Intrance result.neaea.gov.et
1.43K subscribers
552 photos
29 videos
302 files
566 links
መረጃዎች ምንጫቸውን ሳንጠቅስ አናጋራም!

ወቅታዊ ፈጣንና ታማኝነት ያላቸውን ት/ተዊ ቴክኖሎጂ፤ ፋሽንን ጨምሮ የመዝናኛ መረጃዎችን በአንድ ቦታ ለማግኘት፤ ዛሬውኑ በመቀላቀል ራሶን ከዘመኑ ጋር ያዘምኑ፤ የአዋቂ ማህበረሰብ አካል ይሁኑ።

የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ!
@intrancresult
ሀሳብ @TheRsultBot
Download Telegram
#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት ለመስጠት የሚያስችል ሀገር አቀፍ ንቅናቄ ይፋ አድርጓል።

በንቅናቄው ተፈታኝ ተማሪዎችን ለፈተና ለማዘጋጀት ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት መርሐግብር በትምህርት ቤቶች ይሰጣል።

በማጠናከሪያ ትምህርቱ የተማሪዎችን የመማር ብቃትና የሥነ-ልቦና ዝግጅት ለማሳደግ እንደሚሠራ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ ገልፀዋል።

ይህን ሥራ አንዳንድ ክልሎች ቀደም ብለው መጀመራቸው የሚያበረታታ ተግባር መሆኑን ጠቅሰዋል።

ንቅናቄው ውጤታማ እንዲሆን የክልል ትምህርት ቢሮዎች ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ በጎ ፈቃደኞች፣ የተቋማት ባለሙያዎች፣ ወዘተ በማሳተፉ እንዲሠሩ ጥሪ አድርገዋል።
#ኢትዮጵያ
#join
#ኢትዮጵያዊ
#shere
#MoE
#ተከፍሏቸው
#update
ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጥናት 🤣
ፈታ እያለችሁ ሼር አድርጉ
#shere & #join
👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_
ስለ ዘንድሮ 12ኛ ክፍል ፈተና

“ በሙከራ ላይ እኛ ያጠፍናቸው ጣቢያዎች አሉ እንጂ ፈተና ይቀራል ብለን የሰጠነው መግለጫ የለም ” - ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከተማሪ ወላጆችና ከተማሪዎች ግልጽ የሆነ ማብራሪያ ስለተጠየቀበት የበየነ መረብ (ኦንላይን) የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በተመለከተ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱን ጠይቋል።

ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ምን አሉ ?

“ ፈተና በሁለት አይነት መልኩ (በኦንላይንና በወረቀት) ይሰጣል።

በኦን ላይን የሚሰጠው ዩኒቨርሲቲ ላይ ተመድበው የነበሩ አብርሆት ላይብረሪና ሁለት አዳሪ ትምህርት ቤቶች ብቻ ይሆናሉ።

የተቀሩት ግን በሁሉም በግልም በመንግስም መፈተኛ ጣቢያ ተመድበው የነበሩ ት/ቤቶች ሆኖ በተመደቡበት (ድልድል የወጣላቸው ት/ቤቶች ያውቃሉ) መሠረት ፈተናውን በወረቀት ይወስዳሉ።

በኦንላይን ፈተና የሚወስዱት፦
- በኮተቤ ዩኒቨርሲቲ 
- በሲቪል ሰርቪስ
- በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 
- በአዲስ አበባ ሳይንሰና ቴክኖሎጂ
- በጳውሎስ ሚሊኒየም የተመደቡ በዚያ ይወስዳሉ።


እንዲሁም፣ በአብርሆት ላይብረሪ ላይ የተመደቡ ተማሪዎች፣ የሁለቱ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በኦንላይን ይወስዳሉ።

የቀሩት ግን በሌላ መፈተኛ ጣቢያ ተመድበው የነበሩት ስለታጠፈ በወረቀት ይወስዳሉ።

በወረቀት የሚወስዱት ዩኒቨርሲቲ ነው የሚገኙት በባለፉት ሁለት አመታት እንደተሰጠው ማደሪያቸውም፣ መዋያቸውም፣ መፈተኛቸውም እዛው ይሆናል። አድረው ሲጨርሱ ነው የሚወጡት።

በኦንላይን የተመደቡት ግን ውሎ ገብ ነው። ተፈትነው ወደ ቤታቸው ሂደው አድረው ተመልሰው በጠዋት መጥተው ይፈተናሉ። ” ብለዋል።

የተፈጠረው ውዝግብ ምንድን ነው ? ተብሎ ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ ፥ “ የተፈጠረ ነገር የለም። በድብልቅ መንገድ እንደምንጥ ታሳቦ ነበረ። እሱን ነበር ስንለማመድ የነበረው ” ነው ያሉት።

“ አሁን More እርግጠኛ በተኮነበት መፈተኛ ጣቢያ (ከላይ በተገለጹት) ብቻ ይሰጣል። ” ሲሉ አክለዋል።

ትምህርት ቤቶች “ ቀርቷል ” ሲሉ ተስተውለዋል፤ ታዲያ መረጃውን ከየት አግኝተውት ነው ? ቢሮው ትዕዛዝ አውርዶ ነበር ? ስንል ኃላፊውን ጠይቀናል።

ዶ/ር ዘላለም ፥ “ በዩኒቨርሲቲዎችና በሌሎች ጣቢያቸዎች እንደሚሰጥ ነገር ግን ሌሎች ጣቢያዎች የነበሩት፣ በእነርሱ ላይ ካልሆነ በስተቀር ' ቀርቷል ' ተብሎ የተሰጠ መግለጫ አልነበረም ” ብለዋል።

አክለው፣ “ ለሙከራ ስንሞክርባቸው የነበሩ እርግጠኛ ያልሆንባቸውን ተማሪዎችና ቤተሰብ ላይ እንግልት እንዳይሆን እርግጠኛ ያልሆንባቸውን ቀንሰናል ” ያሉት ኃላፊው፣ “ በእርግጠኝነት ሊፈጸሙባቸው ተብሎ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በጋራ የተወሰኑት ላይ ግን ተወስኗል ” ብለዋል።

ትምህርት ሚኒስቴር የበየነ መረብ (ኦንላይን) ፈተናው እንደቀረ ያስተላለፈው መልዕክት ነበር ? ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ ደግሞ፣ “ ትምህርት ሚኒስቴር እኮ በገጹ ላይ አስታውቋል እንዳልቀረ ” የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።

“ በሙከራ ላይ እኛ ያጠፍናቸው ጣቢያዎች አሉ እንጂ ፈተና ይቀራል ብለን የሰጠነው መግለጫ የለም። በግልና በመንግስት ትምህርት ቤቶች ተይዘው የነበሩት በተለያዩ ምክንያቶች ተቀንሰዋል ” ብለዋል።

ቢሮዎ ለትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፣ ለትምህርት ሚኒስቴር ጻፈው ተብሎ ሲሰራጭ የነበረው ደብዳቤ (ከላይ ተያይዟል) የቢሮ ነው ? ለሚለው ጥያቄ ፥ “አዎ። ትክክል ነው !! ” ብለዋል።

“ አሁን ባልናቸው ጣቢያዎች ማለት ነው። በፊት በ153 ጣቢያዎች ብለን ነበር ይዘን የነበረው አሁን ግን በእርግጠኝነት ይሳካል የተባለበት ቦታ ከላይ የተጠቀሱት ጣቢያዎች ብቻ ናቸው ” ሲሉ ተናግረዋል።

በመሆኑም በተቀመጠው መርሀ ግብር መሠረት ተማሪዎች ከምንም አይነት ውዢምብር ራሳቸውን ጠብቀው ከቢሮውና ከትምህርት ሚኒስቴር በሚወርዱ መመሪያዎች ብቻ ተረጋግተው እንዲፈተኑ አሳስበዋል።

#TikvahEthiopia


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
የ 2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ

በዚሁ መሰረት የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና የማለፊያ ነጥብ 50 ሲሆን ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ደግሞ 45 እንዲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታውቋል::

ተማሪዎች ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን መለያ ቁጥርና ስም በማስገባት ውጤታችሁን መመልከት ትችላላችሁ፡፡

https://aa.ministry.et/account#/student-result

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 85,219  በመንግስትና በግል ትምህርት ቤቶች በቀን እና በማታ ትምህርታቸውን ከተከታተሉ ተማሪዎች መካከል 67,903 የሚሆኑት ማለትም 78.9% ያህሉ 50% እና በላይ ማምጣታቸው ተገልጿል።


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
#ማለፊያ_ነጥብ

የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና የማለፊያ ነጥብ 50 ሲሆን ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ደግሞ 45 እንዲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በሙሉ ድምጽ አጽድቀዋል።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 85,219 በመንግስትና በግል ትምህርት ቤቶች በቀን እና በማታ ትምህርታቸውን ከተከታተሉ ተማሪዎች መካከል 67,903 የሚሆኑት ማለትም 78.9% ያህሉ 50% እና በላይ ማምጣታቸው ተገልጿል።

ውጤት ለመመልከት👇
https://aa.ministry.et/account#/student-result


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
በወረቀትና በኦንላይ የሚሰጠውን የሁለተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ዛሬ ወደ ዩኒቨርሲቲ መግባት ጀምረዋል።

የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ባወጣው መርሃ ግብር መሰረት የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከሐምሌ 6-7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርሲቲው የሚገቡ ይሆናል።

ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሐምሌ ከ 9-11/ 2016 ዓ/ም ባሉት ተከታታይ ቀናት በበይነ መረብ (Online) እና በወረቀት ፈተናው ይሰጣቸዋል።

ፈተናውን የምትወስዱ የሁለተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በሙሉ መልካም እድልን እንመኝላችኋለን።


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሪሚዲያል ተማሪዎች የፕሮግራም ድልድል የሚሰሩበትን መስፈርት አሳውቋል።

በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) በቀን ሐምሌ 10/2016 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እና ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተላከው ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል።


በደብዳቤው የሪሚዲያል ተማሪዎቹን ወደ ፕሮግራም ለመመደብ በሚደረግ ድልድላ ተመሳሳይ መሰፈርት መጠቀም እንደሚያስፈልግ ተገልጿል።

ሁሉም ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና 20%፣ በአንደኛ ሴሚስተር አማካይ ውጤት 50% እና ወደ መስክ መግቢያ ፈተና 30% ብቻ የሚደለደሉ መሆኑን ደብዳቤው ያስረዳል።



#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
#EAES

የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።

"በወረቀት እና በበይነ መረብ እየተሰጠ ያለው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና፥ በሰላምና እጅግ በጣም በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል" ብሏል አገልግሎቱ።

በተመሳሳይ መልኩ በትግራይ ክልል እየተሰጠ ያለው የመልቀቂያ ፈተና ነገ ከሰዓት በፊት እንደሚጠናቀቅ አገልግሎቱ ገልጿል።

አገልግሎቱ በፈተና የመስጠት ሒደቱ ለተሳተፉ ዩኒቨርሲቲዎች፣ ትምህርት ቢሮዎች፣ የፀጥታና ደህንነት ተቋማት፣ ኢትዮ ቴሌኮም፣ ኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ኢትዮጵያ መብራት ኃይል፣ የፈተና አስፈጻሚዎች፣ አመራሮች እና ተማሪዎች ላበረከቱት አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርቧል።


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
አጭር ምክር - ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች

ከትንሽ ጊዜ በኃላ ዩኒቨርስቲ ምርጫ እንድትሞሉ ትጠየቃላቹ፡፡  ዓምና ውጤት ከመጣ በኃላ በድጋሚ ዩኒቨርስቲ ምርጫቸውን እንዲያስተካከሉ እድል ተሰቶዋቸው ነበር ፤ በዚህ ዓመት ከተቀየረ አናቅም፡፡

ዩኒቨርስቲ ለዓመታት የምትቆዩበት ስለሆነ ፤ ዩኒቨርስቲ ስትመርጡ እነዚህን ማወቅ አለባቹ:

1. የምትመርጧቸው ዩኒቨርስቲዎች የምትፈልጉት field/department እንደሚሰጡ ማወቅ አለባቹ ይሄ ዋነኛው ነው። መማር የምትፈልጉትን field/department  ካልወሰናቹ ካሁኑ shortlist አድርጓቸው፡፡

2. ስለዩኒቨርስቲው ትምህርት ጥራት በተለይ እናንተ መማር የምትፈልጉት field/department  በደንብ አጣሩ፡፡

3. የምትመርጧቸውን ዩኒቨርስቲዎች እና ከተማውን youtube ላይ እዩ ፤ እዛ ዩኒቨርስቲው ውስጥ የሚማር ተማሪ ሰው በሰው ጠይቁ፡፡ ዩኒቨርስቲ የሚማሩ ወንድም / እህት ካላቹ ከእነሱ ጋር High school አብረው የተማሩ ሌላ ጊቢ የደረሳቸው ተማሪዎች ስለሚኖሩ እነሱ ሊያጠያይቁላቹ ይችላል፡፡

4. እንደ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ (AAU) በጣም ሀሪፍ የሚባሉ ዩኒቨርስቲዎች ውስጥ በጣም ተፈላጊ የሆኑ department እንደ Medicine, Software Engineering መግባት በጣም ከባድ ነው፡፡ ውጤት በደንብ ካልሰራቹ በስተቀር በጣም ተፈላጊ የሆነ department የማግኘታቹ እድል ጠባብ ነው፡፡ የመጀመሪያ ምርጫቹ ያልሆነ department ውስጥ ልትመደቡ ትችላላቹ፡፡

5. ዩኒቨርስቲ ምርጫ ስትሞሉ ከክፍል ጓደኞቻቹ ወይም ዩኒቨርስቲ ከሚማር ወንድም/እህታቹ ጋር አብሯቹ ሙሉ። የምትሞሉት ዩኒቨርስቲ እንደየፍላጎታቹ እና እንደምታገኙት ውጤት ሊለያይ ይችላል። ግን አብሯቹ ያሉት ጓደኞቻቹ ወይም ወንድም/እህታቹ ስለ አንዳንድ ዩኒቨርስቲ መረጃ ሊኖራቸው ይችላል፡፡

6. የምትመርጧቸው ዩኒቨርስቲ ከከተማቹ ውጪ ከሆነ ፤ ስለከተማው ደህንነት እና ጸጥታ መረጃ አሰባስቡ፡፡

7. ዩኒቨርስቲው ያለበት ከተማ አየር ጸባይ ከግምት ውስጥ አስገቡ። አንዳንድ ተማሪዎች በጣም ሞቃታማ ቦታ ለዓመታት መኖር ሊያስቸግራቸው ይችላል።


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
"ከዚህ በኃላ በወረቀት የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ፈተና እየቀነሰ በበይነ መረብ የሚሰጠው ፈተና ቁጥር እየጨመረ የሚሔድ ይሆናል፡፡" - ትምህርት ሚኒስቴር

የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በወረቀት እና በኦንላይን መሰጠቱ ይታወቃል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ በኦንላይን በተሰጠው ፈተና 29,718 ተማሪዎች በበይነ መረብ መፈተናቸውም ተገልጿል፡፡

"የመሠረተ ልማት ሥራና የኮምፕዩተሮች አቅርቦትን አጠናክሮ በመቀጠል ወደፊት ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት እየተሠራ እንደሚገኝ" ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ከሦስት ዓመት በኋላ ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት መንግሥት አቅዶ እየሰራ እንደሚገኝ ከዚህ ቀደም መግለፁ ይታወሳል፡፡


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር ከ2017 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወጥ የሆነ የአካዳሚክ ካላንደር መተግባር እንደሚጀምር ተሰምቷል።

በትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ኮራ ጡሹኔ በቀን ሐምሌ 30 ቀን 2016 ዓ/ም ተፈርሞ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተፃፈ ደብዳቤ ተመልክተናል።

ደብዳቤው ከትምህርት ሚኒስቴር የወጣ እና ትክክለኛ መሆኑን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ደብዳቤው ከደረሳቸው የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች አረጋግጧል።

ደብዳቤው ከ2017 ትምህርት ዘመን ጀምሮ ወጥ የሆነ የአካዳሚክ ካላንደር በሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መተግባር እንደሚጀምር ይገልፃል።

በዚህም፦

- የ1ኛ ዓመት የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ፦ መስከረም 7 እና 8/2017 ዓ.ም

- የቅድመ እና ድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች ሁሉም መርሐግብር ተማሪዎች ምዝገባ፦ መስከረም 9 እና 10/2017 ዓ.ም

- የቅድመ እና ድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች ሁሉም መርሐግብር የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርት መስከረም 13/2017 ዓ.ም ይጀመራል።

የ2017 የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 18 እስከ ሰኔ 27 ድረስ ይሰጣል።

(ሙሉው የ2017 ትምህርት ዘመን የአካዳሚክ ካላንደር ከላይ ተያይዟል።)


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
የሲዳማ ክልል ትምህርት ቢሮ የ8ኛና 6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና

 
ለስድስተኛ ክፍል

https://sidama6.ministry.et/#/

ለስምንተኛ ክፍል
https://sidama.ministry.et/#/ 



#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
የጋምቤላ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2016 የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት የማለፊያ ነጥብ ይፋ መሆኑን ገለፀ።

በዚሁ መሠረት የማለፊያ ነጥብ ፦
ለወንዶች አማካይ 47 እና ከዚያ በላይ
ለሴቶች አማካይ 44 እና ከዚያ በላይ፣
ለአካል ጉዳተኞች ለወንዶች 38 እና ለሴቶች 36 እና ከዚያ በላይ መሆኑን ቢሮው አመልክቷል።

ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ በመጫን የመለያ ቁጥር በማስገባት ውጤት መመልከት ይችላሉ። 👇
https://gambella.ministry.et/#/result



#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
በአማራ  ክልል የ2016ዓ.ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፍ ሆኗል።

ከሰኔ 3_4/2016 እና ከሰኔ 13_14/2016 የተሰጠው ክልል አቀፍ የ8ኛ እና 6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ተገልጿል። ፈተናውን ከወሰዱት 132,225 የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል 97,859(74.1%) ተማሪዎች 50% እና በላይ ውጤት ማስመዝገብ ችለዋል። በተመሳሳይ ፈተናውን ከወሰዱት 150,928 የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል 84,522(56%) ተማሪዎች 50% እና በላይ ውጤት አስመዝግበዋል።
ለፈተና ከተቀመጡት 82 የአይነ ስውር 6ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል 80(95.18%) ተማሪዎች 50% እና በላይ ውጤት ያስመዘገቡ ሲሆን ፈተናውን ከወሰዱት 148 የ8ኛ ክፍል አይነስውር ተማሪዎች መካከል 105(70.94%) ተማሪዎች 50% እና በላይ ውጤት አስመዝግበዋል።
👉 በ2016 ክልል አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ሆኖ የተመዘገበው የ6ኛ ክፍል አማካይ ውጤት 100 ሲሆን የ8ኛ ክፍል ደግሞ 97 ሆኖ ተመዝግቧል።
ተማሪዎችም በሁለት  አማራጮች ውጤታቸውን ማየት የሚችሉ ሲሆን
➊ በኮምፒውተር ወይም ስልካቸው ባለዉ የድር መፈለጊያ መተግበሪያ ( Web browser Application ) ላይ
👉 ለ8ኛ ክፍል ተፈታኞች https://amhara.ministry.et/#/result የሚለውን አድራሻ በመፃፍ እና
👉 ለ6ኛ ክፍል ተፈታኞች https://amhara6.ministry.et/#/result የሚለውን አድራሻ በመፃፍ በሚመጣው ቅጽ(form) ላይ
              የተማሪውን መለያ ቁጥር (Registration Number) በማስገባት ዉጤት ይመልከቱ (Check your result) የሚለውን ቁልፍ በመጫን ማየት ይችላሉ፡፡
በተጨማሪም  @emacs_ministry_result_qmt_bot  በሚለው የቴሌግራም ቦት ላይ በመግባት ተማሪዎች ውጤታቸውን መመልከት የሚችሉ ሲሆን በመጀመሪያ
            👉start የሚለውን ይጫኑ!
           👉በመቀጠልም ክፍልዎን ይምረጡ
           👉ከዚያም ክልልዎን ይምረጡ
           👉በመቀጠል የምዝገባ መለያ ቁጥር እና የመጀመሪያ ስምን በማስገባት ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ።
ተማሪዎች ማንኛውም ከውጤት ጋር የተያያዘ ቅሬታ ካላቸው ማቅረብ ይችላሉ። ቅሬታቸውንም ለማቅረብ
➌በኮምፒውተር ወይም ስልካቸው ላይ ባለዉ የድር መፈለጊያ መተግበሪያ ( Web browser Application ) ላይ:-
👉 ለ8ኛ ክፍል ተፈታኞች https://amhara.ministry.et/#/complaint የሚለውን አድራሻ በመፃፍ እና
👉 ለ6ኛ ክፍል ተፈታኞች https://amhara6.ministry.et/#/complaint  የሚለውን አድራሻ በመፃፍ
👉 በሚመጣው ቅጽ(form) ላይ
የተማሪውን መለያ ቁጥር (Registration Number)እና   የተማሪውን የመጀመሪያ ስም (First Name)በማስገባት
👉 የትምህርት ዓይነት አሳይ(Fetch course) የሚለውን ቁልፍ በመጫን
👉 ቅሬታ ማቅረብ የሚፈልጉበትን ይምረጡ
👉በመጨረሻም ሪፖርት (Add Complaint) የሚለውን  ቁልፍ በመጫን ቅሬታቸውን  ማቅረብ ይችላሉ


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
እየሰማችሁ ነው ኣ?
መንግስት ለጉዳዩ ልዩ ትኩረት ስለሰጠው ለሰርቲፊኬቱ ተማሩት። ተናግሪያለሁ! ለጀማሪም ጥሩ ነው። ግን ብቻውን ለሥራ አያበቃም። ይህን የምለው ሦስቱንም ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ ስላየኋቸው ነው።

ለመመዝገብ ይህን ሊንክ ተጫኑና ከሦስቱ አንዱን መርጣችሁ ተማሩ። ሦስቱንም መማር ትችላላችሁ።
Link :- https://ethiocoders.et/

እገዛ ስትፈልጉ ይህን ግሩፕ ተቀላቀሉና ያልገባችሁን ጠይቁ። ማንም ያወቀ ሰው ሊያግዛችሁ ፈቃደኛ ነው።
https://t.me/EthioCodersTeam


እንደ አጠቃላይ ይህን ፕሮግራምና መሰል ይዘት ያላቸውን ርዕሶች ከዘርፉ ባለሙያዎችን ጋብዠላችሁ በዚህ ቻነል በቀጥታ ስርጭት ለመወያየት መድረኩን ለማመቻቸት እያሰብኩ ነው ኢንሻ አላህ።


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
የኢንትራንስ ውጤት የሚገልጽበት ቀን እስካሁን ይፋ አልሆነም

አንዳንድ ተማሪዎች ቴሌግራም ላይ የኢንትራንስ ውጤት መቼ ነው የሚለቀቀው እያላቹ እየጠየቃቹን ትገኛላቹ። እስካሁን ስለዚህ
የተነገረ መረጃ የለም። የኢንትራንስ ውጤት ይፋ ሲሆን ከቴሌግራም ቻናሎች እስከ የቲቪ ሚዲያዎች ስለሚነገር ባንዴ ነው መረጃ የሚደርሳቹ።


የኢንትራንስ ፈተና ላይ ጥሩ የሰራቹ ተማሪዎች ውጤት እስኪለቀቅ ድረስ፡

➡️ መማር የምትፈልጉትን ፊልዶች በቅደም ተከተል አስቀምጧቸው።

➡️ በተመሳሳይ መግባት የምትፈልጉባቸውን ዩኒቨርስቲዎች መረጃ አሰባስቡ እና በቅደም ተከተል አስቀምጧቸው።

➡️ ናቹራሎች ተማሪዎች በተለይ ማትስ ትምህርት የሚከብዳቹ ከሆነ ፤ ይሄንን ጊዜ ለማሻሻል ሞክሩ። አብዛኛው ፊልድ ላይ ማትስ ስለሚኖር እና ማትስ ጊዜ የሚፈልግ ትምህርት ስለሆነ ማትስ ላይ ደከም የምትሉ ተማሪዎች ይሄንን ጊዜ ለማሻሻል ሞክሩ።


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
1618424833639.xlsx
309 KB
ለ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች

📚የተሻሻለው የ ዩኒቨርስቲዎች Intake Capacity

ለትቀላቀሉት ያሰባችሁት ዩኒቨርስቲ የፊልድ ምርጫችሁን የያዘ መሆኑን በዚህ አረግግጡ

💡እያንዳንዱ ግቢ የሚሰጠው የField አልያም የሰራ ዘርፎች ዝርዝር

📊 ሁሉንም ከዚህ አረጋግጡ


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
የህፃን ሄቨን የአስክሬን እናመደፈሯን የሚያሳየው ፎቶ እንዲለቀቅ እና ህዝብ እንዲፈርዳት እናቷ በጠየቀችው መሠረት ከላይ ተያይዟል። ምስሉ ለመመልከት ይዘገንናል።


ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
#shere & #join
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor