TIKVAH-ETHIOPIA
1.49M subscribers
56.5K photos
1.41K videos
203 files
3.84K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አስደሳች መልዕክት📌ቋንቋን ማወቅ ምንኛ መታደል ነው። ከአንድ በላይ ቋንቋን መቻል አዕምሮን ከማስፋት በተጨማሪ ከሰዎች ጋር ያለንን መስተጋብር ያሰፋዋል።
.
.
TIKVAH-EDU #በመጀመሪያው ዙር #አፋን ኦሮሞ እና #ትግርኛን ያስተምራል። በመፅሀፍት በመታገዝ እና ቋንቋውን በሚያቁት የቻናላችን ቤተሰቦች አማካኝነት ነው ትምህርቱ የሚሰጠው።
.
.
በቅድሚያ በሀገራችን ብዙ ሚሊዮን ተናጋሪ ያለውን #የአፋን ኦሮሞ መማማር እንጀምራለን።
.
.
የሚያውቁትን ቋንቋዎች ለማስተማር #ፍቃደኛ የሆኑ ሰዎች በመጡ ቁጥር ብዙ ቋንቋዎችን እንማራለን።

ኢትዮጵያዊነት ይለምልም!
ኢትዮጵያዊነት ሱስ ነው!
.
.
እኛ ኢትዮጵያዊያን ባለማወቅ ብዙ ተጎድተናል። በሀገራች የሚነገሩ ብዙ ቋንቋዎች እያሉ ቀድመን የለመድነው የባዕድ ሀገር ቋንቋ ነው።
.
.
QAANQEE GADAA
ቃንቄ ገዳ
ኦሮሚኛ እንማር!

እገዛ ለማድረግ ሀሳብ ለማቅረብ የምትፈልጉ 0919 74 36 30 በማንኛውም ሰዓት መደወል ትችላላችሁ።

https://telegram.me/Tikvahethedu - ተቀላቀሉ
#Update የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዲፒ)/ODP የኦሮሞ ህዝብ #ጥያቄን ለመመለስ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጿል፤ #የአዲስ_አበባ እና #የአፋን_ኦሮሞ ጉዳይም እየተሰራበት ያለ መሆኑን ODP አስታውቋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia