Forwarded from ISLAM IS UNIVERSITY via @like
#የቅዠት #ህልም
#ክፍል 1⃣
#ፀሀፊ አሚር
እዉነተኛ ታሪክ
በIslamic university channal
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ፡፡ በየአላችሁበት ስላምታየ ይድረስ ብያለሁ እስኪ ታሪኩን በቀልድ እንጀምረዉ ፡፡
አንድ ሸህ ወደ ሌላ ሀገር እየሄደ መንገድ ላይ ይመሽበታል፡፡ ከዛም የሆነ ቤት ሲደርስ እዚህ ቤት አሳድሩኝ ይላቸዋል፡፡ የቤቱ ባለቤት እሺ ይላሉ እራታቸዉን እየበሉ ደአዋ ያረጋሉ እንግዳዉ ሸህ አትስረቁ አትዋሹ በቃ የሚያምር ሀዲሶች ምክር ሲመክሯቸዉ አመሹ ጠዋት ቁርስ አብልተዋቸዉ ተስናብተዉ ከቤት ሄዱ ......
#ከዛ ሌላ ሰዉ ቁርስ ሊበላ ሲፈለግ የበሉበት ሰሀን ይጠፋል፡፡ ቢፈለግ ቢፈለግ ጠፋ
እስኪ ሸሆቹ ወስደዉት እንደሆነ ተከትለን እንያቸዉ ብለዉ ተከተሏቸዉ
እንደደረሱም ሸህየዉ ሰሀኑን ይዘዉታል፡፡
#ከዛ አንዱ ማታ ደአዋዉን ያዳመጠዉ እንዴ ሸሁ ማታ አትስረቁ አትዋሹ እያልኩ መክረሁን እንዴት አንቱ ትሰርቃለሁ አላቸዉ፡፡
#ሸህየዉም እኔ የነገርኳችሁ ሀዲስ እና ቁርአኑን ነዉ እንጂ የራሴን ባህሪ እና ፀባይ አልነገርኳችሁም፡፡
#አሏቸዉ #ይባላል፡፡
#ይህ #ታሪክ በእዉነተኛ ታሪክ ሲሆን ከላይ እንደነገርኳችሁ ከላይ ከነገርኳችሁ ቀልድ ጋር ይያያዛል
ስሜ #ኢክራም ሁሴን ሲሆን ተወልጄ ያደኩት በጅማ ከተማ ነዉ፡፡ እናት እና አባቴ በሂወት ያሉ ሲሆን ደሀም ሀብታም ባንባል መካከለኛ ኑሮ ነዋሪዎች ነን፡፡
#ሶስት እህት አንድ ወንድም አለኝ፡፡ #እኔ ሶስተኛ ልጅ ነኝ ከእኔ በላይ አንድ እህት አንድ ወንድም ሲሆን እህቴ አግብታለች ወንድሜ ግን ገና ነዉ ፡፡
#ከእኔ በታች ያሉትን የመንከባከብ ሀላፊነት አለብኝ፡፡ አጫዉታቸዋለሁ እንከባከባቸዋለሁ፡፡አባቴ በጣም ቁጥጥሩ ከባድ ነበር፡፡ ከልጅነቴ ጀምሮ በጣም ተቆጣጥሮ የአሳደገኝ ሲሆን ትምህርቴን ስማር .......
ትምህርት ቤት ድረስ ይቆጣጠረኝ ነበር፡፡ ትምህርቴን እየተማሪኩ ከትምህርት ስመለስ ቁርአን እንድቀራ ከሰፈራችን ካሉ ሸህ ጋር ከትምህርት ሰአት ዉጭ እቀራለሁ ፡፡ ትምህርቴን 9 እና 10 የተማርኩት #ጂረን የሚባል ትምህርት ቤት ሲሆን 11 እና 12 ክፍል ደግሞ ጂማ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ነበር፡፡
#ግን እስከ 12 ክፍል ኢክራም ስትማር አይነ አፋር ከማንም ወንድ ጋር የማትቀራረብ ......ብቻ ለትምህርቷ ትኩረት ሰጥታ የምትማር ከክፉ የሴት ጓደኞች የራቀች ነበረች፡፡ ከትምህርት ወደ ቤት ከቤት ወደ ትምህርት ሲሆን በትርፍ ሰአቷ ቁርአኗን ቀርታ እናቷን በስራ ታግዛለች፡፡
#ቁርአኗን አከተመች ቤተሰቦቿ በጣም ተደሰቱ፡፡ ግን ኪታብ ለመቅራት ጊዜ አላገኘችም አስራ ሁለተኛ፡ ክፍል ከእስከዛሬዉ ክፍል ደረጃ በተሻለ ለጥናት ትኩረት ሰጥታ እያጠናች ነዉ፡፡ #ፈተና ደረሰ ተፈተነች ዉጤቱ እስከ ሚመጣ ዱአ ማድረግ እና እናቷን ማገዝ እና ቁርአኑ እንዳይጠፋት ምላሽ መቅራት ሆነ፡፡
#ቁርአን የሚያቀሩኝ ይመክሩኝ ነበር፡፡ እናቴ ለእኔ እናቴም ጓደኛየም ነበረች ሁሌ የሆነ ነገር ሲገጥመኝ መጀመሪያ ለእናቴ ነበር የማማክራት፡፡
#እናቴም የተለያዩ ሴቶች የገቡበትን ችግር ከወንድ ጋር ከትዳር በፊት ምንም መቀራረብ እንደሌለባት ሁሌ ትመክራታለች ፡፡ ለወደፊት ትምህርትሽን ተምረሽ አስደስችን ትላት ነበር ፡፡
ኢክራምም እሺ እናቴ ትላለች፡፡ በቀኝ ጆሮዋ አዳምጣ በግራ ጆሮዋ የምታፈስ አይደለችም፡፡
#ግን የዩኒቨርስቲ ዉጤት ከመጣልኝ ኢንሻ አላህ ዩኒቨርስቲ ኪታብ እቀራለሁ ብላ ለራሷ ቃል ገብታለች፡፡
#ህልም ነበራት ተምራ ቤተሰቦቿን ማስደሰት ነበር
የትምህርት ዉጤት መጣ ፡፡ ዉጤቴም ያላሰበችዉ ነበር፡፡ ኢክራም ያመጣችዉ ዉጤት ዩኒቨርስቲ ለመግባት
#part 2⃣
#ይ
#ቀ
#ጥ
#ላ
#ል
ለቃላት ስህተት ይቅርታ እጠይቃለሁ
በIslmic university ቻናል ተፃፈ
ከተመቻችሁ🤙🤙 አይዘንጉ
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
#ክፍል 1⃣
#ፀሀፊ አሚር
እዉነተኛ ታሪክ
በIslamic university channal
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ፡፡ በየአላችሁበት ስላምታየ ይድረስ ብያለሁ እስኪ ታሪኩን በቀልድ እንጀምረዉ ፡፡
አንድ ሸህ ወደ ሌላ ሀገር እየሄደ መንገድ ላይ ይመሽበታል፡፡ ከዛም የሆነ ቤት ሲደርስ እዚህ ቤት አሳድሩኝ ይላቸዋል፡፡ የቤቱ ባለቤት እሺ ይላሉ እራታቸዉን እየበሉ ደአዋ ያረጋሉ እንግዳዉ ሸህ አትስረቁ አትዋሹ በቃ የሚያምር ሀዲሶች ምክር ሲመክሯቸዉ አመሹ ጠዋት ቁርስ አብልተዋቸዉ ተስናብተዉ ከቤት ሄዱ ......
#ከዛ ሌላ ሰዉ ቁርስ ሊበላ ሲፈለግ የበሉበት ሰሀን ይጠፋል፡፡ ቢፈለግ ቢፈለግ ጠፋ
እስኪ ሸሆቹ ወስደዉት እንደሆነ ተከትለን እንያቸዉ ብለዉ ተከተሏቸዉ
እንደደረሱም ሸህየዉ ሰሀኑን ይዘዉታል፡፡
#ከዛ አንዱ ማታ ደአዋዉን ያዳመጠዉ እንዴ ሸሁ ማታ አትስረቁ አትዋሹ እያልኩ መክረሁን እንዴት አንቱ ትሰርቃለሁ አላቸዉ፡፡
#ሸህየዉም እኔ የነገርኳችሁ ሀዲስ እና ቁርአኑን ነዉ እንጂ የራሴን ባህሪ እና ፀባይ አልነገርኳችሁም፡፡
#አሏቸዉ #ይባላል፡፡
#ይህ #ታሪክ በእዉነተኛ ታሪክ ሲሆን ከላይ እንደነገርኳችሁ ከላይ ከነገርኳችሁ ቀልድ ጋር ይያያዛል
ስሜ #ኢክራም ሁሴን ሲሆን ተወልጄ ያደኩት በጅማ ከተማ ነዉ፡፡ እናት እና አባቴ በሂወት ያሉ ሲሆን ደሀም ሀብታም ባንባል መካከለኛ ኑሮ ነዋሪዎች ነን፡፡
#ሶስት እህት አንድ ወንድም አለኝ፡፡ #እኔ ሶስተኛ ልጅ ነኝ ከእኔ በላይ አንድ እህት አንድ ወንድም ሲሆን እህቴ አግብታለች ወንድሜ ግን ገና ነዉ ፡፡
#ከእኔ በታች ያሉትን የመንከባከብ ሀላፊነት አለብኝ፡፡ አጫዉታቸዋለሁ እንከባከባቸዋለሁ፡፡አባቴ በጣም ቁጥጥሩ ከባድ ነበር፡፡ ከልጅነቴ ጀምሮ በጣም ተቆጣጥሮ የአሳደገኝ ሲሆን ትምህርቴን ስማር .......
ትምህርት ቤት ድረስ ይቆጣጠረኝ ነበር፡፡ ትምህርቴን እየተማሪኩ ከትምህርት ስመለስ ቁርአን እንድቀራ ከሰፈራችን ካሉ ሸህ ጋር ከትምህርት ሰአት ዉጭ እቀራለሁ ፡፡ ትምህርቴን 9 እና 10 የተማርኩት #ጂረን የሚባል ትምህርት ቤት ሲሆን 11 እና 12 ክፍል ደግሞ ጂማ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ነበር፡፡
#ግን እስከ 12 ክፍል ኢክራም ስትማር አይነ አፋር ከማንም ወንድ ጋር የማትቀራረብ ......ብቻ ለትምህርቷ ትኩረት ሰጥታ የምትማር ከክፉ የሴት ጓደኞች የራቀች ነበረች፡፡ ከትምህርት ወደ ቤት ከቤት ወደ ትምህርት ሲሆን በትርፍ ሰአቷ ቁርአኗን ቀርታ እናቷን በስራ ታግዛለች፡፡
#ቁርአኗን አከተመች ቤተሰቦቿ በጣም ተደሰቱ፡፡ ግን ኪታብ ለመቅራት ጊዜ አላገኘችም አስራ ሁለተኛ፡ ክፍል ከእስከዛሬዉ ክፍል ደረጃ በተሻለ ለጥናት ትኩረት ሰጥታ እያጠናች ነዉ፡፡ #ፈተና ደረሰ ተፈተነች ዉጤቱ እስከ ሚመጣ ዱአ ማድረግ እና እናቷን ማገዝ እና ቁርአኑ እንዳይጠፋት ምላሽ መቅራት ሆነ፡፡
#ቁርአን የሚያቀሩኝ ይመክሩኝ ነበር፡፡ እናቴ ለእኔ እናቴም ጓደኛየም ነበረች ሁሌ የሆነ ነገር ሲገጥመኝ መጀመሪያ ለእናቴ ነበር የማማክራት፡፡
#እናቴም የተለያዩ ሴቶች የገቡበትን ችግር ከወንድ ጋር ከትዳር በፊት ምንም መቀራረብ እንደሌለባት ሁሌ ትመክራታለች ፡፡ ለወደፊት ትምህርትሽን ተምረሽ አስደስችን ትላት ነበር ፡፡
ኢክራምም እሺ እናቴ ትላለች፡፡ በቀኝ ጆሮዋ አዳምጣ በግራ ጆሮዋ የምታፈስ አይደለችም፡፡
#ግን የዩኒቨርስቲ ዉጤት ከመጣልኝ ኢንሻ አላህ ዩኒቨርስቲ ኪታብ እቀራለሁ ብላ ለራሷ ቃል ገብታለች፡፡
#ህልም ነበራት ተምራ ቤተሰቦቿን ማስደሰት ነበር
የትምህርት ዉጤት መጣ ፡፡ ዉጤቴም ያላሰበችዉ ነበር፡፡ ኢክራም ያመጣችዉ ዉጤት ዩኒቨርስቲ ለመግባት
#part 2⃣
#ይ
#ቀ
#ጥ
#ላ
#ል
ለቃላት ስህተት ይቅርታ እጠይቃለሁ
በIslmic university ቻናል ተፃፈ
ከተመቻችሁ🤙🤙 አይዘንጉ
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
ISLAMIC SCHOOL via @like
#እውነተኛ #ፍቅር
#ክፍል 9⃣
#ወረቃም እንዲህ አላት "ምነው ልጄ ምን አገኘሽ "
ከድጃም "አባቴ እንግዶቹን በባዶ መልሶ የለ" አለችው፡፡ ወረቃም ቆጣ ብሎ "አንቺም መልካም አልሰራሽም የቅርቡም የሩቁም ለጋብቻ ቢጠይቅሽ ፍቃደኛ አልሆንሽም " አላት፡፡ #ከድጃም "የጠየቁኝ በሙሉ ነውር አለባቸው ዑትባ ሽማግሌ ነው፡፡ አቡጀህልም ክፉና ጨካኝ ርካሽ ነው ፤ ዑመያ ደግሞ እጅግ ብዙ አካባቢዎችን ያስተዳድራል እኔ ደግሞ መካን ለቅቄ መሄድ አልፈልግም ለኔ ስጦታዬና በረካዬ እዚሁ መካ ነው ያለው" አለችው፡፡
#ወረቃም "በርግጥ ሰዎቹ እንዳልሽው ችግር ያለባቸው ናቸው" ሲላት
"አጎቴ ሆይ ከነሱ ሌላ የጠየቀኝ አለ" አለችው፡፡ እሱም "መሀመዱልአሚን ጠይቆሽ የለ"አላት ፤ ከድጃም "በርግጥ አዎ የርሱን ነውር የምታውቀው ከሆነ ንገረኝ" አለችው፡፡ ወረቃም "በርግጥ አባትሽ እንዳለው አይነት ነውር አይደለም ቢሆንም አድምጪኝ" አላት፡፡
#ስለመሀመድ መልካም እና ጥሩ ዝና እንጂ እርሱ በጭራሽ ነውር ይኖረዋል ብላም አስባም ገምታም አታውቅም ግን አጎቷ ለመናገር የፈለገውን ነውር ለመስማት ባትፈልግም ግድ ነውና ለማድመጥ ተመቻችታ ቁጭ አለች፡፡
ወረቃም "መሀመድ አሚን ውብና ግርማሞገስ የተጎናጸፈ አንደበተ ርቱዕ የተዋጣለት ንግግር አዋቂ ፣ በገለፃ ችሎታው አቻ የሌለው ፣ ታማኝ ማጭበርበር የማያውቅ ፣ ፊቱ ያበራ ፣ ብሩህ ገፅታው በኑር የተሞላ ፣ ወደ ሰማይ ከሚያየው ይልቅ ወደ ምድር የሚያይበት ጊዜ የበዛ ፣ ሀቅ ሲጣስና ፍትህ ሲጎድል የሚከነክነው ፣ ሲታይ የማይጠገብ ፣ ለራሱ ሳይበላ ሌሎችን ቀድሞ የሚያበላ.." ሲል ዘረዘረላት፡፡ ከድጃም ግራ በመጋባት "እኔ ነውሩን ንገረኝ አልኩህ አንተ ደግሞ ታላቅነቱን ነገርከኝ " አለችው፡፡
#ወረቃም #ቀጠለ "ፊቱ እንደጨረቃ የሚያበራ እጅግ ቸር አፍንጫው ቀጥ ያለ አይኑን ላየው እጅግ ጉድ የሚያሰኝ ነው" በማለት ስለ ሙሀመድ (ሰዐወ) ውበት አወራ፡፡ ከድጃም "ምነው ታዲያ ነውር አለው ስትል ሰማሁህ" አለችው፡፡
ወረቃም"አቡጀህል ደሀ ገንዘብ የሌለው ሲል ሰማሁት አለና ቀጠል አድርጎ ዋናው ቁምነገሩ ደሀ መሆኑ አይደለም ገንዘብ ነገ ይገኛል" አላት፡፡
#ከድጃም ወረቃ ለመሀመድ (ሰዐወ) ያለውን ጥሩ አመለካከት ስታውቅ "አጎቴ ሆይ በሆዴ ውስጥ ያለውን ሚስጥር ዘክዝኬ ልንገርህ በመሀመድ ፍቅር ተማርኪያለሁ በርሱ ጥሩ ባህሪ ሸይጣን ካልሆነ በስተቀር ማንም አይናደድም እናም ከምወደውና ከማፈቅረው ሰው ጋር በቶሎ አገናኘኝ " አለችው፡፡ ወረቃም በደስታ ብድግ ብሎ ቆመ፡፡
#ከዚያም "ከመሀመድ ጋር ከተጋባሽ መጨረሻሽ አምሮ የሁለቱም ሀገር ደስተኛ ትሆኛለሽ" ሲላት "የፈለገ ሰው ቢመጣ ከመሀመድ አይለየኝም" አለችው፡፡ ወረቃም "ሙሀመዱሌ አሚንን ባመጣልሽ ምን ትሰጪኛለሽ? " ሲል ጠየቃት፡፡ ከድጃም "ሀብቴንና ቤቴን በእጅህ አደረከው " አለችው መሀመዱልአሚንን ከሀብቷ አስበልጣ
ወረቃም "እኔ ካንቺ የምፈልገው ምንም የለም፡፡ መሀመድን በማግባትሽ ወደፊት የዘላለም ቤቴ እንዲያምርልኝ ጌታዬን እከጅላለሁ አለና ቀጠል አድርጎ ከድጃ ሆይ ወደፊት ከፊት ለፊታችን ወደ አኪራ ስንሄድ ሂሳብና ቅጣት ይጠብቀናል ከዚህ የሚድነው #ደግሞ በአላህ አንድነትና እርሱ በላከው መልዕክተኛ ብቻ ያመነ ነው" አላትና ከድጃን ከቤቷ #ጥሏት #ሄደ፡፡
.
.
.
#የመጨረሻው #ክፍል #ይቀጥላል
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
#ክፍል 9⃣
#ወረቃም እንዲህ አላት "ምነው ልጄ ምን አገኘሽ "
ከድጃም "አባቴ እንግዶቹን በባዶ መልሶ የለ" አለችው፡፡ ወረቃም ቆጣ ብሎ "አንቺም መልካም አልሰራሽም የቅርቡም የሩቁም ለጋብቻ ቢጠይቅሽ ፍቃደኛ አልሆንሽም " አላት፡፡ #ከድጃም "የጠየቁኝ በሙሉ ነውር አለባቸው ዑትባ ሽማግሌ ነው፡፡ አቡጀህልም ክፉና ጨካኝ ርካሽ ነው ፤ ዑመያ ደግሞ እጅግ ብዙ አካባቢዎችን ያስተዳድራል እኔ ደግሞ መካን ለቅቄ መሄድ አልፈልግም ለኔ ስጦታዬና በረካዬ እዚሁ መካ ነው ያለው" አለችው፡፡
#ወረቃም "በርግጥ ሰዎቹ እንዳልሽው ችግር ያለባቸው ናቸው" ሲላት
"አጎቴ ሆይ ከነሱ ሌላ የጠየቀኝ አለ" አለችው፡፡ እሱም "መሀመዱልአሚን ጠይቆሽ የለ"አላት ፤ ከድጃም "በርግጥ አዎ የርሱን ነውር የምታውቀው ከሆነ ንገረኝ" አለችው፡፡ ወረቃም "በርግጥ አባትሽ እንዳለው አይነት ነውር አይደለም ቢሆንም አድምጪኝ" አላት፡፡
#ስለመሀመድ መልካም እና ጥሩ ዝና እንጂ እርሱ በጭራሽ ነውር ይኖረዋል ብላም አስባም ገምታም አታውቅም ግን አጎቷ ለመናገር የፈለገውን ነውር ለመስማት ባትፈልግም ግድ ነውና ለማድመጥ ተመቻችታ ቁጭ አለች፡፡
ወረቃም "መሀመድ አሚን ውብና ግርማሞገስ የተጎናጸፈ አንደበተ ርቱዕ የተዋጣለት ንግግር አዋቂ ፣ በገለፃ ችሎታው አቻ የሌለው ፣ ታማኝ ማጭበርበር የማያውቅ ፣ ፊቱ ያበራ ፣ ብሩህ ገፅታው በኑር የተሞላ ፣ ወደ ሰማይ ከሚያየው ይልቅ ወደ ምድር የሚያይበት ጊዜ የበዛ ፣ ሀቅ ሲጣስና ፍትህ ሲጎድል የሚከነክነው ፣ ሲታይ የማይጠገብ ፣ ለራሱ ሳይበላ ሌሎችን ቀድሞ የሚያበላ.." ሲል ዘረዘረላት፡፡ ከድጃም ግራ በመጋባት "እኔ ነውሩን ንገረኝ አልኩህ አንተ ደግሞ ታላቅነቱን ነገርከኝ " አለችው፡፡
#ወረቃም #ቀጠለ "ፊቱ እንደጨረቃ የሚያበራ እጅግ ቸር አፍንጫው ቀጥ ያለ አይኑን ላየው እጅግ ጉድ የሚያሰኝ ነው" በማለት ስለ ሙሀመድ (ሰዐወ) ውበት አወራ፡፡ ከድጃም "ምነው ታዲያ ነውር አለው ስትል ሰማሁህ" አለችው፡፡
ወረቃም"አቡጀህል ደሀ ገንዘብ የሌለው ሲል ሰማሁት አለና ቀጠል አድርጎ ዋናው ቁምነገሩ ደሀ መሆኑ አይደለም ገንዘብ ነገ ይገኛል" አላት፡፡
#ከድጃም ወረቃ ለመሀመድ (ሰዐወ) ያለውን ጥሩ አመለካከት ስታውቅ "አጎቴ ሆይ በሆዴ ውስጥ ያለውን ሚስጥር ዘክዝኬ ልንገርህ በመሀመድ ፍቅር ተማርኪያለሁ በርሱ ጥሩ ባህሪ ሸይጣን ካልሆነ በስተቀር ማንም አይናደድም እናም ከምወደውና ከማፈቅረው ሰው ጋር በቶሎ አገናኘኝ " አለችው፡፡ ወረቃም በደስታ ብድግ ብሎ ቆመ፡፡
#ከዚያም "ከመሀመድ ጋር ከተጋባሽ መጨረሻሽ አምሮ የሁለቱም ሀገር ደስተኛ ትሆኛለሽ" ሲላት "የፈለገ ሰው ቢመጣ ከመሀመድ አይለየኝም" አለችው፡፡ ወረቃም "ሙሀመዱሌ አሚንን ባመጣልሽ ምን ትሰጪኛለሽ? " ሲል ጠየቃት፡፡ ከድጃም "ሀብቴንና ቤቴን በእጅህ አደረከው " አለችው መሀመዱልአሚንን ከሀብቷ አስበልጣ
ወረቃም "እኔ ካንቺ የምፈልገው ምንም የለም፡፡ መሀመድን በማግባትሽ ወደፊት የዘላለም ቤቴ እንዲያምርልኝ ጌታዬን እከጅላለሁ አለና ቀጠል አድርጎ ከድጃ ሆይ ወደፊት ከፊት ለፊታችን ወደ አኪራ ስንሄድ ሂሳብና ቅጣት ይጠብቀናል ከዚህ የሚድነው #ደግሞ በአላህ አንድነትና እርሱ በላከው መልዕክተኛ ብቻ ያመነ ነው" አላትና ከድጃን ከቤቷ #ጥሏት #ሄደ፡፡
.
.
.
#የመጨረሻው #ክፍል #ይቀጥላል
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
ሰውን ሰው ያደረገው ስራ አይደለም
#አህያም ይሰራል::
☞ሰውን ሰው ያደረገው ንግግር አይደለም.
#በቀቀንም ይናገራል::
☞ሰውን ሰው ያደረገው እብደት አይደለም
#ውሻም ያብዳል::
☞ሰውን ሰው ያደረገው ብልሐትአይደለም.
#ዶልፊንም ብልሕ ነው::
☞ሰውን ሰው ያደረገው እንባ አይደለም
#አዞም ያነባል::
☞ሰውን ሰው ያደረገው ጭንቀት አይደለም.
#ፍየልም ይጨነቃል።
☞ሰውን ሰው ያደረገው ስለነገ ማሰቡ አይደለም
#ጉንዳኖችም. ስለመጪው ክረምት አስበው በበጋ
በቂ ምግብ ያዘጋጃሉ።
# ሰውን__ሰው__ያደረገው ....
⚂አስተሳሰቡ እና.✔
⚂አመለካከቱ ነው።✔
ሰውን ሰው ያደርገው ፈጣሪ ብቻ ነው ምክንያቱም
መልካም ጥበብ እና ማስተዋል ከፈጣሪ ዘንድ ነውና።
ሼር
ሼር
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
#አህያም ይሰራል::
☞ሰውን ሰው ያደረገው ንግግር አይደለም.
#በቀቀንም ይናገራል::
☞ሰውን ሰው ያደረገው እብደት አይደለም
#ውሻም ያብዳል::
☞ሰውን ሰው ያደረገው ብልሐትአይደለም.
#ዶልፊንም ብልሕ ነው::
☞ሰውን ሰው ያደረገው እንባ አይደለም
#አዞም ያነባል::
☞ሰውን ሰው ያደረገው ጭንቀት አይደለም.
#ፍየልም ይጨነቃል።
☞ሰውን ሰው ያደረገው ስለነገ ማሰቡ አይደለም
#ጉንዳኖችም. ስለመጪው ክረምት አስበው በበጋ
በቂ ምግብ ያዘጋጃሉ።
# ሰውን__ሰው__ያደረገው ....
⚂አስተሳሰቡ እና.✔
⚂አመለካከቱ ነው።✔
ሰውን ሰው ያደርገው ፈጣሪ ብቻ ነው ምክንያቱም
መልካም ጥበብ እና ማስተዋል ከፈጣሪ ዘንድ ነውና።
ሼር
ሼር
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
Forwarded from ISLAM IS UNIVERSITY via @like
#የቅዠት #ህልም
#part 2⃣
ፀሀፊ ☞አሚር
#እዉነተኛ #ታሪክ
Islam is university የተፃፈ
#የዩኒቨርስቲ ዉጤት ሲመጣ ያመጣውት ዉጤት አሪፍ ነበር፡፡ ወልቂጤ ዩኒቨርስቲ በlabratory technology ፊልድ ደረሰኝ፡፡
እናቴም የተለመደ ጣፋጭ ምክሯን #በሚያምሩ ቃላቶች እንዲህ ስትል ጀመረች አደራ ልጄ ዩኒቨርስቲ ስገቢ አላማሽን እንዳትስቺ እኔ አንቺን ለብዙ ነገር ነዉ የምመኝሽ፡፡ በፊት ከዩኒቨርስቲ የተባረሩትን የተበላሹትን የሰፈራችንን ልጆች ታሪክ እያነሳች ከነሱ ታሪክ እንድማር አስጠነቀቀችኝ፡፡
#ወልቂጤ ዩኒቨርስቲ አዲስ ገቢዎችን ጠራ፡፡ እኔም ተነስቼ በተባለበት ቀን ገባው፡፡ ገና እንደገባው የፍሬሽ ነገር ተደናገጥኩኝ፡፡ ነባር ተማሪዎች አስደነገጡኝ ፉገራዉ ፊሽካዉ...ሻንጣ ይዞ ሲገባ ስንት ኪሎ በሶ ነዉ ከአምስት በላይ ማስገባት ክልክል ነዉ፡፡ ምን የማይሉት አሉ፡፡ አሁንም ለምገቡ አዲስ ተማሪዎች በነባር ተማሪዎች እንዳትደናገሩ እና ነባሮችም ከዚህ ተግባራቸዉ ቢያቆሙ ጥሩ ነዉ እላለሁ፡፡
#ካምፓስ ገባሁ ...የዶርም ልጆች ጋር ተዋወቅን ሙስሊሞችም ክርስቲያኖችም አሉ፡፡ ነባር ተማሪዎች መስጊዱን አሳዩኝ ፡፡ ጥሩ ልጆች አሉ፡፡
#ቁርአን ቀርተሻል ብላ ጠየቀችኝ
እኔም አዎ አልኳት
ኪታብስ ቀርተሻል
#እኔም አልቀራሁም ግን የመቅራት ሀሳብ አለኝ ስል በለስላሳ ድምጽ ነገርኳት ፡፡ ዩኒቨርስቲ ስገባ እቀራለሁ ብየ አስቢያለሁ፡፡ የሚያቀራ አለ እንዴ ስል ጠየኳት?
#ልጅቱም የሚያቀሩ ወንዶች ተማሪዎች አሉ የሚቀሩ ልጆች ፈልገን አንድ ላይ እንድቀሩ እናመቻቻለን አለችኝ በጣም ደስ አለኝ፡፡
#ከሳምንት ቡሀላ እንደ እኔ ኪታብ ያልቀሩ ሶስት ልጆች ጋር አብሬ ጀመርኩኝ፡፡ የምንቀራውም ሁሌም ከመግሪብ ሶላት ቡሀላ ነበር፡፡ የሚያቀራን ልጅ ግን ማን እንደሆነ አናውቅም ነበር .....በመጋረጃ የተጋረደ ስለሆነ ማን ይሁን ማን አናውቅም፡፡ እኛ እንቀራለን እሱም እየፈሰረ/እየተረጎመልን ነዉ፡፡ የሚያቀራን ልጅ ስሙ ጀማል እንደሆነ ብቻ ነዉ የማውቀዉ፡፡#ትምህርቴም ላይ ጎበዝ ከሚባሉት ተርታ ተመደብኩኝ ፡፡ አንደኛ ሲሚስተር ላይ በጣም ጥሩ ዉጤት አመጣው ኪታብ አብረዉኝ ከሚቀሩት ልጆች አንዷ ተጫረች ፡፡ አሁን እኔ ጋር ሶስት ቀረን ማለት ነዉ፡፡ እየቀራን አንዷ ጓደኛችን መጥፎ ጓደኞች ይዛ ኪታብ መቅራቱን አስተዋት ብንመክር ብንዘክር ቢመክሯት እምቢ አለች ኪታብ መቅራቷን አቆመች፡፡
#አሁን ሁለት ቀረን....... ሁለት መሆን ትንሽ ጫና ይፈጥራል፡፡ ዩኒቨርስቲ ላይ የገባንበትን አላማ መርሳት የለብንም፡፡
#እኔ ወይ ለአሳይመንት ወይም ለአስቸኳይ ፈተና ጥናት ካሎነ በስተቀረ አልቀርም ጓደኛየ ሂዳ ኪታብ ትቀራለች መጥታ እኔንም እስኪገባኝ ድረስ #ታቃራኝም ነበር ... #እሷ ስትቀር ደግሞ እኔ ኡስታዝ ጋር ሂጄ ቀርቼ ከጓደኛየ ጋር ተመልሼ በደስታ እየተጠያየቅን እንደዚሁ እንቃራለን፡፡
#አንድ #ቀን ሁለታችንም በአሳይመንት ምክንያት ቀረን ኡስታዝም መጥቶ ያጣናል ሲጠብቀንም ቆይቶ ስንቀርበት ተመልሶ ሄደ
#በቀጣይ ቀን የተለመደውን ውሎ ካሳለፍን ቡሀላ የቂርአት ሠአት ወደመስጊድ ገባን ምን ሁናችሁ ሳመጡ ብሎ ኡስታዛዊ ቁጣን ተቆጣ ኡስታዝ በጣም አፍወን አሳይመንት እንዳስቀረን ነገርነው ፡፡
#ጀማልም እሺ ብሎ የዕለቱን ቂርአት አቀራን
እኔ እና ጓደኛየ ይህን ሰሞን አሳይመንት ስለበዛ ካልመጣን መጥቶ እንዳያጣን ፡፡ ለመቅረት ስንፈልግ እንዳይደክም እንድንደዉልለት ቁጥሩን እንቀበለዉ ተባባልን ግን እኛ ከዚ ውጭ አንዳች ነገር አላሰብንም፡፡
#በመነገታዉ ሲመጣ የተመካከርነውን ነገርነው እና ስልክ ቁጥሩን ተቀበልን፡፡ አሳይመንት ሲበዛብን ,,,,,,,,,,,,
እየደወልን እንነግረዋለን አንመጣም እንዳመጣ ብለን ......ታዳ አንድ ቀን
ቂርአታችንን ቀርተን ኡስታዝ ጀማልም ለተወሠኑ ቀናት አፓረንት ሊወጣ እንደሆነ እና ለቂርአታችንም እንድ ኡስታዝ እንደመደበልን ነገረን እኛም እሽ ነበር መልሳችን፡፡
#ኡስታዝ #ጀማል የመጨረሻ አመት ተማሪ እና ዘንድሮም ተመርቆ ሚወጣበት የመጨረሻው አመት ነው፡፡
#Part3⃣
ይ...........
...........ቀ
........................ጥ
..........ላ
ል.....
በislami is university የተፃፈ
ለቃላት ስህተት ይቅርታ እንጠይቃለሁ
🤙🤙 like ማንን ገደለ ከተመቻችሁ ሼር እና ላይክ አይዘንጉ ምን ያህል እንደሚከታተለዉ ለማወቅ ነዉ
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
#part 2⃣
ፀሀፊ ☞አሚር
#እዉነተኛ #ታሪክ
Islam is university የተፃፈ
#የዩኒቨርስቲ ዉጤት ሲመጣ ያመጣውት ዉጤት አሪፍ ነበር፡፡ ወልቂጤ ዩኒቨርስቲ በlabratory technology ፊልድ ደረሰኝ፡፡
እናቴም የተለመደ ጣፋጭ ምክሯን #በሚያምሩ ቃላቶች እንዲህ ስትል ጀመረች አደራ ልጄ ዩኒቨርስቲ ስገቢ አላማሽን እንዳትስቺ እኔ አንቺን ለብዙ ነገር ነዉ የምመኝሽ፡፡ በፊት ከዩኒቨርስቲ የተባረሩትን የተበላሹትን የሰፈራችንን ልጆች ታሪክ እያነሳች ከነሱ ታሪክ እንድማር አስጠነቀቀችኝ፡፡
#ወልቂጤ ዩኒቨርስቲ አዲስ ገቢዎችን ጠራ፡፡ እኔም ተነስቼ በተባለበት ቀን ገባው፡፡ ገና እንደገባው የፍሬሽ ነገር ተደናገጥኩኝ፡፡ ነባር ተማሪዎች አስደነገጡኝ ፉገራዉ ፊሽካዉ...ሻንጣ ይዞ ሲገባ ስንት ኪሎ በሶ ነዉ ከአምስት በላይ ማስገባት ክልክል ነዉ፡፡ ምን የማይሉት አሉ፡፡ አሁንም ለምገቡ አዲስ ተማሪዎች በነባር ተማሪዎች እንዳትደናገሩ እና ነባሮችም ከዚህ ተግባራቸዉ ቢያቆሙ ጥሩ ነዉ እላለሁ፡፡
#ካምፓስ ገባሁ ...የዶርም ልጆች ጋር ተዋወቅን ሙስሊሞችም ክርስቲያኖችም አሉ፡፡ ነባር ተማሪዎች መስጊዱን አሳዩኝ ፡፡ ጥሩ ልጆች አሉ፡፡
#ቁርአን ቀርተሻል ብላ ጠየቀችኝ
እኔም አዎ አልኳት
ኪታብስ ቀርተሻል
#እኔም አልቀራሁም ግን የመቅራት ሀሳብ አለኝ ስል በለስላሳ ድምጽ ነገርኳት ፡፡ ዩኒቨርስቲ ስገባ እቀራለሁ ብየ አስቢያለሁ፡፡ የሚያቀራ አለ እንዴ ስል ጠየኳት?
#ልጅቱም የሚያቀሩ ወንዶች ተማሪዎች አሉ የሚቀሩ ልጆች ፈልገን አንድ ላይ እንድቀሩ እናመቻቻለን አለችኝ በጣም ደስ አለኝ፡፡
#ከሳምንት ቡሀላ እንደ እኔ ኪታብ ያልቀሩ ሶስት ልጆች ጋር አብሬ ጀመርኩኝ፡፡ የምንቀራውም ሁሌም ከመግሪብ ሶላት ቡሀላ ነበር፡፡ የሚያቀራን ልጅ ግን ማን እንደሆነ አናውቅም ነበር .....በመጋረጃ የተጋረደ ስለሆነ ማን ይሁን ማን አናውቅም፡፡ እኛ እንቀራለን እሱም እየፈሰረ/እየተረጎመልን ነዉ፡፡ የሚያቀራን ልጅ ስሙ ጀማል እንደሆነ ብቻ ነዉ የማውቀዉ፡፡#ትምህርቴም ላይ ጎበዝ ከሚባሉት ተርታ ተመደብኩኝ ፡፡ አንደኛ ሲሚስተር ላይ በጣም ጥሩ ዉጤት አመጣው ኪታብ አብረዉኝ ከሚቀሩት ልጆች አንዷ ተጫረች ፡፡ አሁን እኔ ጋር ሶስት ቀረን ማለት ነዉ፡፡ እየቀራን አንዷ ጓደኛችን መጥፎ ጓደኞች ይዛ ኪታብ መቅራቱን አስተዋት ብንመክር ብንዘክር ቢመክሯት እምቢ አለች ኪታብ መቅራቷን አቆመች፡፡
#አሁን ሁለት ቀረን....... ሁለት መሆን ትንሽ ጫና ይፈጥራል፡፡ ዩኒቨርስቲ ላይ የገባንበትን አላማ መርሳት የለብንም፡፡
#እኔ ወይ ለአሳይመንት ወይም ለአስቸኳይ ፈተና ጥናት ካሎነ በስተቀረ አልቀርም ጓደኛየ ሂዳ ኪታብ ትቀራለች መጥታ እኔንም እስኪገባኝ ድረስ #ታቃራኝም ነበር ... #እሷ ስትቀር ደግሞ እኔ ኡስታዝ ጋር ሂጄ ቀርቼ ከጓደኛየ ጋር ተመልሼ በደስታ እየተጠያየቅን እንደዚሁ እንቃራለን፡፡
#አንድ #ቀን ሁለታችንም በአሳይመንት ምክንያት ቀረን ኡስታዝም መጥቶ ያጣናል ሲጠብቀንም ቆይቶ ስንቀርበት ተመልሶ ሄደ
#በቀጣይ ቀን የተለመደውን ውሎ ካሳለፍን ቡሀላ የቂርአት ሠአት ወደመስጊድ ገባን ምን ሁናችሁ ሳመጡ ብሎ ኡስታዛዊ ቁጣን ተቆጣ ኡስታዝ በጣም አፍወን አሳይመንት እንዳስቀረን ነገርነው ፡፡
#ጀማልም እሺ ብሎ የዕለቱን ቂርአት አቀራን
እኔ እና ጓደኛየ ይህን ሰሞን አሳይመንት ስለበዛ ካልመጣን መጥቶ እንዳያጣን ፡፡ ለመቅረት ስንፈልግ እንዳይደክም እንድንደዉልለት ቁጥሩን እንቀበለዉ ተባባልን ግን እኛ ከዚ ውጭ አንዳች ነገር አላሰብንም፡፡
#በመነገታዉ ሲመጣ የተመካከርነውን ነገርነው እና ስልክ ቁጥሩን ተቀበልን፡፡ አሳይመንት ሲበዛብን ,,,,,,,,,,,,
እየደወልን እንነግረዋለን አንመጣም እንዳመጣ ብለን ......ታዳ አንድ ቀን
ቂርአታችንን ቀርተን ኡስታዝ ጀማልም ለተወሠኑ ቀናት አፓረንት ሊወጣ እንደሆነ እና ለቂርአታችንም እንድ ኡስታዝ እንደመደበልን ነገረን እኛም እሽ ነበር መልሳችን፡፡
#ኡስታዝ #ጀማል የመጨረሻ አመት ተማሪ እና ዘንድሮም ተመርቆ ሚወጣበት የመጨረሻው አመት ነው፡፡
#Part3⃣
ይ...........
...........ቀ
........................ጥ
..........ላ
ል.....
በislami is university የተፃፈ
ለቃላት ስህተት ይቅርታ እንጠይቃለሁ
🤙🤙 like ማንን ገደለ ከተመቻችሁ ሼር እና ላይክ አይዘንጉ ምን ያህል እንደሚከታተለዉ ለማወቅ ነዉ
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
ISLAMIC SCHOOL via @like
#እውነተኛ #ፍቅር
#ክፍል 🔟
#የመጨረሻው #ክፍል
#ወረቃ ከከድጃ ቤት ወጥቶ ያመራው ወደ ወንድሙ ኩወይልድ ቤት ነበር፡፡ እንደገመተውም ሰክሮ አገኘው፡፡ በእጁ የመጠጥ ብርጭቆ ጨብጧል ወረቃም አጠገቡ ቁጭ አለ፡፡ ኩወይልድ ከመጠጡ ሊጎነጭ ሲል ወረቃ ከለከለውና ከእጁ ተቀበለው፡፡ ከዚያም ወረቃ
" #በኒ ሀሺሞች አንተን ሊገሉህ እየተመካከሩብህ ነው፡፡ በተለይ ሀምዛ ከነቤቱ አቃጥየው አሻራውን አጠፋለሁ እያለ ይዝትብሀል" አለው፡፡ ኩወይልድ "በምን ወንጀል ነው ይህንን ክፉ ስራ የሚፈፀምብኝ ? "ሲል ጠየቀው፡፡ ወረቃም "የወንድማቸው ልጅ #መሀመድን ስትሳደብ ሰሙህ፡፡ በርግጥ እንደ መሀመድ ያለ ጨዋ ሰው አይሰደብም ፤ ከድጃ ወደ ሻም ስትልከው በጉዞ ያጋጠመውንና የታየውን ተዓምር መይሰራ ሲናገር ሰምተህ የለ? " አለው፡፡ ኩወይልድም "በርግጥ #መሀመዱልአሚን ለኔ የተከበረና ጨዋ ሰው ነው ግን ከድጃን ለጋብቻ ጠየቁለት እኔ ደግሞ እንቢ አልኩኝ" ሲለው "እኛ ቤተሰብህ በዚህ ጉዳይ ሳንመካከር ብቻህን ለምን መልስ ሰጠህ" አለው ወረቃ፡፡
#ኩወይልድም "በሁለት መንገድ ፈርቼ ነው ጋብቻውን ያልተቀበልኩት አንደኛው ከፀሀይ መውጫ እስከ መግቢያ የናኘው ዝናዬ እንዳይበላሸ ሁለተኛው መሀመድ የከድጃ ተቀጣሪ፤ እናትና አባት የሌለው የቲም በመሆኑ ነው" አለው፡፡ #ወረቃም "ቁረይሾች ዘንድ የተወደደውን የመሀመዱልአሚንን የዘር ግንድ ለመቀላቀል የማይፈልግ ማንም የለም፡፡ አንተ ከድጃን ብትከለክላቸውም እርሷ ራሷን #ለመሀመድ #አጭታለች፡፡ አንተ ግን ለጀግናውና ለአንበሳው ሀምዛ ፤ ለስመገናናው አባስ ለተወዳጁ አቡጣሊብ ጠላት ሆንክ " አለው፡፡
ኩወይልድ አሰብ አደረገ፡፡ ወንድሙ ወረቃ የነገረው እውነት ከሆነ የርሱ ከድጃን መከልከል ዋጋቢስ ነው፡፡ ከዚያም ለወረቃ እንዲህ አለው " #ወንድሜ ሆይ እነሱ ጋር ሄደህ ኩወይልድተስማምቷል ብትላቸው የመሀመድ አጎቶች እንዳይሳለቁብኝ ፈራሁ፡፡"
#ወረቃም "ኩወይልድ ሆይ ለዚህ ሀሳብ አይግባህ በኒሀሽሞች እንዳይቀየሙህ ይቅርታ እንዲያደርጉልህ ለማድረግ ቃል እገባልሀለው " አለው፡፡
በዚህ ጊዜ ኩወይልድ ደስ አለው፡፡ ለወረቃም የመሀመድ ቤተሰቦች ዘንድ ሄዶ እንዲያስምናቸውና ይቅርታ እንዲያደርጉለት ከዚያም ውክልና ወስዶ ከድጃን ኒካህ እንዲያደርጉላት ነገረው፡፡ ወረቃም እንደተባለው አደረገ፡፡ #የሙሀመድ (ሰዐወ) ቤተሰቦች ተስማሙ፡፡ ወደ ከድጃ አጎት አምር ኢብኑ አሰድ ጋር በመሄድ የማጫውን ጥሎሽ አሟልተው ኒካህ ተደርጎ እንዳበቃ እርድ ተከናውኖ ስጋው ለድሆች ተከፋፈለ፡፡ የአካባቢውን ሰዎች በሙሉ ጋበዙ፡፡ ከተጋበዙት ሰዎች መሀል መሀመድን (ሰዐወ) በህፃንነታቸው ያጠባቻቸው ሀሊመቱ አስሰዕዲያ ነበረች፡፡ #የተከበረችው ከድጃም ለመሀመድ (ሰዐወ) ያላትን የላቀ ፍቅር ለመግለፅ ለመሀመድ የጡት እናት ለሀሊማ 40 በጎችን በስጦታ አበረከተች እንዲሁም ባሪያዋ የነበረው ዘይድ ኢብኑ ሀሪስን ሰጠቻቸው፡፡
#በመጨረሻው #የደስ ደስ ቀን የመካ ሹማምንቶችንና ታላላቅ ሰዎች የከድጃ ቤተሰቦች ያዘጋጁትን ድግስ ተመግበው እንዳበቁ ወረቃ ኢብኑ ነውፈል እንዲህ አለ
" #እንግዶቼ #ሆይ በዚህች በመካ ዙሪያ ያላችሁም ይሁን ከሌላ አካባቢ ተጋብዛችሁ የመጣችሁ ሁላችሁም እወቁት በዛሬው ዕለት በዚች ሰዐት ልጃችንን ከድጃ ቢንት ኩወይልድን ለመሀመድ ኢብኑ አብደላህ ድረነዋል ፣ ሰጥተነዋል፡፡ ደስ ይበላችሁ ደስ ብሎናል" አላቸው፡፡
#ከዚህ በኋላ ነበር በአለማችን ከኢስላም ጥሪ በፊት ድንቅና አስገራሚ ጋብቻ በታላቁ ነበይ (ሰዐወ) እና በከድጃ (ረዐ) መካከል የተከናወነው፡፡ ከገንዘብና ከሹመት በላይ መልካም ስነምግባርና ጥሩ ፀባይን አስበልጣና አፍቅራ ኸድጃ (ረዐ) ነቢያችንን አገባች፡፡
እዉነተኛ ፍቅር ማለት ይህ ነዉ ቃናtv ላይ እና በህንድ ፊልም አይደለም፡፡ ይህ ፍቅር በኸድጃ በፊት የነበረ ነዉ ሞዴላችን መሆን ያለበት ነብዩ ሙሀመድ መሆን አለባቸዉ
#ተፈፀመ
የቻናሉ አስተያየት መስጫ
For any comment @Aani_bot
start ብለዉ ያድርሱን
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
#ክፍል 🔟
#የመጨረሻው #ክፍል
#ወረቃ ከከድጃ ቤት ወጥቶ ያመራው ወደ ወንድሙ ኩወይልድ ቤት ነበር፡፡ እንደገመተውም ሰክሮ አገኘው፡፡ በእጁ የመጠጥ ብርጭቆ ጨብጧል ወረቃም አጠገቡ ቁጭ አለ፡፡ ኩወይልድ ከመጠጡ ሊጎነጭ ሲል ወረቃ ከለከለውና ከእጁ ተቀበለው፡፡ ከዚያም ወረቃ
" #በኒ ሀሺሞች አንተን ሊገሉህ እየተመካከሩብህ ነው፡፡ በተለይ ሀምዛ ከነቤቱ አቃጥየው አሻራውን አጠፋለሁ እያለ ይዝትብሀል" አለው፡፡ ኩወይልድ "በምን ወንጀል ነው ይህንን ክፉ ስራ የሚፈፀምብኝ ? "ሲል ጠየቀው፡፡ ወረቃም "የወንድማቸው ልጅ #መሀመድን ስትሳደብ ሰሙህ፡፡ በርግጥ እንደ መሀመድ ያለ ጨዋ ሰው አይሰደብም ፤ ከድጃ ወደ ሻም ስትልከው በጉዞ ያጋጠመውንና የታየውን ተዓምር መይሰራ ሲናገር ሰምተህ የለ? " አለው፡፡ ኩወይልድም "በርግጥ #መሀመዱልአሚን ለኔ የተከበረና ጨዋ ሰው ነው ግን ከድጃን ለጋብቻ ጠየቁለት እኔ ደግሞ እንቢ አልኩኝ" ሲለው "እኛ ቤተሰብህ በዚህ ጉዳይ ሳንመካከር ብቻህን ለምን መልስ ሰጠህ" አለው ወረቃ፡፡
#ኩወይልድም "በሁለት መንገድ ፈርቼ ነው ጋብቻውን ያልተቀበልኩት አንደኛው ከፀሀይ መውጫ እስከ መግቢያ የናኘው ዝናዬ እንዳይበላሸ ሁለተኛው መሀመድ የከድጃ ተቀጣሪ፤ እናትና አባት የሌለው የቲም በመሆኑ ነው" አለው፡፡ #ወረቃም "ቁረይሾች ዘንድ የተወደደውን የመሀመዱልአሚንን የዘር ግንድ ለመቀላቀል የማይፈልግ ማንም የለም፡፡ አንተ ከድጃን ብትከለክላቸውም እርሷ ራሷን #ለመሀመድ #አጭታለች፡፡ አንተ ግን ለጀግናውና ለአንበሳው ሀምዛ ፤ ለስመገናናው አባስ ለተወዳጁ አቡጣሊብ ጠላት ሆንክ " አለው፡፡
ኩወይልድ አሰብ አደረገ፡፡ ወንድሙ ወረቃ የነገረው እውነት ከሆነ የርሱ ከድጃን መከልከል ዋጋቢስ ነው፡፡ ከዚያም ለወረቃ እንዲህ አለው " #ወንድሜ ሆይ እነሱ ጋር ሄደህ ኩወይልድተስማምቷል ብትላቸው የመሀመድ አጎቶች እንዳይሳለቁብኝ ፈራሁ፡፡"
#ወረቃም "ኩወይልድ ሆይ ለዚህ ሀሳብ አይግባህ በኒሀሽሞች እንዳይቀየሙህ ይቅርታ እንዲያደርጉልህ ለማድረግ ቃል እገባልሀለው " አለው፡፡
በዚህ ጊዜ ኩወይልድ ደስ አለው፡፡ ለወረቃም የመሀመድ ቤተሰቦች ዘንድ ሄዶ እንዲያስምናቸውና ይቅርታ እንዲያደርጉለት ከዚያም ውክልና ወስዶ ከድጃን ኒካህ እንዲያደርጉላት ነገረው፡፡ ወረቃም እንደተባለው አደረገ፡፡ #የሙሀመድ (ሰዐወ) ቤተሰቦች ተስማሙ፡፡ ወደ ከድጃ አጎት አምር ኢብኑ አሰድ ጋር በመሄድ የማጫውን ጥሎሽ አሟልተው ኒካህ ተደርጎ እንዳበቃ እርድ ተከናውኖ ስጋው ለድሆች ተከፋፈለ፡፡ የአካባቢውን ሰዎች በሙሉ ጋበዙ፡፡ ከተጋበዙት ሰዎች መሀል መሀመድን (ሰዐወ) በህፃንነታቸው ያጠባቻቸው ሀሊመቱ አስሰዕዲያ ነበረች፡፡ #የተከበረችው ከድጃም ለመሀመድ (ሰዐወ) ያላትን የላቀ ፍቅር ለመግለፅ ለመሀመድ የጡት እናት ለሀሊማ 40 በጎችን በስጦታ አበረከተች እንዲሁም ባሪያዋ የነበረው ዘይድ ኢብኑ ሀሪስን ሰጠቻቸው፡፡
#በመጨረሻው #የደስ ደስ ቀን የመካ ሹማምንቶችንና ታላላቅ ሰዎች የከድጃ ቤተሰቦች ያዘጋጁትን ድግስ ተመግበው እንዳበቁ ወረቃ ኢብኑ ነውፈል እንዲህ አለ
" #እንግዶቼ #ሆይ በዚህች በመካ ዙሪያ ያላችሁም ይሁን ከሌላ አካባቢ ተጋብዛችሁ የመጣችሁ ሁላችሁም እወቁት በዛሬው ዕለት በዚች ሰዐት ልጃችንን ከድጃ ቢንት ኩወይልድን ለመሀመድ ኢብኑ አብደላህ ድረነዋል ፣ ሰጥተነዋል፡፡ ደስ ይበላችሁ ደስ ብሎናል" አላቸው፡፡
#ከዚህ በኋላ ነበር በአለማችን ከኢስላም ጥሪ በፊት ድንቅና አስገራሚ ጋብቻ በታላቁ ነበይ (ሰዐወ) እና በከድጃ (ረዐ) መካከል የተከናወነው፡፡ ከገንዘብና ከሹመት በላይ መልካም ስነምግባርና ጥሩ ፀባይን አስበልጣና አፍቅራ ኸድጃ (ረዐ) ነቢያችንን አገባች፡፡
እዉነተኛ ፍቅር ማለት ይህ ነዉ ቃናtv ላይ እና በህንድ ፊልም አይደለም፡፡ ይህ ፍቅር በኸድጃ በፊት የነበረ ነዉ ሞዴላችን መሆን ያለበት ነብዩ ሙሀመድ መሆን አለባቸዉ
#ተፈፀመ
የቻናሉ አስተያየት መስጫ
For any comment @Aani_bot
start ብለዉ ያድርሱን
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
#አሪፍ #ምክሮች
📌ነፍስህን መዋሸት አቁም
📌 ከችግርህ መሸሽ አቁም
📌ትምህርት ከማትወስድባቸው ሰዎች ጋር ጊዜ ማጥፋትን አቁም
📌 እሳሳታለው በሚል ጥሩ ስራ ከመስራት መቆጠብን አቁም
📌 ስላለፈው ጊዜ በመጨነቅ ያለህበትን ጊዜ ማበላሸት አቁም
📌 ውስጣዊ ደስታን በቁሳዊ ነገሮች ለመገዛት መሞከርን አቁም
📌 እኔ ውስጣዊ ደስታ ማግኘት አልችልም ብሎ ማሰብን አቁም
)ከችግርህ በላይ ሌላ ችግር እንዳትፈጥር በችግርህ ላይ ከመጠን
በላይ ማሰብን አቁም
📌 ሁልጊዜ ለሰዎች ስሞታ ማሰማትን አቁም
📌 ወደ ምቅኝነት እንዳይቀይር ከሰዎች ላይ ባለ ነገር ሁሉ መቅናትን
አቁም
📌 በፈፀምከው ስህተት ምክንያት ሌሎችን መውቀስን አቁም
📌 ከምታደረገው ነገር ላይ ከሰዎች ምስጋና መጠበቅን አቁም
📌 በአንተና በሌሎቹ መካከል በተፈጠረ ግጭት ይቅርታን ከሌሎች
መጠበቅን አቁም
📌 እርግጠኛ የሆንክበትን ነገር ትተህ የሚያጠራጥርህን ነገር መስራትን
አቁም
📌 ሰላም ስላልተባልኩ ሰላም አልልም ፤ስላልደወለልኝ አልደውልም
፤ስላልተጠራው አልጠራም ፤ ብሎ ማሰብን አቁም።......
መልእክቱ አስተማሪ ከሆነልህ አንብበህ ብቻ መተው አቁም...//
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
📌ነፍስህን መዋሸት አቁም
📌 ከችግርህ መሸሽ አቁም
📌ትምህርት ከማትወስድባቸው ሰዎች ጋር ጊዜ ማጥፋትን አቁም
📌 እሳሳታለው በሚል ጥሩ ስራ ከመስራት መቆጠብን አቁም
📌 ስላለፈው ጊዜ በመጨነቅ ያለህበትን ጊዜ ማበላሸት አቁም
📌 ውስጣዊ ደስታን በቁሳዊ ነገሮች ለመገዛት መሞከርን አቁም
📌 እኔ ውስጣዊ ደስታ ማግኘት አልችልም ብሎ ማሰብን አቁም
)ከችግርህ በላይ ሌላ ችግር እንዳትፈጥር በችግርህ ላይ ከመጠን
በላይ ማሰብን አቁም
📌 ሁልጊዜ ለሰዎች ስሞታ ማሰማትን አቁም
📌 ወደ ምቅኝነት እንዳይቀይር ከሰዎች ላይ ባለ ነገር ሁሉ መቅናትን
አቁም
📌 በፈፀምከው ስህተት ምክንያት ሌሎችን መውቀስን አቁም
📌 ከምታደረገው ነገር ላይ ከሰዎች ምስጋና መጠበቅን አቁም
📌 በአንተና በሌሎቹ መካከል በተፈጠረ ግጭት ይቅርታን ከሌሎች
መጠበቅን አቁም
📌 እርግጠኛ የሆንክበትን ነገር ትተህ የሚያጠራጥርህን ነገር መስራትን
አቁም
📌 ሰላም ስላልተባልኩ ሰላም አልልም ፤ስላልደወለልኝ አልደውልም
፤ስላልተጠራው አልጠራም ፤ ብሎ ማሰብን አቁም።......
መልእክቱ አስተማሪ ከሆነልህ አንብበህ ብቻ መተው አቁም...//
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
Forwarded from ISLAM IS UNIVERSITY via @like
የኻሊድ አልረሻድ የሂወት ገፅ
ክፍል #አራት4⃣
በIslamic university channal
#ያ #አህመድ #ስለው … ነአም አለኝ
ከዚህ ቡሃላ ፂሜን ማሳደግ እፈልጋለው #አልኩት…
አላህ ያግራልህ አለኝ ።
ወደ ግራ ዞር አልኩ ያ ፋኢዝ ስለው… ነአም አለኝ … #ከዚህ ቡሃላ ሱሪ ማሳጠር እፈልጋለው አልኩት። አላህ ያግራልህ አለኝ ።
#በሩን ከፈቱልኝ …ተጎዳኘዋቸው ። አልሃምዱሊላህ ረመዷን መጣ 1412ኛው አመተ ሂጅራ ይህ ረመዷን ለኔ የዳግም ውልደት ያህል ነው። አረሳውም አስታውሰዋለው ወሰንኩ ከዚህ ቡሃላ ጀመአ ሰላት ላያመልጠኝ… #በቀን አምስት ግዜ የመስጂዶችን በር አንኳኳ ነበር ።በዚህ ሁኔታ አስራ አምስት ቀን አስቆጠርኩ። ከተራዊህ ቡሃላ እኔና እናቴ ልዩ ተቀምጠን ምንጨዋወትበት ሰአት ነበረች… #እናቴ #ደስ #ብሏታል ሰላት በመጀመሬ ጀመአ ሰላትን ተከታትዬ በመስገዴ… ሱብሃነላህ አንድ ሰው የጨለማ ህይወት መጥፎነት ካልተረዳ የብርሃን ህይወት ጥቅምን ሊመለከት አይችልም። ታድያ እናቴ ከተራዊህ ቡሃላ ተቀማምጠን ጣፋጭ ምግቦችን እያቀረበችልኝ አንድ ለህይወቴ መቀየር ሰበብ የሆነን ንግግር ተናገረችኝ… አባትህ አላህ ይርሃመው እንዲህ ይል ነበር አለችኝ ። #ምን? «ከልጆቼ ውስጥ ትልቅ ኸይር አለው ብዬ ምጠብቀው ኻሊድን ነው »ይል ነበር አለችኝ ። ገረመኝ እንዴት አልኩ? #ሌሎች አስራ አንድ ልጆች አሉት ለምን ኻልድብቻ አለ?
#ምክኛቱም የአስር አመት ህፃን ሆኜ አስተማሪያችን ይወደኝ ነበር መስጂድ ከኢሻ ቡሃላ ቁም ይለኝና ሪያዱ ሳሊሂን ለሰጋጆች አነብላቸው ነበር ። #ያኔ አባቴም ከሰጋጆቹ ነበር። በዛ ወቅት ነው ይህን ይላት የነበረው ለናቴ…
ቃዲሲያ ክለብ እያለው የማውቃቸው አንዳንድ ጓደኞቼ ቀድመውኝ ሄድዋል አላህ ሂዳያ ወፍቋቸው ከነርሱ ጋር ስንሆን ድሮ የምናወራው እገሌ ተጫዋች፣ እገሌ አሰልጣኝ ፣ እገሌ እግሩ ተሰበረ ፣እገሌ እንዲህ ሆነ እያልን ነበር ። አሁን ተቀየርን… አቡበከር ፣ኡመር ፣ኡስማን እያልን የሰሃቦችን ስም መጥራት ጀመርን። #ከጓደኞቼ ጋርም ኡምራ እንሂድ ተባብለን ለጉዞ ተነሳን። ነገር ግን አንድ ነገር ቀረ ¶ #ሲጋራ !
#ሲጋራ #ማቆም #አቃተኝ። እኔ ወደ ኡምራ እየተጓዝኩ ስለማቆም አስባለው ውስጤ ታቆማለህ ሲለኝ ሸይጧን አታቆምም ይለኛል ። ጭራሽ ሸይጧን እየመጣ «አንተ አሁን ተለውጠሃል ሰላትህን ትሰግዳለህ ቂርአት ትቀራለህ በቃ ሲጋራ እኮ የተጠላ ነገር ነው እንጂ ሃራም አይደለም ዝም ብለህ አጭስ ይለኛል» #እኔ አልኩት በፍፁም ሀራም ነው አቆማለው!
እኔ ማቆም እችላለው
#ሸይጧን አታቆምም እየተባባልን ከጧኢፍ መካ ድረስ ከውስጤ ጋር እጨቃጨቃለው ። በኪሴ አንድ ፓኬት ሲጋራ አለ … መካ ደረስን እኔ መሊክ አብዱልአዚዝ መግቢያ በር ላይ ቁምያለው ። አልኩኝ ለራሴ ያኻሊድ አንተ ዛሬ የለውጥ ጉዞ ላይ ነህ ። ይህን ሲጋራ የማቆምያው ሰአት አሁን ካልሆነ መች ልታቆም ነው? በቃ ተወው! አልኩ ለራሴ ሸይጧን መጥቶ ማቆም ብትችል ጥሩ ነበር ግን አትችልም ይህ ሱስ ነው ይለኛል ።
#በመጨረሻም የሲጋራ ፓኬቱን ከኪሴ አውጥቼ ያዝኩ የቆሻሻ መጣያውን ተመለከትኩ ሲጋሮቹን ባንድ አድርጌ ሰብሬ ቆሻሻ ውስጥ ወረወርኩትና…………… በመሊክ አብዱል አዚዝ በር ወደ
#መካ ለበይከ አላሁመ
ለበይክ ለበይከ አላሁመ ለበይክ …እያልኩ ገባው ። የሲጋራ ሱስ ቻዎ አልኩ ።
#የሸኽ #ኻሊድ ህይት ተቀየረ ማንበቡን ተያያዙት መስጂድ አዘውታሪ ሆኑ ወጣትነት እድሜያቸውን የበላ የኳስና የሲጋራን ሱስ ተሰናብተው አላህን ለበይክ አሉ! በ28 አመታቸው አላህን ወደ መቃረብ አቀኑ።
#Part 5⃣
#ይ
#ቀ
#ጥ
#ላ
#ል…
በIslamic university channal
ሼር ቢያረጉት ትምህርት ይሆናል ቢያንስ ለሶስት ሰዉ Forward ማረግ የሰከንዶች ስራ ነዉ
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
ክፍል #አራት4⃣
በIslamic university channal
#ያ #አህመድ #ስለው … ነአም አለኝ
ከዚህ ቡሃላ ፂሜን ማሳደግ እፈልጋለው #አልኩት…
አላህ ያግራልህ አለኝ ።
ወደ ግራ ዞር አልኩ ያ ፋኢዝ ስለው… ነአም አለኝ … #ከዚህ ቡሃላ ሱሪ ማሳጠር እፈልጋለው አልኩት። አላህ ያግራልህ አለኝ ።
#በሩን ከፈቱልኝ …ተጎዳኘዋቸው ። አልሃምዱሊላህ ረመዷን መጣ 1412ኛው አመተ ሂጅራ ይህ ረመዷን ለኔ የዳግም ውልደት ያህል ነው። አረሳውም አስታውሰዋለው ወሰንኩ ከዚህ ቡሃላ ጀመአ ሰላት ላያመልጠኝ… #በቀን አምስት ግዜ የመስጂዶችን በር አንኳኳ ነበር ።በዚህ ሁኔታ አስራ አምስት ቀን አስቆጠርኩ። ከተራዊህ ቡሃላ እኔና እናቴ ልዩ ተቀምጠን ምንጨዋወትበት ሰአት ነበረች… #እናቴ #ደስ #ብሏታል ሰላት በመጀመሬ ጀመአ ሰላትን ተከታትዬ በመስገዴ… ሱብሃነላህ አንድ ሰው የጨለማ ህይወት መጥፎነት ካልተረዳ የብርሃን ህይወት ጥቅምን ሊመለከት አይችልም። ታድያ እናቴ ከተራዊህ ቡሃላ ተቀማምጠን ጣፋጭ ምግቦችን እያቀረበችልኝ አንድ ለህይወቴ መቀየር ሰበብ የሆነን ንግግር ተናገረችኝ… አባትህ አላህ ይርሃመው እንዲህ ይል ነበር አለችኝ ። #ምን? «ከልጆቼ ውስጥ ትልቅ ኸይር አለው ብዬ ምጠብቀው ኻሊድን ነው »ይል ነበር አለችኝ ። ገረመኝ እንዴት አልኩ? #ሌሎች አስራ አንድ ልጆች አሉት ለምን ኻልድብቻ አለ?
#ምክኛቱም የአስር አመት ህፃን ሆኜ አስተማሪያችን ይወደኝ ነበር መስጂድ ከኢሻ ቡሃላ ቁም ይለኝና ሪያዱ ሳሊሂን ለሰጋጆች አነብላቸው ነበር ። #ያኔ አባቴም ከሰጋጆቹ ነበር። በዛ ወቅት ነው ይህን ይላት የነበረው ለናቴ…
ቃዲሲያ ክለብ እያለው የማውቃቸው አንዳንድ ጓደኞቼ ቀድመውኝ ሄድዋል አላህ ሂዳያ ወፍቋቸው ከነርሱ ጋር ስንሆን ድሮ የምናወራው እገሌ ተጫዋች፣ እገሌ አሰልጣኝ ፣ እገሌ እግሩ ተሰበረ ፣እገሌ እንዲህ ሆነ እያልን ነበር ። አሁን ተቀየርን… አቡበከር ፣ኡመር ፣ኡስማን እያልን የሰሃቦችን ስም መጥራት ጀመርን። #ከጓደኞቼ ጋርም ኡምራ እንሂድ ተባብለን ለጉዞ ተነሳን። ነገር ግን አንድ ነገር ቀረ ¶ #ሲጋራ !
#ሲጋራ #ማቆም #አቃተኝ። እኔ ወደ ኡምራ እየተጓዝኩ ስለማቆም አስባለው ውስጤ ታቆማለህ ሲለኝ ሸይጧን አታቆምም ይለኛል ። ጭራሽ ሸይጧን እየመጣ «አንተ አሁን ተለውጠሃል ሰላትህን ትሰግዳለህ ቂርአት ትቀራለህ በቃ ሲጋራ እኮ የተጠላ ነገር ነው እንጂ ሃራም አይደለም ዝም ብለህ አጭስ ይለኛል» #እኔ አልኩት በፍፁም ሀራም ነው አቆማለው!
እኔ ማቆም እችላለው
#ሸይጧን አታቆምም እየተባባልን ከጧኢፍ መካ ድረስ ከውስጤ ጋር እጨቃጨቃለው ። በኪሴ አንድ ፓኬት ሲጋራ አለ … መካ ደረስን እኔ መሊክ አብዱልአዚዝ መግቢያ በር ላይ ቁምያለው ። አልኩኝ ለራሴ ያኻሊድ አንተ ዛሬ የለውጥ ጉዞ ላይ ነህ ። ይህን ሲጋራ የማቆምያው ሰአት አሁን ካልሆነ መች ልታቆም ነው? በቃ ተወው! አልኩ ለራሴ ሸይጧን መጥቶ ማቆም ብትችል ጥሩ ነበር ግን አትችልም ይህ ሱስ ነው ይለኛል ።
#በመጨረሻም የሲጋራ ፓኬቱን ከኪሴ አውጥቼ ያዝኩ የቆሻሻ መጣያውን ተመለከትኩ ሲጋሮቹን ባንድ አድርጌ ሰብሬ ቆሻሻ ውስጥ ወረወርኩትና…………… በመሊክ አብዱል አዚዝ በር ወደ
#መካ ለበይከ አላሁመ
ለበይክ ለበይከ አላሁመ ለበይክ …እያልኩ ገባው ። የሲጋራ ሱስ ቻዎ አልኩ ።
#የሸኽ #ኻሊድ ህይት ተቀየረ ማንበቡን ተያያዙት መስጂድ አዘውታሪ ሆኑ ወጣትነት እድሜያቸውን የበላ የኳስና የሲጋራን ሱስ ተሰናብተው አላህን ለበይክ አሉ! በ28 አመታቸው አላህን ወደ መቃረብ አቀኑ።
#Part 5⃣
#ይ
#ቀ
#ጥ
#ላ
#ል…
በIslamic university channal
ሼር ቢያረጉት ትምህርት ይሆናል ቢያንስ ለሶስት ሰዉ Forward ማረግ የሰከንዶች ስራ ነዉ
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
✍ #ልጅ #አገረድ #አገባ #ግን (ቢክራ) ድንግል አላገኘባትም ??
ሸይኽ ኢብኑ ባዝ (ረሂመሁላህ) ተጠየቁ :-
▶️ #ጥያቄ:- ሰውየው ልጅ አገረድ አግብቶ ድንግል ሁና ካላገኛት ምን ማድረግ ነው ያለበት ?
✔️ #መልስ:- ይሄ ብዙ ምክኒያቶች ይኖሩታል : ድንግሏ ምናልባት ያለ ዝሙት ሊፈርስ ይችላል። የልጂቱ ውጫዊ ስብዕናዋ መልካም ከሆነ እናም በዲኗ የተስተካከለች ከሆነች በሷ ላይ ጥሩ ግምትና መልካም ጥርጣሬን ማሳደር የግድ ነው። በዚያ ላይ ጥሩ ጥርጣሬን ማሳደር ግድ ይላል።
☞ ወይንም አፀያፊውን ዝሙት ሰርታ ከዚያ አላህ መርቷት ከሰራችሁ መጥፎ ተግባር ተፀፅታና ቶብታም ሊሆን ይችላል። ከዚያም ወደ ጥሩነትና መልካምነት ከተቀየረች (ቢክራ) ድንግል አለመኖሯ እሱን አይጐዳውም።
✔️ ምናልባትም ድንግሏ በወር አበባ ብርታት ምከንያት ፈርሶ ሊሆን ይችላል።
☞ጠንካራ (ሃይድ) የወር አበባ (ቢክራን)ድንግልን ያፈርሳል። ይሄህ ኡለሞች አውስተውታል።
✔️ ልክ እንደዚሁም በአንዳንድ ዝላዮች ድንግል ሊፈርስ ይችላል። ከሆነ ቦታ ወደሆነ ቦታ ስትዘል። ወይንም ከከፍተኛ ቦታ ወደ ዝቅተኛ ቦታ በምትወርድ ጊዜ በዚህ አጋጣሚ ድንግል ሊፈርስ ይችላል።
🌿 #ስለዚህ የድንግል መፍረስ የግድ በአፀያፊው ዝሙት ብቻ ሊሆን አይችልም። በጭራሽ። ከዝሙት ውጭ በሆነ ክስተት ነው ድንግል የፈረሰው ካለች ወይንም በዝሙት ነው ድንግሌ የፈረሰው ግን ተገድጄ እና ተደፍሬ ነው ካለች ይሄ እሱን አይጎዳውም።
-
✔️ #ወይንም በፍላጎቷ ዝሙት ሰርታ ከሆነ ድንግሏ የፈረሰው ግን ያንን ያደረገችው በማታውቅበትና በመሃይምነቷ ጊዜ እንደሆነም እናም አሁን ከዚያ ቶብታና ተፀፅታ ከሆነ ይሄም እሱን አይጎዳውም።
🍂 #ይሄን #የሷን ሚስጥር ሊበትንባት እና ሊያሰራጭባት አይገባም ይልቁንስ ሊደብቅላት ይገባል። በእርሱ ግምት እውነተኛነቷንና ቅንነቷን እናም መስተካከሏን ካመነበት ከእርሱ ጋር ያስቀራታል። ካሎነ ግን በሷ ላይ ያደረበት ግምት ጥሩ ካልሆነ ይፈታታል የሷን ሚስጥር ከመደበቅና ከመጠበቅ ጋር በጭራሽ ሚስጥሯን ባደባባይ መግለፅ አይገባውም።
ምንጭ፡- መጅሙዕ አል-ፈታዋ (287/286-30)
┏━ 🍃 ━━━━ 🍂 ━┓
🎖ISLAM AND SCIENCE🎖
┗━ 🍂 ━━━━ 🍃 ━┛
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
JOIN👇👇👇
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
ሸይኽ ኢብኑ ባዝ (ረሂመሁላህ) ተጠየቁ :-
▶️ #ጥያቄ:- ሰውየው ልጅ አገረድ አግብቶ ድንግል ሁና ካላገኛት ምን ማድረግ ነው ያለበት ?
✔️ #መልስ:- ይሄ ብዙ ምክኒያቶች ይኖሩታል : ድንግሏ ምናልባት ያለ ዝሙት ሊፈርስ ይችላል። የልጂቱ ውጫዊ ስብዕናዋ መልካም ከሆነ እናም በዲኗ የተስተካከለች ከሆነች በሷ ላይ ጥሩ ግምትና መልካም ጥርጣሬን ማሳደር የግድ ነው። በዚያ ላይ ጥሩ ጥርጣሬን ማሳደር ግድ ይላል።
☞ ወይንም አፀያፊውን ዝሙት ሰርታ ከዚያ አላህ መርቷት ከሰራችሁ መጥፎ ተግባር ተፀፅታና ቶብታም ሊሆን ይችላል። ከዚያም ወደ ጥሩነትና መልካምነት ከተቀየረች (ቢክራ) ድንግል አለመኖሯ እሱን አይጐዳውም።
✔️ ምናልባትም ድንግሏ በወር አበባ ብርታት ምከንያት ፈርሶ ሊሆን ይችላል።
☞ጠንካራ (ሃይድ) የወር አበባ (ቢክራን)ድንግልን ያፈርሳል። ይሄህ ኡለሞች አውስተውታል።
✔️ ልክ እንደዚሁም በአንዳንድ ዝላዮች ድንግል ሊፈርስ ይችላል። ከሆነ ቦታ ወደሆነ ቦታ ስትዘል። ወይንም ከከፍተኛ ቦታ ወደ ዝቅተኛ ቦታ በምትወርድ ጊዜ በዚህ አጋጣሚ ድንግል ሊፈርስ ይችላል።
🌿 #ስለዚህ የድንግል መፍረስ የግድ በአፀያፊው ዝሙት ብቻ ሊሆን አይችልም። በጭራሽ። ከዝሙት ውጭ በሆነ ክስተት ነው ድንግል የፈረሰው ካለች ወይንም በዝሙት ነው ድንግሌ የፈረሰው ግን ተገድጄ እና ተደፍሬ ነው ካለች ይሄ እሱን አይጎዳውም።
-
✔️ #ወይንም በፍላጎቷ ዝሙት ሰርታ ከሆነ ድንግሏ የፈረሰው ግን ያንን ያደረገችው በማታውቅበትና በመሃይምነቷ ጊዜ እንደሆነም እናም አሁን ከዚያ ቶብታና ተፀፅታ ከሆነ ይሄም እሱን አይጎዳውም።
🍂 #ይሄን #የሷን ሚስጥር ሊበትንባት እና ሊያሰራጭባት አይገባም ይልቁንስ ሊደብቅላት ይገባል። በእርሱ ግምት እውነተኛነቷንና ቅንነቷን እናም መስተካከሏን ካመነበት ከእርሱ ጋር ያስቀራታል። ካሎነ ግን በሷ ላይ ያደረበት ግምት ጥሩ ካልሆነ ይፈታታል የሷን ሚስጥር ከመደበቅና ከመጠበቅ ጋር በጭራሽ ሚስጥሯን ባደባባይ መግለፅ አይገባውም።
ምንጭ፡- መጅሙዕ አል-ፈታዋ (287/286-30)
┏━ 🍃 ━━━━ 🍂 ━┓
🎖ISLAM AND SCIENCE🎖
┗━ 🍂 ━━━━ 🍃 ━┛
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
JOIN👇👇👇
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
Forwarded from ISLAM IS UNIVERSITY via @like
#የቅዠት #ህልም
እዉነተኛ ታሪክ
#part 3⃣
ፀሀፊ☞ #አሚር
በislam is university channal
#ኡስታዝ ጀማል ዘንድሮ ተመራቂ ነው፡፡ አሁን እኔ ዘንድሮ ተመራቂ ስለሆንኩ እኔ ከአሁን ቡሀላ አላቀራችሁም አፓረንት ልወጣ ነዉ ፡፡ግን ሌላ ሰዉ የሚያቀራችሁ መድቤላችሇለሁ አለን፡፡ እኛም እሺ ነበር ምላሻችን፡፡
#ቂርአታችንን በአዲስ ተማሪ ኡስታዝ ጀመርን አዲስም እንደመሆኑ መጠን ስለፈራን ይሁን ባላቅም ባይገባን ራሱ ጥያቄ አናበዛበትም፡፡ ጀማል አልፎ አልፎ ይደዉላል፡፡
#እንዴት ነዉ #እየቀራችሁ ነዉ አደራ እንዳታቋርጡ እያለ ለ እኔ ይደውልልኛል፡፡በሳምንት አንዴ ሚደውለው ኡስታዝ ጀማል አሁን በሁለት ቀን ልዩነት መደወል ጀምሯል በስልክም ስለሆነ ብዙም አያስፈራኝም ነበር፡፡
#በቃ ዲኑን ወዳድ ኡስታዝ እንደሚያቀራን ለኛ ቂርአትና ዲን ሚጨነቅ ትክክለኛ ኡስታዝ ብየ ስለማስብ ሁሌም ነው ሲደውል ያለ ፍርሀት ማናግረው ፡፡ ዲነኛ ነዉ ማሻ አላህ ሰዉ እንዲቀራ ያለዉ ሀሳብ ያስደስታታል ግን ስለ ሌላ ነገር ምንም አስቤ አላውቅም..........
#እናቴን አስደስታታለሁ ኪታቤንም እየቀራሁ ነዉ የአንደኛ ሲሚስተር ዉጤቴም አሪፍ ነዉ፡፡
#ከእለታት አንድ ቀን #ደወለልኝ #እኔም እንደተለመደው አንስቼ ኢስላማዊ ሰላምታየን አቀረብኩለት አሰላሙ አይኩም ኡስታዝ እሡም ወአለይኩም ሰላም. ብሎ ሲመልስ ሁሉ ድምጹ ልክ እንዳልሆነ ተረዳሁ፡፡
#ያች ቀን ለኔ አወዛጋቢና አስደንጋጭ የሆነ የደስታ ቀን የተሠማብኝ ቀን ነበር፡፡
#ኢክራም የምነግርሽ ነገር ነበረኝ ግን ዛሬ ካልተመቸሽ በሌላ ቀን ነግርሻለው አለኝ ይሄኔ #ተደናገጥኩኝ ..........
#ኡስታዝ ምን ሊነግረኝ ነው እኔና እሡ ቂርአት እንጅ ምንም አያገናኜን ደግሞም እንደዚ ሲሆን ምን አልባት ተቸግሮ ይሆናል ላዳምጠው እንደምችል ነገርኩት፡፡
እሱም በምነግርሽ ላትቀየሚን ቃል ግቢልኝ ሲለኝ እኔ እሺ አልቀየምህም አልኩት......... #ኢክራም አንቺ ጋር ሳላወራ ካደርኩኝ ጭንቅ ይለኛል #ስደዉል ድምፅሽን ስሰማ ደስ ይለኛል
,,,,,,,,,,,,,የምር ፴ኢክራም #ወድጄሻለው ሁሌም ምደውለው ስለምትናፍቂኝ ነው..
#ደግሞም ኢንሻ አላህ በሀላል የወደፊት የትዳር አጋሬ እንድትሆኝ ፈልጋለው...ዛሬ ስነግርሽ ደፍሬ ነዉ ሆዴ ያለዉ ን ነዉ የነገርኩሽ ......... #በጣም #እወድሻለሁ፡፡
#በጣም ነው የደነገጥኩት እንዴት ሊሆን ይችላል እንዴት በአካል ሳላቀው ሳያቀኝ ምንም ግንኙነት ሳይኖረን እንዴት እንደዚ ሊለኝ ቻለ በጣም #ደንግጫለው በጣም ስለደነገጥኩኝ ምንም መልስ ሳልሰጠው ስልኩን አውርቶ ሲጨርስ ዘጋው፡፡
#የመጀመሪያየ ስለነበር በጣም ደንግጫለው ብዙ ማሰብ ጀምሪያለው ደግሞም ደስ የሚል ደስታም እየተሰማኝ ነው ለምን?እኔንጃ ብቻ ተወዛገብኩኝ፡፡ለካስ በየግዜው እየደወለ አብሽሪ ምናምን የሚለኝ የኔ ቂርአት አሳስቦት አይደለም #እያልኩኝ #ማሰብ #ጀመርኩ፡፡
ነገር ግን ሁሌም ማይረሳኝ የእናቴን #ምክር አስታወስኩ ልጄ እኔ አንችን ለብዙ ነገር ነው ምመኝሽ ምትለው ነገሯ ደግሞ ሁሌም ነው ማስታውሰው ሁሌም ጥንካሬን ይሠጠኛል፡፡
#አሁን አሁን ግን ነገራቶች ባሉበት መሄድ አልቻሉም ምክንያቱም በህይወቴ ውስጥ ሊገባ ሚፈልግን ነገር #ማሰብ #ጀምሪያለው ጥያቄውንም ከብዙ ጭንቀትና መሠብ ቡሃላ እሽ ብየ ተቀብየዋለው
ኀእየደወለ ኢክራም እንዴት ነሽ ቂርአት ምናምን የነበረ ጥያቄው አሁን ግን ተቀየረ... #ናፍቀሽኛል #እወድሻለሁ ሆነ ወሬዉ..........ማታ ላይ ዶርም ማዊራት ስለማይቻል በMessage እና በtelegram #ማውራት #ጀመርን፡፡
#ሁሌም አስበው ጀመር ደስ ይለኛል ዲኑን ትህትናው ጸባዮን ብቻ እድለኝነት ተሠማኝ እንዳንዴ ካልደወለ ሙሉ ቀን ይደብረኝ ጀምሯል እኔም ከምሬ #አፈቀርኩት........
#ሀሳቤ ሁሉ እሡ ሁኖ ቂርአትም ትምህርትም ላይ ተዳከምኩኝ
ጀማል እኮ ዲነኛ ነዉ ቢያገባኝ ምን ይጎለዋል .... #ዲን አለዉ ኪታብ ያቀራኝ አልነበር እንዴ ....ስለሆነም ለወደፊት #ጀማልን ኢንሻ አላህ አገበዋለሁ ግን እንዴት ነዉ #የማየዉ #በአካል #አላቀዉም
ግን እንዴት ነው በአካል ማገኜው #እንዴትስ #ነው #ማየው?
#part 4⃣
ይ......ቀ......ጥ.....ላ.......ል
ከተመቻችሁ🤙🤙 አይዘንጉ
#share #share #share
👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
እዉነተኛ ታሪክ
#part 3⃣
ፀሀፊ☞ #አሚር
በislam is university channal
#ኡስታዝ ጀማል ዘንድሮ ተመራቂ ነው፡፡ አሁን እኔ ዘንድሮ ተመራቂ ስለሆንኩ እኔ ከአሁን ቡሀላ አላቀራችሁም አፓረንት ልወጣ ነዉ ፡፡ግን ሌላ ሰዉ የሚያቀራችሁ መድቤላችሇለሁ አለን፡፡ እኛም እሺ ነበር ምላሻችን፡፡
#ቂርአታችንን በአዲስ ተማሪ ኡስታዝ ጀመርን አዲስም እንደመሆኑ መጠን ስለፈራን ይሁን ባላቅም ባይገባን ራሱ ጥያቄ አናበዛበትም፡፡ ጀማል አልፎ አልፎ ይደዉላል፡፡
#እንዴት ነዉ #እየቀራችሁ ነዉ አደራ እንዳታቋርጡ እያለ ለ እኔ ይደውልልኛል፡፡በሳምንት አንዴ ሚደውለው ኡስታዝ ጀማል አሁን በሁለት ቀን ልዩነት መደወል ጀምሯል በስልክም ስለሆነ ብዙም አያስፈራኝም ነበር፡፡
#በቃ ዲኑን ወዳድ ኡስታዝ እንደሚያቀራን ለኛ ቂርአትና ዲን ሚጨነቅ ትክክለኛ ኡስታዝ ብየ ስለማስብ ሁሌም ነው ሲደውል ያለ ፍርሀት ማናግረው ፡፡ ዲነኛ ነዉ ማሻ አላህ ሰዉ እንዲቀራ ያለዉ ሀሳብ ያስደስታታል ግን ስለ ሌላ ነገር ምንም አስቤ አላውቅም..........
#እናቴን አስደስታታለሁ ኪታቤንም እየቀራሁ ነዉ የአንደኛ ሲሚስተር ዉጤቴም አሪፍ ነዉ፡፡
#ከእለታት አንድ ቀን #ደወለልኝ #እኔም እንደተለመደው አንስቼ ኢስላማዊ ሰላምታየን አቀረብኩለት አሰላሙ አይኩም ኡስታዝ እሡም ወአለይኩም ሰላም. ብሎ ሲመልስ ሁሉ ድምጹ ልክ እንዳልሆነ ተረዳሁ፡፡
#ያች ቀን ለኔ አወዛጋቢና አስደንጋጭ የሆነ የደስታ ቀን የተሠማብኝ ቀን ነበር፡፡
#ኢክራም የምነግርሽ ነገር ነበረኝ ግን ዛሬ ካልተመቸሽ በሌላ ቀን ነግርሻለው አለኝ ይሄኔ #ተደናገጥኩኝ ..........
#ኡስታዝ ምን ሊነግረኝ ነው እኔና እሡ ቂርአት እንጅ ምንም አያገናኜን ደግሞም እንደዚ ሲሆን ምን አልባት ተቸግሮ ይሆናል ላዳምጠው እንደምችል ነገርኩት፡፡
እሱም በምነግርሽ ላትቀየሚን ቃል ግቢልኝ ሲለኝ እኔ እሺ አልቀየምህም አልኩት......... #ኢክራም አንቺ ጋር ሳላወራ ካደርኩኝ ጭንቅ ይለኛል #ስደዉል ድምፅሽን ስሰማ ደስ ይለኛል
,,,,,,,,,,,,,የምር ፴ኢክራም #ወድጄሻለው ሁሌም ምደውለው ስለምትናፍቂኝ ነው..
#ደግሞም ኢንሻ አላህ በሀላል የወደፊት የትዳር አጋሬ እንድትሆኝ ፈልጋለው...ዛሬ ስነግርሽ ደፍሬ ነዉ ሆዴ ያለዉ ን ነዉ የነገርኩሽ ......... #በጣም #እወድሻለሁ፡፡
#በጣም ነው የደነገጥኩት እንዴት ሊሆን ይችላል እንዴት በአካል ሳላቀው ሳያቀኝ ምንም ግንኙነት ሳይኖረን እንዴት እንደዚ ሊለኝ ቻለ በጣም #ደንግጫለው በጣም ስለደነገጥኩኝ ምንም መልስ ሳልሰጠው ስልኩን አውርቶ ሲጨርስ ዘጋው፡፡
#የመጀመሪያየ ስለነበር በጣም ደንግጫለው ብዙ ማሰብ ጀምሪያለው ደግሞም ደስ የሚል ደስታም እየተሰማኝ ነው ለምን?እኔንጃ ብቻ ተወዛገብኩኝ፡፡ለካስ በየግዜው እየደወለ አብሽሪ ምናምን የሚለኝ የኔ ቂርአት አሳስቦት አይደለም #እያልኩኝ #ማሰብ #ጀመርኩ፡፡
ነገር ግን ሁሌም ማይረሳኝ የእናቴን #ምክር አስታወስኩ ልጄ እኔ አንችን ለብዙ ነገር ነው ምመኝሽ ምትለው ነገሯ ደግሞ ሁሌም ነው ማስታውሰው ሁሌም ጥንካሬን ይሠጠኛል፡፡
#አሁን አሁን ግን ነገራቶች ባሉበት መሄድ አልቻሉም ምክንያቱም በህይወቴ ውስጥ ሊገባ ሚፈልግን ነገር #ማሰብ #ጀምሪያለው ጥያቄውንም ከብዙ ጭንቀትና መሠብ ቡሃላ እሽ ብየ ተቀብየዋለው
ኀእየደወለ ኢክራም እንዴት ነሽ ቂርአት ምናምን የነበረ ጥያቄው አሁን ግን ተቀየረ... #ናፍቀሽኛል #እወድሻለሁ ሆነ ወሬዉ..........ማታ ላይ ዶርም ማዊራት ስለማይቻል በMessage እና በtelegram #ማውራት #ጀመርን፡፡
#ሁሌም አስበው ጀመር ደስ ይለኛል ዲኑን ትህትናው ጸባዮን ብቻ እድለኝነት ተሠማኝ እንዳንዴ ካልደወለ ሙሉ ቀን ይደብረኝ ጀምሯል እኔም ከምሬ #አፈቀርኩት........
#ሀሳቤ ሁሉ እሡ ሁኖ ቂርአትም ትምህርትም ላይ ተዳከምኩኝ
ጀማል እኮ ዲነኛ ነዉ ቢያገባኝ ምን ይጎለዋል .... #ዲን አለዉ ኪታብ ያቀራኝ አልነበር እንዴ ....ስለሆነም ለወደፊት #ጀማልን ኢንሻ አላህ አገበዋለሁ ግን እንዴት ነዉ #የማየዉ #በአካል #አላቀዉም
ግን እንዴት ነው በአካል ማገኜው #እንዴትስ #ነው #ማየው?
#part 4⃣
ይ......ቀ......ጥ.....ላ.......ል
ከተመቻችሁ🤙🤙 አይዘንጉ
#share #share #share
👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
የ መስጂድ ስርዕቶች
❶ መስጂድ ከመምጣት በፊት ነጭ ሽንኩርት ከመመገብ መቆጠብ
❷ ሴት ልጅ ሽቶ ከመቀባት መቆጠብ
❸ ወደ መስጂድ ሲኬድ በእርጋታ መራመድ
❹ ወደ መስጂድ ሲኬድ ይህን ዚክር(“አላሁመጅዕል ፊቀልቢ ኑራ ወፊ ሊሳኒ ኑራ ወፊ ሰምዒ ኑራ ወፊ በሰሪ ኑራ ወሚን ፈውቂ ኑራ ወሚን ታህቲ ኑራ ወአን የሚኒ ኑራ ወአን ሺማሊ ኑራ ወሚን አማሚ ኑራ ወሚን ኸልፊ ኑራ ወአእዚምሊ ኑራ ”)ማለት
❺ መስጂድ ሲገባ ቀኝ እግርን ማስቀደም
❻ መስጂድ ሲኬድ ይህን ዚክር(“አላሁመ ሰሊ ወሰሊም አላ ሙሀመድ ወአላ አሊ ሙሀመድ አላሁመፍታህሊ አብዋበ ራህመቲክ ”)ማለት
❼ ሁለት ረከዕ (ተህየተል መስጂድ)መስገድ
❽ መስጂድ ውስጥ ከመትፉት መጠንቀቅ
❾ መስጂድ ውስጥ ድምፅን ዝግ ማድረግ
❿ መስጂድ ውስጥ ከመሸጥና ከመግዛት መቆጠብ
❶❶ መስጂድ ውስጥ የጠፋን ነገር አፋልጉኝ ከማለት መጠንቀቅ
❶❷ አዛን ከተደረገ በሆላ ከመስጂድ አለመውጣት
❶❸ ከመስጂድ ሲወጣ ግራን እግር ማስቀደም
❶❹ከመስጂድ ሲወጣ ይህን ዚክር (“አላሁመ ዒኒ አስአሉከ ሚን ፈድሊክ”)ማለት
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
❶ መስጂድ ከመምጣት በፊት ነጭ ሽንኩርት ከመመገብ መቆጠብ
❷ ሴት ልጅ ሽቶ ከመቀባት መቆጠብ
❸ ወደ መስጂድ ሲኬድ በእርጋታ መራመድ
❹ ወደ መስጂድ ሲኬድ ይህን ዚክር(“አላሁመጅዕል ፊቀልቢ ኑራ ወፊ ሊሳኒ ኑራ ወፊ ሰምዒ ኑራ ወፊ በሰሪ ኑራ ወሚን ፈውቂ ኑራ ወሚን ታህቲ ኑራ ወአን የሚኒ ኑራ ወአን ሺማሊ ኑራ ወሚን አማሚ ኑራ ወሚን ኸልፊ ኑራ ወአእዚምሊ ኑራ ”)ማለት
❺ መስጂድ ሲገባ ቀኝ እግርን ማስቀደም
❻ መስጂድ ሲኬድ ይህን ዚክር(“አላሁመ ሰሊ ወሰሊም አላ ሙሀመድ ወአላ አሊ ሙሀመድ አላሁመፍታህሊ አብዋበ ራህመቲክ ”)ማለት
❼ ሁለት ረከዕ (ተህየተል መስጂድ)መስገድ
❽ መስጂድ ውስጥ ከመትፉት መጠንቀቅ
❾ መስጂድ ውስጥ ድምፅን ዝግ ማድረግ
❿ መስጂድ ውስጥ ከመሸጥና ከመግዛት መቆጠብ
❶❶ መስጂድ ውስጥ የጠፋን ነገር አፋልጉኝ ከማለት መጠንቀቅ
❶❷ አዛን ከተደረገ በሆላ ከመስጂድ አለመውጣት
❶❸ ከመስጂድ ሲወጣ ግራን እግር ማስቀደም
❶❹ከመስጂድ ሲወጣ ይህን ዚክር (“አላሁመ ዒኒ አስአሉከ ሚን ፈድሊክ”)ማለት
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
✍ #ቻይና #የሙስሊሞች #ምድራዊ " #ጀሀነም" ይላታል ቢቢሲ
መነበብ ያለበት የቻይና ሙስሊሞች ልብ የሚሰብር ስቃና እንግልት
የቢቢሲ የምርመራ ቡድን ቻይና ሙስሊም ዜጎቿን በማጎሪያ እያሰቃየች እንደሆነ ደርሶበታል
ወትሮም ቻይና ለምዕራባዊያን ምስጢር ናት። ለሙስሊም ዜጎቿ ደግሞ ጀሐነም።
✔️የቢቢሲ የምርመራ ዘገባ ቡድን ይፋ ባደረገው ልዩ ጥንቅር ቻይና በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሙስሊም ዜጎችን የምታጉርበት የበረሃ ካምፕ መኖሩን አጋልጧል።
"#የዕደ #ጥበብ #ማሰልጠኛ" በሚል ሽፋን ለዓመታት የቆየው ይህ ካምፕ አስተሳሰብን የሚያጥብ፣ ጉልበትን የሚያዝል፥ እምነትን የሚሸረሽር፣ ኅቡዕ የግዞት ማዕከል ነበር ተብሏል።
እንደ ቢቢሲ ዘገባ ከሆነ በማዕከሉ ገብተው የሚወጡ ዜጎች ሃይማኖታቸውን ብቻ ሳይሆን ጨርቃቸውን ሊጥሉ ይችላሉ።
☞ለእነ ባራክ ኦባማ የተላከው ጥቅል ቦምብ
☞ባህር አቋራጩ የቻይና ድልድይ ተከፈተ
☞የመጀመሪያዋ ሴት ርዕሰ ብሔር- አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ
ቻይና በበኩሏ "የአክራሪ ሙስሊሞች ሞገደኛ አስተሳሰብ የምገራበት ከፍተኛ የትምህርትና ሥልጠና ተቋሜ ነው" ትላለች።
✍ #ካምፑ #የት #ይገኛል?
ዢንዣንግ በሚሰኘው የምዕራብ ቻይና ክፍለ ግዛት ዳባቼንግ በምትባል ትንሽዬ አውራጃ ይገኛል፤ እልም ባለ በረሃ ውስጥ።
#የዚህ የግዞት ማዕከል አጥር ሁለት ኪሎ ሜትር ይረዝማል፣ 16 ሰማይ ጠቀስ የጥበቃ ማማዎችም አሉት።
ቻይና የገዛ ሙስሊም ዜጎቿን እያፈነች በዚህ የግዞት ካምፕ ስታሰቃይ እንደኖረች የማያወላዳ መረጃ ተገኝቷል።
ማጎሪያ ካምፑ የሳተላይት ምሥል
አጭር የምስል መግለጫ
የማጎሪያ ካምፑ የሳተላይት ምሥል
እንዴት ተደረሰበት?
ከ2015 ወዲህ በዚህ ጭው ያለ በረሃ የግንባታ ቁሳቁሶች ሲንቀሳቀሱ ግርምትን ፈጥሮ ነበር፤ በዚህ ስፍራ ምን ይገነባ ይሆን? የሚሉ ጥርጣሬዎች የበረከቱበት ጊዜም ነበር።
ከሚያዚያ 2018 ወዲህ ግን የሳተላይት ምሥሎች አንዳች ግንባታን ማሳየት ጀመሩ።
#እጅግ #ግዙፍ፣ ከፍተኛ ጥበቃ የሚደረግለት የበረሃ ካምፕ መሆኑም ተረጋገጠ።
አጥሩ ብቻ 2 ኪሎ ሜትር ይረዝማል። እስከ አፍንጫቸው የታጠቁ በሺ የሚቆጠሩ የሰው 'ዋርዲያዎች' የሚኖሩበት፣ 16 የስለላ ማማዎች የተቸነከሩበት ካምፕ።
ያም ሆኖ በዚህ ዘመን ከተፈጸሙ የጅምላ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች አንዱ በዚህ በረሃ እንደሚፈጸም የሚያውቅ አልነበረም።
#የቢቢሲ #የምርመራ #ጉዞ ዘገባ
የቢቢሲ የምርምር ጋዜጠኞች ቡድን በማለዳ ኡሩምኪ አየር ማረፊያ ደረስን።
ቡድናችን ከአየር መንገድ ወጥቶ ወደ ደባቼንግ እስኪደርስ ድረስ ቢያንስ አምስት መኪናዎች እየተከታተሉን ነበር። ከነዚህ ውስጥ ብዙዎቹ ነጭ ለባሾች ነበሩ።
#ወደዚህ ካምፕ የመጠጋቱ ነገር ለመርማሪ ቡድኑ ፈተና እንደሚሆን ሳይታለም የተፈታ ነው። ወደ ሥፍራው እየተቃረብን ስንመጣ አንዳች ኃይል እንደሚያስቆመን ገምተን ነበር። በመቶ ሜትሮች ርቀት ካምፑን ስንቃረብ ያልጠበቅነውን ተመለከትን።
ያ በሳተላይት የአሸዋ ቁልል ይመስል የነበረው መጋዘን ሌላ መልክ ይዟል። ከጎኑም የማስፋፊያ ፕሮጀክት ግንባታ እየተካሄደ ነበር።
ክሬኖች፣ ስካቫተርና ሌሎች የግንባታ መሣሪያዎች ይንኳኳሉ። በመልክ የተሰደሩ ባለ አራት ፎቅ ቡላማ ሕንጻዎች ይታያሉ።
#ይህ #ሁሉ ጭው ባለ በበረሃ ውስጥ የሚታይ ትዕይንት ነው።
ካሜራችን መቅረጽ እንደጀመረ ከየት መጡ ሳንል ፖሊሶች ወረሩን። መኪናችን በደኅንነቶች እንዲቆም ተደረገ። #ካሜራችንን እንድናጠፋ ቀጭን ትዕዛዝ ተሰጠን።
ያም ሆኖ ካሜራችን አንድ ምስል አስቀርቶ ነበር። ዓለም ምንነቱን የማያውቀውን ካምፕ ምስል።
እነማን ይታጎሩበታል?
#በቻይና ምዕራባዊ ክፍል የሚገኝ ሶላት የማይሰገድበት መስጊድ
አጭር የምስል መግለጫ
በቻይና ምዕራባዊ ክፍል የሚገኝ ሶላት የማይሰገድበት መስጊድ
ወደዚህ ካምፕ ለመወርወር ቻይናዊ ሙስሊም መሆን በቂ ነው።
✔️ #የአካባቢው ተወላጆችን ስለዚህ ካምፕ ምንነት ስንጠይቃቸው በፍርሃት ይደነብሩ ነበር። ገሚሶቹ ደግሞ ትምህርት ቤት እንደሆነ ብቻ ይናገራሉ። ከዓለም ዕይታ የተደበቀ ትምህርት ቤት።
"#በመቶ #ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች፤ በአስተሳሰብ ጤና የራቃቸው ሰዎች የሚማሩበት ነው" አለን ሌላ ነዋሪ።
ቻይና በተደጋጋሚ ሙስሊም ዜጎቿን ማጎርያ ውስጥ እንደማትወረውራቸው ስታስተባብል ኖራለች።
📌ይህን ክስ ተከትሎ የቻይና ቴሌቪዥን በፕሮፓጋንዳ ተጠምዷል። ንጹሕ መማሪያ ክፍሎችን፤ አመስጋኝ ተማሪዎችን ወዘተ በማሳየት።
#ሆኖም በዚህ ትምህርት ቤት መመረቅ የለም፤ ግዞት ነው። መግባት እንጂ መውጣት ሕልም ነው።
በቴሌቪዥን የሚቀርቡት ተማሪዎችም ይህ "ትምህርት ቤት" እንዴት ሕይወታቸውንና መንፈሳቸውን እንዳደሰ ነው የሚናገሩት። ነገርየው ቃለ መጠይቅ ሳይሆን ኑዛዜ ነበር።
ይህ ማጎርያ የተገነባው በተለይ ለዢያንዣንግ ነዋሪዎች ነው፤ ኢጉርስ ይባላሉ። ብዙዎች ከአናሳ የቻይና ዘውግ የተገኙ ናቸው። 1.5 ቢሊዮን ከሚሆነው የቻይና ሕዝብ 10 ሚሊዮን ቢሆኑ ነው።
ቻይንኛን አይናገሩም። ቋንቋቸውም ቱርኪክ ነው።
#የዚህ #ግዛት #ሙስሊም ነዋሪዎች ነጠላ ማጣፋት ሻሽ ማገልደም፥ በሂጃብ መጀቦን አይሞክሯትም።
ረመዳን መጾም በጠኔ ያስገርፋል፣ ሶላት መስገድ ለግዞት ይዳርጋል። ጢንም ማንዠርገግ ከፍተኛ የሥነ ምግባር ጥሰት ነው።
📌ቻይና ክፍል ሃይሞኖት አንድ ነው፤ እሱም #ኮሚኒዝም፤ መማለድም በሺ ዣን ፒንግ።
አብዱልሰላም ሙሐሜት
አጭር የምስል መግለጫ
አብዱልሰላም ሙሐሜት
ምስክርነት
ቢቢሲ ስምንት ከሚሆኑ የኢጉር ዘውግ አባላት ጋር ቃለ ምልልስ አድርጓል። ነዋሪነታቸው ከቻይና ወዲያ ባሕር ማዶ ነው።
▶️ምስክርነታቸው መርማሪ ቡድኑ ከደረሰበት ውጤት ጋር ስምም ነው።
አብዱሰላም ሙሐመት የ41 ዓመት ጎልማሳ ነው። ቀብር ላይ የቁርዓን ጥቅስ ተናግረሃል በሚል በ2014 ወደ ካምፑ መወሰዱን ያስታውሳል።
"በካምፑ ውስጥ በጠዋት ተነስተህ ትሰለፋለህ። ከባድ የሰውነት እንቅስቃሴ እንድትሠራ ትገደዳለህ። በፍጥነት ትሮጣለህ። በፍጥነት መሮጥ ያልቻሉትን ማሰቃያ ራሱን የቻለ ክፍል አለ" ይላል ሌላው የቀድሞ ታራሚ አብሌት ሱርሱን።
"ሁልጊዜ መዝሙር ያዘምሩናል፤ 'ደሜና አጥንቴ ለኮሚኒስት ፓርቲ፤ ቻይና ትቅደም' የሚል መዝሙር። ሕጎችን ያሸመድዱናል። ያስተማሩንን በደንብ ካላስታወስን ግን ከፍተኛ ቅጣት ይጠብቀናል።" ይላል አብሌት።
አብሌት በለስ ቀንቷቸው ከግዞት ካምፑ ማምለጥ ከቻሉ እድለኛ ዜጎች አንዱ ነው። አሁን በቱርክ አገር ጥገኝነት ጠይቆ ይገኛል።
"እኔ እዚያ ሳለሁ የ74 ዓመት አዛውንት ከ8 ልጆቻቸው ጋር ፍዳቸውን ያዩ ነበር፤ ሙስሊም የሆነ አንድም ቻይናዊ የቀረ አይመስለኝም" ሲል ምስክርነቱን ሰጥቷል።
#ሶላት #የማያውቁ መስጊዶች
መስጊዶች ለቱሪስቶች የጉብኝት መዳረሻ እንጂ ሶላት መስገጃ አልሆኑም
አጭር የምስል መግለጫ
መስጊዶች ለቱሪስቶች የጉብኝት መዳረሻ እንጂ ሶላት መስገጃ አልሆኑም
የቢቢሲ የምርመራ ጋዜጠኞች ቡድን ቀድሞ የኡግር ባሕል ማዕከል ተደርጋ በምትታሰበው ካሻጉር በተባለችው ከተማ ቅኝት አድርጎ ነበር።
✔️በዚች ከተማ የሚገኙ ሰዎች ቤተሰቦቻቸው ወዴት እንደሄዱ ሲጠየቁ ለመናገር ይፈራሉ። የከተማው ነዋሪ ግዞት ነው ያለው።
የከተማዋ ትልቁ መስጊድ ወደ ሙዝየምነት ተቀይሯል።
#መርማሪ #ቡድኑ የዙሁር ሶላትን ለማየት መስጂድ በር ላይ ነበር። ለሶላት ብቅ ያለ የለም። አዛንም የለም።
👇👇👇👇👇👇
መነበብ ያለበት የቻይና ሙስሊሞች ልብ የሚሰብር ስቃና እንግልት
የቢቢሲ የምርመራ ቡድን ቻይና ሙስሊም ዜጎቿን በማጎሪያ እያሰቃየች እንደሆነ ደርሶበታል
ወትሮም ቻይና ለምዕራባዊያን ምስጢር ናት። ለሙስሊም ዜጎቿ ደግሞ ጀሐነም።
✔️የቢቢሲ የምርመራ ዘገባ ቡድን ይፋ ባደረገው ልዩ ጥንቅር ቻይና በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሙስሊም ዜጎችን የምታጉርበት የበረሃ ካምፕ መኖሩን አጋልጧል።
"#የዕደ #ጥበብ #ማሰልጠኛ" በሚል ሽፋን ለዓመታት የቆየው ይህ ካምፕ አስተሳሰብን የሚያጥብ፣ ጉልበትን የሚያዝል፥ እምነትን የሚሸረሽር፣ ኅቡዕ የግዞት ማዕከል ነበር ተብሏል።
እንደ ቢቢሲ ዘገባ ከሆነ በማዕከሉ ገብተው የሚወጡ ዜጎች ሃይማኖታቸውን ብቻ ሳይሆን ጨርቃቸውን ሊጥሉ ይችላሉ።
☞ለእነ ባራክ ኦባማ የተላከው ጥቅል ቦምብ
☞ባህር አቋራጩ የቻይና ድልድይ ተከፈተ
☞የመጀመሪያዋ ሴት ርዕሰ ብሔር- አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ
ቻይና በበኩሏ "የአክራሪ ሙስሊሞች ሞገደኛ አስተሳሰብ የምገራበት ከፍተኛ የትምህርትና ሥልጠና ተቋሜ ነው" ትላለች።
✍ #ካምፑ #የት #ይገኛል?
ዢንዣንግ በሚሰኘው የምዕራብ ቻይና ክፍለ ግዛት ዳባቼንግ በምትባል ትንሽዬ አውራጃ ይገኛል፤ እልም ባለ በረሃ ውስጥ።
#የዚህ የግዞት ማዕከል አጥር ሁለት ኪሎ ሜትር ይረዝማል፣ 16 ሰማይ ጠቀስ የጥበቃ ማማዎችም አሉት።
ቻይና የገዛ ሙስሊም ዜጎቿን እያፈነች በዚህ የግዞት ካምፕ ስታሰቃይ እንደኖረች የማያወላዳ መረጃ ተገኝቷል።
ማጎሪያ ካምፑ የሳተላይት ምሥል
አጭር የምስል መግለጫ
የማጎሪያ ካምፑ የሳተላይት ምሥል
እንዴት ተደረሰበት?
ከ2015 ወዲህ በዚህ ጭው ያለ በረሃ የግንባታ ቁሳቁሶች ሲንቀሳቀሱ ግርምትን ፈጥሮ ነበር፤ በዚህ ስፍራ ምን ይገነባ ይሆን? የሚሉ ጥርጣሬዎች የበረከቱበት ጊዜም ነበር።
ከሚያዚያ 2018 ወዲህ ግን የሳተላይት ምሥሎች አንዳች ግንባታን ማሳየት ጀመሩ።
#እጅግ #ግዙፍ፣ ከፍተኛ ጥበቃ የሚደረግለት የበረሃ ካምፕ መሆኑም ተረጋገጠ።
አጥሩ ብቻ 2 ኪሎ ሜትር ይረዝማል። እስከ አፍንጫቸው የታጠቁ በሺ የሚቆጠሩ የሰው 'ዋርዲያዎች' የሚኖሩበት፣ 16 የስለላ ማማዎች የተቸነከሩበት ካምፕ።
ያም ሆኖ በዚህ ዘመን ከተፈጸሙ የጅምላ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች አንዱ በዚህ በረሃ እንደሚፈጸም የሚያውቅ አልነበረም።
#የቢቢሲ #የምርመራ #ጉዞ ዘገባ
የቢቢሲ የምርምር ጋዜጠኞች ቡድን በማለዳ ኡሩምኪ አየር ማረፊያ ደረስን።
ቡድናችን ከአየር መንገድ ወጥቶ ወደ ደባቼንግ እስኪደርስ ድረስ ቢያንስ አምስት መኪናዎች እየተከታተሉን ነበር። ከነዚህ ውስጥ ብዙዎቹ ነጭ ለባሾች ነበሩ።
#ወደዚህ ካምፕ የመጠጋቱ ነገር ለመርማሪ ቡድኑ ፈተና እንደሚሆን ሳይታለም የተፈታ ነው። ወደ ሥፍራው እየተቃረብን ስንመጣ አንዳች ኃይል እንደሚያስቆመን ገምተን ነበር። በመቶ ሜትሮች ርቀት ካምፑን ስንቃረብ ያልጠበቅነውን ተመለከትን።
ያ በሳተላይት የአሸዋ ቁልል ይመስል የነበረው መጋዘን ሌላ መልክ ይዟል። ከጎኑም የማስፋፊያ ፕሮጀክት ግንባታ እየተካሄደ ነበር።
ክሬኖች፣ ስካቫተርና ሌሎች የግንባታ መሣሪያዎች ይንኳኳሉ። በመልክ የተሰደሩ ባለ አራት ፎቅ ቡላማ ሕንጻዎች ይታያሉ።
#ይህ #ሁሉ ጭው ባለ በበረሃ ውስጥ የሚታይ ትዕይንት ነው።
ካሜራችን መቅረጽ እንደጀመረ ከየት መጡ ሳንል ፖሊሶች ወረሩን። መኪናችን በደኅንነቶች እንዲቆም ተደረገ። #ካሜራችንን እንድናጠፋ ቀጭን ትዕዛዝ ተሰጠን።
ያም ሆኖ ካሜራችን አንድ ምስል አስቀርቶ ነበር። ዓለም ምንነቱን የማያውቀውን ካምፕ ምስል።
እነማን ይታጎሩበታል?
#በቻይና ምዕራባዊ ክፍል የሚገኝ ሶላት የማይሰገድበት መስጊድ
አጭር የምስል መግለጫ
በቻይና ምዕራባዊ ክፍል የሚገኝ ሶላት የማይሰገድበት መስጊድ
ወደዚህ ካምፕ ለመወርወር ቻይናዊ ሙስሊም መሆን በቂ ነው።
✔️ #የአካባቢው ተወላጆችን ስለዚህ ካምፕ ምንነት ስንጠይቃቸው በፍርሃት ይደነብሩ ነበር። ገሚሶቹ ደግሞ ትምህርት ቤት እንደሆነ ብቻ ይናገራሉ። ከዓለም ዕይታ የተደበቀ ትምህርት ቤት።
"#በመቶ #ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች፤ በአስተሳሰብ ጤና የራቃቸው ሰዎች የሚማሩበት ነው" አለን ሌላ ነዋሪ።
ቻይና በተደጋጋሚ ሙስሊም ዜጎቿን ማጎርያ ውስጥ እንደማትወረውራቸው ስታስተባብል ኖራለች።
📌ይህን ክስ ተከትሎ የቻይና ቴሌቪዥን በፕሮፓጋንዳ ተጠምዷል። ንጹሕ መማሪያ ክፍሎችን፤ አመስጋኝ ተማሪዎችን ወዘተ በማሳየት።
#ሆኖም በዚህ ትምህርት ቤት መመረቅ የለም፤ ግዞት ነው። መግባት እንጂ መውጣት ሕልም ነው።
በቴሌቪዥን የሚቀርቡት ተማሪዎችም ይህ "ትምህርት ቤት" እንዴት ሕይወታቸውንና መንፈሳቸውን እንዳደሰ ነው የሚናገሩት። ነገርየው ቃለ መጠይቅ ሳይሆን ኑዛዜ ነበር።
ይህ ማጎርያ የተገነባው በተለይ ለዢያንዣንግ ነዋሪዎች ነው፤ ኢጉርስ ይባላሉ። ብዙዎች ከአናሳ የቻይና ዘውግ የተገኙ ናቸው። 1.5 ቢሊዮን ከሚሆነው የቻይና ሕዝብ 10 ሚሊዮን ቢሆኑ ነው።
ቻይንኛን አይናገሩም። ቋንቋቸውም ቱርኪክ ነው።
#የዚህ #ግዛት #ሙስሊም ነዋሪዎች ነጠላ ማጣፋት ሻሽ ማገልደም፥ በሂጃብ መጀቦን አይሞክሯትም።
ረመዳን መጾም በጠኔ ያስገርፋል፣ ሶላት መስገድ ለግዞት ይዳርጋል። ጢንም ማንዠርገግ ከፍተኛ የሥነ ምግባር ጥሰት ነው።
📌ቻይና ክፍል ሃይሞኖት አንድ ነው፤ እሱም #ኮሚኒዝም፤ መማለድም በሺ ዣን ፒንግ።
አብዱልሰላም ሙሐሜት
አጭር የምስል መግለጫ
አብዱልሰላም ሙሐሜት
ምስክርነት
ቢቢሲ ስምንት ከሚሆኑ የኢጉር ዘውግ አባላት ጋር ቃለ ምልልስ አድርጓል። ነዋሪነታቸው ከቻይና ወዲያ ባሕር ማዶ ነው።
▶️ምስክርነታቸው መርማሪ ቡድኑ ከደረሰበት ውጤት ጋር ስምም ነው።
አብዱሰላም ሙሐመት የ41 ዓመት ጎልማሳ ነው። ቀብር ላይ የቁርዓን ጥቅስ ተናግረሃል በሚል በ2014 ወደ ካምፑ መወሰዱን ያስታውሳል።
"በካምፑ ውስጥ በጠዋት ተነስተህ ትሰለፋለህ። ከባድ የሰውነት እንቅስቃሴ እንድትሠራ ትገደዳለህ። በፍጥነት ትሮጣለህ። በፍጥነት መሮጥ ያልቻሉትን ማሰቃያ ራሱን የቻለ ክፍል አለ" ይላል ሌላው የቀድሞ ታራሚ አብሌት ሱርሱን።
"ሁልጊዜ መዝሙር ያዘምሩናል፤ 'ደሜና አጥንቴ ለኮሚኒስት ፓርቲ፤ ቻይና ትቅደም' የሚል መዝሙር። ሕጎችን ያሸመድዱናል። ያስተማሩንን በደንብ ካላስታወስን ግን ከፍተኛ ቅጣት ይጠብቀናል።" ይላል አብሌት።
አብሌት በለስ ቀንቷቸው ከግዞት ካምፑ ማምለጥ ከቻሉ እድለኛ ዜጎች አንዱ ነው። አሁን በቱርክ አገር ጥገኝነት ጠይቆ ይገኛል።
"እኔ እዚያ ሳለሁ የ74 ዓመት አዛውንት ከ8 ልጆቻቸው ጋር ፍዳቸውን ያዩ ነበር፤ ሙስሊም የሆነ አንድም ቻይናዊ የቀረ አይመስለኝም" ሲል ምስክርነቱን ሰጥቷል።
#ሶላት #የማያውቁ መስጊዶች
መስጊዶች ለቱሪስቶች የጉብኝት መዳረሻ እንጂ ሶላት መስገጃ አልሆኑም
አጭር የምስል መግለጫ
መስጊዶች ለቱሪስቶች የጉብኝት መዳረሻ እንጂ ሶላት መስገጃ አልሆኑም
የቢቢሲ የምርመራ ጋዜጠኞች ቡድን ቀድሞ የኡግር ባሕል ማዕከል ተደርጋ በምትታሰበው ካሻጉር በተባለችው ከተማ ቅኝት አድርጎ ነበር።
✔️በዚች ከተማ የሚገኙ ሰዎች ቤተሰቦቻቸው ወዴት እንደሄዱ ሲጠየቁ ለመናገር ይፈራሉ። የከተማው ነዋሪ ግዞት ነው ያለው።
የከተማዋ ትልቁ መስጊድ ወደ ሙዝየምነት ተቀይሯል።
#መርማሪ #ቡድኑ የዙሁር ሶላትን ለማየት መስጂድ በር ላይ ነበር። ለሶላት ብቅ ያለ የለም። አዛንም የለም።
👇👇👇👇👇👇
#መስጊዱ #በር #ላይ ቆሞ የነበረ አንድ ፖሊስ " ሶላት ስንት ሰዓት ነው የሚጀመረው" ብለን ጠየቅነው። " ስለ ሶላት የማውቀው ነገር የለም፤ እዚህ ያለሁት ቱሪስቶችን ለመርዳት ነው" አለ።
✔️ከመስጊዱ አቅራቢያ ጢማቸውን ሙልጭ አድርገው የተላጩ ሸምገል ያሉ ሰዎችን ተመለከትን። "ሰጋጆች ወዴት ጠፉ?" ስንል ጠየቅናቸው።
አንደኛው አዛውንት ዝም እንድንል በእጃቸው ምልክት ሰጡን። ሌላኛው አንሾኳሸኩ "ኸረ መስጊድ የሚመጣ ሰው የለም!"
✔️ወደ መስጊዱ በር በመመለስ ደጃፉን የሚያጸዳ ፖሊስ ዘንድ ሄድን።
ቱሪስቶች ከመስጊዱ እየተጠጉ ፎቶ ይነሱ ነበር። መስጊዱ ለቱሪስት እንጂ ለሶላት ሰጋጆች ቦታ የለውም። ሶላት ሰጋጆች ግዞት ተወስደዋል፡፡
#ይገርማል #ወላሂ ....😔😔😭😭
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
✔️ከመስጊዱ አቅራቢያ ጢማቸውን ሙልጭ አድርገው የተላጩ ሸምገል ያሉ ሰዎችን ተመለከትን። "ሰጋጆች ወዴት ጠፉ?" ስንል ጠየቅናቸው።
አንደኛው አዛውንት ዝም እንድንል በእጃቸው ምልክት ሰጡን። ሌላኛው አንሾኳሸኩ "ኸረ መስጊድ የሚመጣ ሰው የለም!"
✔️ወደ መስጊዱ በር በመመለስ ደጃፉን የሚያጸዳ ፖሊስ ዘንድ ሄድን።
ቱሪስቶች ከመስጊዱ እየተጠጉ ፎቶ ይነሱ ነበር። መስጊዱ ለቱሪስት እንጂ ለሶላት ሰጋጆች ቦታ የለውም። ሶላት ሰጋጆች ግዞት ተወስደዋል፡፡
#ይገርማል #ወላሂ ....😔😔😭😭
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
✔️አይሳካልህምና ዘላለም ለመኖር አትሞክር"
✔️ስንኖር ችግርና መከራን ለምን እንጠላለን???
☞ዲንጋይ በመዶሻ ተከርክሞ ነዉ ለከተማ
ዲምቀት የሚሠጠዉ
☞ህፃን ልጂ በመቆም የሚፀናው ብዙ ወድቆ ተነስቶ ነው
☞ተርበው የበሉት ምግብ ይጣፍጣል
☞ተጠምተው የጠጡት ውሀ ያረካል
☞ላብን አንጠፍጥፈው ያገኙት ገንዘብ በረከት ይበዛዋልና
☞ችግርን በመጥፎ ጎኑ ብቻ አናስብ
ጨለማን ጥቁረቱን ብቻ አንመልከት
ፈጣሪ እንድህ ይላል"
ከችግር በኃላ በዕርግጥ ምቾት አለ።
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
✔️ስንኖር ችግርና መከራን ለምን እንጠላለን???
☞ዲንጋይ በመዶሻ ተከርክሞ ነዉ ለከተማ
ዲምቀት የሚሠጠዉ
☞ህፃን ልጂ በመቆም የሚፀናው ብዙ ወድቆ ተነስቶ ነው
☞ተርበው የበሉት ምግብ ይጣፍጣል
☞ተጠምተው የጠጡት ውሀ ያረካል
☞ላብን አንጠፍጥፈው ያገኙት ገንዘብ በረከት ይበዛዋልና
☞ችግርን በመጥፎ ጎኑ ብቻ አናስብ
ጨለማን ጥቁረቱን ብቻ አንመልከት
ፈጣሪ እንድህ ይላል"
ከችግር በኃላ በዕርግጥ ምቾት አለ።
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
✅✅አንድ ቦታ መቆም ክፋቱ ብዙ ነው!!
☞እያንዳንድህ ራስህን እይበት
:
#እውቀት #ሶስት #ደረጃዎች #አሉት!
1⃣–ስትጀምረው አዲስ እውቀት ወደ አንተ ሲመጣ ሁሉም ነገር አዲስ
ይሆንብሃል ብርሃን ይታይሃል እስካሁን ምንም አላውቅም ነበር አይነት ነገር
ታሳያለህ።
ያወካትን አዲስ ነገር ላገኘሀው ሰው ሁሉ መናገር ያምርሃል እውቀትህ
ያቅበጠብጥሃል።
2⃣ እውቀትህ ከፍ ሲል መካከለኛ ደረጃ ላይ ሲደርስ ጥያቄ ታበዛለህ
ትመራመራለህ ትፈላሰፋለህ ሁሉም ሰው አላዋቂ ይመስልሃል አንተ
ካወከው ሌላ እውቀት ያለ አይመስልህም በቃ የሁሉ ነገር መፍቴ ያለህ
ይመስልሃል ለተጠየከው ጥያቄ ሁሉ መልስ ትመልሳለህ።
ጉረኛ ትሆናለህ ከዚህ በኋላ መማር ምን ያደርጋል እውቀት በኛ ይብቃ
አይነት ጫውታ ትጫወታለህ።
3⃣– የመጨረሻው ደረጃ ላይ ስትደርስ እውቀትህ በጣም ሲበዛ ዝም
ትላለህ ዝምታ የመጀመሪያ መገለጫህ ይሆናል።
▶️▶️ለሁሉም ነገር ሌላ መንገድ ይኖረው ይሆናል ብለህ ታስባህ።
ከማውራትህ በፊት አዳማጩን ሆነህ ታስባለህ።
👉እያዳመጥክ ተናገሪውን ሆነህ እራስህን ትስላለህ።
በብዙ ነገር ከተግባርህ ሃሳብህ ይቀድማል።
✍✍አሁን እኛ ያለነው የመጀመሪያ ደረጃ ላይ ነው እውቀታችን እያቅበጠበጠን
ነው ሁላችንም ተንታኝ ፣ ፈላስፋዎች ፣ አዋቂዎች እየሆንን ነው ነገሮቹ ሁሉ
ደረታችን ላይ የቆመ ይመስላል ወደ ልባችን ወርዶ መረጋጋት እየሰጠን
አይመስለኝም።
✍ሃሳብህን ሳይጠይቅህ ሳትነግረው ሃሳቡን ይነግርሃል… ላደርግ ነው
ላልከው ነገር ሁሉ ስተት ነው አታድርግ ትክክሉን ልንገርህ ይልሃል።
ያልሆነ ያልነበረ እኛ ያላደረግነው ነገር አታድርግ ይልሃል… በራስህ
መንገድ ተራመድ የራስህን አሻራ ፍጠር ሃሳብህ ጥሩ ነው የሚል አንድም
ሰው እየጠፋ ነው።
☑️☑️ማደግ ከፍ ማለት የተከለከለ እየመሰለኝ ነው አንድ ቦታ ቆመን ከቀረን
ቆየን መራመድ መጨመር ያስፈልገናል አለበለዚያ አንድ ቦታ በዝተን
መጨፈላለቃችን ነው።
Share አይዘንጉ
💧══ •⊰✿💚✿⊱• ══💧
┏━ 🍃 ━━━━ 🍂 ━┓
🎖ISLAM AND SCIENCE🎖
┗━ 🍂 ━━━━ 🍃 ━┛
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
JOIN👇👇👇
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
☞እያንዳንድህ ራስህን እይበት
:
#እውቀት #ሶስት #ደረጃዎች #አሉት!
1⃣–ስትጀምረው አዲስ እውቀት ወደ አንተ ሲመጣ ሁሉም ነገር አዲስ
ይሆንብሃል ብርሃን ይታይሃል እስካሁን ምንም አላውቅም ነበር አይነት ነገር
ታሳያለህ።
ያወካትን አዲስ ነገር ላገኘሀው ሰው ሁሉ መናገር ያምርሃል እውቀትህ
ያቅበጠብጥሃል።
2⃣ እውቀትህ ከፍ ሲል መካከለኛ ደረጃ ላይ ሲደርስ ጥያቄ ታበዛለህ
ትመራመራለህ ትፈላሰፋለህ ሁሉም ሰው አላዋቂ ይመስልሃል አንተ
ካወከው ሌላ እውቀት ያለ አይመስልህም በቃ የሁሉ ነገር መፍቴ ያለህ
ይመስልሃል ለተጠየከው ጥያቄ ሁሉ መልስ ትመልሳለህ።
ጉረኛ ትሆናለህ ከዚህ በኋላ መማር ምን ያደርጋል እውቀት በኛ ይብቃ
አይነት ጫውታ ትጫወታለህ።
3⃣– የመጨረሻው ደረጃ ላይ ስትደርስ እውቀትህ በጣም ሲበዛ ዝም
ትላለህ ዝምታ የመጀመሪያ መገለጫህ ይሆናል።
▶️▶️ለሁሉም ነገር ሌላ መንገድ ይኖረው ይሆናል ብለህ ታስባህ።
ከማውራትህ በፊት አዳማጩን ሆነህ ታስባለህ።
👉እያዳመጥክ ተናገሪውን ሆነህ እራስህን ትስላለህ።
በብዙ ነገር ከተግባርህ ሃሳብህ ይቀድማል።
✍✍አሁን እኛ ያለነው የመጀመሪያ ደረጃ ላይ ነው እውቀታችን እያቅበጠበጠን
ነው ሁላችንም ተንታኝ ፣ ፈላስፋዎች ፣ አዋቂዎች እየሆንን ነው ነገሮቹ ሁሉ
ደረታችን ላይ የቆመ ይመስላል ወደ ልባችን ወርዶ መረጋጋት እየሰጠን
አይመስለኝም።
✍ሃሳብህን ሳይጠይቅህ ሳትነግረው ሃሳቡን ይነግርሃል… ላደርግ ነው
ላልከው ነገር ሁሉ ስተት ነው አታድርግ ትክክሉን ልንገርህ ይልሃል።
ያልሆነ ያልነበረ እኛ ያላደረግነው ነገር አታድርግ ይልሃል… በራስህ
መንገድ ተራመድ የራስህን አሻራ ፍጠር ሃሳብህ ጥሩ ነው የሚል አንድም
ሰው እየጠፋ ነው።
☑️☑️ማደግ ከፍ ማለት የተከለከለ እየመሰለኝ ነው አንድ ቦታ ቆመን ከቀረን
ቆየን መራመድ መጨመር ያስፈልገናል አለበለዚያ አንድ ቦታ በዝተን
መጨፈላለቃችን ነው።
Share አይዘንጉ
💧══ •⊰✿💚✿⊱• ══💧
┏━ 🍃 ━━━━ 🍂 ━┓
🎖ISLAM AND SCIENCE🎖
┗━ 🍂 ━━━━ 🍃 ━┛
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
JOIN👇👇👇
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
Forwarded from ISLAM IS UNIVERSITY via @like
#የቅዠት #ህልም
#Part 4
#ፀሀፊ☞ #አሚር
እዉነተኛ ታሪክ
በislam is university channal
#አሁን ጀማል እየደወለ ስለፍቅር እና ስሰትዳር ነዉ የሚያዋራኝ ሳይደዉል ሲቀር እኔ እደውላለው የጀማል ንግግር ለእኔ እንደመድሀኒት ሁኗል ካልተደዋወልን በጣም ይደብረኛል ጭንቀትም ይጨምርብኝ ነበር በቃ #ቀኑም #ለሊቱም አንድ ነው ሚሆንብኝ ድብርት እንቅልፍ ያወዛግበኛል፡፡
#ፍቅሬን ማንነቴን ሚስጥሬን ያለምንም ፍርሀት እገልጽለት ጀመር እየናፈቀኝ መህኑንም ባገኜሁት አጋጣሚ ሳልነግረው አላልፍም ነበር፡፡አሱም ከ 10 ቀን ቡሀላ ግቢ መጣለው ያኔም በአካል እንገናኛለን አለኝ #በቃ ፍርሀትም ደስታም ባንድ ላይ ወረረኝ ግን እነዚ ቀናቶች ረዘሙብኝ ጥናት ላይ ተዳክሚያለው የመምህሮቼም የጓደኞቼም አሳሳቢ ጥያቄ ሁኗል እኔ ግድ አልሰጠኝም እነሱ ለሚሉት ነገር በቃ #ጀማልን ብቻ የኔ ሀሳብና ጭንቀቴ ሁኗል፡፡በ text,telegram,በስልክ ማዉራቱን ተያያዝነዉ፡፡
#አፓረንቱን ጨርሶ መጣ ደወለልኝ ያለበትን ቦታ ነገረኝ መሄድ ፈራው ግን ደስታየን ፍርሀቴ ማሸነፍ አልቻለም ግቢ ውስጥ ከወንድ ጋር ታይቼ አላውቅም ግን ሄድኩኝ ምንድን ነው ምለው?#ምንድን #ነው ማወራው ራሴን በጥያቄ ሄድኩ ልክ ያለበት ቦታ ደርሼ ሳየው ልቤ ደነገጠ #በጣም #ቆንጆ ነው የባስ ወደድኩት ሠውነቴ በፍርሀት እየተንቀጠቀጠ ነው ግን ማስመሰል ነበረብኝ አወራሩ ፈገግታው የባስ ፍቅሬን ጨመረው፡፡ አዉርተን ቶሎ ተለያየን ለመጀመሪያ ጊዜ አየሁት ..... ሲደዉልልኝ በአካል ለመጀመሪያ ጊዜ ስላየሁህ ደስ ብሎኛል አልኩት
#እሱም ከአሁን ቡሀላ ሚስቴ ነሽ እኮ በአካል እንገናኛለን አለኝ፡፡
#ኡስታዝ #ጀማል ተመረቀ. ...እኔም ሲመረቅ እዛዉ እሱን ተከታታይ ሁንኩ ከዘመዶቼ ጋር አብሬ አስመረኩት፡፡ #በመመረቁ እና በደስታው ብደሰትም #ግን ደስታየ ሙሉ አልነበረም,,,,,,,,
ምክንያቱም ብቸኝነቴ ታየኝ #አለቀስኩ በጣም አዘንኩ አይዞሽ ኢክሩየ እንዳትረሽኝ አረሳሽም ብሎ ተለያየን በጣም አለቀስኩ አዘንኩ በቃ ከአጠገቤ መራቁ የተለየኝ እና የረሳኝ መሠለኝ ቢሆንም ግን በስልክ እናወራለን ብየ ተጽናናው፡፡
#ጀማልም #ወደ #ቤተሰቦቹ #ሄደ፡፡
እኔም አንደኛ አመቴን ጨርሼ ወደ ቤተሰቦቼ ተመለስኩ፡፡ ግን ሂዶም ይደዉልልኛል፡፡ በTelegram ከበፊቱ በበለጠ መልኩ እያወራን ነዉ፡፡ ልቤ ሀሳቤ በቃ ጀማል ብቻ ሆነ፡፡ #ጠዋትም ማታም ይደዉልልኛል ...እናወራለን፡፡ እሱ ጋር ካላወራን በጣይ ይደብረኝ ነበር ፡፡ #በዛም ላይ ጭንቀት ዛሬ ምን ሁኖ ይሆን ያልደወለዉ??
#ስልኩም እኔ ስሞክር ምንሁኖ ይሆን ስልኩ የማይሰራዉ ?? እኔም ስደውልም ሆነ እሱ ሲደውል ከቤት ተደብቄ ነው ማወራው ክረምቱ በዚ ሁኔታ አለፈ፡፡
#መቼም የማይደርስ የለም የዩኒቨርስቲ መግቢያቸዉ በEtv ተነገረ እኔም ወደ ግቢ አቀናው፡፡
#ጀማልም #አንድ ቀን ደወለልኝ እናም ደስ እንዳለው ነገረኝ ስራ አገኜሁ አለ በጣም ተደሰትኩ ደግሞ አሁን በጣም ተቀራረብን አለኝ እንዴት አልኩት?
#እሱም ከግቢው አቅራቢያ ነው አለኝ ደስታየ ጣራ ነካ እናም ሠሞኑን ከቤተሰቦቼ ተሰናብቼ መጣለው ብሎ ቻው ተባብለን ዘጋን፡፡
#ቀን #በቀን ሳንደዋወል አድረን አናቅም፡፡ ደግሞ ሁሌ እሁድ ከግቢ ዉጭ ያለዉ ካፌ እየመጣ እየተገናኜን በአካል እናወራለን፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ካፌ ተገናኝተን እንዳወራን ...እስኪ አይንሽን ጨፍጭ አለኝ እኔም ጨፈንኩ የሚያምር አበባ ሰጠኝ እኔም ደስ ብሎኝ ተቀበልኩ፡፡ ሁለተኛ ጠፍኝ አለኝ ጨፈንኩኝ
ከዛም ወደ እኔ ቀርብ ብል ከንፈሬን ሳመኝ...............
እኔም ደነገጥኩኝ ግን ብደነግጥም ደስ ብሎኛል.....ስለናፈቅሽኝ ነዉ አለኝ
#እኔም ችግር የለም ጀማል አልኩት ፡፡
ከዛ አዉርተን የጋበዘኝን ተጎራርሰን ተለያየን........
#ሁሌም ጉጉቴ ምነዉ እሁድ በደረሰ ሆነ፡፡ #እሁድ ለእኔ የተለየ የደስታ ቀን ነዉ የበፊት ኡስታዜ የአሁን ፍቅሬ ጀማል ጋር በአካል ተገናኝተን የሆድ የሆዳቸንን ....የፍቅር እና የትዳር ወሬያችንን አዉርተን የምንለያይበት ልዮ ቀን ነዉ፡፡ እሁድ እሁድ እኔም ዘንጬ ከካምፓስ እወጣለሁ እሱ ጋር ስዝናና ..ሲስመኝ ስስመዉ አመሻለሁ...አንዳንዴም የማይነኩ ቦታዎችን ይነካል...መቼም ስሜት ላይ ስለምንሆን ብዙም አላስተዉለዉ...ብቻ ጀማል ጋር ከንፈር ለከንፈር መሳሳም ለእኛ ቀላላችን ነበር እሁድ እሁድ ግድ ነዉ ....ጀማል የኔ የመጀመሪያየ የአመንኩት የወደድኩት ...ግን በልቤ ሌላ ሰዉ እሱ ፍቅረኛ ነበረዉ እንዴ እላለሁ..መልሼ አረ አይኖረዉም ኪታብ ያቀራን የለ እንዴ አላህን ይፈራል እኮ እያልኩ ብቻየን አወራለሁ፡፡
#ብዙ የፍቅር ግዜዎችን በደስታ እያሳለፍን ነው በቃ የሴትም የወንድም የችግሬም የደስታየም የሚስጥሬም ተካፋይ አድርጌዋለው፡፡
#ሁለተኛ #አመት ትምህርቴ ላይ መዳከሜ ታውቆኛል መምህሮቼም የክላስ ልጆችም ጥያቄ ሁኖብኛል
#በፊት ስደዉልለት ስልኩ የሚሰራዉ ጀማል ከሁለት ቀን አንድ ቀን ሁኗል የሚሰራዉ .......
ስልኩንም አንስቶ እንደበፊቱ ብዙ ማዉራት አቁሟል
በጣም ተጨነኩ ምን ሁኖ ይሆን?
#Part 5⃣
ይ...........
......ቀ
...........ጥ
.......,,,,,,,,ላ...
........................ል
ለቃላት ስህተት ይቅርታ እጠይቃለሁ
ከተመቻችሁ🤙
👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
join👇
@IslamisUniverstiy_public_group
#Part 4
#ፀሀፊ☞ #አሚር
እዉነተኛ ታሪክ
በislam is university channal
#አሁን ጀማል እየደወለ ስለፍቅር እና ስሰትዳር ነዉ የሚያዋራኝ ሳይደዉል ሲቀር እኔ እደውላለው የጀማል ንግግር ለእኔ እንደመድሀኒት ሁኗል ካልተደዋወልን በጣም ይደብረኛል ጭንቀትም ይጨምርብኝ ነበር በቃ #ቀኑም #ለሊቱም አንድ ነው ሚሆንብኝ ድብርት እንቅልፍ ያወዛግበኛል፡፡
#ፍቅሬን ማንነቴን ሚስጥሬን ያለምንም ፍርሀት እገልጽለት ጀመር እየናፈቀኝ መህኑንም ባገኜሁት አጋጣሚ ሳልነግረው አላልፍም ነበር፡፡አሱም ከ 10 ቀን ቡሀላ ግቢ መጣለው ያኔም በአካል እንገናኛለን አለኝ #በቃ ፍርሀትም ደስታም ባንድ ላይ ወረረኝ ግን እነዚ ቀናቶች ረዘሙብኝ ጥናት ላይ ተዳክሚያለው የመምህሮቼም የጓደኞቼም አሳሳቢ ጥያቄ ሁኗል እኔ ግድ አልሰጠኝም እነሱ ለሚሉት ነገር በቃ #ጀማልን ብቻ የኔ ሀሳብና ጭንቀቴ ሁኗል፡፡በ text,telegram,በስልክ ማዉራቱን ተያያዝነዉ፡፡
#አፓረንቱን ጨርሶ መጣ ደወለልኝ ያለበትን ቦታ ነገረኝ መሄድ ፈራው ግን ደስታየን ፍርሀቴ ማሸነፍ አልቻለም ግቢ ውስጥ ከወንድ ጋር ታይቼ አላውቅም ግን ሄድኩኝ ምንድን ነው ምለው?#ምንድን #ነው ማወራው ራሴን በጥያቄ ሄድኩ ልክ ያለበት ቦታ ደርሼ ሳየው ልቤ ደነገጠ #በጣም #ቆንጆ ነው የባስ ወደድኩት ሠውነቴ በፍርሀት እየተንቀጠቀጠ ነው ግን ማስመሰል ነበረብኝ አወራሩ ፈገግታው የባስ ፍቅሬን ጨመረው፡፡ አዉርተን ቶሎ ተለያየን ለመጀመሪያ ጊዜ አየሁት ..... ሲደዉልልኝ በአካል ለመጀመሪያ ጊዜ ስላየሁህ ደስ ብሎኛል አልኩት
#እሱም ከአሁን ቡሀላ ሚስቴ ነሽ እኮ በአካል እንገናኛለን አለኝ፡፡
#ኡስታዝ #ጀማል ተመረቀ. ...እኔም ሲመረቅ እዛዉ እሱን ተከታታይ ሁንኩ ከዘመዶቼ ጋር አብሬ አስመረኩት፡፡ #በመመረቁ እና በደስታው ብደሰትም #ግን ደስታየ ሙሉ አልነበረም,,,,,,,,
ምክንያቱም ብቸኝነቴ ታየኝ #አለቀስኩ በጣም አዘንኩ አይዞሽ ኢክሩየ እንዳትረሽኝ አረሳሽም ብሎ ተለያየን በጣም አለቀስኩ አዘንኩ በቃ ከአጠገቤ መራቁ የተለየኝ እና የረሳኝ መሠለኝ ቢሆንም ግን በስልክ እናወራለን ብየ ተጽናናው፡፡
#ጀማልም #ወደ #ቤተሰቦቹ #ሄደ፡፡
እኔም አንደኛ አመቴን ጨርሼ ወደ ቤተሰቦቼ ተመለስኩ፡፡ ግን ሂዶም ይደዉልልኛል፡፡ በTelegram ከበፊቱ በበለጠ መልኩ እያወራን ነዉ፡፡ ልቤ ሀሳቤ በቃ ጀማል ብቻ ሆነ፡፡ #ጠዋትም ማታም ይደዉልልኛል ...እናወራለን፡፡ እሱ ጋር ካላወራን በጣይ ይደብረኝ ነበር ፡፡ #በዛም ላይ ጭንቀት ዛሬ ምን ሁኖ ይሆን ያልደወለዉ??
#ስልኩም እኔ ስሞክር ምንሁኖ ይሆን ስልኩ የማይሰራዉ ?? እኔም ስደውልም ሆነ እሱ ሲደውል ከቤት ተደብቄ ነው ማወራው ክረምቱ በዚ ሁኔታ አለፈ፡፡
#መቼም የማይደርስ የለም የዩኒቨርስቲ መግቢያቸዉ በEtv ተነገረ እኔም ወደ ግቢ አቀናው፡፡
#ጀማልም #አንድ ቀን ደወለልኝ እናም ደስ እንዳለው ነገረኝ ስራ አገኜሁ አለ በጣም ተደሰትኩ ደግሞ አሁን በጣም ተቀራረብን አለኝ እንዴት አልኩት?
#እሱም ከግቢው አቅራቢያ ነው አለኝ ደስታየ ጣራ ነካ እናም ሠሞኑን ከቤተሰቦቼ ተሰናብቼ መጣለው ብሎ ቻው ተባብለን ዘጋን፡፡
#ቀን #በቀን ሳንደዋወል አድረን አናቅም፡፡ ደግሞ ሁሌ እሁድ ከግቢ ዉጭ ያለዉ ካፌ እየመጣ እየተገናኜን በአካል እናወራለን፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ካፌ ተገናኝተን እንዳወራን ...እስኪ አይንሽን ጨፍጭ አለኝ እኔም ጨፈንኩ የሚያምር አበባ ሰጠኝ እኔም ደስ ብሎኝ ተቀበልኩ፡፡ ሁለተኛ ጠፍኝ አለኝ ጨፈንኩኝ
ከዛም ወደ እኔ ቀርብ ብል ከንፈሬን ሳመኝ...............
እኔም ደነገጥኩኝ ግን ብደነግጥም ደስ ብሎኛል.....ስለናፈቅሽኝ ነዉ አለኝ
#እኔም ችግር የለም ጀማል አልኩት ፡፡
ከዛ አዉርተን የጋበዘኝን ተጎራርሰን ተለያየን........
#ሁሌም ጉጉቴ ምነዉ እሁድ በደረሰ ሆነ፡፡ #እሁድ ለእኔ የተለየ የደስታ ቀን ነዉ የበፊት ኡስታዜ የአሁን ፍቅሬ ጀማል ጋር በአካል ተገናኝተን የሆድ የሆዳቸንን ....የፍቅር እና የትዳር ወሬያችንን አዉርተን የምንለያይበት ልዮ ቀን ነዉ፡፡ እሁድ እሁድ እኔም ዘንጬ ከካምፓስ እወጣለሁ እሱ ጋር ስዝናና ..ሲስመኝ ስስመዉ አመሻለሁ...አንዳንዴም የማይነኩ ቦታዎችን ይነካል...መቼም ስሜት ላይ ስለምንሆን ብዙም አላስተዉለዉ...ብቻ ጀማል ጋር ከንፈር ለከንፈር መሳሳም ለእኛ ቀላላችን ነበር እሁድ እሁድ ግድ ነዉ ....ጀማል የኔ የመጀመሪያየ የአመንኩት የወደድኩት ...ግን በልቤ ሌላ ሰዉ እሱ ፍቅረኛ ነበረዉ እንዴ እላለሁ..መልሼ አረ አይኖረዉም ኪታብ ያቀራን የለ እንዴ አላህን ይፈራል እኮ እያልኩ ብቻየን አወራለሁ፡፡
#ብዙ የፍቅር ግዜዎችን በደስታ እያሳለፍን ነው በቃ የሴትም የወንድም የችግሬም የደስታየም የሚስጥሬም ተካፋይ አድርጌዋለው፡፡
#ሁለተኛ #አመት ትምህርቴ ላይ መዳከሜ ታውቆኛል መምህሮቼም የክላስ ልጆችም ጥያቄ ሁኖብኛል
#በፊት ስደዉልለት ስልኩ የሚሰራዉ ጀማል ከሁለት ቀን አንድ ቀን ሁኗል የሚሰራዉ .......
ስልኩንም አንስቶ እንደበፊቱ ብዙ ማዉራት አቁሟል
በጣም ተጨነኩ ምን ሁኖ ይሆን?
#Part 5⃣
ይ...........
......ቀ
...........ጥ
.......,,,,,,,,ላ...
........................ል
ለቃላት ስህተት ይቅርታ እጠይቃለሁ
ከተመቻችሁ🤙
👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
join👇
@IslamisUniverstiy_public_group
Forwarded from ISLAM IS UNIVERSITY
#የሸኽ #ኻሊድን #አልራሺድ #የሂወት #ገፅ
#part 5⃣
በIslamic university channal
#ሸኽ #ኻሊድ #ሲጋራቸውን ሰባብረው ወደ ቆሻሻ መጣያ ከጨመሩ ቡሃላ ለበይክ አሏሁመ ለበይክ እያሉ ወደ ሀረም እንደገቡ ተገልፇል… ከልቤ ነበር ይህን ያልኩት ይላሉ። ጧአፍ አድርጌ ዱአ ካደረኩ ቡሃላ ግን የሲጋራ ፍቅር ከልቤ ምንጭቅ ብሎ ሲወጣ ይሰማኝ ነበር ።
#ሲጋራ #ቆመ…
የኢስቲቃማ መንገድ ተገኘ ወደ አሏህ መቃረቡን ተያያዙ… ግን አንድ ነገር ቀረ ምን? ስራ ሸኽ ኻሊድ ስራ የላቸውም አሜሪካ አምስት አመት ተምረዋል… #በዲፕሎም #ተመርቀዋል ግን ስራ የለም። አባት የሌላቸው ሸኹ እናታቸውንም ለመርዳት የራሳቸውንም የህይወት ግስጋሴ ለመምራት… ስራ ያስፈልግ ነበር።
#ታድያ ይህን ግዜ አንድ በሳውዲ የሚገኝ የአሜሪካ ድርጅት የስራ ማስታወቂያ ያወጣል ። ይሄኔ ሸኹ በጓደኞቻቸው በኩል ይሰማሉ ስራውን ለመቀጠር ዶክሜንታቸውን አስገቡ ነጮቹ የሚፈልጉት የእንግሊዝኛን ቋንቋ አቀላጥፎ የሚናገር ስለነበር ሸኽ ኻሊድ የመግባት እድላቸው ሰፊ ነው ። #ግን ለኢንተርቪው ሲቀርቡ "ፂሞን መላጨት" አለቦ የሚል ምክር ከአንድ የዱንያ መካሪ በኩል መጣ ይላሉ።
#ሸኹ «አይሆንም ስራው ጥንቅር ብሎ ይቅር» አልኩኝ ይላሉ…
በመከራ እያበጠርኩ ያሳደኩትን ፂም ለዚህ ስራ ስል አላጨውም እያሉ ሸኹ የኢንተርቪው ቀንደረሰ… የአስራ አምስት ደቂቃ ኢንተርቪው ተደረጉ ድርጅቱ ሸኽ ኻሊድን ፈለጋቸው «ሰኞ ቀን ስራ መጀመር ይችላሉ» አሏቸው ።
#ሸኽ #ኻሊድ ስራ ጀመሩ… ደሞዛቸው 3900 ሪያል ነው። በመጀመሪያ የሶስት ወር የሙከራ ግዜ ተሰጣቸው በዛ ሶስት ወር ስኬታማ ከሆኑ ስራው ላይ በቋሚነት ይቀጥላሉ ተባሉ…ህይወት ቀጠለ « #አንድ #አረብ የለም በዙርያዬ ሁሉም አሜሪካውያን ናቸው። እኔ ደግሞ “ሀረካታቸውን” አቀዋለው። #ከሁሉም ጋር እግባባ ጀመር… አሜሪካኖችም በኛ ሁኔታ እና አህዋል በጣም ይገረሙ ነበር ።
#ሶስቱ #ወር አልፎ ቋሚ ሰራተኛ ሆንኩ…
አንድ ቀን ስራ ረፈደብኝ #እንቅልፍ ጭልጥ አድርጎ ወስዶኝ ብድግ ስል አራት ሰአት ነው። ስበር ወደ ስራ ቦታ ደረስኩ…ልክ ሊፍቱ ፊት ለፊት ስቆም ከአለቃዬ ጋር ተፋጠጥን
« #ለምን #አረፈድክ» ሲለኝ
«መኪናዬ ተበላሽታ ነው» አልኩት።
#አስተዳደሩም « ና ወደ ቢሮ » አለኝ
ወደ ቢሮ ተከትየው እየሄድኩ… ለምን ዋሸሁት? ለምን ሀቅ አልተናገርኩም? እያልኩ ከመንፈሴ ጋር አወራሁ ቢሮው ደረሰን ልክ እንተቀመጥን « #መኪናህ #ምንድነው ችግሯ ?» አለኝ በድርጅቱ ሂሳብ ሊያሰራት…
«አረ እኔ #ተኝቼ ነው ያረፈድኩት መኪናዬ ምንም አልሆነችም» ስለው
ከት ከት ብሎ ሳቀ! #ገረመው! ደስም አለው! በመልሴ ተደነቀ << ወንድሞቼ እውነት እኮ ደስታ ነው>> ለኔም ለሱም ደስታ ሊፈጥር የሚችለው እውነት ነው።
#በዚህ መስሪያ ቤት እየሰራው አንድ ጓደኛዬ የአንድ ድርጅት ሙዲር ሆነ… ከዛም ና የተሻለ #እከፍልሃለው ብሎ ጠራኝ እኔ ግን የተሻለ ሊከፍሉኝ የሚችሉት አሜሪካኖቹ ስለነበሩ አልሄድኩለትም… ወንድሞቼ «እኛኮ ያለ ኢስላም ዋጋ የለንም» ይላሉ ሸኹ ሲገልፁ።
#ከዛ ይላሉ ሸኹ… ከዛም ባንድ ድንገት ራሴን ከዛህራን ከተማ ወደ ሰፋኒያ አገር አሸጋገርኩ።
#በስራ #ጉዳይ ሀገር ቀየርኩ ። እዛች ከተማ ላይ አምስት አመታትን አሳለፍኩ ያቺ አምስት አመታት ሸኽ ኻሊድ አል ራሺድ የሚባል ዳኢ #እንዲበቅል አደረገች ይላሉ ።
#በከተማዋ #መስጂዶች አሉ ግን ኢማም የለም እንቅስቃሴ የለም ፣ ዳእዋ የለም…
#ታድያ #ሸኹ አንዳንድ መስጂዶች እየሄድኩ ዳእዋ ማድረግን እሞካክር ነበር …
#part 6⃣
ይ......
,,,,,ቀ...
..........ጥ....
,,,,,,,,,,,,,,ላ,,,,
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል...
ISLAM IS UNIVERSITY
🌐══ •⊰✿☪✿⊱• ══🌐
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
#part 5⃣
በIslamic university channal
#ሸኽ #ኻሊድ #ሲጋራቸውን ሰባብረው ወደ ቆሻሻ መጣያ ከጨመሩ ቡሃላ ለበይክ አሏሁመ ለበይክ እያሉ ወደ ሀረም እንደገቡ ተገልፇል… ከልቤ ነበር ይህን ያልኩት ይላሉ። ጧአፍ አድርጌ ዱአ ካደረኩ ቡሃላ ግን የሲጋራ ፍቅር ከልቤ ምንጭቅ ብሎ ሲወጣ ይሰማኝ ነበር ።
#ሲጋራ #ቆመ…
የኢስቲቃማ መንገድ ተገኘ ወደ አሏህ መቃረቡን ተያያዙ… ግን አንድ ነገር ቀረ ምን? ስራ ሸኽ ኻሊድ ስራ የላቸውም አሜሪካ አምስት አመት ተምረዋል… #በዲፕሎም #ተመርቀዋል ግን ስራ የለም። አባት የሌላቸው ሸኹ እናታቸውንም ለመርዳት የራሳቸውንም የህይወት ግስጋሴ ለመምራት… ስራ ያስፈልግ ነበር።
#ታድያ ይህን ግዜ አንድ በሳውዲ የሚገኝ የአሜሪካ ድርጅት የስራ ማስታወቂያ ያወጣል ። ይሄኔ ሸኹ በጓደኞቻቸው በኩል ይሰማሉ ስራውን ለመቀጠር ዶክሜንታቸውን አስገቡ ነጮቹ የሚፈልጉት የእንግሊዝኛን ቋንቋ አቀላጥፎ የሚናገር ስለነበር ሸኽ ኻሊድ የመግባት እድላቸው ሰፊ ነው ። #ግን ለኢንተርቪው ሲቀርቡ "ፂሞን መላጨት" አለቦ የሚል ምክር ከአንድ የዱንያ መካሪ በኩል መጣ ይላሉ።
#ሸኹ «አይሆንም ስራው ጥንቅር ብሎ ይቅር» አልኩኝ ይላሉ…
በመከራ እያበጠርኩ ያሳደኩትን ፂም ለዚህ ስራ ስል አላጨውም እያሉ ሸኹ የኢንተርቪው ቀንደረሰ… የአስራ አምስት ደቂቃ ኢንተርቪው ተደረጉ ድርጅቱ ሸኽ ኻሊድን ፈለጋቸው «ሰኞ ቀን ስራ መጀመር ይችላሉ» አሏቸው ።
#ሸኽ #ኻሊድ ስራ ጀመሩ… ደሞዛቸው 3900 ሪያል ነው። በመጀመሪያ የሶስት ወር የሙከራ ግዜ ተሰጣቸው በዛ ሶስት ወር ስኬታማ ከሆኑ ስራው ላይ በቋሚነት ይቀጥላሉ ተባሉ…ህይወት ቀጠለ « #አንድ #አረብ የለም በዙርያዬ ሁሉም አሜሪካውያን ናቸው። እኔ ደግሞ “ሀረካታቸውን” አቀዋለው። #ከሁሉም ጋር እግባባ ጀመር… አሜሪካኖችም በኛ ሁኔታ እና አህዋል በጣም ይገረሙ ነበር ።
#ሶስቱ #ወር አልፎ ቋሚ ሰራተኛ ሆንኩ…
አንድ ቀን ስራ ረፈደብኝ #እንቅልፍ ጭልጥ አድርጎ ወስዶኝ ብድግ ስል አራት ሰአት ነው። ስበር ወደ ስራ ቦታ ደረስኩ…ልክ ሊፍቱ ፊት ለፊት ስቆም ከአለቃዬ ጋር ተፋጠጥን
« #ለምን #አረፈድክ» ሲለኝ
«መኪናዬ ተበላሽታ ነው» አልኩት።
#አስተዳደሩም « ና ወደ ቢሮ » አለኝ
ወደ ቢሮ ተከትየው እየሄድኩ… ለምን ዋሸሁት? ለምን ሀቅ አልተናገርኩም? እያልኩ ከመንፈሴ ጋር አወራሁ ቢሮው ደረሰን ልክ እንተቀመጥን « #መኪናህ #ምንድነው ችግሯ ?» አለኝ በድርጅቱ ሂሳብ ሊያሰራት…
«አረ እኔ #ተኝቼ ነው ያረፈድኩት መኪናዬ ምንም አልሆነችም» ስለው
ከት ከት ብሎ ሳቀ! #ገረመው! ደስም አለው! በመልሴ ተደነቀ << ወንድሞቼ እውነት እኮ ደስታ ነው>> ለኔም ለሱም ደስታ ሊፈጥር የሚችለው እውነት ነው።
#በዚህ መስሪያ ቤት እየሰራው አንድ ጓደኛዬ የአንድ ድርጅት ሙዲር ሆነ… ከዛም ና የተሻለ #እከፍልሃለው ብሎ ጠራኝ እኔ ግን የተሻለ ሊከፍሉኝ የሚችሉት አሜሪካኖቹ ስለነበሩ አልሄድኩለትም… ወንድሞቼ «እኛኮ ያለ ኢስላም ዋጋ የለንም» ይላሉ ሸኹ ሲገልፁ።
#ከዛ ይላሉ ሸኹ… ከዛም ባንድ ድንገት ራሴን ከዛህራን ከተማ ወደ ሰፋኒያ አገር አሸጋገርኩ።
#በስራ #ጉዳይ ሀገር ቀየርኩ ። እዛች ከተማ ላይ አምስት አመታትን አሳለፍኩ ያቺ አምስት አመታት ሸኽ ኻሊድ አል ራሺድ የሚባል ዳኢ #እንዲበቅል አደረገች ይላሉ ።
#በከተማዋ #መስጂዶች አሉ ግን ኢማም የለም እንቅስቃሴ የለም ፣ ዳእዋ የለም…
#ታድያ #ሸኹ አንዳንድ መስጂዶች እየሄድኩ ዳእዋ ማድረግን እሞካክር ነበር …
#part 6⃣
ይ......
,,,,,ቀ...
..........ጥ....
,,,,,,,,,,,,,,ላ,,,,
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል...
ISLAM IS UNIVERSITY
🌐══ •⊰✿☪✿⊱• ══🌐
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
✔️✔️ #ቀልድ መሳይ ቁም ነገር ላካፍላችሁ።
አንድ ሙስሊም ያልሆነ ሰው ወደ አንድ ሸህ...መጣና የምከተሉትን
ጥያቄዎች ጠየቃቸው።
#በኢስላም ሴት ልጅን መጨበጥ የተከለከለው ለምንድን ነው??
🏿 #ሸህ፦.አንተ የንጉስ
ኤልሳቤጥን እጅ መጨበጥ ትችላለህ?
ሙስሊም ያልሆነ ፦በርግጥ አልችልም አንዳንድ ሰዎች አሉ
የምጨብጧቸው።
🏿 #ሸህ፦ ሴቶቻችን ንግስቶች ናቸው ። ንግስት ደግሞ የእንግዳ
( የተከለከለ)
ሰውን እጅ አትጨብጥም ።
ሙስሊም ያልሆነ፣፦ የሙስሊም ሴቶች ለምንድን ነው የምሸፋፈኑት?
🏿 #ሸህ.፦ ፈገግ ብለው ሁለት ከረሜላዎችን አወጡና አንዱን ሽፋኑን
ገልጠው ሌላውን ሸፍነው አቧራ ላይ ጣሏቸው ። ከዚያም የትኛውን
ትመርጣለህ? አሉት
#እሱም ፦ የተሸፈነውን አለ።
🏿 #ሸህ.፦ እኛ ሴቶቻችንን እንደዚህ ነው የምናየውና የምንከባከበው።
ሴት ልጅ እንደ ጨራቃ መሆን የለባትም ሁሉም እንደ ልቡ የሚያያት እና
የሚመኛት፤
እንደ ጸሃይ መሆን አለባት አይቶ እይታውን የሚቀንስ።
ሙስሊም ያልሆነ ፦ ፈጣሪ አለ ካላችሁ አሳዩኝ ..
🏿 #ሸህ፦.እስቲ ወደ ላይ ቀና በልና ጸሃይን እያት .
#ካፊሩ፦አልችልም ጨረሯ ከባድ ነው ።
🏿 #ሸህ ፦ የሱን ፍጥረት
ማየት ካልቻልክ እንዴት ፈጣሪን ማየት ትችላለህ አሉት?
በመጨረሻም ወደ ቤቱ ወሰዳቸውና የወይን ፍሬ ሰጠቸው ።
🏿 እሳቸውም ተመገቡ
( በሉ)
እንደገና ወይን ጠጅ አመጣና ሰጣቸው ።
🏿 #እሳቸውም #አልጠጣም አሉት።
እሱ ፦ወይን ፍሬ ከበሉ ለምን ወይን ጠጅ አይጠጡም ሲል
ጠየቃቸው ?
🏿 #ሸህ..፦ ሴት ልጅ አለህ አሉት ?
#እሱም፦ አዎ አለ።
🏿 #ሸህ፦ ልጅህን ታገባታለህ አሉት?
እሱም፦ በፍጹም አለ።
🏿 #ሸህ፦ ሱብሃን አሏህ
..እናቷን አግብተሃታል ልጅህን ግን አታገባትም
የተወለደችው ግን ከርሷ ነው በማለት የኢማን
ጥልቀታቸውን አሳዩት፡፡
┏━ 🍃 ━━━━ 🍂 ━┓
🎖ISLAM AND SCIENCE🎖
┗━ 🍂 ━━━━ 🍃 ━┛
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
JOIN👇👇👇
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
አንድ ሙስሊም ያልሆነ ሰው ወደ አንድ ሸህ...መጣና የምከተሉትን
ጥያቄዎች ጠየቃቸው።
#በኢስላም ሴት ልጅን መጨበጥ የተከለከለው ለምንድን ነው??
🏿 #ሸህ፦.አንተ የንጉስ
ኤልሳቤጥን እጅ መጨበጥ ትችላለህ?
ሙስሊም ያልሆነ ፦በርግጥ አልችልም አንዳንድ ሰዎች አሉ
የምጨብጧቸው።
🏿 #ሸህ፦ ሴቶቻችን ንግስቶች ናቸው ። ንግስት ደግሞ የእንግዳ
( የተከለከለ)
ሰውን እጅ አትጨብጥም ።
ሙስሊም ያልሆነ፣፦ የሙስሊም ሴቶች ለምንድን ነው የምሸፋፈኑት?
🏿 #ሸህ.፦ ፈገግ ብለው ሁለት ከረሜላዎችን አወጡና አንዱን ሽፋኑን
ገልጠው ሌላውን ሸፍነው አቧራ ላይ ጣሏቸው ። ከዚያም የትኛውን
ትመርጣለህ? አሉት
#እሱም ፦ የተሸፈነውን አለ።
🏿 #ሸህ.፦ እኛ ሴቶቻችንን እንደዚህ ነው የምናየውና የምንከባከበው።
ሴት ልጅ እንደ ጨራቃ መሆን የለባትም ሁሉም እንደ ልቡ የሚያያት እና
የሚመኛት፤
እንደ ጸሃይ መሆን አለባት አይቶ እይታውን የሚቀንስ።
ሙስሊም ያልሆነ ፦ ፈጣሪ አለ ካላችሁ አሳዩኝ ..
🏿 #ሸህ፦.እስቲ ወደ ላይ ቀና በልና ጸሃይን እያት .
#ካፊሩ፦አልችልም ጨረሯ ከባድ ነው ።
🏿 #ሸህ ፦ የሱን ፍጥረት
ማየት ካልቻልክ እንዴት ፈጣሪን ማየት ትችላለህ አሉት?
በመጨረሻም ወደ ቤቱ ወሰዳቸውና የወይን ፍሬ ሰጠቸው ።
🏿 እሳቸውም ተመገቡ
( በሉ)
እንደገና ወይን ጠጅ አመጣና ሰጣቸው ።
🏿 #እሳቸውም #አልጠጣም አሉት።
እሱ ፦ወይን ፍሬ ከበሉ ለምን ወይን ጠጅ አይጠጡም ሲል
ጠየቃቸው ?
🏿 #ሸህ..፦ ሴት ልጅ አለህ አሉት ?
#እሱም፦ አዎ አለ።
🏿 #ሸህ፦ ልጅህን ታገባታለህ አሉት?
እሱም፦ በፍጹም አለ።
🏿 #ሸህ፦ ሱብሃን አሏህ
..እናቷን አግብተሃታል ልጅህን ግን አታገባትም
የተወለደችው ግን ከርሷ ነው በማለት የኢማን
ጥልቀታቸውን አሳዩት፡፡
┏━ 🍃 ━━━━ 🍂 ━┓
🎖ISLAM AND SCIENCE🎖
┗━ 🍂 ━━━━ 🍃 ━┛
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
JOIN👇👇👇
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science