Intrance result.neaea.gov.et
1.3K subscribers
512 photos
29 videos
299 files
534 links
መረጃዎች ምንጫቸውን ሳንጠቅስ አናጋራም!

ወቅታዊ ፈጣንና ታማኝነት ያላቸውን ት/ተዊ ቴክኖሎጂ፤ ፋሽንን ጨምሮ የመዝናኛ መረጃዎችን በአንድ ቦታ ለማግኘት፤ ዛሬውኑ በመቀላቀል ራሶን ከዘመኑ ጋር ያዘምኑ፤ የአዋቂ ማህበረሰብ አካል ይሁኑ።

የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ!
@intrancresult
ሀሳብ @TheRsultBot
Download Telegram
#ኢትዮጵያ

በሀገራችን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎች ነገ እና ከነገ በስቲያ ለ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ እና ከተማ አቀፍ ፈተና ይቀመጣሉ።

ፈተናው በክልሎች እንዲሁም በሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ሰኔ 26 እና ሰኔ 27 /2015 ዓ/ም እንደሚሰጥ ከየክልሉ ትምህርት ቢሮዎች ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

በዘንድሮው ዓመት በሚሊዮን ሚቆጠሩ ተማሪዎች ፈተናው ላይ የሚቀመጡ ሲሆን ከእነዚህም መካከል ግዙፎቹ የኢትዮጵያ ክልሎች ኦሮሚያ እና አማራ በድምሩ ከ830 ሺህ በናይ (አማራ 347,666 ፤ ኦሮሚያ 484,994) ተማሪዎችን ፈተና ላይ ያስቀምጣሉ።

በደቡብ ክልል ከ200 ሺህ በላይ ፣ በአዲስ አበባ ደግሞ ከ75 ሺህ በላይ ተማሪዎች ፈተና ላይ የሚቀመጡ ሲሆን በሌሎች ክልሎች እንዲሁም በድሬዳዋ በርካታ ሺዎች ፈተናውን ይወስዳሉ።

እንደ ክልል ትምህርት ቢሮዎች መረጃ በአጠቃላይ በመላው ሀገሪቱ ፈተናውን የሚወስዱት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎች ናቸው።

ነገ መሰጠት የሚጀምረው ፈተና ሙሉ ቀን (ጠዋት እና ከሰዓት) እንደሚሰጥ የታወቀ ሲሆን ተፈታኞች እርሳስ፣ ላጲስ እና ማስመሪያ ብቻ ወደ ፈተና ማዕከላት ይዘው መሔድ ይችላሉ።

ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ታብሌት፣ ጆሮ ማዳመጫ፣ ዲጂታል ሰዓት እንዲሁም ማንኛውንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መገልገያዎችን ይዞ በፈተና ማዕከላት መገኘት በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡

ወላጆችም ልጆቻችሁ የተከለከሉ ቁሳቁሶችን ይዘው ወደ መፈተኛ ጣቢያ እንዳይሄዱ ክትትል አድርጉ።

#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ

👇👇👇👇👇👇

#Share
#Share

🙏🙏🙏🙏🙏🙏

#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ

👇👇👇👇👇👇

#Share
#Share

🙏🙏🙏🙏🙏🙏

Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
https://t.me/intrancresult
https://t.me/intrancresult
https://t.me/intrancresult
#WoldiaUniversity

ለአቅም ማሻሻያ (Remedial Extension Program) ትምህርት ተማሪዎች በሙሉ፡፡

በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በ 2016 ዓ.ም የአቅም ማሻሻያ (Remedial Extension Program) ትምህርትእየተማ ራችሁ ያላችሁ ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና በ Online እንደምትወስዱ የሚታወቅ ሲሆን ከዚሁ ጋር ተያይዞ መሰረታዊ የኮምፒውተርና Online ፈተና እንዴት እንደምትወስዱ ዩኒቨርሲቲው ስልጠና ስላዘጋጀ ለረቡዕ (30/08/2016 ዓ.ም) እና ለሐሙስ
(01/09/2016 ዓ.ም) ከዚህ በታች ባለው ስኬጁልን የስልጠና ክፍል እንድትገኙ እንገልጻለን፡፡

#join
#shere
#ኢትዮጵያዊ
#ኢትዮጵያ
#MoE
#technology

ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት ለመስጠት የሚያስችል ሀገር አቀፍ ንቅናቄ ይፋ አድርጓል።

በንቅናቄው ተፈታኝ ተማሪዎችን ለፈተና ለማዘጋጀት ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት መርሐግብር በትምህርት ቤቶች ይሰጣል።

በማጠናከሪያ ትምህርቱ የተማሪዎችን የመማር ብቃትና የሥነ-ልቦና ዝግጅት ለማሳደግ እንደሚሠራ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ ገልፀዋል።

ይህን ሥራ አንዳንድ ክልሎች ቀደም ብለው መጀመራቸው የሚያበረታታ ተግባር መሆኑን ጠቅሰዋል።

ንቅናቄው ውጤታማ እንዲሆን የክልል ትምህርት ቢሮዎች ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ በጎ ፈቃደኞች፣ የተቋማት ባለሙያዎች፣ ወዘተ በማሳተፉ እንዲሠሩ ጥሪ አድርገዋል።
#ኢትዮጵያ
#join
#ኢትዮጵያዊ
#shere
#MoE
#ተከፍሏቸው
#update
ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor