ᔑᏆᖇᗩᒍ ቴክ
577 subscribers
412 photos
435 videos
353 files
521 links
ቴክኖሎጂ በፈረው አለምን ለማወቅ ወደኛ እንደ መጡ እርግጠኛ ነን።

እኛን ይቀላቀሉ እና ስለ ቴክኖሎጂ አዳዲስ ዘዴዎችን እና ምክሮችን ይማሩ።
ከሁሉም የቴክኖሎጂ ዜናዎች በዓለም ዙሪያ ያግኙ ፡፡ በቴሌግራም

http://t.me/share/url?url=t.me/daily_tech2
🔶 @yourtech_bot
🔶 @techgroup9
Via siraj
Download Telegram
😢ባለፉት 9 ወራት 538 የሳይበር ጥቃቶች መድረሳቸዉን ኤጀንሲዉ ገለጸ።በኢትዮጵያ በ2012 በጀት ዓመት 9 ወራት ውስጥ 538 #የሳይበር ጥቃቶች መድረሳቸዉን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ገልጿል፡፡ኤጀንሲው ከተፈጸሙት #የሳይበር ጥቃቶች 263ቱ በአጥፊ ሶፍትዌሮች (ማልዌር) የተፈጸሙ ጥቃቶች ሲሆኑ፣ 106 ወዳልተፈቀደ ሲስተም ሰርጎ መግባት ፣ 105 የድረ-ገፅ ጥቃቶች፣ 54 የመሰረተ-ልማት ቅኝት ፣ 9 የሳይበር መሠረተ ልማቶችን ሥራ ማቋረጥ እንዲሁም 1 በሳይበር ማጭበርበር መሆኑን ገልጿል፡፡
በሃገሪቱ ባለፉት 9 ወራት ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ #የሳይበር ጥቃት 48.9 በመቶዉ ወይም 263 የሚሆኑት አጥፊ ሶፍትዌሮችን (ማልዌር) በመጠቀም የተፈጸሙ መሆኑን የኤጀንሲው የሳይበር ጥቃት አደጋ ዝግጁነት እና ምላሽ መስጫ ዲቪዥን /ኢትዮ-ሰርት/ አስታውቋል፡፡ቁጥራቸው 106 የሚሆኑት ጥቃቶች ደግሞ ወዳልተፈቀደ ሲስተም ስርጎ በመግባት የተፈጸሙ ሲሆን ይህም ከአጠቃላይ ጥቃቶች 19.7 ከመቶ መሆኑን የገለጸዉ ኢትዮ-ሰርት በድረ-ገጽ ላይ የተከሰተው ጥቃት ደግሞ 105 ወይም 19.5 ከመቶ በመያዝ ከማልዌር ጥቃት በመቀጠል ከፍተኛዉን ድርሻ ይዘዋል፡፡በተለየ ሁኔታ ባለፈው 9 ወራት ውስጥ በከፍተኛ መጠን የተከሰተው የሳይበር ጥቃት በማልዌሮች የተፈጸሙ ጥቃቶች መሆናቸዉን የጠቆመዉ ኢትዮ-ሰርት እነዚህ የማልዌር ጥቃቶች በተለያዩ መንገዶች የሚፈጸሙ መሆናቸዉን አውስቷል፡፡ከማልዌር ጥቃቶች ዉስጥም በ (አጋች ማልዌር) አማካኝነት የሚፈጸሙ ሲሆኑ የመረጃ መንታፊዎች የተለያዩ ፋይሎችን በመቆጣጠር መረጃዉን ካገቱበት አካል ጋር ፍላጎታቸውን ለድርድር በማቅረብ ገንዘብ የሚጠይቁበት የሳይበር ጥቃት አይነት ነዉ፡፡ሌላዉ የማልዌር ጥቃት ውስጥ (ክሪፒቶ ከረንሲ ማይነር) የሚል ስያሜ የተሰጠውና ከጀርባ ሆኖ ባለቤቱ ሳያውቅ የሲስተሙን ሪሶርስ በህገ-ወጥ መንገድየሚመዘብርበት ነዉ፡፡ከዚህ ባለፈ የመረጃ መዝባሪዎች ጥቃት ለማድረስ Bot malware (ቦት ማልዌር) የሚባለዉን እና የሳይበር አጥቂዎች ተጠቃሚው የሚሰራበትን አንድ ኮምፒውተር በመቆጣጠር በበይነ-መረብ የተገናኙትን ሌሎች ኮምፒውተሮችን ለማጥቃት የሚጠቀሙበት ዘዴ ነዉ፡ከቀደሙት ሁለት ሩብ ዓመት አንጸር በሶስተኛዉ ሩብ ዓመት የሳይበር ጥቃቱ ጭማሪ ማሳየቱን የኤጀንሲው የሳይበር ጥቃት አደጋ ዝግጁነት እና ምላሽ መስጫ ዲቪዥን /ኢትዮ-ሰርት/ አስታውቋል፡፡በዚህም በ2012 በጀት ዓመት የመጀመሪያዉ ሩብ ዓመት የደረሰዉ የሳይበር ጥቃት 113 ሲሆን በሁለተኛዉ ሩብ ዓመት ደግሞ 172 እንዲሁም በሶስተኛዉ ሩብ ዓመት ቁጥሩ 253 መድረሱን ዲቪዥኑ ገልጿል፡፡
በያዝነዉ 2012 በጀት ዓመት ከሁለተኛዉ ሩብ ዓመት አንጻር በ3ኛዉ ሩብ ዓመት የጥቃት መጠኑ 68 በመቶ ከፍ ማለቱን ኢትዮ ሰርት ጠቁሟል፡፡
ህብረተሰቡም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመጣዉ እና በግለሰብም ሆነ በተቋም ደረጃ ሊከሰቱ ከሚችል የሳይበር ጥቃት ተጋላጭ እንዳይሆን ጥንቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አሳስቧል፡፡
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ የሃገሪቱን የኢንፎርሜሽን እና የኢንፎርሜሽን መሰረተ-ልማቶችን ከጥቃት ለመከላከል የሚያስችል አቅም በመገንባት ብሄራዊ ጥቅሞችን በማስጠበቅ ተልዕኮውን እየተወጣ ያለ ተቋም መሆኑ ተገልጿል፡፡
INSA
⚠️ባለፉት 9 ወራት 538 የሳይበር ጥቃቶች መድረሳቸዉን ኤጀንሲዉ ገለጸ።

በኢትዮጵያ በ2012 በጀት ዓመት 9 ወራት ውስጥ 538 #የሳይበር ጥቃቶች መድረሳቸዉን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ገልጿል፡፡

➡️ኤጀንሲው ከተፈጸሙት #የሳይበር ጥቃቶች 263ቱ በአጥፊ ሶፍትዌሮች (ማልዌር) የተፈጸሙ ጥቃቶች ሲሆኑ፣ 106 ወዳልተፈቀደ ሲስተም ሰርጎ መግባት ፣ 105 የድረ-ገፅ ጥቃቶች፣ 54 የመሰረተ-ልማት ቅኝት ፣ 9 የሳይበር መሠረተ ልማቶችን ሥራ ማቋረጥ እንዲሁም 1 በሳይበር ማጭበርበር መሆኑን ገልጿል፡፡

➡️በሃገሪቱ ባለፉት 9 ወራት ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ #የሳይበር ጥቃት 48.9 በመቶዉ ወይም 263 የሚሆኑት አጥፊ ሶፍትዌሮችን (ማልዌር) በመጠቀም የተፈጸሙ መሆኑን የኤጀንሲው የሳይበር ጥቃት አደጋ ዝግጁነት እና ምላሽ መስጫ ዲቪዥን /ኢትዮ-ሰርት/ አስታውቋል፡፡

ቁጥራቸው 106 የሚሆኑት ጥቃቶች ደግሞ ወዳልተፈቀደ ሲስተም ስርጎ በመግባት የተፈጸሙ ሲሆን ይህም ከአጠቃላይ ጥቃቶች 19.7 ከመቶ መሆኑን የገለጸዉ ኢትዮ-ሰርት በድረ-ገጽ ላይ የተከሰተው ጥቃት ደግሞ 105 ወይም 19.5 ከመቶ በመያዝ ከማልዌር ጥቃት በመቀጠል ከፍተኛዉን ድርሻ ይዘዋል፡፡

በተለየ ሁኔታ ባለፈው 9 ወራት ውስጥ በከፍተኛ መጠን የተከሰተው የሳይበር ጥቃት በማልዌሮች የተፈጸሙ ጥቃቶች መሆናቸዉን የጠቆመዉ ኢትዮ-ሰርት እነዚህ የማልዌር ጥቃቶች በተለያዩ መንገዶች የሚፈጸሙ መሆናቸዉን አውስቷል፡፡

➡️ከማልዌር ጥቃቶች ዉስጥም በ #Ransomeware (አጋች ማልዌር) አማካኝነት የሚፈጸሙ ሲሆኑ የመረጃ መንታፊዎች የተለያዩ ፋይሎችን በመቆጣጠር መረጃዉን ካገቱበት አካል ጋር ፍላጎታቸውን ለድርድር በማቅረብ ገንዘብ የሚጠይቁበት የሳይበር ጥቃት አይነት ነዉ፡፡
ሌላዉ የማልዌር ጥቃት ውስጥ #cryptocurrency_miner (ክሪፒቶ ከረንሲ ማይነር) የሚል ስያሜ የተሰጠውና ከጀርባ ሆኖ ባለቤቱ ሳያውቅ የሲስተሙን ሪሶርስ በህገ-ወጥ መንገድ የሚመዘብርበት ነዉ፡፡

ከዚህ ባለፈ የመረጃ መዝባሪዎች ጥቃት ለማድረስ Bot malware (ቦት ማልዌር) የሚባለዉን እና የሳይበር አጥቂዎች ተጠቃሚው የሚሰራበትን አንድ ኮምፒውተር በመቆጣጠር በበይነ-መረብ የተገናኙትን ሌሎች ኮምፒውተሮችን💻 ለማጥቃት የሚጠቀሙበት ዘዴ ነዉ፡፡

ከቀደሙት ሁለት ሩብ ዓመት አንጸር በሶስተኛዉ ሩብ ዓመት የሳይበር ጥቃቱ ጭማሪ ማሳየቱን የኤጀንሲው የሳይበር ጥቃት አደጋ ዝግጁነት እና ምላሽ መስጫ ዲቪዥን /ኢትዮ-ሰርት/ አስታውቋል፡፡

➡️በዚህም በ2012 በጀት ዓመት የመጀመሪያዉ ሩብ ዓመት የደረሰዉ የሳይበር ጥቃት 113 ሲሆን በሁለተኛዉ ሩብ ዓመት ደግሞ 172 እንዲሁም በሶስተኛዉ ሩብ ዓመት ቁጥሩ 253 መድረሱን ዲቪዥኑ ገልጿል፡፡

በያዝነዉ 2012 በጀት ዓመት ከሁለተኛዉ ሩብ ዓመት አንጻር በ3ኛዉ ሩብ ዓመት የጥቃት መጠኑ 68 በመቶ ከፍ ማለቱን ኢትዮ ሰርት ጠቁሟል፡፡
ህብረተሰቡም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመጣዉ እና በግለሰብም ሆነ በተቋም ደረጃ ሊከሰቱ ከሚችል የሳይበር ጥቃት ተጋላጭ እንዳይሆን ጥንቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አሳስቧል፡፡

➡️የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ የሃገሪቱን የኢንፎርሜሽን እና የኢንፎርሜሽን መሰረተ-ልማቶችን ከጥቃት ለመከላከል የሚያስችል አቅም በመገንባት ብሄራዊ ጥቅሞችን በማስጠበቅ ተልዕኮውን እየተወጣ ያለ ተቋም መሆኑ ተገልጿል፡፡

#INSA
@daily_tech2
👋ሰላም ውድ የቻናላችን ወንድም እህቶች እንደምን ናችሁ! እንደሚታወቀው በባለፈው ጊዜ ስለ #CryptoCurrency ምንነት፣ አይነትና፣ እንዴት ማግኘት እንደሚቻል ቃኝተን ነበር! ዛሬ ደግሞ የCryptocurrency አይነት ስለሆነው #ቢትኮይን በስፋት እንዳስሳለን!

#BitCoin #ክፍል_አንድ
♻️ቢትኮይን ማለት የክሪፕቶ ከረንሲ ሲስተም የሚጠቀም አለም አቀፋዊ ዲጂታል የመገበያያ ገንዘብ ነው! በባለፈው ክፍለ ጊዜያችን እንዳወራነው ዩሮ፣ ዶላር ምናምን እንደሚባለው ሁሉ በዲጂታሉ አለምም የተከፋፈሉ የገንዘብ አይነቶች አሉ! ቢትኮይን የመጀመሪያውና ከፍተኛ የገንዘብ አይነት ነው!
#BitCoin አንድ ሰው ብቻ የማይቆጣጠረው የዲጂታል ስርአት ነው! በዚህ ስርአት የገንዘብ ልውውጦች ናቸው የሚከናወኑት! ማለትም እኛ በመደበኛው ስርአት ወይም ዲጂታል ባልሆነው ስርአት ገንዘብ ስንለዋወጥ ልውውጡን ለመተግበር ባንክ ቤቶች በመሀል ይገባሉ! በዚህ ስርአት ግን ያለ ማንም ጣልቃ ገብነት ይህ ዲጂታል #ብር መለዋወጥ ይቻላል! ይህም የባንኪንግ ስርአቱን ይቀይረዋል ተብሎ ይጠበቃል! ይህ #System #Verify የሚደረገው በNetworkNodes አማካኝነት የክሪፕቶ ግራፊክ ቴክኖሎጂ በመጠቀም ነው! ከዚያም በPublic Distributed Ledger ወይም በ #Block_Chain አማካኝነት ይመዘገባል!

💰ቢትኮይን በማንና እንዴት ተፈጠረ?
Bitcoin እራሱን #SatoshiNakomoto ብሎ በሰየመና ማንነቱ ባልታወቀ ግለሰብ እንደ #OpenSourceSoftware ሆኖ በ2009 ይፋ ተደረገ #BitCoin በመጀመሪያ የሚገኘው እንደ #Reward በMiningProcess ነው! እንደ ፈረንጆች በ2015 100,000 ነጋዴዎች እንደ ክፍያ ገንዘብ ተቀብለውት ነበር!
በCambridgeUniversity በተሰራ አንድ ጥናት #BitCoin በ2017 ከ2.8 እስከ 5.8 ሚሊዮን የሚደርሱ የክሪፕቶከረንሲ #ዋሌት ይኖራሉ ሲል ግምቱን አስቀምጧል!
#ክፍል_ሁለት #ይቀጥላል
@daily_tech2 #DigCurrency