❗️this Message is unsupported የሚላቹ ሰዎች ከPlay Store ላይ Telegram Update በማድረግ እንዲሰራላቹ ማድረግ ትችላላቹ (በፓኬጅ አዉርዱት)
#ኢትዮጵያ በመጪው ሰኔ 14/2012 ዓ.ም ከማለዳው 12 ሰዓት ከ45 ጀምሮ እስከ 6 ሰዓት ከ33 ድረስ የሚቆይ #የፀሃይ ግርዶሽ እንደሚከሰት የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አስታውቋል።
ግርዶሹ ከምዕራብ እስከ ሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ የሚታይ ሲሆን ክስተቱም ወለጋ፣ ከፊል ጎንደር፣ በወሎ ላሊበላ አካባቢ ቀኑ የሚጨልም ይሆናል ተብሏል።
በተቀረው የአገሪቱ ክፍል ደግሞ በዕለቱ በከፊል ጨለማ ሊሆን እንደሚችል የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሰሎሞን በላይ ተናግረዋል።
@Unitypark
ግርዶሹ ከምዕራብ እስከ ሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ የሚታይ ሲሆን ክስተቱም ወለጋ፣ ከፊል ጎንደር፣ በወሎ ላሊበላ አካባቢ ቀኑ የሚጨልም ይሆናል ተብሏል።
በተቀረው የአገሪቱ ክፍል ደግሞ በዕለቱ በከፊል ጨለማ ሊሆን እንደሚችል የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሰሎሞን በላይ ተናግረዋል።
@Unitypark
Forwarded from Unity-መረጃ
#Update..መከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ለማ መገርሳ ከOBN ኦሮምኛ ዝግጅት ክፍል ጋር ያደረጉት ቆይታ እንዳይተላለፍ "ከበላይ አካል በተሰጠ ትዕዛዝ" መታገዱን ሰምቻለሁ ሲል ቢቢሲ ኦሮምኛ ዘግቧል.
@unitymereja
@unitymereja
Forwarded from Unity-መረጃ
የኢትዮጵያ ሠራዊት የኬንያን አውሮፕላን በስህተት መቶ መጣሉን አመነ
የአሚሶም ኃይል አባል አይደለም የተባለው የኢትዮጵያ ሠራዊት ሶማሊያ ውስጥ አውሮፕላኑን መትቶ የጣለው ከአጥፍቶ ጠፊ ተልዕኮ ጋር ተመሳስሎበት ነው ተብሏል።
አምስት ሰዎችን ጭኖ ሲበር የነበረ አውሮፕላን በሶማሊያ ደቡብ ምዕራብ ግዛት የተመታው ሰኞ ሚያዚያ 26/2012 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ ነበር።
አውሮፕላኑ ባርዳሌ በምትባል ከተማ በሚገኝ አየር ማረፊያ አቅራቢያ የተመታ ሲሆን የሁሉም ተሳፋሪዎች ሕይወት አልፏል።
#bbc
https://www.bbc.com/amharic/news-52597598
@unitymereja
የአሚሶም ኃይል አባል አይደለም የተባለው የኢትዮጵያ ሠራዊት ሶማሊያ ውስጥ አውሮፕላኑን መትቶ የጣለው ከአጥፍቶ ጠፊ ተልዕኮ ጋር ተመሳስሎበት ነው ተብሏል።
አምስት ሰዎችን ጭኖ ሲበር የነበረ አውሮፕላን በሶማሊያ ደቡብ ምዕራብ ግዛት የተመታው ሰኞ ሚያዚያ 26/2012 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ ነበር።
አውሮፕላኑ ባርዳሌ በምትባል ከተማ በሚገኝ አየር ማረፊያ አቅራቢያ የተመታ ሲሆን የሁሉም ተሳፋሪዎች ሕይወት አልፏል።
#bbc
https://www.bbc.com/amharic/news-52597598
@unitymereja
ዛሬ አዲስ ነገር ላካፍላቹ
• በቴሌግራም ታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ 1ብር ብቻ በማስያዝ የጥያቄ እና መልስ ውድድር ይደረጋል
• ውድድሩን ከአንድ እስከ አምስት ባለው መካካል ከጨረሱ ከተሳታፊዎች የተሰበሰበውን ገንዘብ ከሌሎች አሸናፊዎች ጋር ይካፈሉታል
ለምዝገባ እና ተጨማሪ መረጃዎች @AngolQuiz ይጎብኙ
• በቴሌግራም ታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ 1ብር ብቻ በማስያዝ የጥያቄ እና መልስ ውድድር ይደረጋል
• ውድድሩን ከአንድ እስከ አምስት ባለው መካካል ከጨረሱ ከተሳታፊዎች የተሰበሰበውን ገንዘብ ከሌሎች አሸናፊዎች ጋር ይካፈሉታል
ለምዝገባ እና ተጨማሪ መረጃዎች @AngolQuiz ይጎብኙ
Forwarded from Unity-መረጃ
#DrLiaTadesse
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 2383 የላብራቶሪ ምርመራ አስራ ስድስት (16) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡
@Unitymereja
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 2383 የላብራቶሪ ምርመራ አስራ ስድስት (16) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡
@Unitymereja
Unity Park-አንድነት ፓርክ pinned «🎲 Quiz 'Educational questions' 🖊 30 questions · ⏱ 30 sec»
Forwarded from Unity-መረጃ
#በሀገራችን_በኮሮና_ቫይረስ_ምክንያት_በዛሬው_ዕለት_የአንድ_ሰው_ህይወት_አለፈ
በፅኑ ህክምና ላይ የነበሩ የ65 ዓመት የአዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑ ወንድ ኢትዮጵያዊ ህይወታቸው አልፏል።
ይህም አጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር #5 ደርሷል።
@Unitymereja
በፅኑ ህክምና ላይ የነበሩ የ65 ዓመት የአዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑ ወንድ ኢትዮጵያዊ ህይወታቸው አልፏል።
ይህም አጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር #5 ደርሷል።
@Unitymereja
Forwarded from Unity-መረጃ
ከወራት በፊት በቻይናዋ ዉሃን ከተማ የተቀሰቀሰውና የመተንፈሻ አካላትን እንደሚያጠቃ የተነገረለት የኮሮናቫይረስ ለዓለም ጤና ድርጅት ሪፖርት በተደረገ በአራት ወራት ውስጥ አራት ሚሊዮን ሰዎችን በበሽታው ተይዘዋል።
በሽታው በፍጥነት እየተዛመተ ባለበት በአሁኑ ወቅት ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች አሃዝ 4 ሚሊዮን 24 ሼህ ደርሷል።
በዚህም መሰረት እጅግ በጣም ከፍተኛውን በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥርን ያስመዘገበችው አገር አሜሪካ ስትሆን ከ1,309,541 በላይ ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ተረጋግጧል።
በመከተለም በቅደም ተከተል ስፔን 223,578፣ ጣሊያን 218,268፣ ዩናይትድ ኪንግደም 216,525፣ ሩሲያ 198,676፣ ፈረንሳይ 176,782 እና ጀርመን 171,324 ከሁለተኛ እስከ ሰባተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።
በወረርሽኙ በተያዙ ሰዎች ቁጥር ቀዳሚ የሆነችው በሽታው በገደላቸውም አሃዝ የመጀመሪያው ረድፍ ላይ ትገኛለች በዚህም ከ77 ሺህ በላይ ዜጎቿ ለሞት ተዳርገዋል።
@Unitymereja
በሽታው በፍጥነት እየተዛመተ ባለበት በአሁኑ ወቅት ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች አሃዝ 4 ሚሊዮን 24 ሼህ ደርሷል።
በዚህም መሰረት እጅግ በጣም ከፍተኛውን በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥርን ያስመዘገበችው አገር አሜሪካ ስትሆን ከ1,309,541 በላይ ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ተረጋግጧል።
በመከተለም በቅደም ተከተል ስፔን 223,578፣ ጣሊያን 218,268፣ ዩናይትድ ኪንግደም 216,525፣ ሩሲያ 198,676፣ ፈረንሳይ 176,782 እና ጀርመን 171,324 ከሁለተኛ እስከ ሰባተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።
በወረርሽኙ በተያዙ ሰዎች ቁጥር ቀዳሚ የሆነችው በሽታው በገደላቸውም አሃዝ የመጀመሪያው ረድፍ ላይ ትገኛለች በዚህም ከ77 ሺህ በላይ ዜጎቿ ለሞት ተዳርገዋል።
@Unitymereja
Forwarded from Unity-መረጃ
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 29 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል!
ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 2,171 ላቦራቶሪ ምርመራ 29 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያቸው ተረጋግጧል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 239 ደርሷል።
ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ሁሉም ወንድ ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ እድሜያቸው ከ15-45 ዓመት የሆኑ ናቸው።
ቫይረሱ የተገኘባቸው 21 ሰዎች ከአዲስ አበባ ሲሆኑ ፣ 7 ሰዎች ከሶማሌ ክልል (ሶማሌ ለይቶ ማቆያ) እና 1 ሰው ከኦሮሚያ ክልል (አዳማ ከተማ በቤት ለቤት አሰሳ እና ቅኝት የተለየ) ይገኛሉ።
የዕለቱ ታማሚዎች የጉዞ ታሪክና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ያላቸው ግንኙነት ፦
• የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው - 8
• በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያላቸው - 21
• የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ እና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት #የሌላቸው - 0
ተጨማሪ መረጃ ፦
በትላንትናው ዕለት ሁለት ሰዎች ከአዲስ አበባ ከተማ ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር ዘጠና ዘጠኝ (99) ደርሷል።
@Unitymereja
ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 2,171 ላቦራቶሪ ምርመራ 29 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያቸው ተረጋግጧል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 239 ደርሷል።
ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ሁሉም ወንድ ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ እድሜያቸው ከ15-45 ዓመት የሆኑ ናቸው።
ቫይረሱ የተገኘባቸው 21 ሰዎች ከአዲስ አበባ ሲሆኑ ፣ 7 ሰዎች ከሶማሌ ክልል (ሶማሌ ለይቶ ማቆያ) እና 1 ሰው ከኦሮሚያ ክልል (አዳማ ከተማ በቤት ለቤት አሰሳ እና ቅኝት የተለየ) ይገኛሉ።
የዕለቱ ታማሚዎች የጉዞ ታሪክና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ያላቸው ግንኙነት ፦
• የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው - 8
• በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያላቸው - 21
• የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ እና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት #የሌላቸው - 0
ተጨማሪ መረጃ ፦
በትላንትናው ዕለት ሁለት ሰዎች ከአዲስ አበባ ከተማ ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር ዘጠና ዘጠኝ (99) ደርሷል።
@Unitymereja
Forwarded from Unity-መረጃ
የአሜሪካ የኮሮናቫይረስ መቆጣጠሪያ ግብረ-ኃይል ከፍተኛ ኃላፊዎች ራሳቸውን አገለሉ!
በኮሮናቫይረስ ከታመመ ሰው ጋር ንክኪ ነበራቸው በሚል ሦስት የዋይት ሐውስ የኮሮናቫይረስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ግብረ ኃይል አባላት ራሳቸውን ለሁለት ሳምንት አግልለዋል ተባለ።
የዋይት ሐውስ ከፍተኛ የሕክምና አማካሪና የአሜሪካ የኮሮናቫይረስ ግብረ ኃይል ከፍተኛ ኃላፊ የሆኑት ዶክተር አንቶኒ ፋውቺ ከተጠቀሱት መካከል አንዱ ናቸው።
አሜሪካ ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ በምታደርገው ጥረት ፊት ለፊት ሲጋፈጡ የሚታዩት ዶክተር አንቶኒዮ ፋውቺ በበሽታው ከተያዘው ሰው ጋር የነበራቸው ንክኪ "ብዙ ለበሽታውም እንደማያጋልጣቸው" የሚመሩት ድርጅት የአሜሪካው ብሔራዊ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል።
@Unitymereja
በኮሮናቫይረስ ከታመመ ሰው ጋር ንክኪ ነበራቸው በሚል ሦስት የዋይት ሐውስ የኮሮናቫይረስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ግብረ ኃይል አባላት ራሳቸውን ለሁለት ሳምንት አግልለዋል ተባለ።
የዋይት ሐውስ ከፍተኛ የሕክምና አማካሪና የአሜሪካ የኮሮናቫይረስ ግብረ ኃይል ከፍተኛ ኃላፊ የሆኑት ዶክተር አንቶኒ ፋውቺ ከተጠቀሱት መካከል አንዱ ናቸው።
አሜሪካ ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ በምታደርገው ጥረት ፊት ለፊት ሲጋፈጡ የሚታዩት ዶክተር አንቶኒዮ ፋውቺ በበሽታው ከተያዘው ሰው ጋር የነበራቸው ንክኪ "ብዙ ለበሽታውም እንደማያጋልጣቸው" የሚመሩት ድርጅት የአሜሪካው ብሔራዊ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል።
@Unitymereja
በትግራይ ክልል ተጨማሪ 2 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋገጠ!
የትግራይ ጤና ምርምር ኢኒስቲትዩት በይፋዊ የፌስቡክ ገፁ ከደቂቃዎች በፊት ባወጣው መረጃ መሰረት ባለፉት 24 ሰዓት 86 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 2 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸ መረጋገጡን አሳውቋል።
በትግራይ ክልል ደረጃ እስካሁን 694 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን ስድስት (6) ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
ዛሬ በቫይረሱ መያዛቸው በተረጋገጠው ታማሚዎች ዙሪያ የክልሉን የጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ሓጎስ ጎዶፋይን አነጋግረን ተጨማሪ መረጃዎችን እንሰጣችኃለን።
የትግራይ ጤና ምርምር ኢኒስቲትዩት በይፋዊ የፌስቡክ ገፁ ከደቂቃዎች በፊት ባወጣው መረጃ መሰረት ባለፉት 24 ሰዓት 86 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 2 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸ መረጋገጡን አሳውቋል።
በትግራይ ክልል ደረጃ እስካሁን 694 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን ስድስት (6) ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
ዛሬ በቫይረሱ መያዛቸው በተረጋገጠው ታማሚዎች ዙሪያ የክልሉን የጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ሓጎስ ጎዶፋይን አነጋግረን ተጨማሪ መረጃዎችን እንሰጣችኃለን።
Forwarded from Unity-መረጃ
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 11 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል!
ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 1,764 ላቦራቶሪ ምርመራ 11 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያቸው ተረጋግጧል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 250 ደርሷል።
ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ሁሉም ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ 10 ወንድ እና 1 ሴት እንዲሁም እድሜያቸው ከ18-38 ዓመት የሆኑ ናቸው።
ቫይረሱ የተገኘባቸው 5 ሰዎች ከአዲስ አበባ ሲሆኑ ፣ 2 ሰዎች ከትግራይ ክልል (ትግራይ ለይቶ ማቆያ) እና 3 ሰዎች ከአፋር ክልል (አፋር ለይቶ ማቆያ) እና 1 ሰው ከኦሮሚያ ክልል (አዳማ ለይቶ መከታተያ) ይገኛሉ።
የዕለቱ ታማሚዎች የጉዞ ታሪክና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ያላቸው ግንኙነት ፦
• የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው - 5
• በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያላቸው - 6
• የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ እና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት የሌላቸው - 0
* በዚህ ሪፖርት ከትግራይ ክልል የተካተቱት ሁለት (2) ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች በትላንትናው ዕለት በክልሉ ሪፖርት የተደረጉ ናቸው።
ተጨማሪ መረጃ ፦
በትላንትናው ዕለት ስድስት (6) ሰዎች ከአዲስ አበባ ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር አንድ መቶ አምስት (105) ደርሷል።
@Unitymereja
ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 1,764 ላቦራቶሪ ምርመራ 11 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያቸው ተረጋግጧል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 250 ደርሷል።
ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ሁሉም ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ 10 ወንድ እና 1 ሴት እንዲሁም እድሜያቸው ከ18-38 ዓመት የሆኑ ናቸው።
ቫይረሱ የተገኘባቸው 5 ሰዎች ከአዲስ አበባ ሲሆኑ ፣ 2 ሰዎች ከትግራይ ክልል (ትግራይ ለይቶ ማቆያ) እና 3 ሰዎች ከአፋር ክልል (አፋር ለይቶ ማቆያ) እና 1 ሰው ከኦሮሚያ ክልል (አዳማ ለይቶ መከታተያ) ይገኛሉ።
የዕለቱ ታማሚዎች የጉዞ ታሪክና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ያላቸው ግንኙነት ፦
• የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ ያላቸው - 5
• በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያላቸው - 6
• የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ እና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት የሌላቸው - 0
* በዚህ ሪፖርት ከትግራይ ክልል የተካተቱት ሁለት (2) ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች በትላንትናው ዕለት በክልሉ ሪፖርት የተደረጉ ናቸው።
ተጨማሪ መረጃ ፦
በትላንትናው ዕለት ስድስት (6) ሰዎች ከአዲስ አበባ ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር አንድ መቶ አምስት (105) ደርሷል።
@Unitymereja
Forwarded from Unity-መረጃ
በአፍሪካ ከ63 ሺህ በላይ ሰዎች በኮሮናቫይረስ ቢያዙም የተጣለው ገደብ እየላላ ነው!
የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል አዲስ ያወጣው አሃዝ እንደሚያመለክተው እስካሁን 63 ሺህ 325 በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች በአህጉሪቱ ውስጥ ተመዝግበዋል።
በተጨማሪም 2290 ሰዎች በወረርሽኙ ሳቢያ የሞቱ ሲሆን 21 ሺህ 821 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ ማገገማቸው ተነግሯል።
የወረርሽኙ መስፋፋት ከፍተኛ ደረጃ ላይ የሚደርስበት ጊዜ ገና እንደሆነ ባለሙያዎች እያስጠነቀቁ ቢሆንም በርካታ የአፍሪካ አገራት ለሳምንታት ጥለውት የነበረውን የእንቅስቃሴ ዕገዳ በዚህ ሳምንት ማላላት ጀምረዋል።
በአፍሪካ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የኮሮናቫይረስ ምርመራ በማድረግ ተጠቃሿ ደቡብ አፍሪካ ከ10 ሺህ በላይ የሚሆኑ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን አግኝታለች።
የእንቅስቃሴ ገደቡ በአገራቱ ምጣኔ ሃብት ላይ ያስከተለው ጫና ጎልቶ መታየት በመጀመሩ አገራት የጣሉትን ገደብ ለማላላት እየወሰኑ ነው።
@unitymereja
የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል አዲስ ያወጣው አሃዝ እንደሚያመለክተው እስካሁን 63 ሺህ 325 በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች በአህጉሪቱ ውስጥ ተመዝግበዋል።
በተጨማሪም 2290 ሰዎች በወረርሽኙ ሳቢያ የሞቱ ሲሆን 21 ሺህ 821 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ ማገገማቸው ተነግሯል።
የወረርሽኙ መስፋፋት ከፍተኛ ደረጃ ላይ የሚደርስበት ጊዜ ገና እንደሆነ ባለሙያዎች እያስጠነቀቁ ቢሆንም በርካታ የአፍሪካ አገራት ለሳምንታት ጥለውት የነበረውን የእንቅስቃሴ ዕገዳ በዚህ ሳምንት ማላላት ጀምረዋል።
በአፍሪካ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የኮሮናቫይረስ ምርመራ በማድረግ ተጠቃሿ ደቡብ አፍሪካ ከ10 ሺህ በላይ የሚሆኑ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን አግኝታለች።
የእንቅስቃሴ ገደቡ በአገራቱ ምጣኔ ሃብት ላይ ያስከተለው ጫና ጎልቶ መታየት በመጀመሩ አገራት የጣሉትን ገደብ ለማላላት እየወሰኑ ነው።
@unitymereja