STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
40.7K subscribers
11K photos
272 videos
452 files
1.94K links
የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡
Download Telegram
#DebreBirhanUniversity

ለደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ መደበኛ የመጀመሪያና የድህረምረቃ ተማሪዎች በሙሉ

1. ከአዲግራት ዩኒቨርስቲ በጊዜያዊነት ወደ ደብረ ብርሃን ዩነቨርስቲ በትምህርት ሚኒስቴር አማካኝነት የተመደባችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች

2. በ2013 ዓ.ም. የ1ኛ መንፈቅ ዓመት ትምህርታችሁን አጠናቃችሁ የነበራችሁ የ3ኛ ዓመች የዩኒቨርስቲያችን ተማሪዎች በሙሉ

3. በ2014 ዓ.ም. በምህንድስና ኮሌጅ ስር Intemship የምትወጡ ተማሪዎች

4. በ2014 ዓ.ም. በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ስር ለመስክ ትምህርት የምትወጡ
➢ የ4ኛ ዓመት የጂኦሎጂ ተማሪዎች እና
➢ የ4ኛ ዓመት የባዮ ቴክኖሎጂ ተማሪዎች በሙሉ 👉 የምዝገባ ቀን #የካቲት 14 እና 15 2014 ዓ.ም መሆኑን እየገለጽን፤

5. ከላይ ከተገለጹት ውጭ ያላችሁ የ3ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች እንዲሁም አዲስና ነባር የድህረ ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ የምዝገባ ቀናት #የካቲት 19 እና 20 2014 ዓ.ም መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

#ማሳሰቢያ

የመመዝገቢያ ቦታ በዋናው ግቢ በየኮሌጃችሁ ሬጂስትራር ክፍል ይሆናል።
• ከአዲግራት ዩኒቨርስቲ ወደ ዩኒቨርስቲያችን የተመደባችሁ ተማሪዎች የ8ኛ፣ የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን ዋና እና ፎቶ ኮፒውን ! በአዲግራት ዩኒቨርስቲ ቆይታችሁ በእጃችሁ የሚገኙ ማንኛውንም የግል የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን (ግሬድ ሪፖርትና የተማሪ መታወቂያ) ይዛችሁ መምጣት ይጠበቅባችኋል።

የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ሬጂስተራር እና
አልሙናይ ዳይሬክቶሬት

ተማሪ ነክ መረጃዎችን እንዘግባለን
@NATIONALEXAMSRESULT