት(4) ጉርድ ፎቶግራፍ
5. ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ፣ የስፖርት ትጥቅ እና ሌሎች የግል መገልገያ ቁሳቁሶችን መያዝ ይኖርባችኋል፡፡



📌 ተማሪዎች የተመደባችሁበትን ግቢ (Campus) ለማወቅ ከላይ በተቀመጠው ፖርታል (Portal) እና የቴሌግራም ቻት ቦት (Telegram Chat bot) መጠቀም ትችላላችሁ።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#Result #Remedial #Exit_Exam

የ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና እና የሪሚዲያል ማጠቃለያ ፈተና ውጤቶች መቼ ይፋ ይደረጋሉ?

(ከቲክቫህ ዩንቨርሲቲ የተገኘ)

የሪሚዲያል ተማሪዎቹ ውጤት ከሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና መጠናቀቅ በኋላ ባሉት ቀናት በጣም ከዘገየ እስከ #ሰኞ ሰኔ 24/2016 ዓ.ም ይፋ ይሆናል።

የመውጫ ፈተና ውጤት በቀጣይ ቀናት ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን ማስመረቅ ከመጀመራቸው #በፊት ይፋ ይደረጋል።

ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት
@NATIONALEXAMSRESULT