TIKVAH-ETHIOPIA
1.39M subscribers
54.8K photos
1.37K videos
198 files
3.65K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ወጣት ናዝራዊት...🔝

የናዝራዊት አበራ ታላቅ ወንድም #ያይራድ_አበራ እናታቸው በፍፁም ሰላም እና ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ገልጿል። ናዝራዊት ቻይና #ጉዋንዡ ከተማ እንደምትገኝ፣ የኢትዮጲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጠበቃ ቀጥሮ እየተከራከራከሩ እንደሆነ ገልጾ ጉዳዩም መልካም ደረጃ ላይ ደርሷል ብሏል። የፍርድቤት ውጤት ክትትል ላይ ነን #በፀሎት እርዱን ሲልም ጠይቋል።

በፌስቡክ ላይ የሚሰራጨው ወሬ ከእውነት የራቀ ነው፤ ህዝቡም በጭንቀት እነደሆነ ይህን የሚያደርገው ተረድተናል! #በቤተሰቦቿ ስም #እናመሰግናለን ብሏል!

በተጨማሪ Yayehyirad Aberra በፌስቡክ ገፁ ይህን መልዕክት አስተላልፏል👇

"Dear all I would like to #appreciate your effort to help my sister and our family by putting a pressure on social media. Unfortunately it is not helping both the case and the families. As much as possible please #stop sharing or signing petitions that is not initiated by the family or her lawyer. And please remove all posts on your page regarding the case. On behalf of our family, I appreciate you share this message as much as possible. Thank you"

Via Dagim Worku
@tsegabwolde @tikvahethiopia