TIKVAH-ETHIOPIA
1.39M subscribers
54.8K photos
1.37K videos
198 files
3.65K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አዳማ🔝የምስራቅ ኦሮሚያ አጎራባች ክልሎች #የሰላምና_የእርቅ ኮንፍረንስ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው። የኦሮሚያ፣ ሐረሪ፣ ሱማሌና አፋር ክልሎች የሀይመኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ኡጋዞዎችና የጎሳ መሪዎች የእርቅና የሰላም ኮንፍረንሱ ተሳታፊዎች ናቸው።

©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጎንደር🔝

በጎንደር የሰላምና እርቅ ጉባኤ እየተካሄደ ነው። በአማራ እና ቅማንት ማህበረሰብ የተፈጠረውን ቁርሾ መፍትሄ ለመስጠት ያለመ ህዝባዊ #የሰላምና #የእርቅ ጉባኤ በጎንደር እየተካሄደ ነው፡፡

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር #ደመቀ_መኮንን እና የሐይማኖት አባቶች በተገኙበት መድረክ የሰላምና ጉባኤው በዛሬው ዕለት ሲካሄድ ይውላል፡፡

ዓላማውም በጎንደር በተለይም ማዕከላዊና ሰሜን ጎንደር ዞኖች ማንነትን መሰረት አድርገው የሚነሱ ግጭቶችን ሰላማዊ በሆነ መንገድ #በዘላቂነት ለመፍታት ያለመ ነው፡፡

ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia