Forwarded from TIKVAH-MAGAZINE
#UPDATE
የሚከተሉትን የመከላከያ መንገዶች ችላ ሳንል እና ሳንደናገጥ ተግባር ላይ በማዋል የበሽታውን ስርጭት ለመግታት የበኩላችንን ልንወጣ ያስፈልጋል፡፡
- ሳል ወይም ትኩሳት ካለው ቢያንስ ሁለት ያዋቂ እርምጃ ርቀት ያህል መራቅ
- እጅዎን በአግባቡ ሳይታጠቡ አይንና አፍንጫዎን አይንኩ
- ከሰዎች ጋር አይጨባበጡ
- እጅዎን በንጹህ ውኃና ሳሙና አዘውትረው ይታጠቡ
- ሰዎች ወደሚበዙበት አከባቢ በተለይ የህመም ስሜት ካሎት አይሂዱ
- በሚያስነጥሱበት እና በሚያስሉበት ጊዜ አፍና አፍንጫዎን በሶፍት ወይም ክርኖን አጥፈው በመጠቀም ወደ ሌሎች እንዳያስተላልፉ ይጠንቀቁ፣ የተጠቀሙበትን ሶፍትና ተመሳሳይ ነገሮች በቆሻሻ ክዳን ባላቸው ማጠራቀሚያ ያስወግዱ
- በስራ ቦታ፣ በትራንስፓርት እና መኖሪያ ወይም የመኝታ ክፍል መስኮት በመክፈት በቂ አየር እንዲኖር ያድርጉ
- መረጃዎችን ከአስተማማኝ ምንጮች ብቻ በመቀበል የተሳሳቱ መረጃዎች የሚያስከትሉትን መደናገር እና ፍርሃት እርሶም ይከላከሉ
የበለጠ መረጃ ሲያስፈልግ በነጻ የስልክ መስመር 8335 ላይ መደወል ይቻላል፡፡
#ቲክቫህ_ኢትዮጵያ
@tikvahethmagazine @emush21
የሚከተሉትን የመከላከያ መንገዶች ችላ ሳንል እና ሳንደናገጥ ተግባር ላይ በማዋል የበሽታውን ስርጭት ለመግታት የበኩላችንን ልንወጣ ያስፈልጋል፡፡
- ሳል ወይም ትኩሳት ካለው ቢያንስ ሁለት ያዋቂ እርምጃ ርቀት ያህል መራቅ
- እጅዎን በአግባቡ ሳይታጠቡ አይንና አፍንጫዎን አይንኩ
- ከሰዎች ጋር አይጨባበጡ
- እጅዎን በንጹህ ውኃና ሳሙና አዘውትረው ይታጠቡ
- ሰዎች ወደሚበዙበት አከባቢ በተለይ የህመም ስሜት ካሎት አይሂዱ
- በሚያስነጥሱበት እና በሚያስሉበት ጊዜ አፍና አፍንጫዎን በሶፍት ወይም ክርኖን አጥፈው በመጠቀም ወደ ሌሎች እንዳያስተላልፉ ይጠንቀቁ፣ የተጠቀሙበትን ሶፍትና ተመሳሳይ ነገሮች በቆሻሻ ክዳን ባላቸው ማጠራቀሚያ ያስወግዱ
- በስራ ቦታ፣ በትራንስፓርት እና መኖሪያ ወይም የመኝታ ክፍል መስኮት በመክፈት በቂ አየር እንዲኖር ያድርጉ
- መረጃዎችን ከአስተማማኝ ምንጮች ብቻ በመቀበል የተሳሳቱ መረጃዎች የሚያስከትሉትን መደናገር እና ፍርሃት እርሶም ይከላከሉ
የበለጠ መረጃ ሲያስፈልግ በነጻ የስልክ መስመር 8335 ላይ መደወል ይቻላል፡፡
#ቲክቫህ_ኢትዮጵያ
@tikvahethmagazine @emush21
Forwarded from Unity-መረጃ
#Update..መከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ለማ መገርሳ ከOBN ኦሮምኛ ዝግጅት ክፍል ጋር ያደረጉት ቆይታ እንዳይተላለፍ "ከበላይ አካል በተሰጠ ትዕዛዝ" መታገዱን ሰምቻለሁ ሲል ቢቢሲ ኦሮምኛ ዘግቧል.
@unitymereja
@unitymereja
#Update
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው ለሥራ ጉብኝት ቱርክ፣ አንካራ ተገኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በቆይታቸው ፕሬዚደንት ረሲፕ ታይፕ ኤርዶጋንን አግኝተው በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ የጋራ የትኩረት በሆኑ ጉዳዮች ላይ ይወያያሉ ብሏል የጠ/ሚ ፅ/ቤት
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው ለሥራ ጉብኝት ቱርክ፣ አንካራ ተገኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በቆይታቸው ፕሬዚደንት ረሲፕ ታይፕ ኤርዶጋንን አግኝተው በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ የጋራ የትኩረት በሆኑ ጉዳዮች ላይ ይወያያሉ ብሏል የጠ/ሚ ፅ/ቤት