#የፍቅር_ዓይነቶች(Types of love)
ክፍል🌹⓶🌹
#2ኛ_ፖሽኔት_ላቭ(Possinate Love)
ይህ ፍቅር ስሜታዊ ፍቅር ነው ። ፖሽኔት ላቭ በጣም አስቸጋሪና ከባዱ የፍቅር ዓይነት ነው ። ሕይወትን የመመሰቃቀልና በጣም የማጨናነቅ ባሕርይ አለው።
ሕሊናን ዕረፍት ከመንሣቱ ጎን ለጎን የወጣቶችን የወደፊትን የሕይወት ምዕራፍ የማጨለም ጉልበት አለው ። ለምሳሌ በስሜታዊ ፍቅር የተያዘ ሰው ትምህርት መማር ሁላ ሊያስጠላው ይችላል ።
ከሰው ጋር ተደባልቆ ጊዜውን ከማሳለፍ ይልቅ ያፈቀረውን ሰው እያብሰለሰለ ለብቻው መሆን ይፈልጋል ፤ ምግብ እንኳን ይዘጋዋል አዕምሮው ከፍቅር ውጪ ምንም ነገር ማሰብ አይፈልግም ።
በመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ በዚህ ዓይነቱ ስሜታዊ ፍቅር ተይዞ የተሰቃየ ሰው #አምኖንን እናውቃለን ። /2ኛ ሳሙ 13/ በዚህ ፍቅር የተያዙ ሰዎች ለጊዜው እውነተኛ ፍቅር እንደያዛቸው ሊያስቡ ይችላሉ ።
ማስተዋልን ሳይቀር የሚጋረድበት የፍቅር ዓይነት ነውና። የሚገርመው ደሞ ኋላ ላይ ያስጨነቀውን ያህል ከልብ ውስጥ መጥፋቱ አይቀርም ። እንዲህ ዓይነቱም ፍቅር ቆይታው ሩካቤ ሥጋ እስኪፈፀም ድረስ ብቻ ነው ።
ፍቅሩም ከዛች ቅፅበት ጀምሮ ይቆማል ። ይህን በዳዊት ልጅ በአምኖን ላይ ማየቱ ብቻ በቂ ነው ።
ምንጭ: ኰኲሐ ሃይማኖት
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@MekuriyaM (channel)
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@Yodahe2 (group)
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
#ADD ..and.. #FORWARD
ክፍል🌹⓶🌹
#2ኛ_ፖሽኔት_ላቭ(Possinate Love)
ይህ ፍቅር ስሜታዊ ፍቅር ነው ። ፖሽኔት ላቭ በጣም አስቸጋሪና ከባዱ የፍቅር ዓይነት ነው ። ሕይወትን የመመሰቃቀልና በጣም የማጨናነቅ ባሕርይ አለው።
ሕሊናን ዕረፍት ከመንሣቱ ጎን ለጎን የወጣቶችን የወደፊትን የሕይወት ምዕራፍ የማጨለም ጉልበት አለው ። ለምሳሌ በስሜታዊ ፍቅር የተያዘ ሰው ትምህርት መማር ሁላ ሊያስጠላው ይችላል ።
ከሰው ጋር ተደባልቆ ጊዜውን ከማሳለፍ ይልቅ ያፈቀረውን ሰው እያብሰለሰለ ለብቻው መሆን ይፈልጋል ፤ ምግብ እንኳን ይዘጋዋል አዕምሮው ከፍቅር ውጪ ምንም ነገር ማሰብ አይፈልግም ።
በመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ በዚህ ዓይነቱ ስሜታዊ ፍቅር ተይዞ የተሰቃየ ሰው #አምኖንን እናውቃለን ። /2ኛ ሳሙ 13/ በዚህ ፍቅር የተያዙ ሰዎች ለጊዜው እውነተኛ ፍቅር እንደያዛቸው ሊያስቡ ይችላሉ ።
ማስተዋልን ሳይቀር የሚጋረድበት የፍቅር ዓይነት ነውና። የሚገርመው ደሞ ኋላ ላይ ያስጨነቀውን ያህል ከልብ ውስጥ መጥፋቱ አይቀርም ። እንዲህ ዓይነቱም ፍቅር ቆይታው ሩካቤ ሥጋ እስኪፈፀም ድረስ ብቻ ነው ።
ፍቅሩም ከዛች ቅፅበት ጀምሮ ይቆማል ። ይህን በዳዊት ልጅ በአምኖን ላይ ማየቱ ብቻ በቂ ነው ።
ምንጭ: ኰኲሐ ሃይማኖት
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@MekuriyaM (channel)
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@Yodahe2 (group)
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
#ADD ..and.. #FORWARD
➔ ክፍል➊
1ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ ማገልገል ከጀመርክ ስንት ጊዜ ሆነህ?
2ኛ. አሁን ላይ ሰንበት ተማሪ ባትሆን ኖሮ ምን የምትሆን ይመስልህ ነበር?
3ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ለአንተ ምንድር ነው?
! ማሳሰብያ ! በወንድ ጾታ የተገለጸው ለሴትም ይሠራል።
እንዲህ በማለት ለአንዳንድ የቴሌግራም ጓደኞቼ ጠይቄ ነበር። እንዲህ አሉኝ...
#1ኛ. እኔ ከልጅነቴ ጀምሮ ነው በቤተክርስቲያን ያደግኩት ጅማሬዬም 1997 ዓ/ም ነው ሰ/ቤት የጀመርኩት። ይህ ማለት በአገልግሎት 18 ዓመት ቆይቻለኹ።
#2ኛ. ይሄ ነው ማለት አልችልም ምክንያቱም የሁላችንንም መጀመርያም መጨረሻም የሚያውቅ የፈጠረን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ነገር ግን ለመገመት ያህል አሳ ከባሕር ውስጥ ስትወጣ ሕይወት እንደማይኖራት ሁሉ እኔም ሕይወቴ የተዛባ መጥፎ ቦታ የምወድቅ ይመስለኛል!
#3ኛ. ሰ/ት/ቤት ለእኔ እናት ናት! እናት ለልጇ እራሱን የሚጎዳ ነገር እንዲያደርግ እንደማትፈልግ ሁሉ ሰ/ት/ቤቴም ከመጥፎው ነገር እያራቀችኝ መልካም ወደሆነው በቃለ እግዚአብሔር የምታንጸኝ፣ በመንፈሳዊ ሕይወት እንድኖር መንገዱን የምትመራኝ በሥጋም በመንፈስም ያሳደገችኝ እናቴ ናት!
| #ዲያቆን_ዘማሪ_ኃይለአብ(ከዲላ)
...
#1ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ ማገልገል ከጀመርኩ 8 ዓመት ሆኖኛል።
#2ኛ. ሱሰኛ፣ በዝሙት፣ የወደቀ፣ ዓለማዊ ነገር በጣም የሚማርከኝ ሰው እሆን ነበር።
#3ኛ ሰንበት ትምህርት ቤት ለእኔ የሕይወት መሠረቴ፣ እምነቴን ማጠንከሪያዬ፣ የእውቀት ቤቴ፣ የሃይማኖት መሠረቴ ነው።
| #ዲያቆን_አቤል(ከምዕራብ ሀረርጌ)
...
#1ኛ. አኹን 7ኛ ዓመቴ ነው።
#2ኛ. ሰንበት ተማሪ ባልሆን ኖሮ ልሆን የነበረውን ነገር ስለሚያስፈራኝ ላስበው አልችልም።
#3ኛ. ግልጽ የሆነ መስዋዕትነት የምትከፍልልኝ፤ብዙ ነገር ያሳወቀችኝ፤ አኹን ላይ ያለኝን ማንነት ያሰጠችኝ፤ በአጠቃላይ ኹሉ ነገሬ ናት።
| #ዘማሪት_ሔርሜላ_ቴዎድሮስ(ከወሊሶ)
ክፍል ⓶ ይቀጥላል
@MekuriyaM @MekuriyaM ◦◦◎◎
1ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ ማገልገል ከጀመርክ ስንት ጊዜ ሆነህ?
2ኛ. አሁን ላይ ሰንበት ተማሪ ባትሆን ኖሮ ምን የምትሆን ይመስልህ ነበር?
3ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ለአንተ ምንድር ነው?
! ማሳሰብያ ! በወንድ ጾታ የተገለጸው ለሴትም ይሠራል።
እንዲህ በማለት ለአንዳንድ የቴሌግራም ጓደኞቼ ጠይቄ ነበር። እንዲህ አሉኝ...
#1ኛ. እኔ ከልጅነቴ ጀምሮ ነው በቤተክርስቲያን ያደግኩት ጅማሬዬም 1997 ዓ/ም ነው ሰ/ቤት የጀመርኩት። ይህ ማለት በአገልግሎት 18 ዓመት ቆይቻለኹ።
#2ኛ. ይሄ ነው ማለት አልችልም ምክንያቱም የሁላችንንም መጀመርያም መጨረሻም የሚያውቅ የፈጠረን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ነገር ግን ለመገመት ያህል አሳ ከባሕር ውስጥ ስትወጣ ሕይወት እንደማይኖራት ሁሉ እኔም ሕይወቴ የተዛባ መጥፎ ቦታ የምወድቅ ይመስለኛል!
#3ኛ. ሰ/ት/ቤት ለእኔ እናት ናት! እናት ለልጇ እራሱን የሚጎዳ ነገር እንዲያደርግ እንደማትፈልግ ሁሉ ሰ/ት/ቤቴም ከመጥፎው ነገር እያራቀችኝ መልካም ወደሆነው በቃለ እግዚአብሔር የምታንጸኝ፣ በመንፈሳዊ ሕይወት እንድኖር መንገዱን የምትመራኝ በሥጋም በመንፈስም ያሳደገችኝ እናቴ ናት!
| #ዲያቆን_ዘማሪ_ኃይለአብ(ከዲላ)
...
#1ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ ማገልገል ከጀመርኩ 8 ዓመት ሆኖኛል።
#2ኛ. ሱሰኛ፣ በዝሙት፣ የወደቀ፣ ዓለማዊ ነገር በጣም የሚማርከኝ ሰው እሆን ነበር።
#3ኛ ሰንበት ትምህርት ቤት ለእኔ የሕይወት መሠረቴ፣ እምነቴን ማጠንከሪያዬ፣ የእውቀት ቤቴ፣ የሃይማኖት መሠረቴ ነው።
| #ዲያቆን_አቤል(ከምዕራብ ሀረርጌ)
...
#1ኛ. አኹን 7ኛ ዓመቴ ነው።
#2ኛ. ሰንበት ተማሪ ባልሆን ኖሮ ልሆን የነበረውን ነገር ስለሚያስፈራኝ ላስበው አልችልም።
#3ኛ. ግልጽ የሆነ መስዋዕትነት የምትከፍልልኝ፤ብዙ ነገር ያሳወቀችኝ፤ አኹን ላይ ያለኝን ማንነት ያሰጠችኝ፤ በአጠቃላይ ኹሉ ነገሬ ናት።
| #ዘማሪት_ሔርሜላ_ቴዎድሮስ(ከወሊሶ)
ክፍል ⓶ ይቀጥላል
@MekuriyaM @MekuriyaM ◦◦◎◎
🛑 ክፍል ❷
1ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ ማገልገል ከጀመርክ ስንት ጊዜ ሆነህ?
2ኛ. አሁን ላይ ሰንበት ተማሪ ባትሆን ኖሮ ምን የምትሆን ይመስልህ ነበር?
3ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ለአንተ ምንድር ነው?
! ማሳሰብያ ! በወንድ ጾታ የተገለጸው ለሴትም ይሠራል።
#እንዲህ_በማለት_ለአንዳንድ_የቴሌግራም_ጓደኞቼ_ጠይቄ_ነበር። #እነርሱም_እንዲህ_አሉኝ...
#1ኛ. በአምላክ ቸርነት በድንግል ማርያም ምልጃ 17 ዓመት ሆኖኛል።
#2ኛ. ከባድ ነው አላስበውም ፍጹም ሕይወት ነውና።
#3ኛ. ሰንበት ትምህር ቤት ለእኔ፥እኔ ነው።
ሕይወቴ ነው እያንዳንዱ የምተነፍሰው ቃል ጭምር የሰንበት ውጤት ነው ።
ብቻ አምላክ ድክመቴን ዓይቶ ለእኔ እንዳልጠፋበት ያዘጋጀልኝ የእውነተኛ ባዕል (ምንጭ ) መገኛ የሕይወት ሕብስት መመገቢያዬ ነው።
| #ዲያቆን_ዘማሪ_ታምራት_ትጋኒ(ከአዲስ አበባ)
፧
1ኛ 8 ዓመታት ያህል ቆይቻለኹ።
2ኛ. ጥሩ ቦታ አልሆንም ነበር።
3ኛ. መንፈሳዊ እናት ሥነ-ምግባር የተማርኩባት የአሁን ማንነቴ ያስተካከልኩባት ናት።
#ዘማሪ_ነጋልኝ_ሙሉጌታ(ከዲላ)
፧
#1ኛ. ያው ማገልገል ባይሆንም ምንም ባልሠራም ባላውቅም ግን የአፍ ቋንቋ መፍቻዬ የሆነችኝ ቤተክርስትያን / ሰንበት ትምህርት ቤት ገብቼ መገልገል ከጀመርኩ 10 ዓመታትን *አስቆጥሬያለው*
#2ኛ. አሁን ላይ ያው ሰ/ት/ቤት ባልገባ ምሆነውንና ሚገጥመኝ የነበረውን እሱ ያቃል ብቻ ግን አንዳንዴ አስተዳደግም ይወስናልና የከፋ ቦታ ላይ እደርስ ነበር ብዬም አላስብም ምክንያቱም ከምንም በላይ ፈጣሪ በወላጆቼ ላይ አድሮ በሥርዓት አሳድጎኛልና ብቻ ሰ/ት/ቤት ባልገባ ብዙ ነገር ይጎለኝ ነበር።
#3ኛ. ሰ/ት/ቤት ለእኔ አባት፣እናት፣ወንድምም እህትም ሆኖኛል እየሆነኝም ነው ይሆነኝማል ሌላው ደሞ የሕይወት ትምህርት ቤቴም ጭምር ነው።
| #ለምለም_ፍቃዱ(ከአዲስ አበባ)
ክፍል ⓷ ይቀጥላል
◎◎◦◦ @MekuriyaM ◦◦◎◎
17/11/2015
ወልቂጤ ኢትዮጵያ
1ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ ማገልገል ከጀመርክ ስንት ጊዜ ሆነህ?
2ኛ. አሁን ላይ ሰንበት ተማሪ ባትሆን ኖሮ ምን የምትሆን ይመስልህ ነበር?
3ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ለአንተ ምንድር ነው?
! ማሳሰብያ ! በወንድ ጾታ የተገለጸው ለሴትም ይሠራል።
#እንዲህ_በማለት_ለአንዳንድ_የቴሌግራም_ጓደኞቼ_ጠይቄ_ነበር። #እነርሱም_እንዲህ_አሉኝ...
#1ኛ. በአምላክ ቸርነት በድንግል ማርያም ምልጃ 17 ዓመት ሆኖኛል።
#2ኛ. ከባድ ነው አላስበውም ፍጹም ሕይወት ነውና።
#3ኛ. ሰንበት ትምህር ቤት ለእኔ፥እኔ ነው።
ሕይወቴ ነው እያንዳንዱ የምተነፍሰው ቃል ጭምር የሰንበት ውጤት ነው ።
ብቻ አምላክ ድክመቴን ዓይቶ ለእኔ እንዳልጠፋበት ያዘጋጀልኝ የእውነተኛ ባዕል (ምንጭ ) መገኛ የሕይወት ሕብስት መመገቢያዬ ነው።
| #ዲያቆን_ዘማሪ_ታምራት_ትጋኒ(ከአዲስ አበባ)
፧
1ኛ 8 ዓመታት ያህል ቆይቻለኹ።
2ኛ. ጥሩ ቦታ አልሆንም ነበር።
3ኛ. መንፈሳዊ እናት ሥነ-ምግባር የተማርኩባት የአሁን ማንነቴ ያስተካከልኩባት ናት።
#ዘማሪ_ነጋልኝ_ሙሉጌታ(ከዲላ)
፧
#1ኛ. ያው ማገልገል ባይሆንም ምንም ባልሠራም ባላውቅም ግን የአፍ ቋንቋ መፍቻዬ የሆነችኝ ቤተክርስትያን / ሰንበት ትምህርት ቤት ገብቼ መገልገል ከጀመርኩ 10 ዓመታትን *አስቆጥሬያለው*
#2ኛ. አሁን ላይ ያው ሰ/ት/ቤት ባልገባ ምሆነውንና ሚገጥመኝ የነበረውን እሱ ያቃል ብቻ ግን አንዳንዴ አስተዳደግም ይወስናልና የከፋ ቦታ ላይ እደርስ ነበር ብዬም አላስብም ምክንያቱም ከምንም በላይ ፈጣሪ በወላጆቼ ላይ አድሮ በሥርዓት አሳድጎኛልና ብቻ ሰ/ት/ቤት ባልገባ ብዙ ነገር ይጎለኝ ነበር።
#3ኛ. ሰ/ት/ቤት ለእኔ አባት፣እናት፣ወንድምም እህትም ሆኖኛል እየሆነኝም ነው ይሆነኝማል ሌላው ደሞ የሕይወት ትምህርት ቤቴም ጭምር ነው።
| #ለምለም_ፍቃዱ(ከአዲስ አበባ)
ክፍል ⓷ ይቀጥላል
◎◎◦◦ @MekuriyaM ◦◦◎◎
17/11/2015
ወልቂጤ ኢትዮጵያ
🔔 የመጨረሻው ክፍል ❸
1ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ ማገልገል ከጀመርክ ስንት ጊዜ ሆነህ?
2ኛ. አሁን ላይ ሰንበት ተማሪ ባትሆን ኖሮ ምን የምትሆን ይመስልህ ነበር?
3ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ለአንተ ምንድር ነው?
! ማሳሰብያ ! በወንድ ጾታ የተገለጸው ለሴትም ይሠራል።
#1ኛ. በቀላሉ 10ዓመት
#2ኛ. ምን እንደምሆን ፈጣሪ ነው የሚያውቀው።
#3ኛ. የሕይወቴ ት/ት ቤት እንዲሁም ሰው የሆንኩበት ሰውነቴ በአጠቃላይ ለመግለፅ ቃላትም የለኝም።
| #ዲያቆን_ዘማሪ_ደምስ_ዘበርጋ(ከእዣ ወረዳ)
፧
#1ኛ. አራት ዓመት
#2ኛ. ጠጪ፣ ጨፋሪ፣ ነገን የማላስብ።
#3ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ለእኔ ብዙ ነገሬ ናት። እናቴ ናት ቃሉን የመገበችኝ አምላኬን ያወኩባት ወንጌል ሀ ብዬ የተማርኩባት ሲከፋኝ የምፅናናባት እናም ሌላ ሌላም ቃላት አላገኝላትም።
| #ዓለም_አየኹ(ከዲላ)
፧
#1ኛ. ምንም እንኳ በሥነ_ሥርዓት አገልግያለኹ ብዬ ባልናገርም ከ10 ዓመታት በላይ ቆይቻለኹ።
#2ኛ. ሰ/ተማሪ መሆን በራሱ ትልቅ ደስታ ነው፤ እኔ ሰ/ት/ት ቤቴን ባልጠቅምም እሷ ግን ለእኔ ጠቅማኛለች። ሰ/ተማሪ በመሆኔ ደስተኛ ስለሆንኩ ልሆን የምችለውን ባላስብ ደስ ይለኛል።
#3ኛ. መሪዬ ወይም መንገዴ ናት።
| #መስከረም_ግዛው(ከሆሳዕና)
፧
#1ኛ. 12 ዓመት
#2ኛ. ሰ/ተማሪ ባልሆን ኖሮ በዓለም ውስጥ የቀለጥኩኝ እሆን ነበር፤ በብዙ ብልጭልጭ ነገሮች እታለል ነበር።
#3ኛ. ለሕይወቴ እንደ አጥር ናት፤ ከብዙ ነገሮች እንድቆጠብ ያደረገችኝ ትምህርት ቤቴ ናት።
| #ፍልሰታ_ፍቅሬ(ከወልቂጤ)
፧
#1ኛ. ከልጅነቴ ጀምሮ ስለሆነ በቁጥር መግለጽ ይቸገግረኛል እና ልጅ እያለሁ ጀምሮ።
#2ኛ. ቤተልሔምን አልሆናትም ነበር፤ እና ሌላ ዓይነት ቤተልሔም እንደምሆን እገምታለሁ።
#3ኛ. ሕይወቴ ናት!
| #ቤተልሔም_ፍቅሬ [ከወልቂጤ]
◦◦●●Join @MekuriyaM
18/11/2015
ወልቂጤ ኢትዮጵያ
1ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ ማገልገል ከጀመርክ ስንት ጊዜ ሆነህ?
2ኛ. አሁን ላይ ሰንበት ተማሪ ባትሆን ኖሮ ምን የምትሆን ይመስልህ ነበር?
3ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ለአንተ ምንድር ነው?
! ማሳሰብያ ! በወንድ ጾታ የተገለጸው ለሴትም ይሠራል።
#1ኛ. በቀላሉ 10ዓመት
#2ኛ. ምን እንደምሆን ፈጣሪ ነው የሚያውቀው።
#3ኛ. የሕይወቴ ት/ት ቤት እንዲሁም ሰው የሆንኩበት ሰውነቴ በአጠቃላይ ለመግለፅ ቃላትም የለኝም።
| #ዲያቆን_ዘማሪ_ደምስ_ዘበርጋ(ከእዣ ወረዳ)
፧
#1ኛ. አራት ዓመት
#2ኛ. ጠጪ፣ ጨፋሪ፣ ነገን የማላስብ።
#3ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ለእኔ ብዙ ነገሬ ናት። እናቴ ናት ቃሉን የመገበችኝ አምላኬን ያወኩባት ወንጌል ሀ ብዬ የተማርኩባት ሲከፋኝ የምፅናናባት እናም ሌላ ሌላም ቃላት አላገኝላትም።
| #ዓለም_አየኹ(ከዲላ)
፧
#1ኛ. ምንም እንኳ በሥነ_ሥርዓት አገልግያለኹ ብዬ ባልናገርም ከ10 ዓመታት በላይ ቆይቻለኹ።
#2ኛ. ሰ/ተማሪ መሆን በራሱ ትልቅ ደስታ ነው፤ እኔ ሰ/ት/ት ቤቴን ባልጠቅምም እሷ ግን ለእኔ ጠቅማኛለች። ሰ/ተማሪ በመሆኔ ደስተኛ ስለሆንኩ ልሆን የምችለውን ባላስብ ደስ ይለኛል።
#3ኛ. መሪዬ ወይም መንገዴ ናት።
| #መስከረም_ግዛው(ከሆሳዕና)
፧
#1ኛ. 12 ዓመት
#2ኛ. ሰ/ተማሪ ባልሆን ኖሮ በዓለም ውስጥ የቀለጥኩኝ እሆን ነበር፤ በብዙ ብልጭልጭ ነገሮች እታለል ነበር።
#3ኛ. ለሕይወቴ እንደ አጥር ናት፤ ከብዙ ነገሮች እንድቆጠብ ያደረገችኝ ትምህርት ቤቴ ናት።
| #ፍልሰታ_ፍቅሬ(ከወልቂጤ)
፧
#1ኛ. ከልጅነቴ ጀምሮ ስለሆነ በቁጥር መግለጽ ይቸገግረኛል እና ልጅ እያለሁ ጀምሮ።
#2ኛ. ቤተልሔምን አልሆናትም ነበር፤ እና ሌላ ዓይነት ቤተልሔም እንደምሆን እገምታለሁ።
#3ኛ. ሕይወቴ ናት!
| #ቤተልሔም_ፍቅሬ [ከወልቂጤ]
◦◦●●Join @MekuriyaM
18/11/2015
ወልቂጤ ኢትዮጵያ
Forwarded from ማርመድሕ ሚዲያ - Marmedh Media (፩ Mekuriya Murashe)
➔ ክፍል➊
1ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ ማገልገል ከጀመርክ ስንት ጊዜ ሆነህ?
2ኛ. አሁን ላይ ሰንበት ተማሪ ባትሆን ኖሮ ምን የምትሆን ይመስልህ ነበር?
3ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ለአንተ ምንድር ነው?
! ማሳሰብያ ! በወንድ ጾታ የተገለጸው ለሴትም ይሠራል።
እንዲህ በማለት ለአንዳንድ የቴሌግራም ጓደኞቼ ጠይቄ ነበር። እንዲህ አሉኝ...
#1ኛ. እኔ ከልጅነቴ ጀምሮ ነው በቤተክርስቲያን ያደግኩት ጅማሬዬም 1997 ዓ/ም ነው ሰ/ቤት የጀመርኩት። ይህ ማለት በአገልግሎት 18 ዓመት ቆይቻለኹ።
#2ኛ. ይሄ ነው ማለት አልችልም ምክንያቱም የሁላችንንም መጀመርያም መጨረሻም የሚያውቅ የፈጠረን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ነገር ግን ለመገመት ያህል አሳ ከባሕር ውስጥ ስትወጣ ሕይወት እንደማይኖራት ሁሉ እኔም ሕይወቴ የተዛባ መጥፎ ቦታ የምወድቅ ይመስለኛል!
#3ኛ. ሰ/ት/ቤት ለእኔ እናት ናት! እናት ለልጇ እራሱን የሚጎዳ ነገር እንዲያደርግ እንደማትፈልግ ሁሉ ሰ/ት/ቤቴም ከመጥፎው ነገር እያራቀችኝ መልካም ወደሆነው በቃለ እግዚአብሔር የምታንጸኝ፣ በመንፈሳዊ ሕይወት እንድኖር መንገዱን የምትመራኝ በሥጋም በመንፈስም ያሳደገችኝ እናቴ ናት!
| #ዲያቆን_ዘማሪ_ኃይለአብ(ከዲላ)
...
#1ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ ማገልገል ከጀመርኩ 8 ዓመት ሆኖኛል።
#2ኛ. ሱሰኛ፣ በዝሙት፣ የወደቀ፣ ዓለማዊ ነገር በጣም የሚማርከኝ ሰው እሆን ነበር።
#3ኛ ሰንበት ትምህርት ቤት ለእኔ የሕይወት መሠረቴ፣ እምነቴን ማጠንከሪያዬ፣ የእውቀት ቤቴ፣ የሃይማኖት መሠረቴ ነው።
| #ዲያቆን_አቤል(ከምዕራብ ሀረርጌ)
...
#1ኛ. አኹን 7ኛ ዓመቴ ነው።
#2ኛ. ሰንበት ተማሪ ባልሆን ኖሮ ልሆን የነበረውን ነገር ስለሚያስፈራኝ ላስበው አልችልም።
#3ኛ. ግልጽ የሆነ መስዋዕትነት የምትከፍልልኝ፤ብዙ ነገር ያሳወቀችኝ፤ አኹን ላይ ያለኝን ማንነት ያሰጠችኝ፤ በአጠቃላይ ኹሉ ነገሬ ናት።
| #ዘማሪት_ሔርሜላ_ቴዎድሮስ(ከወሊሶ)
ክፍል ⓶ ይቀጥላል
@MekuriyaM @MekuriyaM ◦◦◎◎
1ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ ማገልገል ከጀመርክ ስንት ጊዜ ሆነህ?
2ኛ. አሁን ላይ ሰንበት ተማሪ ባትሆን ኖሮ ምን የምትሆን ይመስልህ ነበር?
3ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ለአንተ ምንድር ነው?
! ማሳሰብያ ! በወንድ ጾታ የተገለጸው ለሴትም ይሠራል።
እንዲህ በማለት ለአንዳንድ የቴሌግራም ጓደኞቼ ጠይቄ ነበር። እንዲህ አሉኝ...
#1ኛ. እኔ ከልጅነቴ ጀምሮ ነው በቤተክርስቲያን ያደግኩት ጅማሬዬም 1997 ዓ/ም ነው ሰ/ቤት የጀመርኩት። ይህ ማለት በአገልግሎት 18 ዓመት ቆይቻለኹ።
#2ኛ. ይሄ ነው ማለት አልችልም ምክንያቱም የሁላችንንም መጀመርያም መጨረሻም የሚያውቅ የፈጠረን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ነገር ግን ለመገመት ያህል አሳ ከባሕር ውስጥ ስትወጣ ሕይወት እንደማይኖራት ሁሉ እኔም ሕይወቴ የተዛባ መጥፎ ቦታ የምወድቅ ይመስለኛል!
#3ኛ. ሰ/ት/ቤት ለእኔ እናት ናት! እናት ለልጇ እራሱን የሚጎዳ ነገር እንዲያደርግ እንደማትፈልግ ሁሉ ሰ/ት/ቤቴም ከመጥፎው ነገር እያራቀችኝ መልካም ወደሆነው በቃለ እግዚአብሔር የምታንጸኝ፣ በመንፈሳዊ ሕይወት እንድኖር መንገዱን የምትመራኝ በሥጋም በመንፈስም ያሳደገችኝ እናቴ ናት!
| #ዲያቆን_ዘማሪ_ኃይለአብ(ከዲላ)
...
#1ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ ማገልገል ከጀመርኩ 8 ዓመት ሆኖኛል።
#2ኛ. ሱሰኛ፣ በዝሙት፣ የወደቀ፣ ዓለማዊ ነገር በጣም የሚማርከኝ ሰው እሆን ነበር።
#3ኛ ሰንበት ትምህርት ቤት ለእኔ የሕይወት መሠረቴ፣ እምነቴን ማጠንከሪያዬ፣ የእውቀት ቤቴ፣ የሃይማኖት መሠረቴ ነው።
| #ዲያቆን_አቤል(ከምዕራብ ሀረርጌ)
...
#1ኛ. አኹን 7ኛ ዓመቴ ነው።
#2ኛ. ሰንበት ተማሪ ባልሆን ኖሮ ልሆን የነበረውን ነገር ስለሚያስፈራኝ ላስበው አልችልም።
#3ኛ. ግልጽ የሆነ መስዋዕትነት የምትከፍልልኝ፤ብዙ ነገር ያሳወቀችኝ፤ አኹን ላይ ያለኝን ማንነት ያሰጠችኝ፤ በአጠቃላይ ኹሉ ነገሬ ናት።
| #ዘማሪት_ሔርሜላ_ቴዎድሮስ(ከወሊሶ)
ክፍል ⓶ ይቀጥላል
@MekuriyaM @MekuriyaM ◦◦◎◎
Forwarded from ማርመድሕ ሚዲያ - Marmedh Media (፩ Mekuriya Murashe)
🛑 ክፍል ❷
1ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ ማገልገል ከጀመርክ ስንት ጊዜ ሆነህ?
2ኛ. አሁን ላይ ሰንበት ተማሪ ባትሆን ኖሮ ምን የምትሆን ይመስልህ ነበር?
3ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ለአንተ ምንድር ነው?
! ማሳሰብያ ! በወንድ ጾታ የተገለጸው ለሴትም ይሠራል።
#እንዲህ_በማለት_ለአንዳንድ_የቴሌግራም_ጓደኞቼ_ጠይቄ_ነበር። #እነርሱም_እንዲህ_አሉኝ...
#1ኛ. በአምላክ ቸርነት በድንግል ማርያም ምልጃ 17 ዓመት ሆኖኛል።
#2ኛ. ከባድ ነው አላስበውም ፍጹም ሕይወት ነውና።
#3ኛ. ሰንበት ትምህር ቤት ለእኔ፥እኔ ነው።
ሕይወቴ ነው እያንዳንዱ የምተነፍሰው ቃል ጭምር የሰንበት ውጤት ነው ።
ብቻ አምላክ ድክመቴን ዓይቶ ለእኔ እንዳልጠፋበት ያዘጋጀልኝ የእውነተኛ ባዕል (ምንጭ ) መገኛ የሕይወት ሕብስት መመገቢያዬ ነው።
| #ዲያቆን_ዘማሪ_ታምራት_ትጋኒ(ከአዲስ አበባ)
፧
1ኛ 8 ዓመታት ያህል ቆይቻለኹ።
2ኛ. ጥሩ ቦታ አልሆንም ነበር።
3ኛ. መንፈሳዊ እናት ሥነ-ምግባር የተማርኩባት የአሁን ማንነቴ ያስተካከልኩባት ናት።
#ዘማሪ_ነጋልኝ_ሙሉጌታ(ከዲላ)
፧
#1ኛ. ያው ማገልገል ባይሆንም ምንም ባልሠራም ባላውቅም ግን የአፍ ቋንቋ መፍቻዬ የሆነችኝ ቤተክርስትያን / ሰንበት ትምህርት ቤት ገብቼ መገልገል ከጀመርኩ 10 ዓመታትን *አስቆጥሬያለው*
#2ኛ. አሁን ላይ ያው ሰ/ት/ቤት ባልገባ ምሆነውንና ሚገጥመኝ የነበረውን እሱ ያቃል ብቻ ግን አንዳንዴ አስተዳደግም ይወስናልና የከፋ ቦታ ላይ እደርስ ነበር ብዬም አላስብም ምክንያቱም ከምንም በላይ ፈጣሪ በወላጆቼ ላይ አድሮ በሥርዓት አሳድጎኛልና ብቻ ሰ/ት/ቤት ባልገባ ብዙ ነገር ይጎለኝ ነበር።
#3ኛ. ሰ/ት/ቤት ለእኔ አባት፣እናት፣ወንድምም እህትም ሆኖኛል እየሆነኝም ነው ይሆነኝማል ሌላው ደሞ የሕይወት ትምህርት ቤቴም ጭምር ነው።
| #ለምለም_ፍቃዱ(ከአዲስ አበባ)
ክፍል ⓷ ይቀጥላል
◎◎◦◦ @MekuriyaM ◦◦◎◎
17/11/2015
ወልቂጤ ኢትዮጵያ
1ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ ማገልገል ከጀመርክ ስንት ጊዜ ሆነህ?
2ኛ. አሁን ላይ ሰንበት ተማሪ ባትሆን ኖሮ ምን የምትሆን ይመስልህ ነበር?
3ኛ. ሰንበት ትምህርት ቤት ለአንተ ምንድር ነው?
! ማሳሰብያ ! በወንድ ጾታ የተገለጸው ለሴትም ይሠራል።
#እንዲህ_በማለት_ለአንዳንድ_የቴሌግራም_ጓደኞቼ_ጠይቄ_ነበር። #እነርሱም_እንዲህ_አሉኝ...
#1ኛ. በአምላክ ቸርነት በድንግል ማርያም ምልጃ 17 ዓመት ሆኖኛል።
#2ኛ. ከባድ ነው አላስበውም ፍጹም ሕይወት ነውና።
#3ኛ. ሰንበት ትምህር ቤት ለእኔ፥እኔ ነው።
ሕይወቴ ነው እያንዳንዱ የምተነፍሰው ቃል ጭምር የሰንበት ውጤት ነው ።
ብቻ አምላክ ድክመቴን ዓይቶ ለእኔ እንዳልጠፋበት ያዘጋጀልኝ የእውነተኛ ባዕል (ምንጭ ) መገኛ የሕይወት ሕብስት መመገቢያዬ ነው።
| #ዲያቆን_ዘማሪ_ታምራት_ትጋኒ(ከአዲስ አበባ)
፧
1ኛ 8 ዓመታት ያህል ቆይቻለኹ።
2ኛ. ጥሩ ቦታ አልሆንም ነበር።
3ኛ. መንፈሳዊ እናት ሥነ-ምግባር የተማርኩባት የአሁን ማንነቴ ያስተካከልኩባት ናት።
#ዘማሪ_ነጋልኝ_ሙሉጌታ(ከዲላ)
፧
#1ኛ. ያው ማገልገል ባይሆንም ምንም ባልሠራም ባላውቅም ግን የአፍ ቋንቋ መፍቻዬ የሆነችኝ ቤተክርስትያን / ሰንበት ትምህርት ቤት ገብቼ መገልገል ከጀመርኩ 10 ዓመታትን *አስቆጥሬያለው*
#2ኛ. አሁን ላይ ያው ሰ/ት/ቤት ባልገባ ምሆነውንና ሚገጥመኝ የነበረውን እሱ ያቃል ብቻ ግን አንዳንዴ አስተዳደግም ይወስናልና የከፋ ቦታ ላይ እደርስ ነበር ብዬም አላስብም ምክንያቱም ከምንም በላይ ፈጣሪ በወላጆቼ ላይ አድሮ በሥርዓት አሳድጎኛልና ብቻ ሰ/ት/ቤት ባልገባ ብዙ ነገር ይጎለኝ ነበር።
#3ኛ. ሰ/ት/ቤት ለእኔ አባት፣እናት፣ወንድምም እህትም ሆኖኛል እየሆነኝም ነው ይሆነኝማል ሌላው ደሞ የሕይወት ትምህርት ቤቴም ጭምር ነው።
| #ለምለም_ፍቃዱ(ከአዲስ አበባ)
ክፍል ⓷ ይቀጥላል
◎◎◦◦ @MekuriyaM ◦◦◎◎
17/11/2015
ወልቂጤ ኢትዮጵያ