𝗡𝗕𝗘 𝘁𝗼 𝗖𝗼𝗻𝗱𝘂𝗰𝘁 𝗨𝗦𝗗𝟱𝟬 𝗠𝗶𝗹𝗹𝗶𝗼𝗻 𝗙𝗼𝗿𝗲𝘅 𝗔𝘂𝗰𝘁𝗶𝗼𝗻 𝗮𝘀 𝗣𝗮𝗿𝘁 𝗼𝗳 𝗕𝗶-𝗪𝗲𝗲𝗸𝗹𝘆 𝗠𝗮𝗿𝗸𝗲𝘁 𝗦𝘁𝗮𝗯𝗶𝗹𝗶𝘇𝗮𝘁𝗶𝗼𝗻
The National Bank of Ethiopia (NBE) has announced it will conduct its sixth bi-weekly foreign exchange auction on Thursday, May 22, 2025, as part of its broader effort to stabilize the forex market and uphold price and external stability.
The central bank is offering USD 50 million to commercial banks, reinforcing its ongoing shift toward a market-based exchange rate system.
@PatternFin
The National Bank of Ethiopia (NBE) has announced it will conduct its sixth bi-weekly foreign exchange auction on Thursday, May 22, 2025, as part of its broader effort to stabilize the forex market and uphold price and external stability.
The central bank is offering USD 50 million to commercial banks, reinforcing its ongoing shift toward a market-based exchange rate system.
@PatternFin
Macroeconomic Performance Numbers in the Past 9 Months.pdf
9.3 MB
Ethiopian Key Macroeconomic Performance Numbers in the Past 9 Months
ባለፉት 9 ወራቶች ውስጥ የኢትዮጵያ ቁልፍ የማክሮ ኢኮኖሚ አፈጻጸም ቁጥሮች
#PragmaInsights
@PatternFin
ባለፉት 9 ወራቶች ውስጥ የኢትዮጵያ ቁልፍ የማክሮ ኢኮኖሚ አፈጻጸም ቁጥሮች
#PragmaInsights
@PatternFin
Pattern Finance and Investment - ፋይናንስ
ወደ ኢትዮጵያ ይዞ መግባት የሚቻለው የውጭ ምንዛሪ መጠን ምን ያህል ነው ?
ወደ ኢትዮጵያ ይዞ መግባት የሚቻለው የውጭ ምንዛሪ መጠን ምን ያህል ነው ?
ወደ ኢትዮጵያ ይዞ መግባትና ከኢትዮጵያ ይዞ መውጣት ስለሚቻለው የገንዘብ መጠን በተመለከተ የብሔራዊ ባንክ ባለፈው አመት መመሪያ አውጥቷል፡፡
ይኸው መመሪያ ነዋሪነቱ በኢትዮጵያ የሆነ አንድ ሰው ከውጭ ሀገራት መልስ ወደ ኢትዮጵያ ግዛት የውጭ ምንዛሪ ይዞ ከገባ በ30 ቀናት ውስጥ በንግድ ባንኮች ወይም በተፈቀደላቸው የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ወደ ብር መቀየር አለበት ወይም ወደ ውጭ ምንዛሪ ባንክ ሒሳቡ ማስገባት ይኖርበታል ይላል፡፡ ከውጭ ያስገባው የገንዘብ መጠን ከ4ሺህ ዶላር በላይ ከሆነ ግን ወደ ባንክ ሒሳቡ ሲያስገባው ለጉምሩክ ማሳወቅ እንዳለበት መመሪያው ይደነግጋል፡፡
ሁለተኛ የኢትዮጵያ ነዋሪ ያልሆነ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ወይም ትውልደ ኢትዮጵያዊ ከ90 ቀናት በላይ በኢትዮጵያ ለመቆየት ከፈለገ ከውጭ ይዞት የገባውን የውጭ ምንዛሪ በ 90 ቀናት ውስጥ ወደ ውጭ ምንዛሪ የባንክ ሒሳቡ ማስገባት ይጠበቅበታል፡፡ ይዞት የገባው የገንዘብ መጠን ከ 10 ሺህ ዶላር በላይ ከሆነ ግን፣ ወደ ብር ሲቀይረው አለያም ወደ ባንክ ሒሳቡ ሲያስገባው ለጉምሩክ ማሳወቅ/ማስመዝገብ አለበት ይላል መመሪያው፡፡
የኢትዮጵያ ነዋሪ ያልሆነ የውጭ ዜጋ የውጭ ምንዛሪውን የቪዛ ጊዜው እስኪያልቅ ድረስ መያዝ ይችላል፡፡
ስለ ጉዳዩ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስተያየት የሰጡ የባንክ ባለሙያ ፥ አንድ ሰው ወደ ኢትዮጵያ ሲገባ ለጉምሩክ ማሳወቅ/ማስመዝገብ ከሚጠበቅበት መጠን በታች የሆነ የውጭ ምንዛሪ ከያዘ በጉምሩክ እንዲያስመዘግብ አይገደድም ብለዋል፡፡
ለምሳሌ ከ10 ሺህ ዶላር በታች ይዞ የሚገባ ሰው ሳያስመዘግብ ወይም ማሳወቅ ሳያስፈልገው በቀጥታ ይዞት መግባት ይችላል ማለት ነው፡፡ ከ10 ሺህ ዶላር በላይ ከሆነ አሳውቅ የሚባለው አንደኛ ወደ ጥቁር ገበያው ወስደህ እንዳትሸጠው ነው ፤ ሁለተኛ ለምን አላማ ከ10 ሺህ ዶላር በላይ ይዘህ እንደገባህ መግለፅ አለብህ ይላሉ ባለሙያው፡፡ ለንግድ ከሆነም በአግባቡ ማሳወቅ ይጠበቅብሀል፡፡
ሆኖም መመሪያው ከ10 ሺህ ዶላር በላይ ከሆነ አስመዝግብ ቢልም ከዛም በታች ከሆነ ማስመዝገቡ እንደሚመረጥ ገልጸዋል። ሳታሳውቅ ያስገባኸውን ዶላር፣ ስትመለስ ይዘህ መውጣት አትችልም፡፡
ቀደም ሲል ከአንድ ዶላር ጀምሮ ተመዝግቦ ይግባ የሚል አሰራር ነበር አሁን እንደዛ ባይባልም በተለይም የተረፈህን ይዘህ ስትወጣ ችግር ላይ ላለመውደቅ ከጅምሩ አስመዝግበህ መግባቱ ይመረጣል ባይ ናቸው፡፡
ለምን ቢባል ከውጭ ይዞት ከመጣው የዶላር መጠን ያልተጠቀመበት ካለና እሱን ይዤ ልውጣ ቢል ችግር ይገጥመዋል፡፡ የራሴን ዶላር የተረፈኝን ነው ይዤ የምወጣው ቢል ማስረጃ አቅርብ ስትገባ አሳውቀሀል ወይ ? ይባላል፡፡ ከኢትዮጵያ በጥቁር ገበያ ገዝቶ የያዘውስ ቢሆን ምን ማረጋገጫ አለ ሊባል ይችላል፡፡ ስለዚህ የቀረውን ገንዘብ በዶላር ይዞ ለመውጣት ይቸገራል ብለዋል ባለሙያው፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ እንደዛ ቢልም የመነሻው ሀገር ራሱ ይህን ያህል ገንዘብ በካሽ ይዞ እንዲወጣ ላይፈቅድለት ይችላል ሲሉም ገልፀዋል፡፡ ለምን በባንክ አታስተላልፍም ይባላል፡፡ በባንክ የምታዘዋውርም ከሆነ ለምን ምክንያት እንደሆነ ለንግድ፣ ለኢንቨስትመንት ወይም ለሌላ አላማ ስለመሆኑ መገለፅ አለበት እንደሚባል አስገንዝበዋል፡፡ በተለይም በአውሮፓና በአሜሪካ ከፍተኛ ቁጥጥር እንደሚደረግበት ይናገራሉ ባለሙያው፡፡ ህጋዊ ስለመሆኑ ግብር የተከፈለበት ስለመሆኑና ለህጋዊ አገልግሎት እንደሚወጣ አሳውቆ ነው መውጣት ያለበት ባይ ናቸው፡፡
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
@PatternFin
ወደ ኢትዮጵያ ይዞ መግባትና ከኢትዮጵያ ይዞ መውጣት ስለሚቻለው የገንዘብ መጠን በተመለከተ የብሔራዊ ባንክ ባለፈው አመት መመሪያ አውጥቷል፡፡
ይኸው መመሪያ ነዋሪነቱ በኢትዮጵያ የሆነ አንድ ሰው ከውጭ ሀገራት መልስ ወደ ኢትዮጵያ ግዛት የውጭ ምንዛሪ ይዞ ከገባ በ30 ቀናት ውስጥ በንግድ ባንኮች ወይም በተፈቀደላቸው የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ወደ ብር መቀየር አለበት ወይም ወደ ውጭ ምንዛሪ ባንክ ሒሳቡ ማስገባት ይኖርበታል ይላል፡፡ ከውጭ ያስገባው የገንዘብ መጠን ከ4ሺህ ዶላር በላይ ከሆነ ግን ወደ ባንክ ሒሳቡ ሲያስገባው ለጉምሩክ ማሳወቅ እንዳለበት መመሪያው ይደነግጋል፡፡
ሁለተኛ የኢትዮጵያ ነዋሪ ያልሆነ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ወይም ትውልደ ኢትዮጵያዊ ከ90 ቀናት በላይ በኢትዮጵያ ለመቆየት ከፈለገ ከውጭ ይዞት የገባውን የውጭ ምንዛሪ በ 90 ቀናት ውስጥ ወደ ውጭ ምንዛሪ የባንክ ሒሳቡ ማስገባት ይጠበቅበታል፡፡ ይዞት የገባው የገንዘብ መጠን ከ 10 ሺህ ዶላር በላይ ከሆነ ግን፣ ወደ ብር ሲቀይረው አለያም ወደ ባንክ ሒሳቡ ሲያስገባው ለጉምሩክ ማሳወቅ/ማስመዝገብ አለበት ይላል መመሪያው፡፡
የኢትዮጵያ ነዋሪ ያልሆነ የውጭ ዜጋ የውጭ ምንዛሪውን የቪዛ ጊዜው እስኪያልቅ ድረስ መያዝ ይችላል፡፡
ስለ ጉዳዩ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስተያየት የሰጡ የባንክ ባለሙያ ፥ አንድ ሰው ወደ ኢትዮጵያ ሲገባ ለጉምሩክ ማሳወቅ/ማስመዝገብ ከሚጠበቅበት መጠን በታች የሆነ የውጭ ምንዛሪ ከያዘ በጉምሩክ እንዲያስመዘግብ አይገደድም ብለዋል፡፡
ለምሳሌ ከ10 ሺህ ዶላር በታች ይዞ የሚገባ ሰው ሳያስመዘግብ ወይም ማሳወቅ ሳያስፈልገው በቀጥታ ይዞት መግባት ይችላል ማለት ነው፡፡ ከ10 ሺህ ዶላር በላይ ከሆነ አሳውቅ የሚባለው አንደኛ ወደ ጥቁር ገበያው ወስደህ እንዳትሸጠው ነው ፤ ሁለተኛ ለምን አላማ ከ10 ሺህ ዶላር በላይ ይዘህ እንደገባህ መግለፅ አለብህ ይላሉ ባለሙያው፡፡ ለንግድ ከሆነም በአግባቡ ማሳወቅ ይጠበቅብሀል፡፡
ሆኖም መመሪያው ከ10 ሺህ ዶላር በላይ ከሆነ አስመዝግብ ቢልም ከዛም በታች ከሆነ ማስመዝገቡ እንደሚመረጥ ገልጸዋል። ሳታሳውቅ ያስገባኸውን ዶላር፣ ስትመለስ ይዘህ መውጣት አትችልም፡፡
ቀደም ሲል ከአንድ ዶላር ጀምሮ ተመዝግቦ ይግባ የሚል አሰራር ነበር አሁን እንደዛ ባይባልም በተለይም የተረፈህን ይዘህ ስትወጣ ችግር ላይ ላለመውደቅ ከጅምሩ አስመዝግበህ መግባቱ ይመረጣል ባይ ናቸው፡፡
ለምን ቢባል ከውጭ ይዞት ከመጣው የዶላር መጠን ያልተጠቀመበት ካለና እሱን ይዤ ልውጣ ቢል ችግር ይገጥመዋል፡፡ የራሴን ዶላር የተረፈኝን ነው ይዤ የምወጣው ቢል ማስረጃ አቅርብ ስትገባ አሳውቀሀል ወይ ? ይባላል፡፡ ከኢትዮጵያ በጥቁር ገበያ ገዝቶ የያዘውስ ቢሆን ምን ማረጋገጫ አለ ሊባል ይችላል፡፡ ስለዚህ የቀረውን ገንዘብ በዶላር ይዞ ለመውጣት ይቸገራል ብለዋል ባለሙያው፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ እንደዛ ቢልም የመነሻው ሀገር ራሱ ይህን ያህል ገንዘብ በካሽ ይዞ እንዲወጣ ላይፈቅድለት ይችላል ሲሉም ገልፀዋል፡፡ ለምን በባንክ አታስተላልፍም ይባላል፡፡ በባንክ የምታዘዋውርም ከሆነ ለምን ምክንያት እንደሆነ ለንግድ፣ ለኢንቨስትመንት ወይም ለሌላ አላማ ስለመሆኑ መገለፅ አለበት እንደሚባል አስገንዝበዋል፡፡ በተለይም በአውሮፓና በአሜሪካ ከፍተኛ ቁጥጥር እንደሚደረግበት ይናገራሉ ባለሙያው፡፡ ህጋዊ ስለመሆኑ ግብር የተከፈለበት ስለመሆኑና ለህጋዊ አገልግሎት እንደሚወጣ አሳውቆ ነው መውጣት ያለበት ባይ ናቸው፡፡
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
@PatternFin
👍2❤1
ማዕከላዊ ባንክ ባንኮች የማገገሚያ እቅድ እንዲያዘጋጁ የሚያስገድድ አዲስ መመሪያ አወጣ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባንኮች ከባድ የገንዘብ ችግር ሲያጋጥማቸው ራሳቸውን እንዲያገግሙ የሚያስችል ዝርዝር እቅድ እንዲያዘጋጁ የሚያስገድድ አዲስ መመሪያ ቁጥር SBB/93/2025 አውጥቷል። ይህ መመሪያ የባንኮችን የገንዘብ መረጋጋት ለማረጋገጥ እና ቀውስ ከመከሰቱ በፊት ዝግጁ እንዲሆኑ ለመርዳት ያለመ ነው።
በአዲሱ መመሪያ መሰረት፣ ሁሉም በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ ባንኮች አጠቃላይ እና አስተማማኝ የማገገሚያ እቅድ ማዘጋጀት አለባቸው። ይህ እቅድ አስፈጻሚ ማጠቃለያ፣ ስትራቴጂካዊና የአመራር ትንተና፣ የማገገሚያ አማራጮችን፣ የአሰራር የአደጋ ጊዜ እቅድ እንዲሁም የግንኙነትና ይፋ የማድረግ እቅድን ማካተት ይኖርበታል።
የብሔራዊ ባንክ ዋና ዓላማ ባንኮች የገንዘብ ቀውስ ሲገጥማቸው ከብሔራዊ ባንክ ወይም ከመንግስት ልዩ ድጋፍ ሳያስፈልጋቸው በራሳቸው የማገገም አቅም እንዲኖራቸው ማስቻል መሆኑን ገልጿል።
ካፒታል ከመመሪያው እንደተመለከተው ፣ ባንኮች በቂ እና የተለያዩ የማገገሚያ አማራጮችን ማካተት አለባቸው። እነዚህ አማራጮች የካፒታል እና ስጋትን መቀነስ፣ በቂና የተለያየ የገንዘብ ምንጮችን ማግኘት፣ እንዲሁም እዳዎችን እንደገና ማዋቀርን የመሳሰሉ እርምጃዎችን ያካትታሉ። #Capital
@PatternFin
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባንኮች ከባድ የገንዘብ ችግር ሲያጋጥማቸው ራሳቸውን እንዲያገግሙ የሚያስችል ዝርዝር እቅድ እንዲያዘጋጁ የሚያስገድድ አዲስ መመሪያ ቁጥር SBB/93/2025 አውጥቷል። ይህ መመሪያ የባንኮችን የገንዘብ መረጋጋት ለማረጋገጥ እና ቀውስ ከመከሰቱ በፊት ዝግጁ እንዲሆኑ ለመርዳት ያለመ ነው።
በአዲሱ መመሪያ መሰረት፣ ሁሉም በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ ባንኮች አጠቃላይ እና አስተማማኝ የማገገሚያ እቅድ ማዘጋጀት አለባቸው። ይህ እቅድ አስፈጻሚ ማጠቃለያ፣ ስትራቴጂካዊና የአመራር ትንተና፣ የማገገሚያ አማራጮችን፣ የአሰራር የአደጋ ጊዜ እቅድ እንዲሁም የግንኙነትና ይፋ የማድረግ እቅድን ማካተት ይኖርበታል።
የብሔራዊ ባንክ ዋና ዓላማ ባንኮች የገንዘብ ቀውስ ሲገጥማቸው ከብሔራዊ ባንክ ወይም ከመንግስት ልዩ ድጋፍ ሳያስፈልጋቸው በራሳቸው የማገገም አቅም እንዲኖራቸው ማስቻል መሆኑን ገልጿል።
ካፒታል ከመመሪያው እንደተመለከተው ፣ ባንኮች በቂ እና የተለያዩ የማገገሚያ አማራጮችን ማካተት አለባቸው። እነዚህ አማራጮች የካፒታል እና ስጋትን መቀነስ፣ በቂና የተለያየ የገንዘብ ምንጮችን ማግኘት፣ እንዲሁም እዳዎችን እንደገና ማዋቀርን የመሳሰሉ እርምጃዎችን ያካትታሉ። #Capital
@PatternFin
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የመንግስት ሠራተኞችን የቤት ችግር ለመፍታት 120 ቢሊዮን ብር ፋይናንስ ሊያቀርብ መሆኑን አስታወቀ።
****
ባንኩ ይህን ያስታወቀው ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጋር በመንግስት ሠራተኞች የቤቶች ልማት ፕሮጀክት ላይ በጋራ ለመሥራት በዛሬው እለት የመግባቢያ ሰነድ በተፈራረሙበት ወቅት ነው።
ስምምነቱ በ25/75 መርሃ ግብር ከ41ሺ በላይ የሚሆኑ የመንግስት ሰራተኞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው።
በስምምነቱ ወቅት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ እንዳሉት የመንግስት ሰራተኞችን የቤት ችግር ለመፍታት ባንኩ በሀያ ዓመት የሚከፈል የ120 ቢሊዮን ብር ብድር በዝቅተኛ ወለድ ማቅረቡን ገልጸዋል።
አቶ አቤ የከተማ አስተዳደሩ ይህን እድል በመጠቀም የመንግስት ሠራተኞችን የቤት ችግር ለመቅረፍ በአስቸኳይ ወደ ሥራ እንዲገባ አሳስበዋል።
ባንኩ በቀጣይም የብድር ተደራሽነቱን በማስፋት ሁሉም ዜጋ ተጠቃሚ የሚሆንበትን ሁኔታ ለመፍጠር እየሠራ መሆኑን አቶ አቤ ጨምረው ገልጸዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ቅድስት ወልደስላሴ በስምምነት ስነ ስርዓቱ ላይ ባንኩ የከተማውን ልማት በሁሉም ዘርፍ ስለሚደግፍ አመስግነዋል።
ወይዘሮ ቅድስት በአሁኑ ፕሮግራም ለመምህራን ቅድሚያ እንደሚሰጥ ገልጸው፣ የቤቶቹ ግንባታም በአጭር ጊዜ ዉስጥ እንደሚጠናቀቅ ተናግረዋል።
@PatternFin
****
ባንኩ ይህን ያስታወቀው ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጋር በመንግስት ሠራተኞች የቤቶች ልማት ፕሮጀክት ላይ በጋራ ለመሥራት በዛሬው እለት የመግባቢያ ሰነድ በተፈራረሙበት ወቅት ነው።
ስምምነቱ በ25/75 መርሃ ግብር ከ41ሺ በላይ የሚሆኑ የመንግስት ሰራተኞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው።
በስምምነቱ ወቅት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ እንዳሉት የመንግስት ሰራተኞችን የቤት ችግር ለመፍታት ባንኩ በሀያ ዓመት የሚከፈል የ120 ቢሊዮን ብር ብድር በዝቅተኛ ወለድ ማቅረቡን ገልጸዋል።
አቶ አቤ የከተማ አስተዳደሩ ይህን እድል በመጠቀም የመንግስት ሠራተኞችን የቤት ችግር ለመቅረፍ በአስቸኳይ ወደ ሥራ እንዲገባ አሳስበዋል።
ባንኩ በቀጣይም የብድር ተደራሽነቱን በማስፋት ሁሉም ዜጋ ተጠቃሚ የሚሆንበትን ሁኔታ ለመፍጠር እየሠራ መሆኑን አቶ አቤ ጨምረው ገልጸዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ቅድስት ወልደስላሴ በስምምነት ስነ ስርዓቱ ላይ ባንኩ የከተማውን ልማት በሁሉም ዘርፍ ስለሚደግፍ አመስግነዋል።
ወይዘሮ ቅድስት በአሁኑ ፕሮግራም ለመምህራን ቅድሚያ እንደሚሰጥ ገልጸው፣ የቤቶቹ ግንባታም በአጭር ጊዜ ዉስጥ እንደሚጠናቀቅ ተናግረዋል።
@PatternFin
👍3
Payment Instrument Issuer Directive.pdf
10.3 MB
NBE issued a directive that repealed Directive No. ONPS/09/2023.
The directive increases the minimum capital requirement from 50M to 100M and introduced changes to the maximum daily electronic account balance and maximum daily transaction for Level 2 accounts.
It also introduced limits to a maximum daily P2P transfer for Level 2 accounts and a maximum daily person to merchant electronic (including mobile banking) transfer using a standardized Ethiopian QR Code payment system.
The most consequential change is that the directive makes #interoperability mandatory, i.e., payment instrument issuers (PIIs) are now required to "enable their users to send and receive electronic money to and from other payment instrument issuers (wallet-to wallet interoperability) through the national switch or other licensed operator".
Interoperability otherwise than through the national switch (i.e., #EthSwitch) or other licensed switch operator is outlawed.
@PatternFin
The directive increases the minimum capital requirement from 50M to 100M and introduced changes to the maximum daily electronic account balance and maximum daily transaction for Level 2 accounts.
It also introduced limits to a maximum daily P2P transfer for Level 2 accounts and a maximum daily person to merchant electronic (including mobile banking) transfer using a standardized Ethiopian QR Code payment system.
The most consequential change is that the directive makes #interoperability mandatory, i.e., payment instrument issuers (PIIs) are now required to "enable their users to send and receive electronic money to and from other payment instrument issuers (wallet-to wallet interoperability) through the national switch or other licensed operator".
Interoperability otherwise than through the national switch (i.e., #EthSwitch) or other licensed switch operator is outlawed.
@PatternFin
👍1
ከ #ትግራይ ክልል ለብሔራዊ ባንክ የቀረበው የወርቅ መጠን ከክልሎች ቀዳሚ መሆኑ ተገለጸ
በ2017 በጀት ዓመት 10 ወራት ከትግራይ ክልል ለብሔራዊ ባንክ የቀረበው የወርቅ መጠን ከሌሎች ክልሎች የሚበልጥ መሆኑን የማዕድን ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በ10 ወራት ውስጥ ከ29ሺህ 396 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ቀርቦ 2.57 ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን የማዕድን ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሚሊዮን ማቴዮስ ተናግረዋል።
በዚህም #ትግራይ ክልል 12ሺህ 210 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ በማቅረብ ከክልሎች ቀዳሚ ሆናለች። ከ #ኦሮሚያ ክልል ስድስት ሺህ 910፣ #ከጋምቤላ አራት ሺህ 590 እንዲሁም #ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ሦስት ሺህ 689 ኪሎ ግራም ወርቅ መቅረቡን ሚኒስትር ዴኤታው ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጠቅሰዋል።
አቶ ሚሊዮን እንደተናገሩት፤ የመንግሥት የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያው የውጭ ምንዛሪ ተመን በባንክ እና በጥቁር ገበያ መካከል ያለውን ልዩነት እንዲጠብቅ በማድረጉ ለብሔራዊ ባንክ የሚቀርበው የወርቅ መጠን እንዲጨምር በማድረግ ለውጤቱ መሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓል።
በባሕላዊ እና አነስተኛ ወርቅ ምርት ለተሰማሩ አምራቾች ብሔራዊ ባንክ ተግባራዊ እንዲሆን የወሰነው ማበረታቻ የአምራቾችን የማምረት ፍላጎት አነቃቅቷል ያሉት ሚኒስትር ዴኤታው፤ ይህም የወርቅ “ሕገ ወጥ ንግድ እንዲቀንስ” ማድረጉን ገልጸዋል።
አዲስ ስታንዳርድ
@PatternFin
በ2017 በጀት ዓመት 10 ወራት ከትግራይ ክልል ለብሔራዊ ባንክ የቀረበው የወርቅ መጠን ከሌሎች ክልሎች የሚበልጥ መሆኑን የማዕድን ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በ10 ወራት ውስጥ ከ29ሺህ 396 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ቀርቦ 2.57 ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን የማዕድን ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሚሊዮን ማቴዮስ ተናግረዋል።
በዚህም #ትግራይ ክልል 12ሺህ 210 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ በማቅረብ ከክልሎች ቀዳሚ ሆናለች። ከ #ኦሮሚያ ክልል ስድስት ሺህ 910፣ #ከጋምቤላ አራት ሺህ 590 እንዲሁም #ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ሦስት ሺህ 689 ኪሎ ግራም ወርቅ መቅረቡን ሚኒስትር ዴኤታው ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጠቅሰዋል።
አቶ ሚሊዮን እንደተናገሩት፤ የመንግሥት የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያው የውጭ ምንዛሪ ተመን በባንክ እና በጥቁር ገበያ መካከል ያለውን ልዩነት እንዲጠብቅ በማድረጉ ለብሔራዊ ባንክ የሚቀርበው የወርቅ መጠን እንዲጨምር በማድረግ ለውጤቱ መሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓል።
በባሕላዊ እና አነስተኛ ወርቅ ምርት ለተሰማሩ አምራቾች ብሔራዊ ባንክ ተግባራዊ እንዲሆን የወሰነው ማበረታቻ የአምራቾችን የማምረት ፍላጎት አነቃቅቷል ያሉት ሚኒስትር ዴኤታው፤ ይህም የወርቅ “ሕገ ወጥ ንግድ እንዲቀንስ” ማድረጉን ገልጸዋል።
አዲስ ስታንዳርድ
@PatternFin
🤬1
The #EEA Launches the Report on the Ethiopian Economy – A Landmark Return After Seven-Year Hiatus
After a seven-year pause, the Ethiopian Economics Association (EEA) has officially relaunched its flagship publication, The Report on the Ethiopian Economy, reaffirming its pivotal role in promoting evidence-based economic discourse in Ethiopia.
The last edition of the report was published in #2018. At the time, it was widely recognized as an authoritative reference for policymakers, researchers, and development partners. It provided a dual-level analysis, offering an in-depth focus on a central economic theme while delivering broader sectoral updates. The 2025 edition honors this legacy while introducing a bold and forward-looking approach.
Covering the period from 2000/01 to 2023/24, the revitalized report delivers a panoramic and data-driven assessment of Ethiopia’s economic transformation over the past two decades. It utilizes standardized and rigorous analytical tools across all nine chapters, ensuring a more consistent and in-depth evaluation of macroeconomic trends, sectoral performance, fiscal and financial developments, labor market dynamics, poverty and inequality, and governance. This edition was authored by a team of respected EEA researchers: Dr. Degye Goshu, Dr. Arega Shumetie, Dr. Lamessa Tariku, and Dr. Tasew Tadesse, whose combined expertise offers a comprehensive and nuanced understanding of the Ethiopian economy.
The launch event, held at EEA Headquarters in Addis Ababa, drew significant national and international media attention. Representatives from major mainstream outlets as well as digital platforms attended, reflecting the renewed importance of the report in public and policy conversations.
Opening remarks were delivered by EEA CEO Professor Mengistu Ketema, who emphasized the report’s importance in bridging research and policymaking. Dr. Abule Mehare presented the report’s key findings, followed by an engaging Q&A session with media representatives.
The 2025 report is expected to reclaim its place as a cornerstone reference for economic planning, academic inquiry, and policy evaluation. With its enhanced methodology and long-term outlook, it aims to inform strategic decisions that foster sustainable, inclusive economic growth and institutional resilience.
Ethiopian Economics Association
(EEA)
Full report
👇
https://eea-et.org/wp-content/uploads/2025/05/Report-on-the-Ethiopian-Economy-Key-findings-and-call-to-action.pdf
After a seven-year pause, the Ethiopian Economics Association (EEA) has officially relaunched its flagship publication, The Report on the Ethiopian Economy, reaffirming its pivotal role in promoting evidence-based economic discourse in Ethiopia.
The last edition of the report was published in #2018. At the time, it was widely recognized as an authoritative reference for policymakers, researchers, and development partners. It provided a dual-level analysis, offering an in-depth focus on a central economic theme while delivering broader sectoral updates. The 2025 edition honors this legacy while introducing a bold and forward-looking approach.
Covering the period from 2000/01 to 2023/24, the revitalized report delivers a panoramic and data-driven assessment of Ethiopia’s economic transformation over the past two decades. It utilizes standardized and rigorous analytical tools across all nine chapters, ensuring a more consistent and in-depth evaluation of macroeconomic trends, sectoral performance, fiscal and financial developments, labor market dynamics, poverty and inequality, and governance. This edition was authored by a team of respected EEA researchers: Dr. Degye Goshu, Dr. Arega Shumetie, Dr. Lamessa Tariku, and Dr. Tasew Tadesse, whose combined expertise offers a comprehensive and nuanced understanding of the Ethiopian economy.
The launch event, held at EEA Headquarters in Addis Ababa, drew significant national and international media attention. Representatives from major mainstream outlets as well as digital platforms attended, reflecting the renewed importance of the report in public and policy conversations.
Opening remarks were delivered by EEA CEO Professor Mengistu Ketema, who emphasized the report’s importance in bridging research and policymaking. Dr. Abule Mehare presented the report’s key findings, followed by an engaging Q&A session with media representatives.
The 2025 report is expected to reclaim its place as a cornerstone reference for economic planning, academic inquiry, and policy evaluation. With its enhanced methodology and long-term outlook, it aims to inform strategic decisions that foster sustainable, inclusive economic growth and institutional resilience.
Ethiopian Economics Association
(EEA)
Full report
👇
https://eea-et.org/wp-content/uploads/2025/05/Report-on-the-Ethiopian-Economy-Key-findings-and-call-to-action.pdf
Ethiopia's Bond Market.pdf
20.4 MB
The Bond market in the upcoming Ethiopian Capital market is going to be revolutionary and will forever change the way government access finance from the market and here is a snap shot of the Bond Market.
©️Nigat Post
#BondMarket #CapitalMarket #ESX #ECMA
@PatternFin
©️Nigat Post
#BondMarket #CapitalMarket #ESX #ECMA
@PatternFin
Pattern Finance and Investment - ፋይናንስ
Payment Instrument Issuer Directive.pdf
#NBE
" በሃገሪቱ የዲጂታል የፋይናንስ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ሁሉ በብሔራዊ ስዊች ሲስተም ውስጥ መግባት አለባቸው " - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በኢትዮጵያ ለሚሰሩ የክፍያ አማራጮችን ፈቃድ ለመስጠት እና ለመቆጣጠር የሚያስችል አዲስ መመሪያ አውጥቷል።
በመመሪያው መሰረት ከመንግስት፣ ቴሌኮም ኦፕሬተር፣ የክፍያ አማራጭ አቅራቢ እና የክፍያ ስርዓቱ ኦፕሬተር በስተቀር ማንኛውም ግለሰብ ከ40 በመቶ በላይ የሚሆነውን ፈቃድ የተሰጠውን የክፍያ አማራጭ ባለድርሻ መሆን አይችልም።
በአዲሱ መመሪያ መሰረት አዲስ የክፍያ አማራጭ ፈቃድ ለማግኘት ከዚህ በፊት የሚያስፈልገው የ50 ሚሊየን ብር ካፒታል ከፍ ተደርጎ 100 ሚሊየን ብር እንዲሆን ተደርጓል።
100 ሚሊየን ብሩ ወይም አቻ የውጪ ሃገራት ገንዘብ እየተመሰረተ ባለው የክፍያ አማራጭ ስም በተከፈተ ዝግ የባንክ ሂሳብ መቀመጥ አለበት።
የክፍያ አማራጩ ዋና ስራ አስፈፃሚ ለመሆን በአዲሱ መመሪያ መሰረት የ7 አመት የስራ ልምድ ያስፈልጋል ሲባል ከዛ ውስጥ 3 አመቱ በአስተዳደራዊ ቦታ መሆን አለበት።
በተሻሻለው አዲሱ መመሪያ በኤሌክትሮኒክ መንገድ የሚፈፀሙ ዝውውሮችን ደህንነት ለመጠበቅ ከብር 5000 በላይ የሆኑ የገንዘብ ዝውውሮች የTwo-Factor authentication ሊኖራቸው ይገባል።
የደረጃ 2(Level 2) አካውንት ባለቤቶች በቀን በአካውንታቸው መያዝ የሚችሉት የብር መጠን ከ150,000 ብር እንዳይበልጥ ሲደረግ በቀን መፈፀም የሚችሉት የገንዘብ ዝውውር መጠንም ከ300,000 ብር መብለጥ የለበትም።
ነገር ግን ብሔራዊ ባንክ ከክፍያ አማራጩ በፅሁፍ ጥያቄ ከቀረበለት እንደ ሬሚታንስ፣ የታክስ ክፍያ፣ የነዳጅ ክፍያ፣ የአውሮፕላን ትኬት እና ሌሎችም አገልግሎቶች የተቀመጠውን የዝውውር ገደብ ሊያነሳ ይችላል።
በተጨማሪ የደረጃ 2 አካውንት ባለቤቶች በቀን ወደ ግለሰቦች ማስተላለፍ የሚችሉት (P2P) መጠን ከ75,000 ብር እንዳይበልጥ ሲደረግ ከግለሰቦች ወደ ነጋዴዎች የሚፈፀሙ የኤሌክትሮኒክ አካውንት የገንዘብ ዝውውር መጠን በቀን ከ250,000 ብር አይበልጥም።
ሌላው በአዲሱ መመሪያ የተካተተው ማንኛውም የክፍያ አማራጭ ተቋም ማንኛውም ሰው ከሌላ የክፍያ አማራጭ ገንዘብ እንዲቀበል እና ወደ ሌላ የክፍያ አማራጭ ገንዘብ እንዲልክ ማስቻል አለበት። ነገር ግን ማንኛውም የክፍያ አማራጭ ይህንን አገልግሎት ለመስጠት በብሔራዊ ስዊች ወይም ሌላ ፈቃድ ባለው ተቋም በኩል ክፍያዎች እንዲያልፉ ማድረግ አለበት።
የፋይናንስ አካታችነት ለማሳደግ እና ቅልጥፍናን ለመጨመር በሃገሪቱ የዲጂታል የፋይናንስ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ሁሉ በብሔራዊ ስዊች ሲስተም ውስጥ መግባት አለባቸው።
ከባንክ ወደ ዋሌት ወይም በተቃራኒው ክፍያ እንዲፈፀም የሚያደርጉ የፋይናንስ ተቋማት Two-factor Authentication ጨምሮ የደንበኞች ማንነት መለየት (KYC) እና ከፋዮች ክፍያ የሚፈፅሙለትን ሰው እንዲያውቁ የማንነት ማረጋገጥ ስርዓት እንዲኖር ማስቻል አለባቸው።
በተጨማሪ የክፍያ አማራጭ አቅራቢዎች በየ 6 ወሩ በመንግስት ተቋም የደህንነት ፍተሻ በማድረግ ሪፖርቱን ለብሔራዊ ባንክ ማስገባት አለባቸው።
ብሔራዊ ባንክ አሁን እየሰሩ ያሉ ነገር ግን የተከፈለ ካፒታላቸው ከ100 ሚሊየን ብር በታች የሆኑ የክፍያ አማራጮች እስከ ሰኔ 2027 ድረስ የተቀመጠውን ካፒታል ማሟላት እንዳለባቸው ሲገልፅ ሌሎች መመሪያዎች ግን በመጪዎቹ 6 ወራት ውስጥ ወደ ስራ መግባት አለባቸው ብሏል።
#TikvahEthiopia
@PatternFin
" በሃገሪቱ የዲጂታል የፋይናንስ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ሁሉ በብሔራዊ ስዊች ሲስተም ውስጥ መግባት አለባቸው " - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በኢትዮጵያ ለሚሰሩ የክፍያ አማራጮችን ፈቃድ ለመስጠት እና ለመቆጣጠር የሚያስችል አዲስ መመሪያ አውጥቷል።
በመመሪያው መሰረት ከመንግስት፣ ቴሌኮም ኦፕሬተር፣ የክፍያ አማራጭ አቅራቢ እና የክፍያ ስርዓቱ ኦፕሬተር በስተቀር ማንኛውም ግለሰብ ከ40 በመቶ በላይ የሚሆነውን ፈቃድ የተሰጠውን የክፍያ አማራጭ ባለድርሻ መሆን አይችልም።
በአዲሱ መመሪያ መሰረት አዲስ የክፍያ አማራጭ ፈቃድ ለማግኘት ከዚህ በፊት የሚያስፈልገው የ50 ሚሊየን ብር ካፒታል ከፍ ተደርጎ 100 ሚሊየን ብር እንዲሆን ተደርጓል።
100 ሚሊየን ብሩ ወይም አቻ የውጪ ሃገራት ገንዘብ እየተመሰረተ ባለው የክፍያ አማራጭ ስም በተከፈተ ዝግ የባንክ ሂሳብ መቀመጥ አለበት።
የክፍያ አማራጩ ዋና ስራ አስፈፃሚ ለመሆን በአዲሱ መመሪያ መሰረት የ7 አመት የስራ ልምድ ያስፈልጋል ሲባል ከዛ ውስጥ 3 አመቱ በአስተዳደራዊ ቦታ መሆን አለበት።
በተሻሻለው አዲሱ መመሪያ በኤሌክትሮኒክ መንገድ የሚፈፀሙ ዝውውሮችን ደህንነት ለመጠበቅ ከብር 5000 በላይ የሆኑ የገንዘብ ዝውውሮች የTwo-Factor authentication ሊኖራቸው ይገባል።
የደረጃ 2(Level 2) አካውንት ባለቤቶች በቀን በአካውንታቸው መያዝ የሚችሉት የብር መጠን ከ150,000 ብር እንዳይበልጥ ሲደረግ በቀን መፈፀም የሚችሉት የገንዘብ ዝውውር መጠንም ከ300,000 ብር መብለጥ የለበትም።
ነገር ግን ብሔራዊ ባንክ ከክፍያ አማራጩ በፅሁፍ ጥያቄ ከቀረበለት እንደ ሬሚታንስ፣ የታክስ ክፍያ፣ የነዳጅ ክፍያ፣ የአውሮፕላን ትኬት እና ሌሎችም አገልግሎቶች የተቀመጠውን የዝውውር ገደብ ሊያነሳ ይችላል።
በተጨማሪ የደረጃ 2 አካውንት ባለቤቶች በቀን ወደ ግለሰቦች ማስተላለፍ የሚችሉት (P2P) መጠን ከ75,000 ብር እንዳይበልጥ ሲደረግ ከግለሰቦች ወደ ነጋዴዎች የሚፈፀሙ የኤሌክትሮኒክ አካውንት የገንዘብ ዝውውር መጠን በቀን ከ250,000 ብር አይበልጥም።
ሌላው በአዲሱ መመሪያ የተካተተው ማንኛውም የክፍያ አማራጭ ተቋም ማንኛውም ሰው ከሌላ የክፍያ አማራጭ ገንዘብ እንዲቀበል እና ወደ ሌላ የክፍያ አማራጭ ገንዘብ እንዲልክ ማስቻል አለበት። ነገር ግን ማንኛውም የክፍያ አማራጭ ይህንን አገልግሎት ለመስጠት በብሔራዊ ስዊች ወይም ሌላ ፈቃድ ባለው ተቋም በኩል ክፍያዎች እንዲያልፉ ማድረግ አለበት።
የፋይናንስ አካታችነት ለማሳደግ እና ቅልጥፍናን ለመጨመር በሃገሪቱ የዲጂታል የፋይናንስ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ሁሉ በብሔራዊ ስዊች ሲስተም ውስጥ መግባት አለባቸው።
ከባንክ ወደ ዋሌት ወይም በተቃራኒው ክፍያ እንዲፈፀም የሚያደርጉ የፋይናንስ ተቋማት Two-factor Authentication ጨምሮ የደንበኞች ማንነት መለየት (KYC) እና ከፋዮች ክፍያ የሚፈፅሙለትን ሰው እንዲያውቁ የማንነት ማረጋገጥ ስርዓት እንዲኖር ማስቻል አለባቸው።
በተጨማሪ የክፍያ አማራጭ አቅራቢዎች በየ 6 ወሩ በመንግስት ተቋም የደህንነት ፍተሻ በማድረግ ሪፖርቱን ለብሔራዊ ባንክ ማስገባት አለባቸው።
ብሔራዊ ባንክ አሁን እየሰሩ ያሉ ነገር ግን የተከፈለ ካፒታላቸው ከ100 ሚሊየን ብር በታች የሆኑ የክፍያ አማራጮች እስከ ሰኔ 2027 ድረስ የተቀመጠውን ካፒታል ማሟላት እንዳለባቸው ሲገልፅ ሌሎች መመሪያዎች ግን በመጪዎቹ 6 ወራት ውስጥ ወደ ስራ መግባት አለባቸው ብሏል።
#TikvahEthiopia
@PatternFin
Legal Update.pdf
6.3 MB
𝐋𝐞𝐠𝐚𝐥 𝐔𝐩𝐝𝐚𝐭𝐞: 𝐏𝐚𝐲𝐦𝐞𝐧𝐭 𝐈𝐧𝐬𝐭𝐫𝐮𝐦𝐞𝐧𝐭 𝐈𝐬𝐬𝐮𝐞𝐫𝐬 (𝐀𝐦𝐞𝐧𝐝𝐦𝐞𝐧𝐭) 𝐃𝐢𝐫𝐞𝐜𝐭𝐢𝐯𝐞
In this piece of legal update, they've broken down the key changes in the National Bank of Ethiopia's new Payment Instrument Issuers (Amendment) Directive No. ONPS/IO/2025.
This directive introduces significant reforms, including increased capital requirements, enhanced transaction security measures, and a groundbreaking interoperability mandate.
This latest legal update provides an overview of these core reforms and their broader implications for the digital finance sector, aiding navigation of the evolving landscape.
#HaimanotandAdvocates
@PatternFin
In this piece of legal update, they've broken down the key changes in the National Bank of Ethiopia's new Payment Instrument Issuers (Amendment) Directive No. ONPS/IO/2025.
This directive introduces significant reforms, including increased capital requirements, enhanced transaction security measures, and a groundbreaking interoperability mandate.
This latest legal update provides an overview of these core reforms and their broader implications for the digital finance sector, aiding navigation of the evolving landscape.
#HaimanotandAdvocates
@PatternFin
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#Ethiopia
የህዝብ በዓላት እና የበዓላት አከባበርን ለመወሰን የወጣው አዋጅ በዛሬው እለት ጸድቋል።
ስለ አዋጁ ...
➡️ በልማድ ሲከበር የቆየውን " ግንቦት 20 " ብሔራዊ በዓልነቱ #አስቀርቷል፡፡
➡️ የሰማዕታትን ቀን ( #የካቲት_12 ) እና የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች ( #ህዳር_29 ) መስሪያ ቤቶች ክፍት ሆነው፤ #ታስበው ይውላሉ።
➡️ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ቀን ፣ የሰንደቀ አላማ ቀን ፣ የሴቶች ቀን ፣ የአፍሪካ ቀን ሌሎችም ታስበው ይውላሉ።
➡️ የዘመን መለወጫ (እንቁጣጣሽ) በዓል በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስተባባሪነት ይከበራል።
➡️ ተከብረው በሚሉ ብሔራዊ እና ሃይማኖታዊ በዓላት ለሕዝብ አገልግሎት ክፍት መደረግ ያለባቸው ተቋማት ዝርዝር ተቀምጧል።
በዚህም ፦
° የውሃ
° የመብራት
° የስልክ
° ሚዲያዎች (ቴሌቪዥን፣ ሬድዮ)
° የጤና ተቋማት እና መድሃኒት ቤቶች
° መከላከያ
° ፖሊስ
° ደህንነት
° የእሳት አደጋ መከላከል
° የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎቶች
° ነዳጅ ማደያዎች
° ሙዝየሞች ፣
° ፓርኮች ክፍት ሆነው ከሚውሉት ውስጥ ናቸው።
ስለ አዋጁ ምን ጥያቄ ተነሳ ?
አንድ የምክር ቤት አባል ፦
" የብሔር ብሔረሰቦችን በዓል ተከብረው ከሚውሉት በዓላት ለምን አልተካተተም ? ለምን ታስቦ ከሚውል ውስጥ ተካተተ ? ምክንያቱም ኢትዮጵያ የብሔር ብሔረሰቦች ሀገር ነች !! ታስቦ ይውላል እና ተከብሮ ይውላል የሚለው የተለያየ አጀንዳ አለው " የሚል ጥያቄ አንስተው ነበር።
የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ከኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ ወርቅሰሙ ማሞ አንድ በዓል እንዲከበር እና ታስቦ እንዲውል የሚያደርገው የሚያመጣው ኢኮኖሚያዊ ፋይዳው ተጠንቶ ነው ብለዋል፡፡
" ኢኮኖሚያችንስ ? " ሲሉ የጠየቁት ወ/ሮ ወርቀሰሙ " ሁል ጊዜ ስራ እየዘጋን ፤ በዓል እያከበርን መዋል በኢኮኖሚው ላይ የሚያመጣው ከፍተኛ ጫና አለ። ስለዚህ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች በዓል ታስቦ የሚውል በተለያዩ ነገሮች ደምቆ የሚውል ሊሆን ይችላል በሚል ነው በታሳቢነት እንዲቀጥል የተደረገው " ሲሉ አስረድተዋል።
#ShegerFM #TikvahEthiopia #HoPR
@tikvahethiopia
የህዝብ በዓላት እና የበዓላት አከባበርን ለመወሰን የወጣው አዋጅ በዛሬው እለት ጸድቋል።
ስለ አዋጁ ...
➡️ በልማድ ሲከበር የቆየውን " ግንቦት 20 " ብሔራዊ በዓልነቱ #አስቀርቷል፡፡
➡️ የሰማዕታትን ቀን ( #የካቲት_12 ) እና የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች ( #ህዳር_29 ) መስሪያ ቤቶች ክፍት ሆነው፤ #ታስበው ይውላሉ።
➡️ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ቀን ፣ የሰንደቀ አላማ ቀን ፣ የሴቶች ቀን ፣ የአፍሪካ ቀን ሌሎችም ታስበው ይውላሉ።
➡️ የዘመን መለወጫ (እንቁጣጣሽ) በዓል በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስተባባሪነት ይከበራል።
➡️ ተከብረው በሚሉ ብሔራዊ እና ሃይማኖታዊ በዓላት ለሕዝብ አገልግሎት ክፍት መደረግ ያለባቸው ተቋማት ዝርዝር ተቀምጧል።
በዚህም ፦
° የውሃ
° የመብራት
° የስልክ
° ሚዲያዎች (ቴሌቪዥን፣ ሬድዮ)
° የጤና ተቋማት እና መድሃኒት ቤቶች
° መከላከያ
° ፖሊስ
° ደህንነት
° የእሳት አደጋ መከላከል
° የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎቶች
° ነዳጅ ማደያዎች
° ሙዝየሞች ፣
° ፓርኮች ክፍት ሆነው ከሚውሉት ውስጥ ናቸው።
ስለ አዋጁ ምን ጥያቄ ተነሳ ?
አንድ የምክር ቤት አባል ፦
" የብሔር ብሔረሰቦችን በዓል ተከብረው ከሚውሉት በዓላት ለምን አልተካተተም ? ለምን ታስቦ ከሚውል ውስጥ ተካተተ ? ምክንያቱም ኢትዮጵያ የብሔር ብሔረሰቦች ሀገር ነች !! ታስቦ ይውላል እና ተከብሮ ይውላል የሚለው የተለያየ አጀንዳ አለው " የሚል ጥያቄ አንስተው ነበር።
የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ከኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ ወርቅሰሙ ማሞ አንድ በዓል እንዲከበር እና ታስቦ እንዲውል የሚያደርገው የሚያመጣው ኢኮኖሚያዊ ፋይዳው ተጠንቶ ነው ብለዋል፡፡
" ኢኮኖሚያችንስ ? " ሲሉ የጠየቁት ወ/ሮ ወርቀሰሙ " ሁል ጊዜ ስራ እየዘጋን ፤ በዓል እያከበርን መዋል በኢኮኖሚው ላይ የሚያመጣው ከፍተኛ ጫና አለ። ስለዚህ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች በዓል ታስቦ የሚውል በተለያዩ ነገሮች ደምቆ የሚውል ሊሆን ይችላል በሚል ነው በታሳቢነት እንዲቀጥል የተደረገው " ሲሉ አስረድተዋል።
#ShegerFM #TikvahEthiopia #HoPR
@tikvahethiopia
👍3❤1