🎖🎖 ዳዉድ (ዐ.ሰ) ለሱለይማን (ዐ.ሰ) እነዚህን ጣፋጭ ምከሮች ለገሷቸው:-
☞ #ልጄ ሆይ! ከቀልድ ተጠንቀቅ፡፡ ጥቅሙ ትንሽ ነው፡፡ ፀፀትን እንጅ ሌላ እታተርፍበትም፡፡
☞ #ቁጣንም_ተጠንቀቅ! ቁጣ የባለቤቱን ልክ ያሳጣል፡፡ ከተቆጣህ ቦታውን ለቅቀህ ሒድ፡፡
☞ እርባና ቢስ፣ ቆሻሻ ጓደኝነት አትመሥርት!
☞ ወደ ሰዎች አትመልከት፡፡አላህ (ሱ.ወ) ለሌሎች በሰጠው ፀጋ መጎምዠት በራሱ ድህነት ነው፡፡
☞ ነፍስህንም ሆነ ምላስህን እውነትን ብቻ አስለምዳቸው፡፡
☞ዛሬህ ከነገህ የበለጠ እንዲሆን ጣር፡፡ዛሬን በቀልድ አታሳልፍ ተጠቀምበት፡፡
☞ ተቅዋን ተላበስ፤ ታዘልቅሃለች!
☞ ከአላህ ራሕመት ተስፋ አትቁረጥ! ረሕመቱ ሁሉንም ያዳርሳልና!
© አሚር ሰይድ
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━ ◈
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
☞ #ልጄ ሆይ! ከቀልድ ተጠንቀቅ፡፡ ጥቅሙ ትንሽ ነው፡፡ ፀፀትን እንጅ ሌላ እታተርፍበትም፡፡
☞ #ቁጣንም_ተጠንቀቅ! ቁጣ የባለቤቱን ልክ ያሳጣል፡፡ ከተቆጣህ ቦታውን ለቅቀህ ሒድ፡፡
☞ እርባና ቢስ፣ ቆሻሻ ጓደኝነት አትመሥርት!
☞ ወደ ሰዎች አትመልከት፡፡አላህ (ሱ.ወ) ለሌሎች በሰጠው ፀጋ መጎምዠት በራሱ ድህነት ነው፡፡
☞ ነፍስህንም ሆነ ምላስህን እውነትን ብቻ አስለምዳቸው፡፡
☞ዛሬህ ከነገህ የበለጠ እንዲሆን ጣር፡፡ዛሬን በቀልድ አታሳልፍ ተጠቀምበት፡፡
☞ ተቅዋን ተላበስ፤ ታዘልቅሃለች!
☞ ከአላህ ራሕመት ተስፋ አትቁረጥ! ረሕመቱ ሁሉንም ያዳርሳልና!
© አሚር ሰይድ
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━ ◈
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
👍9❤4👏1
🎖🎖=========== #ሃያእ========🎖🎖
✍ አሚር ሰይድ
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል- 'ሃያእና ኢማን አንዱ ከሌላዉ ጋር የተጠላለፉ ናቸው። እንድ ሰው እንዱን ካጣ ሌላውንም ማጣቱ አይቀርም፡፡*
☞ ኢምራን ኢብን ሁሴን (ረ.ዐ) ባወሩት ሐዲስ የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- “ኢስላማዊ ሃፍረት (ሃያእ) የሚያመጣው ነገር ሌላ ሳይሆን ጥሩነትን ነው፡፡''
☞እንደገናም በሌላ ሐዲስ ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- ሃያእ የሚመጣው ከኢማን (እምነት) ነው፡፡ እምነት ደግሞ ወደ ጀነት ይመራል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ስድነት (ባለጌነት) ከክህደት የሚመነጭ ሲሆን ክህደት ደግሞ ወደ እሳት ይመራል፡፡
☞ #የኢማም_ማሊክ መወጠእ ኪታብ ላይ የተጠቀሰ
ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- “እያንዳንዱ ሃይማኖት የየራሱ የሆነ ተፈጥሮኣዊ ባህሪያት አሉት፡፡ የኢስላም ተፈጥሮአዊ ባህሪ ሃያእ ነው፡፡"
⚡️⚡️⚡️ አዒሻ (ረ.ዐ) እንዲህ ብላለች
"የአላህ መልዕክተኛ ﷺእንዲሁም አባቴ አቡበክር (ረ.ዐ) በቤቴ አንድ ጥግ ላይ ተቀበረው እያሉ በቤት ውስጥ እንደልቤ ተገላልጬ እቀመጥ ነበር። ሆኖም ግን ከጊዜ በኋላ ኡመር ኢብን አል-ኸጧብ (ረ.ዐ) ሞተው ከእነርሱ ጐን ሲቀበሩ ለእርሳቸው ከነበረኝ ሃያእ የተነሳ በቤቴ ውስጥ እያለሁም እሸፋፈን ነበር፡፡ የምሸፋፈነዉ ኡመር (ረ.ዐ) ሙት መሆናቸውን እያወቅኩ ነው... ግን እሷቸዉ ቢሞቱትም ቀብራቸዉ ከነብዩ ﷺ ቅርብ ስለሆነ ነዉ ብላለች
፡፡
⚠️ግን እኛስ የሀያእ መጠናችን ምን ያህል ይሆን???
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል- 'ሃያእና ኢማን አንዱ ከሌላዉ ጋር የተጠላለፉ ናቸው። እንድ ሰው እንዱን ካጣ ሌላውንም ማጣቱ አይቀርም፡፡*
☞ ኢምራን ኢብን ሁሴን (ረ.ዐ) ባወሩት ሐዲስ የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- “ኢስላማዊ ሃፍረት (ሃያእ) የሚያመጣው ነገር ሌላ ሳይሆን ጥሩነትን ነው፡፡''
☞እንደገናም በሌላ ሐዲስ ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- ሃያእ የሚመጣው ከኢማን (እምነት) ነው፡፡ እምነት ደግሞ ወደ ጀነት ይመራል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ስድነት (ባለጌነት) ከክህደት የሚመነጭ ሲሆን ክህደት ደግሞ ወደ እሳት ይመራል፡፡
☞ #የኢማም_ማሊክ መወጠእ ኪታብ ላይ የተጠቀሰ
ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- “እያንዳንዱ ሃይማኖት የየራሱ የሆነ ተፈጥሮኣዊ ባህሪያት አሉት፡፡ የኢስላም ተፈጥሮአዊ ባህሪ ሃያእ ነው፡፡"
⚡️⚡️⚡️ አዒሻ (ረ.ዐ) እንዲህ ብላለች
"የአላህ መልዕክተኛ ﷺእንዲሁም አባቴ አቡበክር (ረ.ዐ) በቤቴ አንድ ጥግ ላይ ተቀበረው እያሉ በቤት ውስጥ እንደልቤ ተገላልጬ እቀመጥ ነበር። ሆኖም ግን ከጊዜ በኋላ ኡመር ኢብን አል-ኸጧብ (ረ.ዐ) ሞተው ከእነርሱ ጐን ሲቀበሩ ለእርሳቸው ከነበረኝ ሃያእ የተነሳ በቤቴ ውስጥ እያለሁም እሸፋፈን ነበር፡፡ የምሸፋፈነዉ ኡመር (ረ.ዐ) ሙት መሆናቸውን እያወቅኩ ነው... ግን እሷቸዉ ቢሞቱትም ቀብራቸዉ ከነብዩ ﷺ ቅርብ ስለሆነ ነዉ ብላለች
፡፡
⚠️ግን እኛስ የሀያእ መጠናችን ምን ያህል ይሆን???
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
❤4👍4
[ ሁለቱ ፆታዎች: ሲሄዱ ]
ወንዶች በቃን ለማለት ይፈጥናሉ .... ሁሌም ግን ተመልሰው ይመጣሉ
ሴቶች ያስባሉ፣ አብዝተው ያስባሉ፣ ያለቅሳሉ፣ ይቀወር ይላሉ .... መቆየት ከሚገባቸው በላይ ይቆያሉ። ቆርጠው ከሄዱ .... አይመለሱም
{ ለምን ? }
ወንድ ልጅ በቃኝ ብሎ ሲሄድ ብዙ ጊዜ በድንገት ነው ... ስሜታዊ ሆኖ ነው። ክብሬ ተነካ፣ ተደፈርኩ ወይም ተናደድኩ በሚል መነሻ ለመሄድ ሲወስን ቀድሞ የሚታየው "ከእሷ የተሻለ" ሞልቶ ምን አንገበገበኝ የሚል ነው። ነገሮች እንዳሰቡት አልጋ በአልጋ አለመሆኑን የሚያየው "በቃኝ" ብሎ ከወጣ በኋላ ነው። ያኔ ገፍቶ የሄደውን ምቾት፣ ታማኝነት፣ እንክብካቤ፣ ልመና እና ልምምጥ፣ ማንም የማይታገሳቸውን ፀባዮቹን የታገሰችውን ሴት ይናፍቃል። ይኼኔ አይኑን በጨው አጥቦ ከለሊቱ 8 ሰዓት ላይ " እንዴት ነሽ .... ጠፋሽ" ብሎ መልዕክት ይልክልሻል።
በምሳሌ እንየው
አየለ ምርጥ የሴት ጓደኛ ነበረችው ... አየለች። የተከራየበት ቤት ድረስ ቤቱን አፅድታለት፣ ልብሱን አጥባ፣ ምግብ ሰርታ ... የወደፊት አላማህ ምንድነው ስትለው "ቤቲንግ በልቼ ሀብታም መሆን" ሲላት አንጀቷ እያረረ "ይቅናህ" ብላ ታግሳ እየኖረች ያለች ...
የሆነ ቀን በአሳብ አለመግባባት ይመጣል። አየለ ቱግ ይላል .... ሁለተኛ ቤቴ እንዳትደርሺ ብሎ ክብረ ቢስ በሆነ መልኩ ሰድቦ የቤቱን ቁልፍ ቀምቶ ያባራታል። ከሁለት እና ሶስት ወር በኋላ አብረውት ሲዘሉ ስለከረሙት ሴቶች ማሰብ እና ማስተዋል ይጀምራል። የከበቡት ሴቶች እሱ ጋር ለመምጣት ኮንትራት ታክሲ ቤታቸው ድረስ እንዲላክላቸው የሚጠብቁ፣ ሲመጡ ቅንጡ ሆቴል ወስዶ እንዲጋብዛቸው የሚፈልጉ፣ ፍላጎታቸው በየምሽት ክለቡ እየዞሩ መጨፈር እና መዝናናት ብቻ መሆኑን እና ከእሱ ጋር የሚቆዪት የተሻለ ብር ያለው እስኪመጣ መሆኑን ይረዳል። ይኼኔ አየለች ጋር ስልኩን አንስቶ ይደውላል። ስልኩ አይሰራም .... አየለች ሲም ቀይራ፣ እራሷን ከነበረችበት የፍቅር ግንኙነት ለማራቅ ትግል ውስጥ ናት። አሁን ሄዳለች ... ላትመለስ።
ሴቶች ዝም ብለው፣ ብድግ ብለው፣ ከመሬት ተነስተው .... አይሄዱም። መጀመሪያ በስሜት መራቅ ይጀምራሉ። በዝምታ ውስጥ .... ስሜት አልባ መሆን ያስቀድማሉ። በጊዜ ሂደት ..... መጨቃጨቅ፣ መወትወት፣ ነገሮችን ማስታወስ፣ ቅሬታን ማንሳት፣ እንዲህ ሁን እንዲህ አድርግ .... ማለት ያቆማሉ። ዝምታ ያበዛሉ .... ነገሮች ተስማምቷቸው ሳይሆን በአይምሮአቸው የመውጫ በሩ ግማሽ ላይ ደርሰው ነው። በሩን አልፈው የወጡ ጊዜ .... በህሊናቸው፣ በአይምሮአቸው፣ በልባቸው እና በነፍሳቸው ካንተ እርቀው ከሄዱ ሳምንታት ምናልባትም ወራት ሆኗቸዋል።
ያለፉትን አምስት አመታት አንድም ቀን ተግብረኸው የማታውቀውን ቃልህን በተስፋ እየጠበቀች፣ ውሸቶችህን ሁሉ ይቅር እያለች፣ ግማሽ እውነቶችህን እየተቀበለች .... ጢባጢቤ ስትጫወትባት ችላ ኖራለች። ካንተም ብሶ በቃኝ እያልክ እየሄድክ ስትመለስ ምንም እንዳልተፈጠረ ስትቀበልህ ቆይታለች። ያልገባህ ነገር በየቀኑ እየሸራረፍካት እንደነበረ ነው። የሆነ ቀን መከራከር ታቆማለች። እንደዘበት ትተውሀለች። ሁለነገሯን ጠቅላላ ከህይወትህ ውልቅ ትላለች። ልብህ አብጦ "የራሷ ጉዳይ" ... "ለምናኝ ትመለሳለች" ብለህ ታልፈዋለህ። ጊዜው ሲነጉድ ግራ ትጋባለህ .... እንደምንም ደፈር ብለህ ትደውላለህ .... ስልኳን ቀይራለች። ላትመለስ ሄዳለች።
ሴት ትታገሳለች፣ ሴት ብዙ ትችላለች .... ሲበቃት ግን ድምፅ አታሰማ፣ ድራማ አትሰራ .... በዝምታ ውልቅ ነው። መመለስ አይደለም ወደኋላ ዞራ አታይም።
የትም አትሄድም ጨዋታ ላይ ከሆንክ .... አንደምን አደርክ: አንድ ቀን ትሄዳለች፥ ደግሞም አትመለስም። ስትሄድ ደግሞ የምትዝረከረክ፣ የማይመቻት፣ የምትጎሳቆል ከመሰለህ .... እንደምን አመሸህ: ሰላሟን ይዛ፣ ክብሯን ጠብቃ፣ የፀጉር አሰራሯ ሁሉ "ይሄንን ከንቱ ሲጀመር ምን ስሆን አፈቀርኩት" የሚል መልዕክት እንዲሰጥህ አድርጋ ነው።
© Abby Junior
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
ወንዶች በቃን ለማለት ይፈጥናሉ .... ሁሌም ግን ተመልሰው ይመጣሉ
ሴቶች ያስባሉ፣ አብዝተው ያስባሉ፣ ያለቅሳሉ፣ ይቀወር ይላሉ .... መቆየት ከሚገባቸው በላይ ይቆያሉ። ቆርጠው ከሄዱ .... አይመለሱም
{ ለምን ? }
ወንድ ልጅ በቃኝ ብሎ ሲሄድ ብዙ ጊዜ በድንገት ነው ... ስሜታዊ ሆኖ ነው። ክብሬ ተነካ፣ ተደፈርኩ ወይም ተናደድኩ በሚል መነሻ ለመሄድ ሲወስን ቀድሞ የሚታየው "ከእሷ የተሻለ" ሞልቶ ምን አንገበገበኝ የሚል ነው። ነገሮች እንዳሰቡት አልጋ በአልጋ አለመሆኑን የሚያየው "በቃኝ" ብሎ ከወጣ በኋላ ነው። ያኔ ገፍቶ የሄደውን ምቾት፣ ታማኝነት፣ እንክብካቤ፣ ልመና እና ልምምጥ፣ ማንም የማይታገሳቸውን ፀባዮቹን የታገሰችውን ሴት ይናፍቃል። ይኼኔ አይኑን በጨው አጥቦ ከለሊቱ 8 ሰዓት ላይ " እንዴት ነሽ .... ጠፋሽ" ብሎ መልዕክት ይልክልሻል።
በምሳሌ እንየው
አየለ ምርጥ የሴት ጓደኛ ነበረችው ... አየለች። የተከራየበት ቤት ድረስ ቤቱን አፅድታለት፣ ልብሱን አጥባ፣ ምግብ ሰርታ ... የወደፊት አላማህ ምንድነው ስትለው "ቤቲንግ በልቼ ሀብታም መሆን" ሲላት አንጀቷ እያረረ "ይቅናህ" ብላ ታግሳ እየኖረች ያለች ...
የሆነ ቀን በአሳብ አለመግባባት ይመጣል። አየለ ቱግ ይላል .... ሁለተኛ ቤቴ እንዳትደርሺ ብሎ ክብረ ቢስ በሆነ መልኩ ሰድቦ የቤቱን ቁልፍ ቀምቶ ያባራታል። ከሁለት እና ሶስት ወር በኋላ አብረውት ሲዘሉ ስለከረሙት ሴቶች ማሰብ እና ማስተዋል ይጀምራል። የከበቡት ሴቶች እሱ ጋር ለመምጣት ኮንትራት ታክሲ ቤታቸው ድረስ እንዲላክላቸው የሚጠብቁ፣ ሲመጡ ቅንጡ ሆቴል ወስዶ እንዲጋብዛቸው የሚፈልጉ፣ ፍላጎታቸው በየምሽት ክለቡ እየዞሩ መጨፈር እና መዝናናት ብቻ መሆኑን እና ከእሱ ጋር የሚቆዪት የተሻለ ብር ያለው እስኪመጣ መሆኑን ይረዳል። ይኼኔ አየለች ጋር ስልኩን አንስቶ ይደውላል። ስልኩ አይሰራም .... አየለች ሲም ቀይራ፣ እራሷን ከነበረችበት የፍቅር ግንኙነት ለማራቅ ትግል ውስጥ ናት። አሁን ሄዳለች ... ላትመለስ።
ሴቶች ዝም ብለው፣ ብድግ ብለው፣ ከመሬት ተነስተው .... አይሄዱም። መጀመሪያ በስሜት መራቅ ይጀምራሉ። በዝምታ ውስጥ .... ስሜት አልባ መሆን ያስቀድማሉ። በጊዜ ሂደት ..... መጨቃጨቅ፣ መወትወት፣ ነገሮችን ማስታወስ፣ ቅሬታን ማንሳት፣ እንዲህ ሁን እንዲህ አድርግ .... ማለት ያቆማሉ። ዝምታ ያበዛሉ .... ነገሮች ተስማምቷቸው ሳይሆን በአይምሮአቸው የመውጫ በሩ ግማሽ ላይ ደርሰው ነው። በሩን አልፈው የወጡ ጊዜ .... በህሊናቸው፣ በአይምሮአቸው፣ በልባቸው እና በነፍሳቸው ካንተ እርቀው ከሄዱ ሳምንታት ምናልባትም ወራት ሆኗቸዋል።
ያለፉትን አምስት አመታት አንድም ቀን ተግብረኸው የማታውቀውን ቃልህን በተስፋ እየጠበቀች፣ ውሸቶችህን ሁሉ ይቅር እያለች፣ ግማሽ እውነቶችህን እየተቀበለች .... ጢባጢቤ ስትጫወትባት ችላ ኖራለች። ካንተም ብሶ በቃኝ እያልክ እየሄድክ ስትመለስ ምንም እንዳልተፈጠረ ስትቀበልህ ቆይታለች። ያልገባህ ነገር በየቀኑ እየሸራረፍካት እንደነበረ ነው። የሆነ ቀን መከራከር ታቆማለች። እንደዘበት ትተውሀለች። ሁለነገሯን ጠቅላላ ከህይወትህ ውልቅ ትላለች። ልብህ አብጦ "የራሷ ጉዳይ" ... "ለምናኝ ትመለሳለች" ብለህ ታልፈዋለህ። ጊዜው ሲነጉድ ግራ ትጋባለህ .... እንደምንም ደፈር ብለህ ትደውላለህ .... ስልኳን ቀይራለች። ላትመለስ ሄዳለች።
ሴት ትታገሳለች፣ ሴት ብዙ ትችላለች .... ሲበቃት ግን ድምፅ አታሰማ፣ ድራማ አትሰራ .... በዝምታ ውልቅ ነው። መመለስ አይደለም ወደኋላ ዞራ አታይም።
የትም አትሄድም ጨዋታ ላይ ከሆንክ .... አንደምን አደርክ: አንድ ቀን ትሄዳለች፥ ደግሞም አትመለስም። ስትሄድ ደግሞ የምትዝረከረክ፣ የማይመቻት፣ የምትጎሳቆል ከመሰለህ .... እንደምን አመሸህ: ሰላሟን ይዛ፣ ክብሯን ጠብቃ፣ የፀጉር አሰራሯ ሁሉ "ይሄንን ከንቱ ሲጀመር ምን ስሆን አፈቀርኩት" የሚል መልዕክት እንዲሰጥህ አድርጋ ነው።
© Abby Junior
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
❤19👍3
#ከሞትኩ_ልብሱን_ለሱ_ትሰጠዋለሀ”
አል- አሕነፍ ኢብኑ ቀይስ አረቦች ዘንድ በጣም የሚከበር መሪና በህይወቱ አንዴ እንኳ ሲቆጣ ታይቶ የማይታወቅ የታጋሽነት ምሳሌ ነበር።
አንድ ጊዜ ለልብስ ሰፊ የሰጠው ልብስ ዘገየበትና ሁሌ ሊቀበለው ሲሄድ ነገ ና እያለው ሲያመላልሰው ቆይቶ ልብሱን ሳይሰጠው 2 ዓመት ሲያልፍ
.....አል-አሕነፍ ልጁን ይዞ ወደ ልብስ ሰፊው በመሄድ "ከሞትኩ ልብሱን ለሱ ትሰጠዋለህ" ብሎት ትቶት ሄደ ይባላል!🙄🙄🙄
ገርሞ የሚገርም ነዉ
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
አል- አሕነፍ ኢብኑ ቀይስ አረቦች ዘንድ በጣም የሚከበር መሪና በህይወቱ አንዴ እንኳ ሲቆጣ ታይቶ የማይታወቅ የታጋሽነት ምሳሌ ነበር።
አንድ ጊዜ ለልብስ ሰፊ የሰጠው ልብስ ዘገየበትና ሁሌ ሊቀበለው ሲሄድ ነገ ና እያለው ሲያመላልሰው ቆይቶ ልብሱን ሳይሰጠው 2 ዓመት ሲያልፍ
.....አል-አሕነፍ ልጁን ይዞ ወደ ልብስ ሰፊው በመሄድ "ከሞትኩ ልብሱን ለሱ ትሰጠዋለህ" ብሎት ትቶት ሄደ ይባላል!🙄🙄🙄
ገርሞ የሚገርም ነዉ
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
👍7❤4😁4
ሀቢቡና ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል-
✏️ #ከሴቶቻችሁ_ሁሉ_በላጮቹ
☞ ወላድ የሆኑት፣
☞ መልካም ፀባይ ያላቸው፣
☞ ስታማክሯቸው ምክራቸውን የሚለግሱና
☞ አላህን ፈሪዎቹ ናቸው፡፡
✏️ #ከሴቶቻችሁ_መጥፎዎቹ ደግሞ
☞ መተበሪጃት (ተገላልጠው የሚሄዱ) የሆኑት፣
☞ ሙተኸይላት በኩራት ተወጥረው የሚራመዱና
☞ በንግግር የሚደነፉት ሲሆነ እነርሱ መናፍቃን ናቸው፡፡ ብለዋል
⛔️ ተገላልጠዉ የሚሄዱት የሚለዉ ማንኛዉም እፍረተ ገላን አጋልጦ በከፊልም በሙሉም የሚያሳይ ያካትታል፡፡
#ለምሳሌ ሴቶች ፀጉርን ማሳየት,የተወጣጠረ ልብስ የሚለብሱ እና ሰፊ ሂጃብን የማይለብሱ ጊዜያዊ ትኩስ ቀበጥ ሴቶችን ያካትታል፡፡
ሙናፊቅነት ከባድ ነዉ ነብዩ ﷺ
ስለሙናፊቆች ሲናገሩ ከጀሀነም መጨረሻዉ እንደሚቀጡ ተናግረዋል፡፡ለሚያልፍ ቀን..ለሚጠፋ ዉበት..አፈር ለሚበላዉ ሰዉነት አላህ ጋር ግልፅ ጦርነት ባንገጥም ጥሩ ነዉ ...ፈጣሪ ጋር የገጠሙት ጦርነት ማለት ትዕዛዝን መጣስ እንደሆነ አንዘንጋ⚠️
✍ አሚር ሰይድ
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
✏️ #ከሴቶቻችሁ_ሁሉ_በላጮቹ
☞ ወላድ የሆኑት፣
☞ መልካም ፀባይ ያላቸው፣
☞ ስታማክሯቸው ምክራቸውን የሚለግሱና
☞ አላህን ፈሪዎቹ ናቸው፡፡
✏️ #ከሴቶቻችሁ_መጥፎዎቹ ደግሞ
☞ መተበሪጃት (ተገላልጠው የሚሄዱ) የሆኑት፣
☞ ሙተኸይላት በኩራት ተወጥረው የሚራመዱና
☞ በንግግር የሚደነፉት ሲሆነ እነርሱ መናፍቃን ናቸው፡፡ ብለዋል
⛔️ ተገላልጠዉ የሚሄዱት የሚለዉ ማንኛዉም እፍረተ ገላን አጋልጦ በከፊልም በሙሉም የሚያሳይ ያካትታል፡፡
#ለምሳሌ ሴቶች ፀጉርን ማሳየት,የተወጣጠረ ልብስ የሚለብሱ እና ሰፊ ሂጃብን የማይለብሱ ጊዜያዊ ትኩስ ቀበጥ ሴቶችን ያካትታል፡፡
ሙናፊቅነት ከባድ ነዉ ነብዩ ﷺ
ስለሙናፊቆች ሲናገሩ ከጀሀነም መጨረሻዉ እንደሚቀጡ ተናግረዋል፡፡ለሚያልፍ ቀን..ለሚጠፋ ዉበት..አፈር ለሚበላዉ ሰዉነት አላህ ጋር ግልፅ ጦርነት ባንገጥም ጥሩ ነዉ ...ፈጣሪ ጋር የገጠሙት ጦርነት ማለት ትዕዛዝን መጣስ እንደሆነ አንዘንጋ⚠️
✍ አሚር ሰይድ
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
👍16❤3💩1
🎖🎖 #በመፅሀፉ_ከፊል_ታምናላችሁን?🎖🎖
✍ አሚር ሰይድ
አንድ ዕለት ኢማም አህመድ ኢብን ሐንበል በመንገድ ላይ ሲጓዙ አንዲት በሚገባ ሒጃቧን የለበሰች ሴት ይመለከታሉ፡፡ በዚያው ቅፅበት ንፋስ እየተግለበለበ መጥቶ ቀሚሷን ተረከዟ እስኪገለጥ ድረስ ወደ ላይ ያነሳዋል፡፡ በዚህ ጊዜ ኢብን ሐንበል በመጐናፀፊያቸው ጠርዝ ፊታቸውን በመሸፍን የሚከተለውን ተናገሩ፦
..... #ይህ_የፈተና_ጊዜ_ነው!" አሉ
ተመልከቱ! ይህ ሁኔታ እርሳቸው አስበውት ሳይሆን በአጋጣሚ የተከሰተ ነው፡፡ እንደዚያም ሆኖ ምን ያህል ስሜታቸው እንደተጎዳ ከታሪኩ መገንዘብ አይከብድም፡፡ እኚህ ሰው በአሁነ እኛ ባለንበት ዘመን ቢኖሩ ኖሮ ምን ይሉ ነበር?
✨✨ አንዳንድ ሴቶች እንዲህ የሚሉ አሉ:- "እኔ ሒጃብ ባለመልበሴ ጥፋተኛ ልሰኝ አይገባኝም:: ጥፋቱ ያለው እይታውን መቆጣጠር አቅቶት እኔን በተመለከተኝ ሰው ላይ ነው::የሚሉ በተደጋጋሚ ይሰማል
ይህች ሴት አንድ ማወቅ ያለባት ጉዳይ ለዎችን ለመጥፎ እይታ የምትዳርጋቸው እርሷ ራሷ መሆኗን ነው፡፡
✏️✏️ በተጨማሪ ብዙ ሴቶች እንዲህ ይላሉ - "ዋናውና ትልቅ ግምት የሚሰጠው ነገር ልብ ነው። ማንም ሰው ለአላህ እውነተኛ መሆን ይኖርበታል። ልባችን ንፁህ ከሆነ ደግሞ ሒጃብ ያን ያክል ወሳኝ ጉዳይ አይደለም፡፡ መሸፈን ያለበት በዋነኛነት ልባችን እንጂ አካላችን አይደለም:: ለምሳሌ እኔ በሌሊት እሰግዳለሁ፡፡ ግዴታ የተደረጉብኝን ሶላቶች ከመስገዴም በተጨማሪ የረመዷንን ወር እጾማለሁ፡፡ ከዚህ ውጪ ሒጃብ ማድረግ እያስፈልገኝም ኢማን በልብ ነዉ የሚሉ ለራሳቸዉ ስድነት እንዲመቻቸዉ በኢስላም ላይ ፍልስፍና የሚጨምሩ ሴቶች አልፎ አልፎ እያስተዋልን ነዉ
ነቢዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ- " የአላህን ሕግጋት በመጠበቅ የሚኖር ማንም የለም አላህ ሁሉንም ጉዳዩን የሚፈፅምለት ቢሆን እንጂ ብለዋል
⚠️ #ሴቶች_ሆይ! አላህ ፊት ቀርባችሁ በፍርዱ ቀን ጌታዬ ሆይ ብዙ መልካም ሥራዎችን ሰርቼና ባወረድከው ሕግ ሁሉ ስመራ በመቆየቴ ይኸው ይበቃኛል። ሆኖም ግን ሒጃብን በተመለከተ እያንዳንዱ ሙስሊም ልቡ ንፁህ እስከሆነ ድረስ ብዙም አያስፈልግም ብዬ አልተገበርከትም ማለት የምትችሉ አይመስለኝም፡፡
አይታወቅምና ምናልባት ይህን ከላይ የቀረበውን አባባል አላህ ፊት ቆማችሁ ለመናገር አስባችሁ ከሆነ ይህን ከዚህ በታችን የተጠቀሰውን የቁርአን አንቀፅ በመጀመሪያ ማስተዋል ሊኖርባችሁ ግድ ነው፡፡
أَفَتُؤۡمِنُونَ بِبَعۡضِ ٱلۡكِتَـٰبِ وَتَكۡفُرُونَ بِبَعۡضࣲۚ فَمَا جَزَاۤءُ مَن یَفۡعَلُ ذَ ٰلِكَ مِنكُمۡ إِلَّا خِزۡیࣱ فِی ٱلۡحَیَوٰةِ ٱلدُّنۡیَاۖ وَیَوۡمَ ٱلۡقِیَـٰمَةِ یُرَدُّونَ إِلَىٰۤ أَشَدِّ ٱلۡعَذَابِۗ وَمَا ٱللَّهُ بِغَـٰفِلٍ عَمَّا تَعۡمَلُونَ
በመፅሐፉ ከፊል ታምናላችሁን? በከፊሉም ትክዳላችሁን? ከእናንተም ይህንን የሚሠራ ሰው ቅጣት በቅርቢቱ ሕይወት ውርደት እንጂ ሌላ አይደለም፡፡ በትንሣኤ ቀንም ወደ ብርቱ ቅጣት ይመለሳሉ፡፡ አላህም ከምትሠሩት ሥራ ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡(አል-በቀራህ85)
👌ማስተዋል ያለብን አብዘሀኛዉ ሴቶች ፀጉራቸዉን በከፊል የሚያሳዩ የተወሰነ ክፍሉን የሚያሳዩ አሉ....ይህም አስተካክሎ ሂጃብ ያለመልበስ ነዉ፡፡
የሂጃብን ትርጉም በቅጡ ያልተረዱ ፀጉራቸዉን ያሳያሉ...ሂጃብ ከፀጉር ጫፍ እስከ እግር ጥፍር መሆኑን አንዘንጋ
ትክክለኛ ሒጃብ ለሙስሊም ሴት ዉበት ኩራት ነዉ!!!
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
አንድ ዕለት ኢማም አህመድ ኢብን ሐንበል በመንገድ ላይ ሲጓዙ አንዲት በሚገባ ሒጃቧን የለበሰች ሴት ይመለከታሉ፡፡ በዚያው ቅፅበት ንፋስ እየተግለበለበ መጥቶ ቀሚሷን ተረከዟ እስኪገለጥ ድረስ ወደ ላይ ያነሳዋል፡፡ በዚህ ጊዜ ኢብን ሐንበል በመጐናፀፊያቸው ጠርዝ ፊታቸውን በመሸፍን የሚከተለውን ተናገሩ፦
..... #ይህ_የፈተና_ጊዜ_ነው!" አሉ
ተመልከቱ! ይህ ሁኔታ እርሳቸው አስበውት ሳይሆን በአጋጣሚ የተከሰተ ነው፡፡ እንደዚያም ሆኖ ምን ያህል ስሜታቸው እንደተጎዳ ከታሪኩ መገንዘብ አይከብድም፡፡ እኚህ ሰው በአሁነ እኛ ባለንበት ዘመን ቢኖሩ ኖሮ ምን ይሉ ነበር?
✨✨ አንዳንድ ሴቶች እንዲህ የሚሉ አሉ:- "እኔ ሒጃብ ባለመልበሴ ጥፋተኛ ልሰኝ አይገባኝም:: ጥፋቱ ያለው እይታውን መቆጣጠር አቅቶት እኔን በተመለከተኝ ሰው ላይ ነው::የሚሉ በተደጋጋሚ ይሰማል
ይህች ሴት አንድ ማወቅ ያለባት ጉዳይ ለዎችን ለመጥፎ እይታ የምትዳርጋቸው እርሷ ራሷ መሆኗን ነው፡፡
✏️✏️ በተጨማሪ ብዙ ሴቶች እንዲህ ይላሉ - "ዋናውና ትልቅ ግምት የሚሰጠው ነገር ልብ ነው። ማንም ሰው ለአላህ እውነተኛ መሆን ይኖርበታል። ልባችን ንፁህ ከሆነ ደግሞ ሒጃብ ያን ያክል ወሳኝ ጉዳይ አይደለም፡፡ መሸፈን ያለበት በዋነኛነት ልባችን እንጂ አካላችን አይደለም:: ለምሳሌ እኔ በሌሊት እሰግዳለሁ፡፡ ግዴታ የተደረጉብኝን ሶላቶች ከመስገዴም በተጨማሪ የረመዷንን ወር እጾማለሁ፡፡ ከዚህ ውጪ ሒጃብ ማድረግ እያስፈልገኝም ኢማን በልብ ነዉ የሚሉ ለራሳቸዉ ስድነት እንዲመቻቸዉ በኢስላም ላይ ፍልስፍና የሚጨምሩ ሴቶች አልፎ አልፎ እያስተዋልን ነዉ
ነቢዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ- " የአላህን ሕግጋት በመጠበቅ የሚኖር ማንም የለም አላህ ሁሉንም ጉዳዩን የሚፈፅምለት ቢሆን እንጂ ብለዋል
⚠️ #ሴቶች_ሆይ! አላህ ፊት ቀርባችሁ በፍርዱ ቀን ጌታዬ ሆይ ብዙ መልካም ሥራዎችን ሰርቼና ባወረድከው ሕግ ሁሉ ስመራ በመቆየቴ ይኸው ይበቃኛል። ሆኖም ግን ሒጃብን በተመለከተ እያንዳንዱ ሙስሊም ልቡ ንፁህ እስከሆነ ድረስ ብዙም አያስፈልግም ብዬ አልተገበርከትም ማለት የምትችሉ አይመስለኝም፡፡
አይታወቅምና ምናልባት ይህን ከላይ የቀረበውን አባባል አላህ ፊት ቆማችሁ ለመናገር አስባችሁ ከሆነ ይህን ከዚህ በታችን የተጠቀሰውን የቁርአን አንቀፅ በመጀመሪያ ማስተዋል ሊኖርባችሁ ግድ ነው፡፡
أَفَتُؤۡمِنُونَ بِبَعۡضِ ٱلۡكِتَـٰبِ وَتَكۡفُرُونَ بِبَعۡضࣲۚ فَمَا جَزَاۤءُ مَن یَفۡعَلُ ذَ ٰلِكَ مِنكُمۡ إِلَّا خِزۡیࣱ فِی ٱلۡحَیَوٰةِ ٱلدُّنۡیَاۖ وَیَوۡمَ ٱلۡقِیَـٰمَةِ یُرَدُّونَ إِلَىٰۤ أَشَدِّ ٱلۡعَذَابِۗ وَمَا ٱللَّهُ بِغَـٰفِلٍ عَمَّا تَعۡمَلُونَ
በመፅሐፉ ከፊል ታምናላችሁን? በከፊሉም ትክዳላችሁን? ከእናንተም ይህንን የሚሠራ ሰው ቅጣት በቅርቢቱ ሕይወት ውርደት እንጂ ሌላ አይደለም፡፡ በትንሣኤ ቀንም ወደ ብርቱ ቅጣት ይመለሳሉ፡፡ አላህም ከምትሠሩት ሥራ ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡(አል-በቀራህ85)
👌ማስተዋል ያለብን አብዘሀኛዉ ሴቶች ፀጉራቸዉን በከፊል የሚያሳዩ የተወሰነ ክፍሉን የሚያሳዩ አሉ....ይህም አስተካክሎ ሂጃብ ያለመልበስ ነዉ፡፡
የሂጃብን ትርጉም በቅጡ ያልተረዱ ፀጉራቸዉን ያሳያሉ...ሂጃብ ከፀጉር ጫፍ እስከ እግር ጥፍር መሆኑን አንዘንጋ
ትክክለኛ ሒጃብ ለሙስሊም ሴት ዉበት ኩራት ነዉ!!!
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
👍9❤3
✨ #አካሌ_እንዳይገለጥ_ዱአ_አድርጉልኝ✨
✍አሚር ሰይድ
ኢብኑ ዓባስ (ረ.ዐ) እንደተናገሩት ነብዩ ﷺ ጋር ተቀምጠን ሳለን
"ከጀነት ሰዎች አንዷ የሆነችን ሴት ላሳይህ ወይ?" ሲሉኝ
..... "አዎን" አልኩኝ።
"አንዲት ጥቁር ሴት ወደ ሀቢቡና ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ መጣችና የሚጥል በሽታ አለብኝ ስወድቅ ሃፍረተ ገላዬ ይገለጣልና ሀያሉ አላህን እንዲያድነኝ ይለምኑልኝ አለች፡፡
...... ነቢዩም “ከፈለግሽ ታገሽና ጀነት ትገቢያለሽ፡፡ ከፈለግሽም ሀያሉ አላህን እለምንልሽና ይፈውስሻል' አሏት፡
......እሷም እታገሳለሁ' አለች፡፡
.......ብቻ ሲጥለኝ የሰዉነት አካሌ እንዳይገለጥ አላህን ለምኑልኝ አለቻቸዉ
....,ነብዩ ﷺ ዱዓ አደረጉላት፡፡
ይህን ሀዲስ አስተንትናችሁታል??ይቺ ሴት አዉድቅ ስወድቅ የገለዋ መታየት የልብሷ መገለጥ ያሳስባት ያስጨንቃት ነበር፡፡ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺን ዱአ አድርጉልኝ ብላለች...
ዛሬስ??....
ለዚና የሚቀሰቅስ የሰዉነት አካላቸዉን በግዴታ እዩልኝ የሚል ትዉልድ ቀፍቅፈናል... ዛሬማ ፀጉር ለማሳየት የ70,000 መላኢካ እርግማን ምንም ሳይመስላቸዉ ፀጉር ለማሳየት እሽቅድድም ሁኗል...ዛሬማ ሴቶች ዲነል ኢስላም አርአያ መሆናቸዉ ቀርቶ መዘባበቻ ሁነዋል፡፡ ብቻ አላህ ያብጀዉ....
✏️አሁን ዘመን ያሉት ሙስሊም እህቶቻችን እና አዉድቅ እየጣላት አካሌ እንዳይገለጥ ዱአ አርጉልኝ ያለችዉ የጀነት እንስት ነገ የዉመል ቂያማ አብረዉ ሲቀሰቀሱ ምን መልስ ይኖራቸዉ ይሆን??
⛔️ #ሒጃብ ማለት ሴት ልጅ እዚህች አለም ላይ ከተለያዩ ባለጌዎች ሙሉ አካሏን የምትሸፍንበትና የተለያዩ ጨዋ ወንዶች ደግሞ እርቃኗ በመሄዷ እንዳይፈተኑ የምታደርግበት ከፈጣሪዋ አላህ ዘንድ የታዘዘችው በህይወት ዘመኗ ሁሉ የማትለየው ልብስ ነው።
"
⛔️ #ሒጃብ ማለት ሸይጧን እና የእስልምና ጠላቶች እንደሚፈልጉት የምትለብሰው ልብስ ሳይሆን የፈጠራት ፈጣሪዋ እንዳዘዛት ዘውትር የምትለብሰው ወደ ፈጣሪዋም የምትቃረብበት የፅድቅ ልብስ ነው።
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
✍አሚር ሰይድ
ኢብኑ ዓባስ (ረ.ዐ) እንደተናገሩት ነብዩ ﷺ ጋር ተቀምጠን ሳለን
"ከጀነት ሰዎች አንዷ የሆነችን ሴት ላሳይህ ወይ?" ሲሉኝ
..... "አዎን" አልኩኝ።
"አንዲት ጥቁር ሴት ወደ ሀቢቡና ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ መጣችና የሚጥል በሽታ አለብኝ ስወድቅ ሃፍረተ ገላዬ ይገለጣልና ሀያሉ አላህን እንዲያድነኝ ይለምኑልኝ አለች፡፡
...... ነቢዩም “ከፈለግሽ ታገሽና ጀነት ትገቢያለሽ፡፡ ከፈለግሽም ሀያሉ አላህን እለምንልሽና ይፈውስሻል' አሏት፡
......እሷም እታገሳለሁ' አለች፡፡
.......ብቻ ሲጥለኝ የሰዉነት አካሌ እንዳይገለጥ አላህን ለምኑልኝ አለቻቸዉ
....,ነብዩ ﷺ ዱዓ አደረጉላት፡፡
ይህን ሀዲስ አስተንትናችሁታል??ይቺ ሴት አዉድቅ ስወድቅ የገለዋ መታየት የልብሷ መገለጥ ያሳስባት ያስጨንቃት ነበር፡፡ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺን ዱአ አድርጉልኝ ብላለች...
ዛሬስ??....
ለዚና የሚቀሰቅስ የሰዉነት አካላቸዉን በግዴታ እዩልኝ የሚል ትዉልድ ቀፍቅፈናል... ዛሬማ ፀጉር ለማሳየት የ70,000 መላኢካ እርግማን ምንም ሳይመስላቸዉ ፀጉር ለማሳየት እሽቅድድም ሁኗል...ዛሬማ ሴቶች ዲነል ኢስላም አርአያ መሆናቸዉ ቀርቶ መዘባበቻ ሁነዋል፡፡ ብቻ አላህ ያብጀዉ....
✏️አሁን ዘመን ያሉት ሙስሊም እህቶቻችን እና አዉድቅ እየጣላት አካሌ እንዳይገለጥ ዱአ አርጉልኝ ያለችዉ የጀነት እንስት ነገ የዉመል ቂያማ አብረዉ ሲቀሰቀሱ ምን መልስ ይኖራቸዉ ይሆን??
⛔️ #ሒጃብ ማለት ሴት ልጅ እዚህች አለም ላይ ከተለያዩ ባለጌዎች ሙሉ አካሏን የምትሸፍንበትና የተለያዩ ጨዋ ወንዶች ደግሞ እርቃኗ በመሄዷ እንዳይፈተኑ የምታደርግበት ከፈጣሪዋ አላህ ዘንድ የታዘዘችው በህይወት ዘመኗ ሁሉ የማትለየው ልብስ ነው።
"
⛔️ #ሒጃብ ማለት ሸይጧን እና የእስልምና ጠላቶች እንደሚፈልጉት የምትለብሰው ልብስ ሳይሆን የፈጠራት ፈጣሪዋ እንዳዘዛት ዘውትር የምትለብሰው ወደ ፈጣሪዋም የምትቃረብበት የፅድቅ ልብስ ነው።
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
👍10❤1
ኢፋዳ ኢስላማዊ ድርጅት
በዚች ዱንያ ላይ ኢስላማዊ ወንድምና እህት ከማፍራት በላይ ደስ የሚል ነገር የለም
ጀነት ለመግባት ሰበብ ሊሆናችሁ ስለሚችል ጆይን በሉና ተቀላቀሉን
★በርካታ ከይር የሆኑ ማህበራዊ ዘመቻዎችን በጋራ ማከወን
★ የጎደለውን መሙላትና ለተቸገረው መድረስ
★በአላህ ገመድ የሚተሳሰር ወንድማማችነት ና እህትማማችነትን ማፅናት
እነዚህን የሚፈልጉ ከሆነ ከስር ባለው ሊንክ ወደ ቻናሉ በመግባት የኢፋዳን ማህበረሰብ ይቀላቀሉ! ሁላችንም ለዲናችን የቻልነውን አስተዋዖ እናበርክት
Addunyaa kanarra obboleeyyan Islaamaa argachuu caalaa wanti bareedu hin jiru
Hojii khayri jannata seenuuf sababa ta'uu nu waliin hojjadhaa chaanaalii keenya Join godha
https://t.me/+TpCBFfNzYLNmYWM8
በዚች ዱንያ ላይ ኢስላማዊ ወንድምና እህት ከማፍራት በላይ ደስ የሚል ነገር የለም
ጀነት ለመግባት ሰበብ ሊሆናችሁ ስለሚችል ጆይን በሉና ተቀላቀሉን
★በርካታ ከይር የሆኑ ማህበራዊ ዘመቻዎችን በጋራ ማከወን
★ የጎደለውን መሙላትና ለተቸገረው መድረስ
★በአላህ ገመድ የሚተሳሰር ወንድማማችነት ና እህትማማችነትን ማፅናት
እነዚህን የሚፈልጉ ከሆነ ከስር ባለው ሊንክ ወደ ቻናሉ በመግባት የኢፋዳን ማህበረሰብ ይቀላቀሉ! ሁላችንም ለዲናችን የቻልነውን አስተዋዖ እናበርክት
Addunyaa kanarra obboleeyyan Islaamaa argachuu caalaa wanti bareedu hin jiru
Hojii khayri jannata seenuuf sababa ta'uu nu waliin hojjadhaa chaanaalii keenya Join godha
https://t.me/+TpCBFfNzYLNmYWM8
❤5👎1
🎖🎖 #እኔ_የምፈልገው_አንተን_መግደል_ነው🎖🎖
✍ አሚር ሰይድ
አቡ ማሊክ (ረ.ዐ) ከሰዎች ጋር በጋራ የንግድ ሥራ የሚያካሂድ ሱሀባ ነበር፡፡ ይህ ሰው ታማኝና አላህን የሚፈራም ነበር። በአንድ ወቅት በጉዞ ላይ እያለ አንድ ቀማኛ መንገዱን ቆረጠበትና እንዲህ አለው፡-
......“ያለህን ነገር ሁሉ አምጣ፡፡ ከዚያም እገድልሀለሁ::”
የምትፈልገው ገንዘቤን ከሆነ መውሰድ ትችላለህ" አለ አቡ ማሊክ፡፡
እኔ የምፈልገው አንተን መግደል ነው፡፡" አለ ቀማኛው፡፡ በዚህ ጊዜ አቡ ማሊክ (ረ.ዐ) “እንደዚያ ከሆነ እንድሰግድ ብቻ ፍቀድልኝ፡፡” አለው::
የፈለግከውን ያክል መስገድ ትችላለህ፡፡" አለ ቀማኛው፡፡ ሶላቱን ሰግዶ ከጨረሰ በኋላ አቡ ማሊክ የሚከተለውን ዱዓ አደረገ፡፡
🤲🤲 #አንተ_በልቦች_ዘንድ_የተወደድከው_ሆይ! አንተ የታላቁ አርሽ ጌታ ሆይ! አንተ ያ የፈለግከውን የምትሰራ ሆይ! በተባረከውና ማንም በማይወዳደረው ክብርህ እንዲሁም በማይለካው ንግስናህ ዙፋንህን በሸፈነው ብርሀንህ ከዚህ መጥፎ ቀማኛ ሰው ታድነኝ ዘንድ እጠይቅሃለሁ፡፡ በእርዳታህ ለሁሉም ደራሽ የሆንከው #አላህ_ሆይ! እባክህን እርዳኝ፡፡''
አቡ ማሊክ (ረ.ዐ) ይህንን ተማፅኖ ለሶስት ጊዜ ያክል ደጋገመው፡፡ ልክ ዱዓውን እንደጨረሰ በእጁ ጦር የጨበጠ ፈረሰኛ ሰው በብርሀን ፍጥነት ከመጣ በኋላ ያንን ቀማኛ ገደለው፡፡ በአላህ እዝነት ከመሞት የተረፈው አቡ ማሊክ ፈረሰኛውን እንዲህ አለው፡-
“ #እኔን_እንድትረዳኝ_አላህ_የላከህ_ከቶ_አንተ_ማን_ነህ?''
ፈረሰኛው እንዲህ በማለት መልስ ሰጠው፡-
“እኔ በሰማይ ካሉት የጌታህ ሰራዊቶች መካከል በአራተኛው ሰማይ ላይ የምገኝ መልአክ ነኝ፡፡ #የመጀመሪያው ዱዓህን ስታደርግ የሰማያት ደጃፎች ሲሰነጣጠቁ ሰማሁ፡፡
#በሁለተኛው ዱዓህ የሰማያት ተቀማጮችን ጩኸት ሰማሁ፡፡
#ሶስተኛውን ተማፅኖ ስታቀርብ እንዲህ ተባለ፡- “አንድ ችግር የደረሰበት ሰው እርዳታ ይሻል!" ይህን እንደሰማሁ ይህን ዘራፊ እንድገድለው ዘንድ እንዲልከኝ አላህን ለመንኩት፡፡ የልቅናው ጌታ አላህ ፈቀደልኝና መጣሁ፡፡ አንድ ማወቅ ያለብህ ማንም ሰው ዉዱእ አድርጎ አራት ረከዓ ሶላቶችን ከሰገደ በኋላ ይህን ዱዓ ቢያደርግ በችግር ላይ ቢሆንም ባይሆንም ዱዓው ተቀባይነትን ያገኛል፡፡” አለዉ (ኢብኑ ሐጀር)
✨✨ #ሀቢቡና_ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል
አንድ ባሪያ ወደ ኃጢአት የሚወስደውን ነገር እስካልጠየቀ፤ ዝምድናውን እስካልቆረጠና ውጤቱን ለማየት እስካልቸኮለ ድረስ ዱዓው ተቀባይነት ሳያገኝ አይቀርም::"
በዚህ ጊዜ እንዲህ የሚል ጥያቄ ቀረበላቸው፡-
የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ችኮላ ማለት ምንድን ነው?''ተብለዉ ተጠየቁ
ነብዩ ﷺ እንዲህ አሉ፡- 'ዱዓ አደርጋለሁ ሆኖም ዱዓዬ ተቀባይነት አላገኘም።" ይህን ካለ በኋላ ዱዓ ማድረጉን ያቆማል፡፡ ምክንያቱም ወዲያው ተቀባይነት ስላላገኘ፡፡ ይህ ነው ችኮላ ማለት" ብለዋል (ሙስሊም)
🌙 #አይዞን በዱአ የማይሳካ የለም ብቻ አንቸኩል ነገ ወይ ከነገ ወዳ ወይ የዛሬ ወር ቢቆይ የዛሬ አመት ያደረግነዉ ይደርሳል ....ወገን!!!
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
አቡ ማሊክ (ረ.ዐ) ከሰዎች ጋር በጋራ የንግድ ሥራ የሚያካሂድ ሱሀባ ነበር፡፡ ይህ ሰው ታማኝና አላህን የሚፈራም ነበር። በአንድ ወቅት በጉዞ ላይ እያለ አንድ ቀማኛ መንገዱን ቆረጠበትና እንዲህ አለው፡-
......“ያለህን ነገር ሁሉ አምጣ፡፡ ከዚያም እገድልሀለሁ::”
የምትፈልገው ገንዘቤን ከሆነ መውሰድ ትችላለህ" አለ አቡ ማሊክ፡፡
እኔ የምፈልገው አንተን መግደል ነው፡፡" አለ ቀማኛው፡፡ በዚህ ጊዜ አቡ ማሊክ (ረ.ዐ) “እንደዚያ ከሆነ እንድሰግድ ብቻ ፍቀድልኝ፡፡” አለው::
የፈለግከውን ያክል መስገድ ትችላለህ፡፡" አለ ቀማኛው፡፡ ሶላቱን ሰግዶ ከጨረሰ በኋላ አቡ ማሊክ የሚከተለውን ዱዓ አደረገ፡፡
🤲🤲 #አንተ_በልቦች_ዘንድ_የተወደድከው_ሆይ! አንተ የታላቁ አርሽ ጌታ ሆይ! አንተ ያ የፈለግከውን የምትሰራ ሆይ! በተባረከውና ማንም በማይወዳደረው ክብርህ እንዲሁም በማይለካው ንግስናህ ዙፋንህን በሸፈነው ብርሀንህ ከዚህ መጥፎ ቀማኛ ሰው ታድነኝ ዘንድ እጠይቅሃለሁ፡፡ በእርዳታህ ለሁሉም ደራሽ የሆንከው #አላህ_ሆይ! እባክህን እርዳኝ፡፡''
አቡ ማሊክ (ረ.ዐ) ይህንን ተማፅኖ ለሶስት ጊዜ ያክል ደጋገመው፡፡ ልክ ዱዓውን እንደጨረሰ በእጁ ጦር የጨበጠ ፈረሰኛ ሰው በብርሀን ፍጥነት ከመጣ በኋላ ያንን ቀማኛ ገደለው፡፡ በአላህ እዝነት ከመሞት የተረፈው አቡ ማሊክ ፈረሰኛውን እንዲህ አለው፡-
“ #እኔን_እንድትረዳኝ_አላህ_የላከህ_ከቶ_አንተ_ማን_ነህ?''
ፈረሰኛው እንዲህ በማለት መልስ ሰጠው፡-
“እኔ በሰማይ ካሉት የጌታህ ሰራዊቶች መካከል በአራተኛው ሰማይ ላይ የምገኝ መልአክ ነኝ፡፡ #የመጀመሪያው ዱዓህን ስታደርግ የሰማያት ደጃፎች ሲሰነጣጠቁ ሰማሁ፡፡
#በሁለተኛው ዱዓህ የሰማያት ተቀማጮችን ጩኸት ሰማሁ፡፡
#ሶስተኛውን ተማፅኖ ስታቀርብ እንዲህ ተባለ፡- “አንድ ችግር የደረሰበት ሰው እርዳታ ይሻል!" ይህን እንደሰማሁ ይህን ዘራፊ እንድገድለው ዘንድ እንዲልከኝ አላህን ለመንኩት፡፡ የልቅናው ጌታ አላህ ፈቀደልኝና መጣሁ፡፡ አንድ ማወቅ ያለብህ ማንም ሰው ዉዱእ አድርጎ አራት ረከዓ ሶላቶችን ከሰገደ በኋላ ይህን ዱዓ ቢያደርግ በችግር ላይ ቢሆንም ባይሆንም ዱዓው ተቀባይነትን ያገኛል፡፡” አለዉ (ኢብኑ ሐጀር)
✨✨ #ሀቢቡና_ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል
አንድ ባሪያ ወደ ኃጢአት የሚወስደውን ነገር እስካልጠየቀ፤ ዝምድናውን እስካልቆረጠና ውጤቱን ለማየት እስካልቸኮለ ድረስ ዱዓው ተቀባይነት ሳያገኝ አይቀርም::"
በዚህ ጊዜ እንዲህ የሚል ጥያቄ ቀረበላቸው፡-
የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ችኮላ ማለት ምንድን ነው?''ተብለዉ ተጠየቁ
ነብዩ ﷺ እንዲህ አሉ፡- 'ዱዓ አደርጋለሁ ሆኖም ዱዓዬ ተቀባይነት አላገኘም።" ይህን ካለ በኋላ ዱዓ ማድረጉን ያቆማል፡፡ ምክንያቱም ወዲያው ተቀባይነት ስላላገኘ፡፡ ይህ ነው ችኮላ ማለት" ብለዋል (ሙስሊም)
🌙 #አይዞን በዱአ የማይሳካ የለም ብቻ አንቸኩል ነገ ወይ ከነገ ወዳ ወይ የዛሬ ወር ቢቆይ የዛሬ አመት ያደረግነዉ ይደርሳል ....ወገን!!!
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
❤8👍4
⚠️#ነገ_ሒሳብ_እንጂ_ለስራ_የሚሆን_ጊዜ_የለም⚠️
✍አሚር ሰይድ
ዛሬ ላይ ሁላችንም በዱንያ ሀሳብ ናዉዘን ሞትን ዘንግተናል፡፡ ወጣትን አይነካዉም የተባለ ይመስል ሞትን የምናስበዉ ከ70 አመት ቡሀላ እንደምንሞት ማረጋገጫ የተሰጠን ያህል በጣም ተዘናግተናል፡፡ አሏህ ይሄን መዘናጋታችንን አይቶ ...በዱንያ ላይ ስንቀልድ
ኑረን ነገ የማይቀረዉ ቤታችን ለህድ ገብተን የቀብር ጥያቄዉ የቀብር ኑሮ ዱንያ ላይ የላክነዉ ኸይር ስራ..ኢባዳ አናሳ ሁኖ ቅጣት ሲጀምር ከዛ የዉመል ቂያማን ክብደት ሲነግረን መለደማችንን በቁርአን እንዲህ ይለናል፡፡
{ حَتَّىٰۤ إِذَا جَاۤءَ أَحَدَهُمُ ٱلۡمَوۡتُ قَالَ رَبِّ ٱرۡجِعُونِ }
{ لَعَلِّیۤ أَعۡمَلُ صَـٰلِحࣰا فِیمَا تَرَكۡتُۚ
አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል «ጌታዬ ሆይ! ወደ ምድረ ዓለም መልሱኝ፡፡በተውኩት ነገር በጎን ሥራ ልሠራ እከጅላለሁና፡፡»(ሱረቱል ሙዕሚኑን(99-100)
ግን ምን ዋጋ አለዉ ትርፉ ልዳማ ብቻ ነዉ ለምን ጨዋታዉ አልቆ ጭማሪ ደቂቃም ተጨምሮ ጨዋታዉ አልቋልና ያሸነፈዉ ሲደሰት የተሸነፈዉ ግን ያዝናል ያልቀሳል ይቆጫል .....
✏️✏️ #አሊ (ረ.ዐ) ስለዚች አታላይ ዱንያ እንዲህ ይሉ ነበር፡-
“ይህች ዓለም ጀርባዋን እየሰጠችንና እያለፈች ነው፡፡ መጪው ዓለም ደግሞ ከፊት ለፊታችን ሆኖ ይጠብቀናል፡፡ ሁለቱም የየራሳቸው ልጆች (ተከታዮች) አሏቸው፡፡ እናንተ የመጪው ዓለም ልጆች (ተከታዮች) እንጂ የዚህች አለም ተከታዮች አትሁኑ፡፡ ዛሬ የሥራ ጊዜ ሲሆን ሒሳብ የለም፡፡ ነገ ደግሞ ሂሳብ እንጂ ለሥራ የሚሆን ጊዜ የለም፡፡” እያሉ ይመክሩ ነበር (ቡኻሪ)
ዋናዉ ቁምረገሩ ሁሉም በጊዜዉ ነዉ!!!
✏️✏️ ታላቁ የሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ሱሀባ አቡ ደርዳእ (ረ.ዐ) እንዲህ ሲሉ ተደምጠዋል-
“እኔ የምፈራላችሁ በዚህች ዓለም ፀጋዎች ትታለሉና በከንቱ ስሜቶቻችሁ ተጠርጋችሁ ትወስዳላችሁ ብዬ ነው፡፡ እነዚሀ ፍላጐታችሁ የሚቀሰቀሱት እውቀትን ስትራቡ ነው፡፡ ያኔ ሆዳችሁን በምግብ ትሞላላችሁ መንፈሳችሁ ግን ባዶ ይሆናል፡፡መጥፎ ጓደኛ እንዲህ ሲል ባልንጀራውን ይመክራል፡-
' #ወንድሜ_ሆይ! ና ከመሞታችን በፊት እንዝናና' እንብላ፤ እንጠጣ፣ እንዲሁም የቻልነውን ያክል ነፍሳችንን እናስደስታት፡፡”እያለ ይመክረወና ሁለቱም አብረዉ ይጠፋሉ ብለዉ ተናግረዋል (አቡ ኑዓይም)
ይሄዉ ዛሬ ትዉልዱ መስጊድ እንሂድ ኪታብ እንቅራ ማለቱን ትቶ የቲክቶክ ፎሎዉ ይሄን ያህል ደረሰልኝ ...ቦይ ገርልድ ፍሬንድ እያሉ ዚና ስሙን ቀይረን እየተጨማለቅን ...አሏህ ጋር እየተጣላን በሀራም እሽቅድድም ላይ ነን፡፡ ግን ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ኡመቴ ናፈቁኝ ያሉን ትዉልዶች እንዲህ ሁነን ነገ እሳቸዉን ስንገናኝ እፍረቱ እንዴት እሳቸዉ ፊት የመቅረብ ሞራል ይኖረን ይሆን??
✏️✏️ ሱፍያን አስ-ሰውሪ ገና በወጣትነት ዕድሜው ጀርባው ጎበጧል ፀጉሩም ሸብቷል፡፡ ይህ ለምን ሊሆን እንደቻለ ተጠይቆ ሲመልስ እንዲህ ብሏል፡-
“ብዙ እውቀት ያስገበየኝ አንድ መምህር (ኡስታዝ) ነበረኝ፡፡ ሊሞት በጣእር ላይ እያለ የእምነት ማረጋገጫ የሆነውን ከሊማ ላኢለሀ ኢለሏህ እንዲል ደጋግሜ ብወተውተውም ያንን ከሊማ ከአንደበቱ ሊያወጣ ሳይችል ሞተ፡፡ ይህን ክስተት ካየሁ በኋላ #በሃሳብና_በትካዜ_ጎበጥኩ_ፀጉሬም_ሸበተ፡፡"ብሎ መለሰላቸዉ፡፡😔😔
ዛሬ ወይ ነገ እኛ ብንሞት ላኢለሀ ኢለሏህ የምትለዉ ቃል አሁን በአለንበት ተጨባጭ ትወጣ ይሆን??
✏️✏️ሸይኽ በልሂ (አላህ ይዘንላቸውና) አንድ ጊዜ በአንድ መቃብር አጠገብ ሊያልፉ በጥንቃቄ ያስተውሉ ጀመር፡፡ ከዚያም አብረዋቸው ለነበሩት ለዎች እንዲህ አሉ፡-
"እዚህ ከተቀበሩት አብዛኛዎቹ ይህች ዓለም እንዳታለለቻቸው በአሁኑ ጊዜ ተገንዝበዋል፡፡''
"ለምን?" የሚል ጥያቄ ሲቀርብላቸው እንዲህ በማለት መለሱ፡-
“ብዙዎቹ በሕይወት በነበሩ ጊዜ ንብረት፣ ሀብት፣ ቤት፣ የመጓጓዣ እንሰሳ፤ ቤተሰብ፣ የአትክልት ቦታ (ማሳ) እንዲኖራቸው ጧት ማታ ይደክሙ አልነበረምን? ሆኖም ግን አሁን እንደምታዩት ያንን ሁሉ ነገር ጥለው ከአፈር ውስጥ በስብሰዋል፡፡..."
የአላህ ወዳጅ የነበሩት የረቢእ ኢብን ሃይሰም (አላህ ይዘንላቸውና) ንግግርና ተግባር አንድ ሰው ለሞትና ለመጪው ዓለም ሕይወቱ ምን ያክል ማሰብና መጨነቅ እንዳለበት ያስገነዝባል፡-
🔰🔰 አላህ በተከበረ የቁርአን ቃሉ እንዲህ ብሎናል
أَیۡنَمَا تَكُونُوا۟ یُدۡرِككُّمُ ٱلۡمَوۡتُ وَلَوۡ كُنتُمۡ فِی بُرُوجࣲ مُّشَیَّدَةࣲ
የትም ቦታ ብትሆኑ ሌላዉ ቀርቶ ጠንካራ ህንፃዎች ዉስጥ ብትደበቁ እንኳ ሞት ያገኛችሆል(አል ኒሳዕ 78)
⚠️ግን አንተ አንቺም ሞት ፊት ለፊት ነዉ ምን ያህል ዝግጁ ነን???
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
✍አሚር ሰይድ
ዛሬ ላይ ሁላችንም በዱንያ ሀሳብ ናዉዘን ሞትን ዘንግተናል፡፡ ወጣትን አይነካዉም የተባለ ይመስል ሞትን የምናስበዉ ከ70 አመት ቡሀላ እንደምንሞት ማረጋገጫ የተሰጠን ያህል በጣም ተዘናግተናል፡፡ አሏህ ይሄን መዘናጋታችንን አይቶ ...በዱንያ ላይ ስንቀልድ
ኑረን ነገ የማይቀረዉ ቤታችን ለህድ ገብተን የቀብር ጥያቄዉ የቀብር ኑሮ ዱንያ ላይ የላክነዉ ኸይር ስራ..ኢባዳ አናሳ ሁኖ ቅጣት ሲጀምር ከዛ የዉመል ቂያማን ክብደት ሲነግረን መለደማችንን በቁርአን እንዲህ ይለናል፡፡
{ حَتَّىٰۤ إِذَا جَاۤءَ أَحَدَهُمُ ٱلۡمَوۡتُ قَالَ رَبِّ ٱرۡجِعُونِ }
{ لَعَلِّیۤ أَعۡمَلُ صَـٰلِحࣰا فِیمَا تَرَكۡتُۚ
አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል «ጌታዬ ሆይ! ወደ ምድረ ዓለም መልሱኝ፡፡በተውኩት ነገር በጎን ሥራ ልሠራ እከጅላለሁና፡፡»(ሱረቱል ሙዕሚኑን(99-100)
ግን ምን ዋጋ አለዉ ትርፉ ልዳማ ብቻ ነዉ ለምን ጨዋታዉ አልቆ ጭማሪ ደቂቃም ተጨምሮ ጨዋታዉ አልቋልና ያሸነፈዉ ሲደሰት የተሸነፈዉ ግን ያዝናል ያልቀሳል ይቆጫል .....
✏️✏️ #አሊ (ረ.ዐ) ስለዚች አታላይ ዱንያ እንዲህ ይሉ ነበር፡-
“ይህች ዓለም ጀርባዋን እየሰጠችንና እያለፈች ነው፡፡ መጪው ዓለም ደግሞ ከፊት ለፊታችን ሆኖ ይጠብቀናል፡፡ ሁለቱም የየራሳቸው ልጆች (ተከታዮች) አሏቸው፡፡ እናንተ የመጪው ዓለም ልጆች (ተከታዮች) እንጂ የዚህች አለም ተከታዮች አትሁኑ፡፡ ዛሬ የሥራ ጊዜ ሲሆን ሒሳብ የለም፡፡ ነገ ደግሞ ሂሳብ እንጂ ለሥራ የሚሆን ጊዜ የለም፡፡” እያሉ ይመክሩ ነበር (ቡኻሪ)
ዋናዉ ቁምረገሩ ሁሉም በጊዜዉ ነዉ!!!
✏️✏️ ታላቁ የሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ሱሀባ አቡ ደርዳእ (ረ.ዐ) እንዲህ ሲሉ ተደምጠዋል-
“እኔ የምፈራላችሁ በዚህች ዓለም ፀጋዎች ትታለሉና በከንቱ ስሜቶቻችሁ ተጠርጋችሁ ትወስዳላችሁ ብዬ ነው፡፡ እነዚሀ ፍላጐታችሁ የሚቀሰቀሱት እውቀትን ስትራቡ ነው፡፡ ያኔ ሆዳችሁን በምግብ ትሞላላችሁ መንፈሳችሁ ግን ባዶ ይሆናል፡፡መጥፎ ጓደኛ እንዲህ ሲል ባልንጀራውን ይመክራል፡-
' #ወንድሜ_ሆይ! ና ከመሞታችን በፊት እንዝናና' እንብላ፤ እንጠጣ፣ እንዲሁም የቻልነውን ያክል ነፍሳችንን እናስደስታት፡፡”እያለ ይመክረወና ሁለቱም አብረዉ ይጠፋሉ ብለዉ ተናግረዋል (አቡ ኑዓይም)
ይሄዉ ዛሬ ትዉልዱ መስጊድ እንሂድ ኪታብ እንቅራ ማለቱን ትቶ የቲክቶክ ፎሎዉ ይሄን ያህል ደረሰልኝ ...ቦይ ገርልድ ፍሬንድ እያሉ ዚና ስሙን ቀይረን እየተጨማለቅን ...አሏህ ጋር እየተጣላን በሀራም እሽቅድድም ላይ ነን፡፡ ግን ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ኡመቴ ናፈቁኝ ያሉን ትዉልዶች እንዲህ ሁነን ነገ እሳቸዉን ስንገናኝ እፍረቱ እንዴት እሳቸዉ ፊት የመቅረብ ሞራል ይኖረን ይሆን??
✏️✏️ ሱፍያን አስ-ሰውሪ ገና በወጣትነት ዕድሜው ጀርባው ጎበጧል ፀጉሩም ሸብቷል፡፡ ይህ ለምን ሊሆን እንደቻለ ተጠይቆ ሲመልስ እንዲህ ብሏል፡-
“ብዙ እውቀት ያስገበየኝ አንድ መምህር (ኡስታዝ) ነበረኝ፡፡ ሊሞት በጣእር ላይ እያለ የእምነት ማረጋገጫ የሆነውን ከሊማ ላኢለሀ ኢለሏህ እንዲል ደጋግሜ ብወተውተውም ያንን ከሊማ ከአንደበቱ ሊያወጣ ሳይችል ሞተ፡፡ ይህን ክስተት ካየሁ በኋላ #በሃሳብና_በትካዜ_ጎበጥኩ_ፀጉሬም_ሸበተ፡፡"ብሎ መለሰላቸዉ፡፡😔😔
ዛሬ ወይ ነገ እኛ ብንሞት ላኢለሀ ኢለሏህ የምትለዉ ቃል አሁን በአለንበት ተጨባጭ ትወጣ ይሆን??
✏️✏️ሸይኽ በልሂ (አላህ ይዘንላቸውና) አንድ ጊዜ በአንድ መቃብር አጠገብ ሊያልፉ በጥንቃቄ ያስተውሉ ጀመር፡፡ ከዚያም አብረዋቸው ለነበሩት ለዎች እንዲህ አሉ፡-
"እዚህ ከተቀበሩት አብዛኛዎቹ ይህች ዓለም እንዳታለለቻቸው በአሁኑ ጊዜ ተገንዝበዋል፡፡''
"ለምን?" የሚል ጥያቄ ሲቀርብላቸው እንዲህ በማለት መለሱ፡-
“ብዙዎቹ በሕይወት በነበሩ ጊዜ ንብረት፣ ሀብት፣ ቤት፣ የመጓጓዣ እንሰሳ፤ ቤተሰብ፣ የአትክልት ቦታ (ማሳ) እንዲኖራቸው ጧት ማታ ይደክሙ አልነበረምን? ሆኖም ግን አሁን እንደምታዩት ያንን ሁሉ ነገር ጥለው ከአፈር ውስጥ በስብሰዋል፡፡..."
የአላህ ወዳጅ የነበሩት የረቢእ ኢብን ሃይሰም (አላህ ይዘንላቸውና) ንግግርና ተግባር አንድ ሰው ለሞትና ለመጪው ዓለም ሕይወቱ ምን ያክል ማሰብና መጨነቅ እንዳለበት ያስገነዝባል፡-
🔰🔰 አላህ በተከበረ የቁርአን ቃሉ እንዲህ ብሎናል
أَیۡنَمَا تَكُونُوا۟ یُدۡرِككُّمُ ٱلۡمَوۡتُ وَلَوۡ كُنتُمۡ فِی بُرُوجࣲ مُّشَیَّدَةࣲ
የትም ቦታ ብትሆኑ ሌላዉ ቀርቶ ጠንካራ ህንፃዎች ዉስጥ ብትደበቁ እንኳ ሞት ያገኛችሆል(አል ኒሳዕ 78)
⚠️ግን አንተ አንቺም ሞት ፊት ለፊት ነዉ ምን ያህል ዝግጁ ነን???
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
❤8👍3😢1
እነዚህ ሁለት መፅሀፎች ያሉት አንዱን በ1000 ብር የሚገዛ ስላለ ..,አዲስም ቢሆን ወይም አሮጌ(የተነበበ) ቢሆን ችግር የለዉም
መሸጥ የሚፈልግ ካለ ወይ ገዝቶ አንዱን በ1000 መሸጥ የሚፈልግ ካለ በዚህ Bot ያሳዉቀኝ👇👇👇
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot
መሸጥ የሚፈልግ ካለ ወይ ገዝቶ አንዱን በ1000 መሸጥ የሚፈልግ ካለ በዚህ Bot ያሳዉቀኝ👇👇👇
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot
❤1
#የአላህ_መልዕክተኛ_ﷺ_አጎቶችና_አክስቶች
✍አሚር ሰይድ
የአላህ መልዕክተኛ የሆኑት ሀቢቡና ሙሀመድﷺ
አጎቶች ዘጠኝ ሲሆኑ እነርሱም ለሶስት ይከፈላሉ።
➊ የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ነብይ ከመሆናቸው በፊት የሞቱ
➋ እስልምናን የተቀበሉ
➌ ወደ እስልምና ጠርተዋቸው እስልምናን ያልተቀበሉ ናቸው።
✏️የአላህ መልዕክተኛ ﷺነብይ ከመሆናቸው በፊት የሞቱ #አምስት አጎቶቻቸው፡-
☞ ዙበይር ኢብኑ ዐብዱልሙጠሊብ
☞ ሀሪስ ኢብኑ ዐብዱልሙጠሊብ
☞ ሐጅል(ሙጊራ) ዐብዱልሙጠሊብ
☞ሙቀዊም ዐብዱልሙጠሊብ
☞ ዲራር ዐብዱልሙጠሊብ
✏️ ኢስላምን የተቀበሉት አጎቶቻቸዉ #ሁለት ናቸው። እነርሱም፡-
☞ ዓባስ ኢብኑ ዐብዱልሙጠሊብ እና
☞ ሐምዛ ኢብኑ ዐብዱልሙጠሊብ
✏️ ወደ እስልምና ጥሪ አድረገውላቸው እስልምናን ያልተቀበሉ አጎቶቻቸው #ሁለት ናቸው።እነርሱም፡ -
☞ አቡ ጧሊብ ኢብኑ ዐብዱል ሙጠሊብ እና
☞ አቡለሀብ ኢብኑ ዐብዱል ሙጠሊብ
ናቸዉ
🎖🎖 #የአላህ_መልዕክተኛ_አክስቶች 🎖🎖
የሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ አክስቶች #ስድስት ናቸው።ከነርሱም ውስጥ፦
እስልምናን የተቀበሉት፦
➊ ሰፊያ ቢንት ዐብዱልሙጠሊብ
➋ አቲካ ቢንት ዐብዱልሙጠሊብ
➌ አርዋ ቢንት ዐብዱልሙጠሊብ ናቸው።
🔰 #እስልምናን_ያልተቀበሉት ደግሞ፦
➊ ኡሙ ሀኪም(በይዷእ) ቢንት ዐብዱልሙጠሊብ
➋ ኡመይማ ቢንት ዐብዱልሙጠሊብ
➌ በራ ቢንት ዐብዱልሙጠሊብ ናቸው።
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
✍አሚር ሰይድ
የአላህ መልዕክተኛ የሆኑት ሀቢቡና ሙሀመድﷺ
አጎቶች ዘጠኝ ሲሆኑ እነርሱም ለሶስት ይከፈላሉ።
➊ የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ነብይ ከመሆናቸው በፊት የሞቱ
➋ እስልምናን የተቀበሉ
➌ ወደ እስልምና ጠርተዋቸው እስልምናን ያልተቀበሉ ናቸው።
✏️የአላህ መልዕክተኛ ﷺነብይ ከመሆናቸው በፊት የሞቱ #አምስት አጎቶቻቸው፡-
☞ ዙበይር ኢብኑ ዐብዱልሙጠሊብ
☞ ሀሪስ ኢብኑ ዐብዱልሙጠሊብ
☞ ሐጅል(ሙጊራ) ዐብዱልሙጠሊብ
☞ሙቀዊም ዐብዱልሙጠሊብ
☞ ዲራር ዐብዱልሙጠሊብ
✏️ ኢስላምን የተቀበሉት አጎቶቻቸዉ #ሁለት ናቸው። እነርሱም፡-
☞ ዓባስ ኢብኑ ዐብዱልሙጠሊብ እና
☞ ሐምዛ ኢብኑ ዐብዱልሙጠሊብ
✏️ ወደ እስልምና ጥሪ አድረገውላቸው እስልምናን ያልተቀበሉ አጎቶቻቸው #ሁለት ናቸው።እነርሱም፡ -
☞ አቡ ጧሊብ ኢብኑ ዐብዱል ሙጠሊብ እና
☞ አቡለሀብ ኢብኑ ዐብዱል ሙጠሊብ
ናቸዉ
🎖🎖 #የአላህ_መልዕክተኛ_አክስቶች 🎖🎖
የሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ አክስቶች #ስድስት ናቸው።ከነርሱም ውስጥ፦
እስልምናን የተቀበሉት፦
➊ ሰፊያ ቢንት ዐብዱልሙጠሊብ
➋ አቲካ ቢንት ዐብዱልሙጠሊብ
➌ አርዋ ቢንት ዐብዱልሙጠሊብ ናቸው።
🔰 #እስልምናን_ያልተቀበሉት ደግሞ፦
➊ ኡሙ ሀኪም(በይዷእ) ቢንት ዐብዱልሙጠሊብ
➋ ኡመይማ ቢንት ዐብዱልሙጠሊብ
➌ በራ ቢንት ዐብዱልሙጠሊብ ናቸው።
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
❤7👍1
🎖🎖 #የአላህ_መልዕክተኛ_ﷺ_ልጆች🎖🎖
የአላህ መልዕክተኛ የሆኑት ሀቢቡና
ሙሀመድ ﷺ ልጆች ከኢብራሂም በቀር ሁሉም የተወለዱት ከኸዲጃ ነው።እነሱም፡-
➊ #ቃሲም፡– የነቢዩ ﷺ የመጀመሪያ ልጃቸው ሲሆን አቡል ቃሲም ተብለው በሱ ይጠሩ ነበር።በእግሩ መሄድ ከቻለ በኋላ በሁለት ዓመቱ ሞተ።
➋ #ዘይነብ፡- ከነቢዩ ﷺ ልጆች ከሴቶቹ ታላቅ ስትሆን ከቃሲም በኋላ ነው የተወለደችዉ። የአክስታቸውን የሃላ ቢንት ኹውይልድ ልጅ የሆነውን አቡል ዓስ ቢን አል ረቢዕን ነው ያገባችዉ። ዘይነብ በ8ኛው ዓ.ሂ መጀመሪያ አካባቢ በመዲና ነው የሞተችው።
➌ #ሩቀያ፡ – ታላቁን ሰሀቢይ ዑስማን ኢብኑ ዐፋንን ያገባች ሲሆን የአላህ መልዕክተኛ ﷺ በበድር ዘመቻ ላይ እያሉ ነው የሞተችው።
➍ #ኡሙ_ኩልሱም፡- ሩቂያ ከሞተች በኃላ የአላህ መልዕክተኛ ﷺለዑስማን የዳሯት ልጃቸው ስትሆን በሸዕባን ወር 9ኛው ዓ.ሂ ነው የሞተችው።
➎ #ፋጢማ፡- ከአላህ መልዕክተኛ ﷺሴት ልጆች መካከል ታናሽና ተወዳጅ ልጃቸው ስትሆን ከበድር ዘመቻ በኋላ ለአጎታቸው ልጅ ለዐሊይ ነው የዳሯት። የሞተችውም እሳቸው ከሞቱ ከስድስት ወር በኋላ ነበር።
➏ #ዐብደላህ፡- የአላህ መልእክተኛ ﷺ ከኸዲጃ ከወለዷቸው ልጆች የመጨረሻው ሲሆን በልጅነቱ ነው የሞተው።
➐ #ኢብራሂም፡- በጁማዱል ኡላ ወይም በጁማዱል ሳኒ በ9ኛው ዓ.ሂ ከአገልጋያቸው ከማሪየቱል ቂብጢያ የተወለደ ሲሆን በ10ኛው ዓ.ሂ በሸዋል ወር ገና ጡት መጥባት ሳያቆም በመዲና ሞቶ በበቂዕ ተቀበረ።
ነቢዩ ሙሐመድ ﷺ ልጃቸው ኢብራሂም ሊሞት ሲቃረብ አንብተው ነበር። አነስ ኢብን ማሊክ በዘገቡት ሐዲስ፦
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ኢብራሂምን አንስተው ይስሙና ጠረኑን ይምጉ ነበር። ከዚያ አቡ ሰይፍ ቤት ገባን። በዚያን ወቅት ኢብራሂም የመጨረሻዎቹን እስትንፋሱን እየተነፈሰ ነበር። ዐብዱረሕማን ኢብን ዐውፍ፦ “የአላህ መልእከተኛ ሆይ! እርስዎም ያለቅሳሉን?” አለ። ከዚያም ነቢዩ ﷺ እንደገና አነቡና😢 እንዲህ አሉ፦ “ዐይኖች ያነባሉ፤ ልብም ያዝናል፤ ሆኖም አላህ ከሚወደው ውጭ ምንም አንናገርም። ኢብራሂም ሆይ አንተ ከእኛ በመለየትህ እናዝናለን!''አሉ
♦ ልጆቻቸዉ ሲሞቱ ታጋሽ አመስጋኝ ነበሩ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
✍አሚር ሰይድ
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
የአላህ መልዕክተኛ የሆኑት ሀቢቡና
ሙሀመድ ﷺ ልጆች ከኢብራሂም በቀር ሁሉም የተወለዱት ከኸዲጃ ነው።እነሱም፡-
➊ #ቃሲም፡– የነቢዩ ﷺ የመጀመሪያ ልጃቸው ሲሆን አቡል ቃሲም ተብለው በሱ ይጠሩ ነበር።በእግሩ መሄድ ከቻለ በኋላ በሁለት ዓመቱ ሞተ።
➋ #ዘይነብ፡- ከነቢዩ ﷺ ልጆች ከሴቶቹ ታላቅ ስትሆን ከቃሲም በኋላ ነው የተወለደችዉ። የአክስታቸውን የሃላ ቢንት ኹውይልድ ልጅ የሆነውን አቡል ዓስ ቢን አል ረቢዕን ነው ያገባችዉ። ዘይነብ በ8ኛው ዓ.ሂ መጀመሪያ አካባቢ በመዲና ነው የሞተችው።
➌ #ሩቀያ፡ – ታላቁን ሰሀቢይ ዑስማን ኢብኑ ዐፋንን ያገባች ሲሆን የአላህ መልዕክተኛ ﷺ በበድር ዘመቻ ላይ እያሉ ነው የሞተችው።
➍ #ኡሙ_ኩልሱም፡- ሩቂያ ከሞተች በኃላ የአላህ መልዕክተኛ ﷺለዑስማን የዳሯት ልጃቸው ስትሆን በሸዕባን ወር 9ኛው ዓ.ሂ ነው የሞተችው።
➎ #ፋጢማ፡- ከአላህ መልዕክተኛ ﷺሴት ልጆች መካከል ታናሽና ተወዳጅ ልጃቸው ስትሆን ከበድር ዘመቻ በኋላ ለአጎታቸው ልጅ ለዐሊይ ነው የዳሯት። የሞተችውም እሳቸው ከሞቱ ከስድስት ወር በኋላ ነበር።
➏ #ዐብደላህ፡- የአላህ መልእክተኛ ﷺ ከኸዲጃ ከወለዷቸው ልጆች የመጨረሻው ሲሆን በልጅነቱ ነው የሞተው።
➐ #ኢብራሂም፡- በጁማዱል ኡላ ወይም በጁማዱል ሳኒ በ9ኛው ዓ.ሂ ከአገልጋያቸው ከማሪየቱል ቂብጢያ የተወለደ ሲሆን በ10ኛው ዓ.ሂ በሸዋል ወር ገና ጡት መጥባት ሳያቆም በመዲና ሞቶ በበቂዕ ተቀበረ።
ነቢዩ ሙሐመድ ﷺ ልጃቸው ኢብራሂም ሊሞት ሲቃረብ አንብተው ነበር። አነስ ኢብን ማሊክ በዘገቡት ሐዲስ፦
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ኢብራሂምን አንስተው ይስሙና ጠረኑን ይምጉ ነበር። ከዚያ አቡ ሰይፍ ቤት ገባን። በዚያን ወቅት ኢብራሂም የመጨረሻዎቹን እስትንፋሱን እየተነፈሰ ነበር። ዐብዱረሕማን ኢብን ዐውፍ፦ “የአላህ መልእከተኛ ሆይ! እርስዎም ያለቅሳሉን?” አለ። ከዚያም ነቢዩ ﷺ እንደገና አነቡና😢 እንዲህ አሉ፦ “ዐይኖች ያነባሉ፤ ልብም ያዝናል፤ ሆኖም አላህ ከሚወደው ውጭ ምንም አንናገርም። ኢብራሂም ሆይ አንተ ከእኛ በመለየትህ እናዝናለን!''አሉ
♦ ልጆቻቸዉ ሲሞቱ ታጋሽ አመስጋኝ ነበሩ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
✍አሚር ሰይድ
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
❤6👍3
🎖#በአንድ_ዲርሀም_የሚገዛኝ_ማን_ነዉ??🎖
✍ አሚር ሰይድ
አንድ ዕለት የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ወደ ገበያ ከባልደረቦቻቸው ጋር ይሄዱ ነበር፡፡ በመንገዳቸው ላይ ሁለቱ ጆሮዎቿ የተቆረጡና የሞተች የፍየል ግልገል ተመለከቱ፡፡ ከዚያም "ይህችን ፍየል ከእናንተ መካከል በአንድ ድርሃም የሚገዛኝ ማን ነው?" በማለት ጠየቁ፡፡ ባልደረቦቻቸው እንዲህ አሉ፡- "ከአንድ ዲርሃም በታች ባለ ገንዘብ እንኳን ልንገዛት አንወድም፡፡ ምንም አትጠቅመንም፡፡"
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ጠየቁ
"ከመካከላችሁ ይህችን ፍየል ለአንዳች ጉዳይ የሚፈልጋት የለምን?
'በአላህ እንምላለን! በሕይወት ብትኖር እንኳን ሁለት ጆሮዎች የሌሏት በመሆኑ ጎደሎ ናት፡፡ ከሞተች በኋላ ደግሞ ምን ትጠቅመናለች?' በማለት ባልደረቦቻቸው ተናገሩ፡፡
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ይህን እንደሰሙ እንዲህ አሉ፡-
በአላህ እምላለሁ! ይህች ዓለም በኃያሉ አላህ ዓይን ከዚህች ከምትመለከቷት የሞተች ፍየል የባሰች ዋጋ የሌላት ናት፡፡‛ (ሙስሊም)
✏️✏️ የአላህ መልዕክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ይኖሩባት የነበረችው ቤት በጣም ጠባብ የሆነች ክፍል ስትሆን ጣራዋ ከዘንባባ ግንዶች የተሠራና ዝቅ ያለ በሯ ደግሞ በጥቁር ጨርቅ የሚሸፈን ነበር፡፡
የሀሰን አል-በስሪ እናት የነብዩ ﷺ ባለቤት የነበሩት የኡሙ ሰላማ (ረ.ዐ) አገልጋይ የነበሩ በመሆኑ ሀሰን የልጅነታቸውን ጊዜያት በዚያ የተባረከ አካባቢ የማሳለፍ ዕድል እንዲያገኙ አስችሏቸዋል፡፡ ሀሰን በእርግጥ ሱሀባ ሳይሆኑ ታብዒይ መሆናቸው ይታወቃል እናም ገና ትንሽ ልጅ እያሉ የአላህን መልዕክተኛ ﷺ የመኖሪያ ክፍል ጣሪያ በእጃቸው ይነኩ እንደነበር ተናግረዋል፡፡
✏️✏️ ሰእድ ኢብን ሙስዓብ የተባሉትና ከታላላቅ የታብዒን ትውልድ አባላት መካከል አንዱ የሆኑት ኢማም፣ የኡመያ ገዢዎች የነብዩን ﷺ መስጊድ ለማስፋፋት በማሰብ መስጊድ እንዲፈርስ በማድረጋቸው የተሰማቸውን ሃዘን በጊዜው ሲገልፁ እንዲህ ብለዋል-
“በአላህ ይሁንብኝ፡፡ ያ የመኖሪያ ክፍላቸው እንዳለ ቢቆይ ነበር ምኞቴ፡፡ በዚህ ዓይነት መጪው ትውልድና ይህን ቦታ ለመዘየር የሚመጡ ሁሉ ነብዩ ﷺ በዚያች ክፍል እንዴት ተብቃቅተው ይኖሩ እንደነበር በተገነዘቡና ሀብታቸውን በማብዛት ጉራ ለመንዛት ባልሞከሩ ነበር፡፡'' (ኢብን ሰዕድ)
⚠️ የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ያችን በምታክል ትንሽ ጎጆ ውስጥ መኖር መምረጣቸው ድህነት ስላጠቃቸው አልነበረም፡፡ ለዚህች ዓለም ነበራቸው አነስተኛ ግምት እንጂ፡፡
ይቺ ዱንያ ለነገዉ ለአኼራ ባንክ ማስቀመጫ እንጂ ...ምንድንነዉ ሀዘን ሁሌ ጭንቀት ወደድንም ጠላን አይቀርም ሞት እያሉ የዉሸት ደስታ የሚደሰቱባት አይደለችም፡፡ አላህን የሚገዙበት ለጀነት ሀገር ሲንቅ የሚቀመጥበት የአኼራ ባንክ ማስቀመጫ ካዝና ነች፡፡ እኛ ግን ትናንት...ከትናንት ወዳ...ዛሬ ...ለአኼራ ካዝና ምን አስቀምጠናል??
✨✨ የአላህ ወዳጅ የነበሩት የረቢእ ኢብን ሃይሰም አላህ ይዘንላቸውና አንድ ጊዜ ከቤታቸው ጓሮ የመቃብር ጉድጓድ ቆፈሩ። ከዚያ በኋላ ቀልባቸው የደረቀና ከአላህ የራቁ በመሰላቸው ጊዜ ሁሉ እዚያ ጉድጓድ ውስጥ እየሄዱ በመጋደም ፍጻሜያቸውን ያስታውሱ ነበር። ይህን የሚያደርጉት አንድ ወቅት የሚገቡበት ቤታቸው ስለሚሆነዉ ቀብር እያሰቡ ስራቸውን ለማስተንተንና አካሄዳቸውን ለማሳመር ነው፡፡ እዚያ ውስጥ ገብተውም እያለቀሱ አላሀን ምህረት ይጠይቁት ነበር፡፡ የሚከተለውንም የቁርአን አንቀፅ ያነብባሉ፡-
{ حَتَّىٰۤ إِذَا جَاۤءَ أَحَدَهُمُ ٱلۡمَوۡتُ قَالَ رَبِّ ٱرۡجِعُونِ }
{ لَعَلِّیۤ أَعۡمَلُ صَـٰلِحࣰا فِیمَا تَرَكۡتُۚ كَلَّاۤۚ إِنَّهَا كَلِمَةٌ هُوَ قَاۤىِٕلُهَاۖ وَمِن وَرَاۤىِٕهِم بَرۡزَخٌ إِلَىٰ یَوۡمِ یُبۡعَثُونَ }
አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል «ጌታዬ ሆይ! (ወደ ምድረ ዓለም) መልሱኝ፡፡በተውኩት ነገር በጎን ሥራ ልሠራ እከጅላለሁና፡፡» (ይህን ከማለት) ይከልከል፡፡ እርስዋ እርሱ ተናጋሪዋ የኾነች ከንቱ ቃል ናት፡፡ ከስተፊታቸውም እስከሚቀሰቀሱበት ቀን ድረስ ግርዶ አልለ፡፡(አልሙዕሚኑን99-100)
አይ ዱንያ.....ተወለደ....አገባ....ወለደ....ሞተ
የሆነ ኑሮ ግን እኛ ለነገዉ የአኼራ ቤታችን ምን ሰንቀናል??
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
አንድ ዕለት የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ወደ ገበያ ከባልደረቦቻቸው ጋር ይሄዱ ነበር፡፡ በመንገዳቸው ላይ ሁለቱ ጆሮዎቿ የተቆረጡና የሞተች የፍየል ግልገል ተመለከቱ፡፡ ከዚያም "ይህችን ፍየል ከእናንተ መካከል በአንድ ድርሃም የሚገዛኝ ማን ነው?" በማለት ጠየቁ፡፡ ባልደረቦቻቸው እንዲህ አሉ፡- "ከአንድ ዲርሃም በታች ባለ ገንዘብ እንኳን ልንገዛት አንወድም፡፡ ምንም አትጠቅመንም፡፡"
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ጠየቁ
"ከመካከላችሁ ይህችን ፍየል ለአንዳች ጉዳይ የሚፈልጋት የለምን?
'በአላህ እንምላለን! በሕይወት ብትኖር እንኳን ሁለት ጆሮዎች የሌሏት በመሆኑ ጎደሎ ናት፡፡ ከሞተች በኋላ ደግሞ ምን ትጠቅመናለች?' በማለት ባልደረቦቻቸው ተናገሩ፡፡
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ይህን እንደሰሙ እንዲህ አሉ፡-
በአላህ እምላለሁ! ይህች ዓለም በኃያሉ አላህ ዓይን ከዚህች ከምትመለከቷት የሞተች ፍየል የባሰች ዋጋ የሌላት ናት፡፡‛ (ሙስሊም)
✏️✏️ የአላህ መልዕክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ይኖሩባት የነበረችው ቤት በጣም ጠባብ የሆነች ክፍል ስትሆን ጣራዋ ከዘንባባ ግንዶች የተሠራና ዝቅ ያለ በሯ ደግሞ በጥቁር ጨርቅ የሚሸፈን ነበር፡፡
የሀሰን አል-በስሪ እናት የነብዩ ﷺ ባለቤት የነበሩት የኡሙ ሰላማ (ረ.ዐ) አገልጋይ የነበሩ በመሆኑ ሀሰን የልጅነታቸውን ጊዜያት በዚያ የተባረከ አካባቢ የማሳለፍ ዕድል እንዲያገኙ አስችሏቸዋል፡፡ ሀሰን በእርግጥ ሱሀባ ሳይሆኑ ታብዒይ መሆናቸው ይታወቃል እናም ገና ትንሽ ልጅ እያሉ የአላህን መልዕክተኛ ﷺ የመኖሪያ ክፍል ጣሪያ በእጃቸው ይነኩ እንደነበር ተናግረዋል፡፡
✏️✏️ ሰእድ ኢብን ሙስዓብ የተባሉትና ከታላላቅ የታብዒን ትውልድ አባላት መካከል አንዱ የሆኑት ኢማም፣ የኡመያ ገዢዎች የነብዩን ﷺ መስጊድ ለማስፋፋት በማሰብ መስጊድ እንዲፈርስ በማድረጋቸው የተሰማቸውን ሃዘን በጊዜው ሲገልፁ እንዲህ ብለዋል-
“በአላህ ይሁንብኝ፡፡ ያ የመኖሪያ ክፍላቸው እንዳለ ቢቆይ ነበር ምኞቴ፡፡ በዚህ ዓይነት መጪው ትውልድና ይህን ቦታ ለመዘየር የሚመጡ ሁሉ ነብዩ ﷺ በዚያች ክፍል እንዴት ተብቃቅተው ይኖሩ እንደነበር በተገነዘቡና ሀብታቸውን በማብዛት ጉራ ለመንዛት ባልሞከሩ ነበር፡፡'' (ኢብን ሰዕድ)
⚠️ የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ያችን በምታክል ትንሽ ጎጆ ውስጥ መኖር መምረጣቸው ድህነት ስላጠቃቸው አልነበረም፡፡ ለዚህች ዓለም ነበራቸው አነስተኛ ግምት እንጂ፡፡
ይቺ ዱንያ ለነገዉ ለአኼራ ባንክ ማስቀመጫ እንጂ ...ምንድንነዉ ሀዘን ሁሌ ጭንቀት ወደድንም ጠላን አይቀርም ሞት እያሉ የዉሸት ደስታ የሚደሰቱባት አይደለችም፡፡ አላህን የሚገዙበት ለጀነት ሀገር ሲንቅ የሚቀመጥበት የአኼራ ባንክ ማስቀመጫ ካዝና ነች፡፡ እኛ ግን ትናንት...ከትናንት ወዳ...ዛሬ ...ለአኼራ ካዝና ምን አስቀምጠናል??
✨✨ የአላህ ወዳጅ የነበሩት የረቢእ ኢብን ሃይሰም አላህ ይዘንላቸውና አንድ ጊዜ ከቤታቸው ጓሮ የመቃብር ጉድጓድ ቆፈሩ። ከዚያ በኋላ ቀልባቸው የደረቀና ከአላህ የራቁ በመሰላቸው ጊዜ ሁሉ እዚያ ጉድጓድ ውስጥ እየሄዱ በመጋደም ፍጻሜያቸውን ያስታውሱ ነበር። ይህን የሚያደርጉት አንድ ወቅት የሚገቡበት ቤታቸው ስለሚሆነዉ ቀብር እያሰቡ ስራቸውን ለማስተንተንና አካሄዳቸውን ለማሳመር ነው፡፡ እዚያ ውስጥ ገብተውም እያለቀሱ አላሀን ምህረት ይጠይቁት ነበር፡፡ የሚከተለውንም የቁርአን አንቀፅ ያነብባሉ፡-
{ حَتَّىٰۤ إِذَا جَاۤءَ أَحَدَهُمُ ٱلۡمَوۡتُ قَالَ رَبِّ ٱرۡجِعُونِ }
{ لَعَلِّیۤ أَعۡمَلُ صَـٰلِحࣰا فِیمَا تَرَكۡتُۚ كَلَّاۤۚ إِنَّهَا كَلِمَةٌ هُوَ قَاۤىِٕلُهَاۖ وَمِن وَرَاۤىِٕهِم بَرۡزَخٌ إِلَىٰ یَوۡمِ یُبۡعَثُونَ }
አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል «ጌታዬ ሆይ! (ወደ ምድረ ዓለም) መልሱኝ፡፡በተውኩት ነገር በጎን ሥራ ልሠራ እከጅላለሁና፡፡» (ይህን ከማለት) ይከልከል፡፡ እርስዋ እርሱ ተናጋሪዋ የኾነች ከንቱ ቃል ናት፡፡ ከስተፊታቸውም እስከሚቀሰቀሱበት ቀን ድረስ ግርዶ አልለ፡፡(አልሙዕሚኑን99-100)
አይ ዱንያ.....ተወለደ....አገባ....ወለደ....ሞተ
የሆነ ኑሮ ግን እኛ ለነገዉ የአኼራ ቤታችን ምን ሰንቀናል??
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
❤4👍2
⚡️⚡️ #ተቅዋ( #አላህን_ፍራቻ)⚡️⚡️
✍አሚር ሰይድ
#ትክክለኛ_የተቅዋ_ምንነትና_የሰለፎች_አቋም፡-
✏️ ዑመር ቢን ኸጣብ(ረ.ዐ) ተቅዋ ማለት “በጨለማ፤ እሾህ ላይ፤ በባዶ እግርስ ንሄድ በጥንቃቄ እንደምንራመደው ሁሉ በምንሰራው ስራ ላይም የዛን ያህል አላህን (ሱ.ወ) መጠንቀቅ ነው" ብለዋል፡፡
✏️ አሊይ ቢን አቢጣሊብ(ረ.ዐ) "ተቅዋ ማለት፦ አላህን (ሱ.ወ) መፍራት፣ በቁርዓን መስራት፣ በትንሽ መብቃቃት፤ ለአኼራ መዘጋጀት ነው''ብለዋል፡፡
✏️ አብደላህ ቢን መስዑድ(ረ.ዐ) “አላህን ተገቢውን ፍራቻ ፍሩት" ስለሚለው አንቀፅ ሲናገሩ አላህን ልንታዘዘው እንጂ ላናምፀው ልናስታውሰው እንጂ፡- ላንረሳው፣ ልናመስግነው እንጂ ፡- ላንክደው" በማለት ገልፀውታል፡፡
🔶 ሰህል ቢን አብደላህ (ረ.ዐ) “ተቅዋ የሚፈልግ ሰው ወንጀል የተባለን ሁሉ መራቅ ይኖርበታል'' ብሏል፡፡
🔶 ኢብኑ ረጃዕ(ረሂ) ትክክለኛ ተቅዋ ማለት በአላህና በባሪያው መካከል የሚኖር መከላከያ ጋሻ ነው። ይህ ማለት ከቁጣው በመዳን ውዴታውን የምናገኝበት ምርጥ መሳሪያ ማለት ነው'' ብለዋል።
🔶 ቁሸይሪይ (ረ.ሂ) "ተቅዋ ማለት የመልካም ሥራዎች ስብስብ ሲሆን በዋናነት ሽርክን መራቅ ነው፡፡ከዚያ አመፅንና መጥፎን ሥራ መሸሽ ነው፡፡ ከዚያም ሹብሃ(ተመሳሳይ) ከሆኑ ተግባራት መዞር ነው” በማለት ገልፀዋል፡፡
🔷 ኢብኑ ረጀብ› "የተቅዋ መሰረቱ አንድ ባሪያ ከሁሉም በፊት የሚፈራውን ጌታ ማንነት ማወቁ ነው ብለዋል፡፡
🔷 ቢክር ቢን ቀይም፦ “አንድ ሰው የሚፈራውን አካል ሳያውቅ እንዴት አላህን ፈሪ ሊሆን ይችላል!'' ይሉናል፡፡
🔷 መዕሩፍ በበኩሉ፦ “የምትፈራውን ካላወቅክ ወለድ ትበላለህ፣ ከባዕድ እንስቶች ላይ አይንህ አትሰብርም፣ በርካታ ወንጀሎችን ከመስራት አልፎ የራስህን ሰይፍ በአንገትህ ላይ ማድረግ ማለት ነው፡፡ስለዚህ አንድ ሰው አላህን (ሱ.ወ) ፈሪ ለመሆን ከፈለገ አላህን (ሱ.ወ) በተገቢው መንገድ ጠንቅቆ ሊያውቀው ይገባል" ብሏል፡፡
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
✍አሚር ሰይድ
#ትክክለኛ_የተቅዋ_ምንነትና_የሰለፎች_አቋም፡-
✏️ ዑመር ቢን ኸጣብ(ረ.ዐ) ተቅዋ ማለት “በጨለማ፤ እሾህ ላይ፤ በባዶ እግርስ ንሄድ በጥንቃቄ እንደምንራመደው ሁሉ በምንሰራው ስራ ላይም የዛን ያህል አላህን (ሱ.ወ) መጠንቀቅ ነው" ብለዋል፡፡
✏️ አሊይ ቢን አቢጣሊብ(ረ.ዐ) "ተቅዋ ማለት፦ አላህን (ሱ.ወ) መፍራት፣ በቁርዓን መስራት፣ በትንሽ መብቃቃት፤ ለአኼራ መዘጋጀት ነው''ብለዋል፡፡
✏️ አብደላህ ቢን መስዑድ(ረ.ዐ) “አላህን ተገቢውን ፍራቻ ፍሩት" ስለሚለው አንቀፅ ሲናገሩ አላህን ልንታዘዘው እንጂ ላናምፀው ልናስታውሰው እንጂ፡- ላንረሳው፣ ልናመስግነው እንጂ ፡- ላንክደው" በማለት ገልፀውታል፡፡
🔶 ሰህል ቢን አብደላህ (ረ.ዐ) “ተቅዋ የሚፈልግ ሰው ወንጀል የተባለን ሁሉ መራቅ ይኖርበታል'' ብሏል፡፡
🔶 ኢብኑ ረጃዕ(ረሂ) ትክክለኛ ተቅዋ ማለት በአላህና በባሪያው መካከል የሚኖር መከላከያ ጋሻ ነው። ይህ ማለት ከቁጣው በመዳን ውዴታውን የምናገኝበት ምርጥ መሳሪያ ማለት ነው'' ብለዋል።
🔶 ቁሸይሪይ (ረ.ሂ) "ተቅዋ ማለት የመልካም ሥራዎች ስብስብ ሲሆን በዋናነት ሽርክን መራቅ ነው፡፡ከዚያ አመፅንና መጥፎን ሥራ መሸሽ ነው፡፡ ከዚያም ሹብሃ(ተመሳሳይ) ከሆኑ ተግባራት መዞር ነው” በማለት ገልፀዋል፡፡
🔷 ኢብኑ ረጀብ› "የተቅዋ መሰረቱ አንድ ባሪያ ከሁሉም በፊት የሚፈራውን ጌታ ማንነት ማወቁ ነው ብለዋል፡፡
🔷 ቢክር ቢን ቀይም፦ “አንድ ሰው የሚፈራውን አካል ሳያውቅ እንዴት አላህን ፈሪ ሊሆን ይችላል!'' ይሉናል፡፡
🔷 መዕሩፍ በበኩሉ፦ “የምትፈራውን ካላወቅክ ወለድ ትበላለህ፣ ከባዕድ እንስቶች ላይ አይንህ አትሰብርም፣ በርካታ ወንጀሎችን ከመስራት አልፎ የራስህን ሰይፍ በአንገትህ ላይ ማድረግ ማለት ነው፡፡ስለዚህ አንድ ሰው አላህን (ሱ.ወ) ፈሪ ለመሆን ከፈለገ አላህን (ሱ.ወ) በተገቢው መንገድ ጠንቅቆ ሊያውቀው ይገባል" ብሏል፡፡
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
👍6❤4👌1
⚠️ #ስለ_ዘፈን_ቀደምት_ሰለፎች_ምን_አሉ?⚠️
✍ አሚር ሰይድ
ዒምራን ቢን ሑሰይን (ረ.ዐ) ቀጣዩን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
አንድ ጊዜ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- ከዚህ ኡመት የሆኑ የተወሰኑ ሰዎች በመሬት ይዋጣሉ፣ የተወሰኑቱ ወደ እንስሳነት ይለወጣሉ፣ እንዲሁም የተወሰኑቱ በድንጋይ ይወገራሉ (ይቀጠቀጣሉ) አሉ።
..... ከሱሀቦች መካከል አንዱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ያ መቼ ነው የሚሆነውን??? ሲል ጠየቃቸው፡፡ እርሳቸውም ዘፈኖችና የሙዚቃ መሳሪያዎች በተንሰራፉበትና አስካሪ መጠጥ በብዛት በሚጠጣበት ጊዜ ነው አሉ፡፡ (ቲርሚዚ)
ዛሬ ወቅት ላይ ስለሙዚቃ ሊያግራሩ የፈለጉበት ምክንያት ምን ይሆን??
🔰 በአንድ ውቅት እናታችን አዒሻ ዘንድ አንድ ሰው መጣና ወደ ቀኝ ወደ ግራ መውረግረግ ጀመረ ሁኔታው ያላማራት እናታችን አዒሻ “ኡፍ ኡፍ ይህን ሸይጧን አስወጡልኝ'' በማለት እንዲወጣ አስደረገች፡፡
✨ነውዋስ ኢብኑ ሰምዐን (ረ.ዐ) እንዳወሩት
ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡
“መልካም ስራ ማለት ግብረ ገብነት ነው፡፡ ወንጀል (ሀጢአት) ደግሞ ነፍስህ የዋለለችበትና ልብህ ውስጥ እየተመላለሰ ቅር ቅር የሚልህ ነገር ነው፡፡ (ሙስሊም ዘግበዉታል)
ምንም እንኳን ሰዎች ሕጋዊነቱን በመደገፍ አስተያየት ቢሰጡህም፡፡ ሕሊናህ ያልተቀበለው ነገር እርሱ ወንጀል ነው፡፡
📌📌 ቡኻሪ በዘገቡት ሀዲስ ነብያችን ﷺ "አንድ ሰው በሞተበት ሁኔታ ላይ ሆኖ ነው የሚቀሰቀሰው" ብለዋል፡፡ በሌላ ሐዲስም "አንድ ሰው የሚቀሰቀሰው ከወደደው ጋር ነው" ብለዋል፡፡ ይህ ማለት ዘፋኝንና ዘፈንን የወደደ ከዘፋኙ ጋር
ይቀሰቀሳል፤ ነብዩን ﷺ የወደደ፣ ፈለጋቸውንም የተከተለ ከእርሳቸው ጋርነው የሚቀሰቀሰው፡፡
⚠️ #ስለ_ዘፈን_ቀደምት_ሰለፎች_ምን_አሉ?⚠️
✏️ አቡበክር ሲዲቅ (ረ.ዐ) የሸይጧን መዝሙር ብለው ይጠሩት ነበር፡፡
✏️ ኢማሙ ማሊክ (ረ.ሂ) "ስለ ዘፈን ምን ትላለህ?'' ተብለው ሲጠየቁ “ፋሲቅ (ከመንገድ የወጣ ሰው) ካልሆነ በስተቀር አይተገብረውም' በማለት መልስዋል፡፡
✏️ ኢማሙ አህመድ (ረሂ) ስለ ዘፈን ተጠይቀው "በቀልብ ላይ የኒፋቅን በሽታ ያበቅላል'' ብለዋል፡፡
✏️ ኢማሙ ሻፊኢይ (ረሂ) “ደዩስ (ቅናት የለሽ) ያደረጋል" ብለዋል፡፡ ደዩስ ሰው ደግሞ ጀነት አይገባም፡፡
✏️ ኢማሙ አቡ ሃኒፋ (ረሂ) ስለ ዘፈን ሲጠየቁ “እሱ ሃራም ነው ጅማሬው ከሰይጣን የመነጨ ሲሆን ፍፃሜው የአላህን (ሱ.ወ) ቁጣ ማትረፍ ነው ብለው መልስዋል፡፡
✏️ የዚድ ቢን ወሊድ (ረሂ) ዘፈንን አደራችሁን እሱ እፍረትን ያስወግዳል! ወደ ስሜት ይገፋፋል፤ የሰውዬውን ክብር (ስብዕና) ይንዳል በማለት ያስጠነቅቁ ነበር።
✏️ የተወሰኑ ሰለፎች (ቀደምት ትውልዶች) ሲናገሩ ዘፈን ቀልብ ላይ ኒፋቅ: (ጥመትን) ያበቅላል፤ በህዝቦች ላይ እፍረትን ያጠፋል እንዲሁም ውሸትን ያስፋፋል የሰዎችን ክብርም ያነሳል (ክብረ ቢስ ያደርጋል ብለዋል፡፡
✏️ ኢብኑ ተይሚያ፡- “አራቱም መሪዎች (ከላይ የጠቀስናቸውን ማለት ነው ዘፈን ሃራም በመሆኑ ተስማምተውበታል' ብለዋል፡፡
ኢብኑ አባስ (ረ.ዐ)፣ ኢብኑ መስዑድ (ረ.ዐ)፣ ጃቢር ቢን አብደላህ (ረ.ዐ)፣ ሸይኹል ኢስላም ቢን ተይሚያህ (ረ.ሂ) ወዘተ ... እንዲሁም የዘመናችን ዑለሞች እንደ ኡስይሚን፣ ፈውዛን፤ ኢብን ባዝ አሊ ሸይኽ ባጠቃላይ ዘፈንን አጠብቀው ከልክለዋል፡፡ሀራም መሆኑን አሳዉቀዋል
📚📚 ዛሬ ወቅት ላይ አሊሞች ሳይሆኑ ተራ ሰዎች እራሳቸዉን እንደ አዋቂ እንደ ፈላስፋ የሚቆጥሩ ሰዎች ስለ ዘፈን መርጠዉ ሀላል መርጠዉ ሀራም እያደረጉ ነዉ፡፡ ሰዉየዉ ሙዚቃ ሲያዳምጥ ሀራም ወንጀል እንደሆነ ሁሉም ቀልቡ ልባችን እንደምነግረን ሀቅ ነዉ ...
🌐 የሆነ ቀልድ አዘል ቁም ነገር ትዝ አለኝ፡-
አንዱ መሀል ሰፋሪ ተመሳስሎ የሚኖር ሙስሊም አንድ ግሮሰሪ ገብቶ አስተናጋጇን ዳሽን ቢራ ስጭኝ ይላል
...,አስተናጋጇም፡-ጋሼ ዳሽን ቢራ የለም ቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ነዉ ያለዉ ትለዋለች
...,ሰዉየዉም አኡዙቢላሂ አይ ሸይጧን ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰጥተሽ ልታከፍሪኝ😆😆 ብሎ አስተናጋጇን የስድብ ናዳ ያወርድባታል
...,አስተናጋጇም ይረጋጉ ጋሼ ቅዱስ ጊዮርጊሱ ካልተመቸህ አረቄ አለ እሱን ልስጥህ ትለዋለች
.....እሺ አረቄ ቅጅልኝ ይላታል፡፡
አስተናጋጇ አረቄዉን ስትቀዳለት ...ሰዉየዉ ምን ቢል ጥሩ ነዉ>>> ልብሴን እንዳትነጅሺ እራቅ አርገሽ ቅጅልኝ😂 ብሎ እርፍ
ሙዚቃን ቀለል አድርገዉ የሚመለከቱ ወደ ሀላል ጠጋ ጠጋ የሚያደርጉ እንደ ባለ ቢራዉ አይነት አቋም ነዉ
እናም የምናዳምጥ ከሆነ የራሳችን ወንጀል ይበቃናል ለሌላ እንደኔ ወንጀለኛ ሁን ማለቱ ግን ለምታልፍ ዱንያ የትዉልድ ጠባሳ ባንሆን መልካም ነዉ!!!
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
ዒምራን ቢን ሑሰይን (ረ.ዐ) ቀጣዩን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
አንድ ጊዜ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- ከዚህ ኡመት የሆኑ የተወሰኑ ሰዎች በመሬት ይዋጣሉ፣ የተወሰኑቱ ወደ እንስሳነት ይለወጣሉ፣ እንዲሁም የተወሰኑቱ በድንጋይ ይወገራሉ (ይቀጠቀጣሉ) አሉ።
..... ከሱሀቦች መካከል አንዱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ያ መቼ ነው የሚሆነውን??? ሲል ጠየቃቸው፡፡ እርሳቸውም ዘፈኖችና የሙዚቃ መሳሪያዎች በተንሰራፉበትና አስካሪ መጠጥ በብዛት በሚጠጣበት ጊዜ ነው አሉ፡፡ (ቲርሚዚ)
ዛሬ ወቅት ላይ ስለሙዚቃ ሊያግራሩ የፈለጉበት ምክንያት ምን ይሆን??
🔰 በአንድ ውቅት እናታችን አዒሻ ዘንድ አንድ ሰው መጣና ወደ ቀኝ ወደ ግራ መውረግረግ ጀመረ ሁኔታው ያላማራት እናታችን አዒሻ “ኡፍ ኡፍ ይህን ሸይጧን አስወጡልኝ'' በማለት እንዲወጣ አስደረገች፡፡
✨ነውዋስ ኢብኑ ሰምዐን (ረ.ዐ) እንዳወሩት
ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡
“መልካም ስራ ማለት ግብረ ገብነት ነው፡፡ ወንጀል (ሀጢአት) ደግሞ ነፍስህ የዋለለችበትና ልብህ ውስጥ እየተመላለሰ ቅር ቅር የሚልህ ነገር ነው፡፡ (ሙስሊም ዘግበዉታል)
ምንም እንኳን ሰዎች ሕጋዊነቱን በመደገፍ አስተያየት ቢሰጡህም፡፡ ሕሊናህ ያልተቀበለው ነገር እርሱ ወንጀል ነው፡፡
📌📌 ቡኻሪ በዘገቡት ሀዲስ ነብያችን ﷺ "አንድ ሰው በሞተበት ሁኔታ ላይ ሆኖ ነው የሚቀሰቀሰው" ብለዋል፡፡ በሌላ ሐዲስም "አንድ ሰው የሚቀሰቀሰው ከወደደው ጋር ነው" ብለዋል፡፡ ይህ ማለት ዘፋኝንና ዘፈንን የወደደ ከዘፋኙ ጋር
ይቀሰቀሳል፤ ነብዩን ﷺ የወደደ፣ ፈለጋቸውንም የተከተለ ከእርሳቸው ጋርነው የሚቀሰቀሰው፡፡
⚠️ #ስለ_ዘፈን_ቀደምት_ሰለፎች_ምን_አሉ?⚠️
✏️ አቡበክር ሲዲቅ (ረ.ዐ) የሸይጧን መዝሙር ብለው ይጠሩት ነበር፡፡
✏️ ኢማሙ ማሊክ (ረ.ሂ) "ስለ ዘፈን ምን ትላለህ?'' ተብለው ሲጠየቁ “ፋሲቅ (ከመንገድ የወጣ ሰው) ካልሆነ በስተቀር አይተገብረውም' በማለት መልስዋል፡፡
✏️ ኢማሙ አህመድ (ረሂ) ስለ ዘፈን ተጠይቀው "በቀልብ ላይ የኒፋቅን በሽታ ያበቅላል'' ብለዋል፡፡
✏️ ኢማሙ ሻፊኢይ (ረሂ) “ደዩስ (ቅናት የለሽ) ያደረጋል" ብለዋል፡፡ ደዩስ ሰው ደግሞ ጀነት አይገባም፡፡
✏️ ኢማሙ አቡ ሃኒፋ (ረሂ) ስለ ዘፈን ሲጠየቁ “እሱ ሃራም ነው ጅማሬው ከሰይጣን የመነጨ ሲሆን ፍፃሜው የአላህን (ሱ.ወ) ቁጣ ማትረፍ ነው ብለው መልስዋል፡፡
✏️ የዚድ ቢን ወሊድ (ረሂ) ዘፈንን አደራችሁን እሱ እፍረትን ያስወግዳል! ወደ ስሜት ይገፋፋል፤ የሰውዬውን ክብር (ስብዕና) ይንዳል በማለት ያስጠነቅቁ ነበር።
✏️ የተወሰኑ ሰለፎች (ቀደምት ትውልዶች) ሲናገሩ ዘፈን ቀልብ ላይ ኒፋቅ: (ጥመትን) ያበቅላል፤ በህዝቦች ላይ እፍረትን ያጠፋል እንዲሁም ውሸትን ያስፋፋል የሰዎችን ክብርም ያነሳል (ክብረ ቢስ ያደርጋል ብለዋል፡፡
✏️ ኢብኑ ተይሚያ፡- “አራቱም መሪዎች (ከላይ የጠቀስናቸውን ማለት ነው ዘፈን ሃራም በመሆኑ ተስማምተውበታል' ብለዋል፡፡
ኢብኑ አባስ (ረ.ዐ)፣ ኢብኑ መስዑድ (ረ.ዐ)፣ ጃቢር ቢን አብደላህ (ረ.ዐ)፣ ሸይኹል ኢስላም ቢን ተይሚያህ (ረ.ሂ) ወዘተ ... እንዲሁም የዘመናችን ዑለሞች እንደ ኡስይሚን፣ ፈውዛን፤ ኢብን ባዝ አሊ ሸይኽ ባጠቃላይ ዘፈንን አጠብቀው ከልክለዋል፡፡ሀራም መሆኑን አሳዉቀዋል
📚📚 ዛሬ ወቅት ላይ አሊሞች ሳይሆኑ ተራ ሰዎች እራሳቸዉን እንደ አዋቂ እንደ ፈላስፋ የሚቆጥሩ ሰዎች ስለ ዘፈን መርጠዉ ሀላል መርጠዉ ሀራም እያደረጉ ነዉ፡፡ ሰዉየዉ ሙዚቃ ሲያዳምጥ ሀራም ወንጀል እንደሆነ ሁሉም ቀልቡ ልባችን እንደምነግረን ሀቅ ነዉ ...
🌐 የሆነ ቀልድ አዘል ቁም ነገር ትዝ አለኝ፡-
አንዱ መሀል ሰፋሪ ተመሳስሎ የሚኖር ሙስሊም አንድ ግሮሰሪ ገብቶ አስተናጋጇን ዳሽን ቢራ ስጭኝ ይላል
...,አስተናጋጇም፡-ጋሼ ዳሽን ቢራ የለም ቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ነዉ ያለዉ ትለዋለች
...,ሰዉየዉም አኡዙቢላሂ አይ ሸይጧን ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰጥተሽ ልታከፍሪኝ😆😆 ብሎ አስተናጋጇን የስድብ ናዳ ያወርድባታል
...,አስተናጋጇም ይረጋጉ ጋሼ ቅዱስ ጊዮርጊሱ ካልተመቸህ አረቄ አለ እሱን ልስጥህ ትለዋለች
.....እሺ አረቄ ቅጅልኝ ይላታል፡፡
አስተናጋጇ አረቄዉን ስትቀዳለት ...ሰዉየዉ ምን ቢል ጥሩ ነዉ>>> ልብሴን እንዳትነጅሺ እራቅ አርገሽ ቅጅልኝ😂 ብሎ እርፍ
ሙዚቃን ቀለል አድርገዉ የሚመለከቱ ወደ ሀላል ጠጋ ጠጋ የሚያደርጉ እንደ ባለ ቢራዉ አይነት አቋም ነዉ
እናም የምናዳምጥ ከሆነ የራሳችን ወንጀል ይበቃናል ለሌላ እንደኔ ወንጀለኛ ሁን ማለቱ ግን ለምታልፍ ዱንያ የትዉልድ ጠባሳ ባንሆን መልካም ነዉ!!!
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
❤9👍7
🎖🎖 በአንድ ወቅት የተቀዳደደ ልብስ የለበሱና የሚበሉት የሚጠጡት የሌላቸው ሰዎች ወደ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ዘንድ መጡ፡፡
የአሏህ መልዕክተኛ ﷺባልደረቦቻቸው ያላቸውን ነገር በሰደቃነት እንዲያመጡ አዘዟቸው፡፡
በዚህ ጊዜ አንድ ሰው እጁ መሸከም እስኪያቅተው ድረስ ይዞ መጣ፡፡ በዚህን ጊዜ ሙናፍቃን "
#ይህ_ጉረኛ! አለው ሀብታም ነዉ እንዲባል ነው" በማለት ተቹት፡፡
ሌላው ሰሃባ ደግሞ በጣም ትንሹ የሆነችን ሰደቃ ይዞ ሲመጣ አዩትና “አላህ ከዚህች ትንሽ ሰደቃ የተብቃቃ ነው ይቺ ምን ልታደርግ ነው'' በማለት ሞራሉን ለመንካት ሞከሩ፡፡ በዚህን ጊዜ አላህ (ሱ.ወ) የሚከተለውን አንቀጽ አወረደ፡-
{ ٱلَّذِینَ یَلۡمِزُونَ ٱلۡمُطَّوِّعِینَ مِنَ ٱلۡمُؤۡمِنِینَ فِی ٱلصَّدَقَـٰتِ وَٱلَّذِینَ لَا یَجِدُونَ إِلَّا جُهۡدَهُمۡ فَیَسۡخَرُونَ مِنۡهُمۡ سَخِرَ ٱللَّهُ مِنۡهُمۡ وَلَهُمۡ عَذَابٌ أَلِیمٌ }
እነዚያ ከምእምናን በምጽዋቶች ፈቃደኛ የኾኑትን፣ እነዚያንም የችሎታቸውን ያክል እንጅ የማያገኙትን ሰዎች የሚያነውሩ፣ ከእነሱም የሚስቁ አላህ ከነሱ ይሳለቅባቸዋል፤ (ይቀጣቸዋል)፡፡ ለእነሱም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡
(አት ተዉባ 79)
⚡️⚡️ምቀኛ ያዉ ምቀኛ ነዉ ከስም አጥፊዎች ምላስ መደበቅ ስለማይቻል በአለን አቅም አሁን ባለንበት ዱንያ ለነገ አኼራ ባንክ ብናስቀምጥ መልካም ነዉ
✏️✏️ የኡመር ኢብነል ኸጧብ አገልጋይ የሆነው የርፈእ እንዲህ ይላል
.... “ዑመር የሚለብሱት ልብስ ሀያ አንድ ቦታዎች ላይ መጣፊያ ተለጥፎበት የተሰፋ መሆኑን አይቻለሁ፡፡ አራቱ መጣፊያዎች ትከሻቸው ላይ ነው የተስፉት፡፡ አንድ ቀን ጁሙዓ ሶላት ላይ አርፍደው በመምጣት ሚንበር ላይ ይወጡና ለተሰበሰበው ሰው እንዲህ ይላሉ፡፡ “በማርፈዴ ይቅርታ
አድርጉልኝ ወላሂ! ወላሂ ያረፈድኩት #ልብሴን_ሳጥብ ነው፡፡ አጥቤ ከለበስኩት ከዚህ ልብስ ሌላ ምንም ልብስ የለኝም፡፡ ይህንኑ አጥቤ እስኪደርቅልኝ ነው ያረፈድኩት፡፡ ይቅርታ አድርጉልኝ አሉ
ቀደምት ሱሀቦች ጀነትን በእንደዚህ አኳሆን ነበር ለመግባት የታደሉት....ዛሬ እርዚቁ ልብሱ በዝቷል
ሰዉ በየምግብ ቤቱ ወረፋ ነዉ...ነገር ግን ይህ ልብስ ምግብ በቀን መብላት የከበዳቸዉ ብዙ ጎረቤቶች አሉና እነዛ ጎረቤቶቻችን የጀነትም የጀሀነምም መግቢያ ስበባችን ሊሆኑ ስለሚችሉ የጎረቤት ጋር ያለን ግንኙነት እንዴት ነዉ ብለን ራሳችንን እንፈትሽ
✍አሚር ሰይድ
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
የአሏህ መልዕክተኛ ﷺባልደረቦቻቸው ያላቸውን ነገር በሰደቃነት እንዲያመጡ አዘዟቸው፡፡
በዚህ ጊዜ አንድ ሰው እጁ መሸከም እስኪያቅተው ድረስ ይዞ መጣ፡፡ በዚህን ጊዜ ሙናፍቃን "
#ይህ_ጉረኛ! አለው ሀብታም ነዉ እንዲባል ነው" በማለት ተቹት፡፡
ሌላው ሰሃባ ደግሞ በጣም ትንሹ የሆነችን ሰደቃ ይዞ ሲመጣ አዩትና “አላህ ከዚህች ትንሽ ሰደቃ የተብቃቃ ነው ይቺ ምን ልታደርግ ነው'' በማለት ሞራሉን ለመንካት ሞከሩ፡፡ በዚህን ጊዜ አላህ (ሱ.ወ) የሚከተለውን አንቀጽ አወረደ፡-
{ ٱلَّذِینَ یَلۡمِزُونَ ٱلۡمُطَّوِّعِینَ مِنَ ٱلۡمُؤۡمِنِینَ فِی ٱلصَّدَقَـٰتِ وَٱلَّذِینَ لَا یَجِدُونَ إِلَّا جُهۡدَهُمۡ فَیَسۡخَرُونَ مِنۡهُمۡ سَخِرَ ٱللَّهُ مِنۡهُمۡ وَلَهُمۡ عَذَابٌ أَلِیمٌ }
እነዚያ ከምእምናን በምጽዋቶች ፈቃደኛ የኾኑትን፣ እነዚያንም የችሎታቸውን ያክል እንጅ የማያገኙትን ሰዎች የሚያነውሩ፣ ከእነሱም የሚስቁ አላህ ከነሱ ይሳለቅባቸዋል፤ (ይቀጣቸዋል)፡፡ ለእነሱም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡
(አት ተዉባ 79)
⚡️⚡️ምቀኛ ያዉ ምቀኛ ነዉ ከስም አጥፊዎች ምላስ መደበቅ ስለማይቻል በአለን አቅም አሁን ባለንበት ዱንያ ለነገ አኼራ ባንክ ብናስቀምጥ መልካም ነዉ
✏️✏️ የኡመር ኢብነል ኸጧብ አገልጋይ የሆነው የርፈእ እንዲህ ይላል
.... “ዑመር የሚለብሱት ልብስ ሀያ አንድ ቦታዎች ላይ መጣፊያ ተለጥፎበት የተሰፋ መሆኑን አይቻለሁ፡፡ አራቱ መጣፊያዎች ትከሻቸው ላይ ነው የተስፉት፡፡ አንድ ቀን ጁሙዓ ሶላት ላይ አርፍደው በመምጣት ሚንበር ላይ ይወጡና ለተሰበሰበው ሰው እንዲህ ይላሉ፡፡ “በማርፈዴ ይቅርታ
አድርጉልኝ ወላሂ! ወላሂ ያረፈድኩት #ልብሴን_ሳጥብ ነው፡፡ አጥቤ ከለበስኩት ከዚህ ልብስ ሌላ ምንም ልብስ የለኝም፡፡ ይህንኑ አጥቤ እስኪደርቅልኝ ነው ያረፈድኩት፡፡ ይቅርታ አድርጉልኝ አሉ
ቀደምት ሱሀቦች ጀነትን በእንደዚህ አኳሆን ነበር ለመግባት የታደሉት....ዛሬ እርዚቁ ልብሱ በዝቷል
ሰዉ በየምግብ ቤቱ ወረፋ ነዉ...ነገር ግን ይህ ልብስ ምግብ በቀን መብላት የከበዳቸዉ ብዙ ጎረቤቶች አሉና እነዛ ጎረቤቶቻችን የጀነትም የጀሀነምም መግቢያ ስበባችን ሊሆኑ ስለሚችሉ የጎረቤት ጋር ያለን ግንኙነት እንዴት ነዉ ብለን ራሳችንን እንፈትሽ
✍አሚር ሰይድ
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
👍12❤7
🎖🎖 #ወይ_ሙሀመድን_ወይ_እኛን_ምረጥ🎖🎖
✍ አሚር ሰይድ
#አቡዘር (ረ.ዐ) እንዲህ ይላሉ፡-
መልካም ጓደኛ ከብቸኝነት ይሻላል፡፡ ብቸኝነት ደግሞ ከመጥፎ ጓደኛ ይሻላል፡፡ መልካም(ኸይር) ነገር የሚሰራው ዝም ብሎ ከሚቀመጥ ይሻላል፡፡ ዝም ብሎ የሚቀመጠው መጥፎ ከሚሰራው ይሻላል፡፡ ብለዋል
⚡️⚡️መጥፎ ጓደኛ ይዞ በእነሱ የተነሳ ከዲኑ ያስወጡት የዑቅባን ታሪክ እስኪ እንመልከት፡-
ዑቅባ ቢን አቢ ሙአይጥ ሀቢቡና ሙሀመድﷺ እጅግ ከሚጠሉ ሰዎች አንዱ ነበር እስልምናን ተቀብሎ ነብዩን ﷺ ከሚወዷቸው ባልደረቦቻቸው የመሆን እድል ቢያገኝም የነበሩት መጥፎ ጓደኞቹ ይህን ወርቃማ ዕድል አምክነውበታል::በመስለሙ ከመበሳጨታቸውም በተጨማሪ “ከሙሀመድ ሀይማኖት እስካልተመለስክ ከእኛ ጋር ያለህን ማህበራዊ ግንኙነት አቋርጠሀል" በማለት ማዕቀብ ጣሉበት፡፡ ኡቅባም በማዕቀቡ በመደናገጥ "እናንተን ከማጣ ወደነበርኩበት (ክህደት) እመለሳለሁ" በማለት ተመለሰ፡፡
ጓደኞቹ ከኢስላም በመውጣቱ ብቻ ባለመርካታቸው " #በሙሀመድ_ላይ አንዳች ጉዳት ካላደረስክ ማዕቀቡ አይነሳልህም አሉት፡፡ እርሡም ነብያችን ﷺ ዘንድ መጣና አንገታቸውን አንቆ ምራቁን የተከበረ ፊታቸው ላይ ተፋባቸው፡፡ አይናቸው ሊወጣ እስኪደርስ ድረስም አንገታቸውን በእግሩ በመርገጥ አስቃያቸው፡፡ እሱን በማስመልከትም አላህ (ሱ.ወ) ቀጣዮቹን አንቀጾች አወረደ:-
{ وَیَوۡمَ یَعَضُّ ٱلظَّالِمُ عَلَىٰ یَدَیۡهِ یَقُولُ یَـٰلَیۡتَنِی ٱتَّخَذۡتُ مَعَ ٱلرَّسُولِ سَبِیلࣰا * یَـٰوَیۡلَتَىٰ لَیۡتَنِی لَمۡ أَتَّخِذۡ فُلَانًا خَلِیلࣰا*
لَّقَدۡ أَضَلَّنِی عَنِ ٱلذِّكۡرِ بَعۡدَ إِذۡ جَاۤءَنِیۗ وَكَانَ ٱلشَّیۡطَـٰنُ لِلۡإِنسَـٰنِ
{ خَذُولࣰا
በዳይም «ከመልክተኛው ጋር ቀጥተኛን መንገድ ይዤ በኾነ ዋ ምኞቴ!» እያለ (በጸጸት) ሁለት እጆቹን የሚነክስበትን ቀን (አስታውስ)፡፡ዋ ጥፋቴ! እገሌን ወዳጅ ባልያዝኩ ኖሮ እመኛለሁ፡፡(የእምነት ቃልን) ከመጣልኝ በኋላ ከማስታወስ በእርግጥ አሳሳተኝ» (ይላል)፡፡ ሰይጣንም ለሰው አጋላጭ ነው፡፡(አል ፉርቃን 27-29)
🟢 አንድ ስው በመጥፎ ጓደኛው አማካኝነት ከእምነት በኋላ ወደ ክህደት እንዴት እንደተመለስ አስተዋላችሁ??ከዚህ በላይስ አንድ ሰው ምን ቢያደርገን ነው በደል ፈፀመብን የምንለው?
ስንትና ስንት እህቶቻችን ናቸው በካሀዲያንና በመጥፎ ወንዶች አማካኝነት ዝሙት ውስጥ የወደቁት? ስንትና ስንት ሴቶች ናቸው በመጥፎ ጓደኞቻቸው ጎትጓችነት የተነሳ ሒጃባቸውን የጣሉት? ስንትና ስንት ወንድሞቻችን ናቸው በመጥፎ ጓደኞች ምክንያት ስላታቸውን ያቋረጡና ወንጀሎች ውስጥ የተዘፈቁት❓❓❓
✏️✏️ ስሰጥሩ ጓደኛ መምረጥ ዓሊይ ኢብኑ አቡጧሊብ እንዲህ ብለዋል፡-
ከዱንያ ስጦታዎች መካከል መልካም ጓደኛ አንዱ ነው፡፡ ከመልካም ሰዎች ትሆን ዘንድ ከነርሱ ጋር ተወዳጅ፡፡ ከክፋት ሰዎች ራቅ ከነርሱ ጋር አትሁን ፡፡ በክፉ ጥርጣሬ አትሸነፍ፡፡ ምከንያቱም ባንተና በወዳጅህ መካከል እርቅ እንዳይወርድ እንቅፋት ይሆናልና፡፡ እሳት እንጨትን ስርዓት እንደምታስይዘው ሁሉ ቀልብህን ስርዓት አስይዝ፡፡ ደግሞም እወቅ ፀጋን መካድ ተልካሻነት ነው፡፡ ከመጥፎ ሰው ጋር መወዳጀት መጥፎነት ነው፡፡ መከልከል ያለበትን ሰው መከልከል ቸርነት ነው፡፡ የታገሰ ነገሰ፡፡ የተረዳ ከፍ አለ፡፡ ብለዋል፡፡
✏️✏️ በተጨማሪ ዑመር ኢብነል ኸጧብ (ረ.ዐ.) እንዲህም ብለዋል፡-
☞ከወንጀላቸው ተፀፅተው ወደ አላህ ከተመለሱት ጋር ተቀማመጡ፡፡ እነርሱ ቀልባቸው ሲበዛ ልስልስ ነውና፡፡
በርትተህ እውነተኛ ጓደኞችን ያዝ፡፡ በጉያቸውም ተጠግተህ ኑር፡፡ እነርሱ በሰላም ጊዜ ጌጥ፣ በችግር ጊዜ ደግሞ ፈጥነው ደራሾች ናቸውና፡፡ ብለዋል
🤲 አሏህ የጀነት መንገድ መንገዳቸዉ የሆኑ ቀጥተኛ መንገድ የሚያመላክቱ ጓደኞች ይወፍቀን...
እኛም ጥሩ ከሚባሉት ሁነን እኛ ጋር ሲሆኑ ኸይር ነገር የሚሸምቱ ምቾት የሚሰማቸዉ የምንሆን አድርገን ረበና!!!
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
#አቡዘር (ረ.ዐ) እንዲህ ይላሉ፡-
መልካም ጓደኛ ከብቸኝነት ይሻላል፡፡ ብቸኝነት ደግሞ ከመጥፎ ጓደኛ ይሻላል፡፡ መልካም(ኸይር) ነገር የሚሰራው ዝም ብሎ ከሚቀመጥ ይሻላል፡፡ ዝም ብሎ የሚቀመጠው መጥፎ ከሚሰራው ይሻላል፡፡ ብለዋል
⚡️⚡️መጥፎ ጓደኛ ይዞ በእነሱ የተነሳ ከዲኑ ያስወጡት የዑቅባን ታሪክ እስኪ እንመልከት፡-
ዑቅባ ቢን አቢ ሙአይጥ ሀቢቡና ሙሀመድﷺ እጅግ ከሚጠሉ ሰዎች አንዱ ነበር እስልምናን ተቀብሎ ነብዩን ﷺ ከሚወዷቸው ባልደረቦቻቸው የመሆን እድል ቢያገኝም የነበሩት መጥፎ ጓደኞቹ ይህን ወርቃማ ዕድል አምክነውበታል::በመስለሙ ከመበሳጨታቸውም በተጨማሪ “ከሙሀመድ ሀይማኖት እስካልተመለስክ ከእኛ ጋር ያለህን ማህበራዊ ግንኙነት አቋርጠሀል" በማለት ማዕቀብ ጣሉበት፡፡ ኡቅባም በማዕቀቡ በመደናገጥ "እናንተን ከማጣ ወደነበርኩበት (ክህደት) እመለሳለሁ" በማለት ተመለሰ፡፡
ጓደኞቹ ከኢስላም በመውጣቱ ብቻ ባለመርካታቸው " #በሙሀመድ_ላይ አንዳች ጉዳት ካላደረስክ ማዕቀቡ አይነሳልህም አሉት፡፡ እርሡም ነብያችን ﷺ ዘንድ መጣና አንገታቸውን አንቆ ምራቁን የተከበረ ፊታቸው ላይ ተፋባቸው፡፡ አይናቸው ሊወጣ እስኪደርስ ድረስም አንገታቸውን በእግሩ በመርገጥ አስቃያቸው፡፡ እሱን በማስመልከትም አላህ (ሱ.ወ) ቀጣዮቹን አንቀጾች አወረደ:-
{ وَیَوۡمَ یَعَضُّ ٱلظَّالِمُ عَلَىٰ یَدَیۡهِ یَقُولُ یَـٰلَیۡتَنِی ٱتَّخَذۡتُ مَعَ ٱلرَّسُولِ سَبِیلࣰا * یَـٰوَیۡلَتَىٰ لَیۡتَنِی لَمۡ أَتَّخِذۡ فُلَانًا خَلِیلࣰا*
لَّقَدۡ أَضَلَّنِی عَنِ ٱلذِّكۡرِ بَعۡدَ إِذۡ جَاۤءَنِیۗ وَكَانَ ٱلشَّیۡطَـٰنُ لِلۡإِنسَـٰنِ
{ خَذُولࣰا
በዳይም «ከመልክተኛው ጋር ቀጥተኛን መንገድ ይዤ በኾነ ዋ ምኞቴ!» እያለ (በጸጸት) ሁለት እጆቹን የሚነክስበትን ቀን (አስታውስ)፡፡ዋ ጥፋቴ! እገሌን ወዳጅ ባልያዝኩ ኖሮ እመኛለሁ፡፡(የእምነት ቃልን) ከመጣልኝ በኋላ ከማስታወስ በእርግጥ አሳሳተኝ» (ይላል)፡፡ ሰይጣንም ለሰው አጋላጭ ነው፡፡(አል ፉርቃን 27-29)
🟢 አንድ ስው በመጥፎ ጓደኛው አማካኝነት ከእምነት በኋላ ወደ ክህደት እንዴት እንደተመለስ አስተዋላችሁ??ከዚህ በላይስ አንድ ሰው ምን ቢያደርገን ነው በደል ፈፀመብን የምንለው?
ስንትና ስንት እህቶቻችን ናቸው በካሀዲያንና በመጥፎ ወንዶች አማካኝነት ዝሙት ውስጥ የወደቁት? ስንትና ስንት ሴቶች ናቸው በመጥፎ ጓደኞቻቸው ጎትጓችነት የተነሳ ሒጃባቸውን የጣሉት? ስንትና ስንት ወንድሞቻችን ናቸው በመጥፎ ጓደኞች ምክንያት ስላታቸውን ያቋረጡና ወንጀሎች ውስጥ የተዘፈቁት❓❓❓
✏️✏️ ስሰጥሩ ጓደኛ መምረጥ ዓሊይ ኢብኑ አቡጧሊብ እንዲህ ብለዋል፡-
ከዱንያ ስጦታዎች መካከል መልካም ጓደኛ አንዱ ነው፡፡ ከመልካም ሰዎች ትሆን ዘንድ ከነርሱ ጋር ተወዳጅ፡፡ ከክፋት ሰዎች ራቅ ከነርሱ ጋር አትሁን ፡፡ በክፉ ጥርጣሬ አትሸነፍ፡፡ ምከንያቱም ባንተና በወዳጅህ መካከል እርቅ እንዳይወርድ እንቅፋት ይሆናልና፡፡ እሳት እንጨትን ስርዓት እንደምታስይዘው ሁሉ ቀልብህን ስርዓት አስይዝ፡፡ ደግሞም እወቅ ፀጋን መካድ ተልካሻነት ነው፡፡ ከመጥፎ ሰው ጋር መወዳጀት መጥፎነት ነው፡፡ መከልከል ያለበትን ሰው መከልከል ቸርነት ነው፡፡ የታገሰ ነገሰ፡፡ የተረዳ ከፍ አለ፡፡ ብለዋል፡፡
✏️✏️ በተጨማሪ ዑመር ኢብነል ኸጧብ (ረ.ዐ.) እንዲህም ብለዋል፡-
☞ከወንጀላቸው ተፀፅተው ወደ አላህ ከተመለሱት ጋር ተቀማመጡ፡፡ እነርሱ ቀልባቸው ሲበዛ ልስልስ ነውና፡፡
በርትተህ እውነተኛ ጓደኞችን ያዝ፡፡ በጉያቸውም ተጠግተህ ኑር፡፡ እነርሱ በሰላም ጊዜ ጌጥ፣ በችግር ጊዜ ደግሞ ፈጥነው ደራሾች ናቸውና፡፡ ብለዋል
🤲 አሏህ የጀነት መንገድ መንገዳቸዉ የሆኑ ቀጥተኛ መንገድ የሚያመላክቱ ጓደኞች ይወፍቀን...
እኛም ጥሩ ከሚባሉት ሁነን እኛ ጋር ሲሆኑ ኸይር ነገር የሚሸምቱ ምቾት የሚሰማቸዉ የምንሆን አድርገን ረበና!!!
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
👍9❤5🙏1
🎖#ከእኔ_ዘወር_በይ #ከእኔ_ዘወር_በይ🎖
✍ አሚር ሰይድ
ዐሊይ ኢብኑ አቡጣሊብ (ረ.ዐ) ዱንያን ሲገልፁ እንዲህ ብለዋል፡-
✏️ #ዱንያ በውስጧ ጤና ያገኘ ሰው ደህንነት የሚያገኝበት፣ የታመመ ሰው የሚቆጭባት፣ የደኸየ የሚያዝንባት፣ ከሷ የተብቃቃ የሚፈተንባት፣ ሐላል ነገሯ ምርመራ ያለበት ሐራሟ ደግሞ ለእሳት የሚዳርግ አገር ናት፡፡
✏️ #ዱንያ ለነካት ሰው እንደ እባብ ናት፡፡ መርዟ ይገድላል፡፡ በሷ ውስጥ ከሚስብህ ነገር ዘወር በል፤ ጥቅሙ ብዙም አይደለምና፡፡ ከሷ መለያየትህ እርግጥ ነውና፡፡ ስለሷ ብዙ አትጨነቅ፡፡ ከሷ በእጅጉ ተጠንቅቀህ ኑር፡፡ ብዙም አትደሰት አንድ ሰው በሷ በተረጋጋና በተደሰተ ቁጥር ወዲያውኑ ሳይታሰብ የሚያስከፋው ነገር ይመጣል፡፡ ብለዉናል
📒📒 አንድ ዕለት አቡበክር (ረ.ዐ) የሚጠጡት የማር ብርዝ ቀረበላቸው ማልቀስ😢 ጀመሩ፡፡ በዚያ ጊዜ ከእርሳቸው ጋር የነበሩት ሁሉ ማልቀስ ጀመሩ፡፡ ለምን እንደሚያለቅሱ ሲጠየቁ እንዲህ አሉ፡-
“እንድ ጊዜ ከአላህ መልዕክተኛ ﷺ ጋር እያለሁ እንዲህ ማለት ጀመሩ፡- 'ከእኔ ዘወር በይ ከእኔ ዘወር በይ ይህን ሲሉም ከራሳቸው ላይ አንዳች ነገር ለመገፍተር እንደፈለጉ ሁሉ እጆቻቸውን ወደፊት እያደረጉ ነበር፡፡
ከዛም እንዲህ አሉን ዱኒያ ከነሙሉ ጌጦቿ ለእኔ ቀረበችልኝ፡፡ እኔም ከእኔ እንድትርቅ ነገርኳት፡፡ ከእኔ እየራቀች በነበረችበት ጊዜ ግን እንዲህ አለች፡- በአላህ እምላለሁ፣ አንተ ከእኔ ብትርቅና በወጥመዴ ውስጥ ባትገባም ካንተ በኋላ የሚመጡት ከእኔ ወጥመድ አያመልጡም፡፡
አቡበክር (ረ.ዐ) ቀጥለው እንዲህ አሉ፡-
ለዚህ ነው ያለቀስኩት፡፡ ምክንያቱም በፍቅሯ እንዳልወድቅ እፈራለሁና ነው፡፡” (አቡ ነዓይም- ሃሊያ)
🔰 በኸሊፋነት ዘመናቸው አቡበከር ሲዲቅ (ረ.ዐ) በጣም ቀላል የሆነ ሕይወት ነው የመሩት፡፡ በሞት ፍራሻቸው ላይ ሆነው አንድ ቁራሽ መሬታቸው ተሸጦ በኸሊፋነታቸው ዘመናት በደመወዝ መልክ ከበይቱል ማል የወሰዱት ገንዘብ እንዲመለስ ኑዛዜ አስተላለፉ፡፡
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ💚 አቡበከር ሲዲቅና ሱሀቦቹ ዱንያን ቀለል አድርገዉ ኑረዉ የጀነት ቤታቸዉን አመቻችተዋል፡፡ዛሬ ግን እኛ ዱንያ ወጥመድ ዉስጥ ገብተን ሀላልን ሀራም...ሀራምን ሀላል እስከማድረግ ደርሰናል ...ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ እንደነገሩን አኺሩ ዘመን ላይ ሀቅን ለመያዝ ሀላልን ለመያዝ እሳት እንደመጨበጥ ይከብዳል ብለዉን ይሄዉ በተጨባጭ እያየን ነዉ
✅ #ሐሰን_አልበስሪ_ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡-
አራት ነገሮች የዕድለ ቢስነት ምልክቶች ናቸው፡፡ የቀልብ መድረቅ፣ የዐይን እንባ ማጣት፣ ረጅም ምኞት እና በዱንያ ላይ ለመቆየት መስገብገብ፡፡,ብለዋል
✅ #ማሊከ_ኢብኑ_ዲናር ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡-
ለዱንያ ባለህ ሀሳብና ጭንቀት ልክ ለአኺራ ያለህ ሀሳብ ከውስጥህ ይወጣል፡፡ ለአኺራ ባለህ ጭንቀት ልክ ለዱንያ ያለህ ሀሳብ ከውስጥህ ይወጣል::
ለዱንያ በተደሰትክ ልክ የአኺራ ጥፍጥና ከልብህ ውስጥ ይወጣል፡፡ብለዋል
🤲🤲 #አሏህ_ሆይ በሰጠሀቸዉ ከሚብቃቁት ምኞታቸዉ ጀነት ከሆኑት ባሪያዎችህ አድርገን ረበና!!!
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
ዐሊይ ኢብኑ አቡጣሊብ (ረ.ዐ) ዱንያን ሲገልፁ እንዲህ ብለዋል፡-
✏️ #ዱንያ በውስጧ ጤና ያገኘ ሰው ደህንነት የሚያገኝበት፣ የታመመ ሰው የሚቆጭባት፣ የደኸየ የሚያዝንባት፣ ከሷ የተብቃቃ የሚፈተንባት፣ ሐላል ነገሯ ምርመራ ያለበት ሐራሟ ደግሞ ለእሳት የሚዳርግ አገር ናት፡፡
✏️ #ዱንያ ለነካት ሰው እንደ እባብ ናት፡፡ መርዟ ይገድላል፡፡ በሷ ውስጥ ከሚስብህ ነገር ዘወር በል፤ ጥቅሙ ብዙም አይደለምና፡፡ ከሷ መለያየትህ እርግጥ ነውና፡፡ ስለሷ ብዙ አትጨነቅ፡፡ ከሷ በእጅጉ ተጠንቅቀህ ኑር፡፡ ብዙም አትደሰት አንድ ሰው በሷ በተረጋጋና በተደሰተ ቁጥር ወዲያውኑ ሳይታሰብ የሚያስከፋው ነገር ይመጣል፡፡ ብለዉናል
📒📒 አንድ ዕለት አቡበክር (ረ.ዐ) የሚጠጡት የማር ብርዝ ቀረበላቸው ማልቀስ😢 ጀመሩ፡፡ በዚያ ጊዜ ከእርሳቸው ጋር የነበሩት ሁሉ ማልቀስ ጀመሩ፡፡ ለምን እንደሚያለቅሱ ሲጠየቁ እንዲህ አሉ፡-
“እንድ ጊዜ ከአላህ መልዕክተኛ ﷺ ጋር እያለሁ እንዲህ ማለት ጀመሩ፡- 'ከእኔ ዘወር በይ ከእኔ ዘወር በይ ይህን ሲሉም ከራሳቸው ላይ አንዳች ነገር ለመገፍተር እንደፈለጉ ሁሉ እጆቻቸውን ወደፊት እያደረጉ ነበር፡፡
ከዛም እንዲህ አሉን ዱኒያ ከነሙሉ ጌጦቿ ለእኔ ቀረበችልኝ፡፡ እኔም ከእኔ እንድትርቅ ነገርኳት፡፡ ከእኔ እየራቀች በነበረችበት ጊዜ ግን እንዲህ አለች፡- በአላህ እምላለሁ፣ አንተ ከእኔ ብትርቅና በወጥመዴ ውስጥ ባትገባም ካንተ በኋላ የሚመጡት ከእኔ ወጥመድ አያመልጡም፡፡
አቡበክር (ረ.ዐ) ቀጥለው እንዲህ አሉ፡-
ለዚህ ነው ያለቀስኩት፡፡ ምክንያቱም በፍቅሯ እንዳልወድቅ እፈራለሁና ነው፡፡” (አቡ ነዓይም- ሃሊያ)
🔰 በኸሊፋነት ዘመናቸው አቡበከር ሲዲቅ (ረ.ዐ) በጣም ቀላል የሆነ ሕይወት ነው የመሩት፡፡ በሞት ፍራሻቸው ላይ ሆነው አንድ ቁራሽ መሬታቸው ተሸጦ በኸሊፋነታቸው ዘመናት በደመወዝ መልክ ከበይቱል ማል የወሰዱት ገንዘብ እንዲመለስ ኑዛዜ አስተላለፉ፡፡
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ💚 አቡበከር ሲዲቅና ሱሀቦቹ ዱንያን ቀለል አድርገዉ ኑረዉ የጀነት ቤታቸዉን አመቻችተዋል፡፡ዛሬ ግን እኛ ዱንያ ወጥመድ ዉስጥ ገብተን ሀላልን ሀራም...ሀራምን ሀላል እስከማድረግ ደርሰናል ...ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ እንደነገሩን አኺሩ ዘመን ላይ ሀቅን ለመያዝ ሀላልን ለመያዝ እሳት እንደመጨበጥ ይከብዳል ብለዉን ይሄዉ በተጨባጭ እያየን ነዉ
✅ #ሐሰን_አልበስሪ_ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡-
አራት ነገሮች የዕድለ ቢስነት ምልክቶች ናቸው፡፡ የቀልብ መድረቅ፣ የዐይን እንባ ማጣት፣ ረጅም ምኞት እና በዱንያ ላይ ለመቆየት መስገብገብ፡፡,ብለዋል
✅ #ማሊከ_ኢብኑ_ዲናር ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡-
ለዱንያ ባለህ ሀሳብና ጭንቀት ልክ ለአኺራ ያለህ ሀሳብ ከውስጥህ ይወጣል፡፡ ለአኺራ ባለህ ጭንቀት ልክ ለዱንያ ያለህ ሀሳብ ከውስጥህ ይወጣል::
ለዱንያ በተደሰትክ ልክ የአኺራ ጥፍጥና ከልብህ ውስጥ ይወጣል፡፡ብለዋል
🤲🤲 #አሏህ_ሆይ በሰጠሀቸዉ ከሚብቃቁት ምኞታቸዉ ጀነት ከሆኑት ባሪያዎችህ አድርገን ረበና!!!
4 another channal👇
t.me/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
👍4❤2🙏1