TIKVAH-ETHIOPIA
1.42M subscribers
55.2K photos
1.38K videos
199 files
3.7K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ከማጂ ወረዳ ቲክቫህ ቤተሰቦች፦

በምዕራብ ኦሞ ዞን ውስጥ የማጂ ወረዳ ባለሥልጣን በመታሠሩ ባለሥልጣኑ መታሠሩ አግባብ አይደለም በማለት የቱም ከተማና የአካባቢው ህዝብ ተቃውሞ ማሰማቱን የቲክቫህ ቤተሰቦች አሳውቀዋል።

ከ19/6/2012 እስከ 20/6/2012 ማለዳ ድረስ በርካታ የተኩስ ድምፅ ነበር የሚሉት ቤተሰቦቻችን አርፍዶም በከተማዋ የጎማ ቃጠሎም ታይቷል፤ 2 ሰዎችም በተተኮሰ ጥይት ሞቷል ብለውናል።

ቲክቫህ አትዮጵያ ከማጂ ቤተሰቦቹ የሚመጡ መልዕክቶችን እንዲሁም ስለከተማው ሁኔታ ተጨማሪ መረጃ አሰባስቦ ያጋራችኃል። #TikvahFamily #MajiWoreda

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia