STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
41K subscribers
11K photos
271 videos
452 files
1.93K links
የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡
Download Telegram
#General_Physics Module ገፅ ለገፅ የቪድዮ ቲቶርያል እና የሁሉንም Chapters Review Exercise የቪድዮ ማብራሪያ በ100ብር ብቻ አቅርበናል።

💥ቪድዮዎቹን መግዛት የምትፈልጉ 👉 @muedu ላይ ያናግሩን።

ተመዝግባቹህ ኮርሱን የምትማሩ ተማሪዎች በየትኛውም ጊዜ ሴሚስተሩን ሙሉ ኮርሱ ላይ ያልገባችሁን ርዕስ ተጨማሪ ማብራሪያ መጠየቅ ትችላላቹህ።

Remedial Mathematics 👇
https://t.me/ATC_EUEE/78?single
የኢንትራንስ Maths G9-12👇
https://t.me/ATC_EUEE/79

በ100 ብር ብቻ👇
https://t.me/muedu
በ2016 ዓ.ም አዲስ ለተመደቡ የሪሚዲያል ተማሪዎች ጥሪ ያላደረጉ ዩኒቨርሲቲዎች በቅርቡ ለተማሪዎቻቸው ጥሪ እንደሚያደርጉ ገለፁ፡፡

የተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎቸ በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ለተመደቡላቸው ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ አለማድረጋቸው ይታወቃል፡፡

ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ከሪሚዲያል ተማሪዎች የደረሱትን በርካታ ጥያቄዎች ተከትሎ፤ የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ፣ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ፣ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ እና ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የህዝብና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተሮችን አናግሯል፡፡

በዚህም የትምህርት ተቋማቱ "በቅርቡ ጥሪ እንደሚያደርጉ" የአራቱም ዩኒቨርሲቲዎች የኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተሮች ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተናግረዋል፡፡

የተማሪዎቹ መግቢያ ቀን ላይ ውሳኔ ያለተደረሰ መሆኑን የገለፁት ዳይሬክተሮቹ፤ በቅርቡ ጥሪ እንደሚደረግና እስከዛው ተማሪዎቹ በትዕግስት እንዲጠብቁ ጠይቀዋል፡፡

ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ፣ ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ እና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሌሎች ለ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ጥሪ ያላደረጉ ዩኒቨርሲቲዎች ናቸው፡፡

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
የፈጠራ ውጤቶች አውደ-ርዕይ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተከፍቷል።

በማኑፋክቸሪንግ፣ ግብርና እና ጤና ዘርፎች ላይ ትኩረት ያደረጉ ከ30 በላይ የፈጠራ ውጤቶች በአውደ-ርዕዩ ለዕይታ መቅረባቸው ተገልጿል።

በዩኒቨርሲቲው ዋናው ግቢ ስድስት ኪሎ ካምፓስ የተከፈተው አውደ-ርዕይ እስከ ነገ ጥር 15/2016 ዓ.ም ለጎብኚዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#BongaUniversity

በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ በ2016 ዓ.ም ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

ወደ ተቋሙ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፡-

➢ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➢ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➢ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➢ ስድስት ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ፣
➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#የሥነ_ዜጋ እና #ሥነ_ምግባር ትምህርት ከ12ተኛ ክፍል #ፈተና እንዲወጣ ተደረገ‼️


ትምህርት ሚኒስቴር የ12ተኛ ክፍል ፈተና ላይ ከሚሰጡ የትምህርት ዓይነቶች ውስጥ የሥነ ዜጋ እና ሥነ ምግባር ትምህርትን ሲያስወጣ፣ በአንጻሩ የኢኮኖሚክስ ትምህርት በማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ውስጥ ተካተተ።

በዚህ ዓመት በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ላይ አዲስ ሥርዓተ ትምህርት መተግበር የጀመረው ትምህርት ሚኒስቴር፤ የ12ተኛ ክፍል የፈተና ዝርዝር ላይ ለውጥ ማድረጉን ያሳወቀው ሐሙስ ጥር 9/2016 በጻፈው ደብዳቤ ነው። በዚህም በሁለቱም የትምህርት መስኮች እያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት ዓይነቶች ፈተናው እንዲሰጥ ተወስኗል፡፡

#የተፈጥሮ_ሣይንስ፦ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ ባዮሎጂ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት

#የማኅበራዊ_ሣይንስ፦ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊ፣ ኢኮኖሚክስ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት ለሁሉም ክልሎች እና ለሁለቱ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች የተፃፈው ሰርኩላር፤ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዝግጅትንም ያብራራል።


የ12ተኛ ክፍል ፈተና ከዘጠነኛ ክፍል ጀምሮ የሚሰጠውን ትምህርት የሚያካትት ሲሆን፣ ዘንድሮ ግን የኢኮኖሚክስ ትምህርት ፈተና የሚወጣው ከ12ተኛ ክፍል ብቻ እንደሆነ ትምህርት ሚኒስቴር በጻፈው ደብዳቤ ላይ ጠቅሷል።

ኩረጃን እና የፈተና ስርቆትን ለመከላከል በጥብቅ ቁጥጥር ውስጥ ከ2014 ዓ.ል. ጀምሮ በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ መሰጠት የተጀመረው የ12ተኛ ክፍል ፈተና፤ ባለፉት ዓመታት እጅጉን ዝቅተኛ ቁጥር ያላቸው ተማሪዎች የሚያልፉበት ሆኗል።

የዘንድሮው የ12ተኛ ክፍል ፈተና መቼ ሊሰጥ እንደታሰበ ጥያቄ የቀረበላቸው የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እሸቱ፤ “አሁን ከክልሎች ጋር ምክክር እያደረግን ነው። በቅርቡ እናሳውቃለን” የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students !

Study in USA! 🇺🇸

⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል !

No Prepayment !



Bachelor Degree ✈️

Fast Process

Quality Service

High Visa Ratio

Limited Spot ! Take your spot early live your dream !

🟡🟡Contact us :

🔵 @Gossa07

☎️ +251935343325 / +393444355194

ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇:

@Ethiogenuine1
@Ethiogenuine1

📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 .

🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
" የምዝገባ ጊዜ ተራዝሟል " - ትምህርት ሚኒስቴር

ትምህርት ሚኒስቴር ፤ የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ መራዘሙን አስታወቀ።

በ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለመፈተን የምዝገባ ጊዜው ጥር 08/2016 ዓ.ም ጀምሮ ጥር 15/2016 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ መጠቀሱ የሚታወሰ ነው።

ይሁን እንጂ ትምህርት ሚኒስቴር በተፈታኞች ጥያቄ መሰረት የምዝገባ ጊዜው እስከ ጥር 20/2016 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ገልጿል።

ሌሎች ሁኔታዎች ግን ቀደም ሲል በተገለጸው አግባብ የሚከናወኑ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#General_Physics Module ገፅ ለገፅ የቪድዮ ቲቶርያል እና የሁሉንም Chapters Review Exercise የቪድዮ ማብራሪያ በ100ብር ብቻ አቅርበናል።

💥ቪድዮዎቹን መግዛት የምትፈልጉ 👉 @muedu ላይ ያናግሩን።

ተመዝግባቹህ ኮርሱን የምትማሩ ተማሪዎች በየትኛውም ጊዜ ሴሚስተሩን ሙሉ ኮርሱ ላይ ያልገባችሁን ርዕስ ተጨማሪ ማብራሪያ መጠየቅ ትችላላቹህ።

Remedial Mathematics 👇
https://t.me/ATC_EUEE/78?single
የኢንትራንስ Maths G9-12👇
https://t.me/ATC_EUEE/79

በ100 ብር ብቻ👇
https://t.me/muedu
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ከዚህ ዓመት ጀምሮ የኬጂ ተማሪዎች እንግሊዝኛ እንዳይማሩ ከልክሏል

በከተማዋ የሚገኙ የመንግስት የግል ትምህርት ተቋማት የኬጂ ተማሪዎች እንግሊዝኛ እንዳይማሩ ክልከላ መጣሉ ተሰምቷል።

የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ምንም እንኳን ክልከላውን በሁሉም ትምህርት ቤቶች እንዲሆን ቢልም የግል ትምህርት ተቋማት በድብቅ ለተማሪዎቻቸው እየሰጡ መሆኑን ለካፒታል የደረሰው መረጃ ያመላክታል። 

ክልከላው ከተጣለ 2 ወር ገደማ መሆኑን የሚናገሩት መምህራን እና የተማሪ ወላጆች የግል ትምህርት ተቋማት ከመንግሥት የሚለያቸው ተጨማሪ ትምህርቶችን ሲሰጡ እንደሆነና ለዚህም ሲባል የተለያዩ ቋንቋዎችን በትምህርት ስርዓት ዉስጥ አካተዋል ብለዋል።

የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በሰጠዉ ትዕዛዝ አሁን ላይ የመንግስት ትምህርት ተቋማት ለኬጂ ተማሪዎች የእንግሊዝኛ ትምህርትን መስጠት ማቆማቸው ለማወቅ ተችሏል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students !

Study in USA! 🇺🇸

⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል !

No Prepayment !



Bachelor Degree ✈️

Fast Process

Quality Service

High Visa Ratio

Limited Spot ! Take your spot early live your dream !

🟡🟡Contact us :

🔵 @Gossa07

☎️ +251935343325 / +393444355194

ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇:

@Ethiogenuine1
@Ethiogenuine1

📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 .

🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
#General_Physics Module ገፅ ለገፅ የቪድዮ ቲቶርያል እና የሁሉንም Chapters Review Exercise የቪድዮ ማብራሪያ በ100ብር ብቻ አቅርበናል።

💥ቪድዮዎቹን መግዛት የምትፈልጉ 👉 @muedu ላይ ያናግሩን።

ተመዝግባቹህ ኮርሱን የምትማሩ ተማሪዎች በየትኛውም ጊዜ ሴሚስተሩን ሙሉ ኮርሱ ላይ ያልገባችሁን ርዕስ ተጨማሪ ማብራሪያ መጠየቅ ትችላላቹህ።

Remedial Mathematics 👇
https://t.me/ATC_EUEE/78?single
የኢንትራንስ Maths G9-12👇
https://t.me/ATC_EUEE/79

በ100 ብር ብቻ👇
https://t.me/muedu
#WolaitaSodoUniversity

በ2016 ዓ.ም. ወደ መላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የሪሜዲያል/የማሻሻያ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ👉 ከጥር 23-24/2016 ዓ.ም. ለሁለት ተከታታይ ቀናት ብቻ መሆኑን እያሳወቅን ከተጠቀስዉ ጊዜ ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ ዩኒቨርሲቲዉ የማያስተናግድ መሆኑን እናሳስባለን፡፡

ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ስትሄዱ

1. የ8ኛ ክፍል ስርተፍክት: ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት እና የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናዉን እና ፎቶ ኮፒ ይዛችሁ እንድትመጡ፤

2. አንሶላ፣ብርድልብስ፣ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ መምጣት ይኖርባችኋል፡፡

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#JimmaUniversity

በ2016ዓ.ም የት/ት ዘመን በጅማ ዩኒቨርስቲ ለአቅም ማሻሻያ (Remedial) ትምህርት በመደበኛ ፕሮግራም ለተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ 👉ምዝገባችሁ በመጪው ጥር 27 - 28/2016ዓ.ም በዩኒቨርስቲው በተመደባችሁባቸው ካምፓሶች ማለትም የተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ ተማሪዎች በአጋሮ ካምፓስ (አጋሮ ከተማ ላይ) እና የሶሻል ሳይንስ ዘርፍ ተማሪዎች ደግሞ በጅማ ግብርና እና እንስሳት ሕክምና ኮሌጅ (ጅማ ከተማ ላይ) እንደሚካሄድ እየገለጽን ለምዝገባ ስትቀርቡ የሚከተሉትን መረጃዎች አሟልታችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን፤

1. የ12ኛ ክፍል ኦሪጅናል የት/ት ማስረጃ ከአንድ ኮፒ ጋር
2. ለመታወቂያ የሚሆን ጉርድ ፎቶግራፍ
3. ብርድልብስ፤ አንሶላ፤ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ

የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
ለጥናትና ምርምርዎ እገዛ ይፈልጋሉ?
    አዎ ከሆነ መልስዎ!
በመንግስትም ሆነ በግል ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በዲፕሎማ፣ዲግሪ እና በማስተርስ ፕሮግራም ለምትማሩ እና ትምህርታችሁን ጨርሳችሁ የምርቃት ጊዜያችሁን በጉጉት ለምትጠብቁ ሁሉ ስለ ጥናትና ምርምር በቂ እዉቀትን በመያዝ የመመረቂያ ፅሁፋችሁን ተመራጭ እና ተወዳጅ አድርጋችሁ በመስራት በጥሩ ዉጤት ትመረቁ  ዘንድ እናግዝዎታለን፡

If you need support related to:    
1 Assignment / አሳይመንት
2 Research / ሪሰርች
3 Proposal / ፕሮፖዛል
4 Term Paper /  ተረም ፔፐር
5 Case study/ ኬዝ ስተዲ
6 Article Review
7  Mini research
8  Business plan
9  Environmental impact assessment [EIA]

Any other Questions
Contact us via
@ResearcherETH
@ResearcherETH
@ResearcherETH
የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ በትምህርት ጥራት ፣ በምግብ እና አካባቢ ጽዳት ጉዳዮች ላይ በተማሪዎች ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ቅሬታ ቀረበበት

ዩኒቨርስቲዉ ጉድለቶችን ለሟሟላት እየሰራሁ ብሆንም የበጀት እጥረት ገጥሞኛል ብሏል


የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ተወካዮች በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የሰዉ ሀብት ፣ ልማት ስራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ፤ ዩኒቨርስቲዉ በተለያዩ ዘርፎች ችግሮች እንዳሉበት ቅሬታ አቅርበዋል።

በትምህርት ጥራት መጓደል ፣ በምግብ አቅርቦት ፣ በህክምና አገልግሎት አለመሟላትና በአካባቢ ጽዳት ጉዳዮች ላይ ዩኒቨርስቲዉ በተማሪዎች ቅሬታ እንደቀረበበት ብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን ሰምቷል። የተማሪዎች የማደሪያ ቦታዎችም ምቹ እንዳልሆኑ እና የቤተ ሙከራ እና የተግባር ትምህርት ላይ ተማሪዎች ቅሬታ ያነሱባቸዉ ሌሎች ጉዳዮች ናቸዉ።

ከተማሪዎች ቀርቧል በተባለዉ ቅሬታ ዙሪያ ብስራት ዩኒቨርስቲዉን አነጋግሯል። የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ በድሩ ሂሪጎ ለጣቢያችን እንደተናገሩት ዩኒቨርስቲዉ የቀረቡበትን ቅሬታዎች ለማረም እንደሚሰራ አንተዉ የበጀት እጥረት ግን ፈተና እንደሆነበት ገልጸዋል።

በተለይም በዩኒቨርስቲው ዋና ካምፓስ ረጅም አመታትን ያስቆጠሩ ህንጻዎች ያሉበት በመሆኑ እድሳት የማድረግ የረጅም ጊዜ እቅድ ቢኖረዉም የበጀት እጥረቱ እንዳላስቻለዉ ተናግረዋል። በምግባ ጉዳይም ዩኒቨርስቲዉ በዋጋ ንረት መቸገሩን ገልጸዉ ፤ ለተማሪዎች የቀን ምገባ በነፍስወከፍ 22 ብር የሚመድብ ሲሆን ይህም ተመጣጣኝ እንዳልሆነ አንስተዋል።

የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ለተነሳበትም ቅሬታ ተማሪዎች ያለዉን ነባራዊ ሁኔታ ይረዱልኝ ማለቱን የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ በድሩ ሂሪጎ ጨምረው ለብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን ተናግረዋል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
ለግል ትምህርት ቤት ርዕሳነ መምህራን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ኦን ላይን ምዝገባን አስመልክቶ ገለጻ ተሰጠ።


(ቀን ጥር 17/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ትምህርት ፈተና ምዘናና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የ2016 ዓ/ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ኦላይን ምዝገባን አስመልክቶ ለግል ትምህርት ቤት ርዕስ መምህራን ገለጻ ሰጠ።


የአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር  ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ትምህርት ፈተና ምዘናና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ዲናኦል ጫላ በምዝገባው ሂደት ዙሪያ እና ለምዝገባው በሚያስፈልጉ
ቅድመ ሁኔታዎች ላይ የማስፈፀሚያ ሰነድ አቅርበው ወይይት የተካሄደ ሲሆን ተሳታፊዎች ላነሷቸው ጥያቄዎችና ለሰጧቸው አሰተያየቶች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።


ምዝገባው ከ21/5/2016 ዓ.ም እስከ 06/6/2016 ዓ.ም ድረስ እንደሚከናወን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።



የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate and Masters Program Students !

STUDY IN EUROPE ! 🇪🇺 🇮🇹

⭐️ በዚህ Full scholarship ማግኘት አስቸጋሪ  በሆነበት ሰዐት 💯 ወጪዎ ተሸፍኖ በተጨማሪም እየከፈሉ ሳይሆን በአመት እስከ € 11,000 (Euro) እየተከፈሎ በጣሊያን 🇮🇹(Europe) ከፍተኛ ትምህርቶን መከታተል ይፈልጋሉ ?

ታዲያ ምን ይጠብቃሉ

ኑ ወደ Ethio-Genuine-Consultancy ከ Application process እሰከ Visa Process ሙሉ በሙሉ ሀሳባቹን በእኛ ላይ ጥላቹ Europe ትገባላቹ። እኛ እንደስማችን Genuine ነው ስራችን።

⭐️ 100% Application and Visa Success rate !

Requirements for undergraduate students:

1. Passport,
2. High school transcripts,
3. Grade 10 & 12 Matric result.


Requirements for Masters Students :

1. Passport,
2. Bachelor degree certificate,
3. Student Copy
.

Students who have 500+ Entrance Score will be offered big discount.

  ለበለጠ መረጃ : -

🔵 @Gossa07

☎️ +251935343325 /+393444355194

ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇:
@Ethiogenuine1
@Ethiogenuine1

📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 .

🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
#General_Physics Module ገፅ ለገፅ የቪድዮ ቲቶርያል እና የሁሉንም Chapters Review Exercise የቪድዮ ማብራሪያ በ100ብር ብቻ አቅርበናል።

💥ቪድዮዎቹን መግዛት የምትፈልጉ 👉 @muedu ላይ ያናግሩን።

ተመዝግባቹህ ኮርሱን የምትማሩ ተማሪዎች በየትኛውም ጊዜ ሴሚስተሩን ሙሉ ኮርሱ ላይ ያልገባችሁን ርዕስ ተጨማሪ ማብራሪያ መጠየቅ ትችላላቹህ።

Remedial Mathematics 👇
https://t.me/ATC_EUEE/78?single
የኢንትራንስ Maths G9-12👇
https://t.me/ATC_EUEE/79

በ100 ብር ብቻ👇
https://t.me/muedu