Intrance result.neaea.gov.et
1.37K subscribers
548 photos
29 videos
301 files
558 links
መረጃዎች ምንጫቸውን ሳንጠቅስ አናጋራም!

ወቅታዊ ፈጣንና ታማኝነት ያላቸውን ት/ተዊ ቴክኖሎጂ፤ ፋሽንን ጨምሮ የመዝናኛ መረጃዎችን በአንድ ቦታ ለማግኘት፤ ዛሬውኑ በመቀላቀል ራሶን ከዘመኑ ጋር ያዘምኑ፤ የአዋቂ ማህበረሰብ አካል ይሁኑ።

የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ!
@intrancresult
ሀሳብ @TheRsultBot
Download Telegram
📚 MATH 2013 FINAL EXAM

━━━━━━━━━━━━━━━━

#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ

👇👇👇👇👇👇

#Share
#Share
↘️ ↘️ ↘️ ↘️ ↘️ ↘️ ↘️ ↘️
https://t.me/intrancresult. |
https://t.me/intrancresult. |
|______|
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ዋቻሞ ዩኒቨርስቲ!

😭😭😭😭😭

በዋቻሞ ዩኒቨርስቲ ውስጥ ትናንት ቀን 03/2015 ዓ.ም ግቢ ውስጥ በተፈጠረ ግርግር በርካታ ተማሪዎች ጭካኔ የተሞላበት ድብደባ ተፈፅሞባቸዋል። ድብደባው የተፈፀመው የExit Examን በተመለከተ በሰላማዊ መንገድ ተቃውሞ ለማሰማት
በወጡ ተማሪዎች ላይ ነው።

#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ

👇👇👇👇👇👇

#Share
#Share

🙏🙏🙏🙏🙏🙏

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!👇👇👇

https://t.me/intrancresult
https://t.me/intrancresult
#ኢትዮጵያ

በሀገራችን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎች ነገ እና ከነገ በስቲያ ለ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ እና ከተማ አቀፍ ፈተና ይቀመጣሉ።

ፈተናው በክልሎች እንዲሁም በሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ሰኔ 26 እና ሰኔ 27 /2015 ዓ/ም እንደሚሰጥ ከየክልሉ ትምህርት ቢሮዎች ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

በዘንድሮው ዓመት በሚሊዮን ሚቆጠሩ ተማሪዎች ፈተናው ላይ የሚቀመጡ ሲሆን ከእነዚህም መካከል ግዙፎቹ የኢትዮጵያ ክልሎች ኦሮሚያ እና አማራ በድምሩ ከ830 ሺህ በናይ (አማራ 347,666 ፤ ኦሮሚያ 484,994) ተማሪዎችን ፈተና ላይ ያስቀምጣሉ።

በደቡብ ክልል ከ200 ሺህ በላይ ፣ በአዲስ አበባ ደግሞ ከ75 ሺህ በላይ ተማሪዎች ፈተና ላይ የሚቀመጡ ሲሆን በሌሎች ክልሎች እንዲሁም በድሬዳዋ በርካታ ሺዎች ፈተናውን ይወስዳሉ።

እንደ ክልል ትምህርት ቢሮዎች መረጃ በአጠቃላይ በመላው ሀገሪቱ ፈተናውን የሚወስዱት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎች ናቸው።

ነገ መሰጠት የሚጀምረው ፈተና ሙሉ ቀን (ጠዋት እና ከሰዓት) እንደሚሰጥ የታወቀ ሲሆን ተፈታኞች እርሳስ፣ ላጲስ እና ማስመሪያ ብቻ ወደ ፈተና ማዕከላት ይዘው መሔድ ይችላሉ።

ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ታብሌት፣ ጆሮ ማዳመጫ፣ ዲጂታል ሰዓት እንዲሁም ማንኛውንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መገልገያዎችን ይዞ በፈተና ማዕከላት መገኘት በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡

ወላጆችም ልጆቻችሁ የተከለከሉ ቁሳቁሶችን ይዘው ወደ መፈተኛ ጣቢያ እንዳይሄዱ ክትትል አድርጉ።

#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ

👇👇👇👇👇👇

#Share
#Share

🙏🙏🙏🙏🙏🙏

#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ

👇👇👇👇👇👇

#Share
#Share

🙏🙏🙏🙏🙏🙏

Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
https://t.me/intrancresult
https://t.me/intrancresult
https://t.me/intrancresult
" ውሳኔው ተገቢነት የሌለው ነው ፤ ፈተናው ከተቻለ አሁን ካልሆነ በቅርብ ቀናት ውስጥ ሊሰጥ ይገባል " - ተማሪዎች / የተማሪ ወላጆች

የሬሜዲያል መርሀግብር ሲከታተሉ ቆይተው ፈተናው ወደ መስከረም 2016 ዓ/ም የተሸጋገረባቸው ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች የትምህርት ሚኒስቴር ውሳኔ ከፍተኛ ቅሬታ እንዳሳደረባቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።

ተማሪዎቹ እና ወላጆቻቸው ለወራት ያህል ገንዘባቸውን እየከፈሉ ትምህርቱን ከተከታተሉና የመጀመሪያ ቀን ፈተና ከወሰዱ በኃላ ሚኒስቴሩ ፈተናው ወደ መስከረም ወር መራዘሙን ማሳወቁ ፍፁም ተገቢ አይደለም በማለት ተቃውመዋል።

አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ ክልል ከተሞች የሚገኙ ተማሪዎች ውሳኔ እንዲቀለበስ የሚመለከታቸውን አካላት ተሰባስበው ለመጠየቅ ጥረት ማድረጋቸውን ገልጸዋል።

ለአብነት በአዲስ አበባ 4 ኪሎ፤ ትምህርት ሚኒስቴር አካባቢ ጥያቄ አለን ያሉ ተማሪዎች ተሰባስበው ጥያቄያቸውን ለማቅረብ ጥረት አድርገዋል፤ ከጅማ እንዲሁም ከሀዋሳ የግል ተፈኞች ጥያቄያቸውን ተሰባስበው ለማሳመት እንደጣሩ ለመረዳት ችለናል።

ውሳኔውን ቅሬታ አሳድሮብናል ያሉት የሬሜዲያል የግል ተፈታኝ ተማሪዎች፤ " ብዙ መሰዋትነት ከፍለን ነው የተማርነው ፤ ከቤተሰብ ተለይተን የቤት ክራይ እየከፈልን የት/ት ወርሀዊ ክፍያ እየከፈልን የተማርንም አለን፤ ቤተሰብም እኛን ለማስተማር ሲል ከፍተኛ ዋጋ ከፍሏል ፤ ይህን ሁሉ ተቋቁመን ለ4 ወር ያክል ቆይተን አሁን ፈተናውን እኛ የግል ት/ት ቤት ተማሪዎች ብቻ አትፈተኑም መባላችን ትክክል አይደለም፤ ይህ ውሳኔ ከፍተኛ የስነ ልቦና ጫና ያደርስብናል " ሲሉ ገልጸዋል።

በተመሳሳይ የተማሪ ወላጆች ውሳኔው ልጆቻቸው ብዙ የደከሙበትን ጥረት ወደኃላ የሚመልስ መሆኑን በመግለፅ፤ በጥናታቸው ላይ የሚያሳድረውን ስነልቦናዊ ጫና በመገንዘብ ትምህርት ሚኒስቴር ውሳኔውን በማጠፍ ልጆቻቸው ፈተናቸውን ልክ እንደ ሌሎች ተማሪዎች በተመሳሳይ ጊዜ እና ወቅት እንዲወስዱ እንዲደረግ ጠይቀዋል።

ፈተናውን አሁን ካልተቻለም ደግሞ የተማሪዎች ለፈተናው ያደረጉት ዝግጅት ብዙ ሳይጠፋባቸው በአጭር ቀናት ውስጥ እንዲሆን ተማሪዎቹ እና ወላጆቻቸው ጠይቀዋል።

ተማሪዎቹም ሆኑ ወላጆቻቸው በአሰራር ጉድለት እና በተፈጠረው ችግር ይህ ውሳኔ መተላለፉ በተማሪዎች ህይወት፣ ጊዜ እና እድሜ ላይ ጫና እንዳለው አስረድተዋል። ለዚህ የአሰራር ጉድለት ተወቃሹ ሚኒስቴሩ ሆኖ ሳለ ይህን መሰሉ ውሳኔ ተላልፎ በተማሪዎች ላይ ለሚደርሰው ጫና ማነው ተጠያቂው ? ሲሉም ጠይቀዋል።

በተወሰነው ውሳኔ " የተማሪዎች ሞራል ሊጎዳ አይገባም " ያሉ አንድ የቲክቫህ ቤተሰብ አባል ደግሞ ፤ ተፈጠረ የተባለው ችግር የት እና በማን ተፈጠረ የሚለውን ተጣርቶ ውሳኔ ሊተላለፍ ይገባ ነበር የጅምላ ውሳኔ ተገቢ አይደለም ብለዋል።

" ከጅምሩ እንዲህ ያለ ስጋት ካለ ሁሉም የግል ከፍተኛ ት/ት ተቋማት ተማሪ በመንግስት ዩኒቨርሲቲ ገብቶ እንዲፈተኑ ማድረግ ይቻል ነበር፤ ከዚህ አለፍ ሲልም ሚኒስቴሩ Plan B ሊኖረው ይገባ ነበር " ሲሉ ውሳኔውን ተቃውመዋል። ፈተና በተቻለ ፍጥነት በአጭር ጊዜ ቢሰጥ ብለዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለተማሪዎቹና ወላጆቻቸውን ቅሬታ በተመለከተ ከሚመለከተው አካል ምላሽ ለማግኘት ጥረት ያደርጋል።

ትምህርት ሚኒስቴር፤ ቀደም ብሎ በሁሉም ሬሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ ተማሪዎች ባላቸው ተቋማት ፈተናውን በአንድ ጊዜ ለመስጠት የታቀደው ተሻሽሎ በተለይም ከ150 በላይ የሆኑና ከ200 በላይ ካምፓስ ያላቸውን የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፈተና ቀርቶ  ወደ ፊት  በሚወሰን አግባብ ፈተናው በመስከረም ወር 2016 ዓ.ም  እንዲሰጥ መወሰኑ ይታወቃል።
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ

👇👇👇👇👇👇

#Share
#Share

🙏🙏🙏🙏🙏🙏

Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
https://t.me/intrancresult
https://t.me/intrancresult
ሁለት የአስራ አንደኛ ክፍል ተማሪዎች ለስምንተኛ ክፍል ሚኒስትሪ ተፈታኞች ለመፈተን ሲሞክሩ በቁጥጥር ስር ዋሉ

በደቡብ ብሔር ብሔረሶባችና ህዝቦች ክልል ፈተና በተሰጠባቸዉ በሁሉም ማዕከላት ፈተናዉ ያለምንም የፀጥታ ችግር የተጠናቀቀ ሲሆን በደቡብ ኦሞ ዞን ሁለት የአስራ አንደኛ ክፍል ተማሪዎች ለሌላ ሰዉ ለመፈተን በመሞከራቸዉ ፖሊስ በቁጥጥር ስር እንዳዋላቸው አስታውቋል ።

ተፈታኝ ሆነው ነገር ግን ሌላ ሰው እንዲፈተንላቸው አይዲ ቁጥራቸዉ ሰጥተዉ የላኩ ሁለት ተማሪዎችን ጨምሮ አራት ሰዎች በቁጥጥር ስር ዉለዉ ምርመራ እየተጣራ እንደሚገኝ በክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የሚዲያ ክፍል ኃላፊ የሆኑት ምክትል ኮማንደር ታጁ ነጋሽ ለብስራት ራዲዮ ተናግረዋል ።

ፖሊስ ኮሚሽኑ ተፈታኞችን የሚረብሽና ፈተናዉ እንዳይስተጓጎል በማድረግ የፀጥታ ችግር እንዳያጋጥም እና ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ለተባበሩ ሁሉ  ምስጋናውን አቅርቧል ። ክልል አቀፍ የስምንተኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተና በሁሉም ክልሎች እና የከተማ አስተዳደሮች ከሰኔ 26 እስከ ሰኔ 27 ቀን 2015 ዓ.ም ተሰጥቶ መጠናቀቁ ይታወሳል ።

ዳጉ ጆርናል

#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ

👇👇👇👇👇👇

#Share
#Share

🙏🙏🙏🙏🙏🙏

Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
https://t.me/intrancresult
https://t.me/intrancresult
#ነገ_ይጠናቀቃል

በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች እየተሰጠ የሚገኘው መልቀቂያ ፈተና አራተኛ ቀኑን ይዟል።

የተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ መስክ ተፈታኝ ተማሪዎች ዛሬ የእንግሊዝኛ ትምህርት ፈተና ወስደዋል።

የሪሚዲያል ፈተናው ነገ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም በሚሰጠው የባዮሎጂ ትምህርት ፈተና ይጠናቀቃል፡፡

የሪሚዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆኑ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የመልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 26/2015 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ የቆየ ሲሆን የመጀመሪያ ቀን የተሰጡ የሪሜዲያል ፕሮግራም ፈተናዎች (ፊዚክስ እና ታሪክ) እንዲሰረዙና ተማሪዎች በቀሩት የትምህርት ዓይነቶች ብቻ እንዲመዘኑ የትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑን ይታወቃል።

በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች እየተሰጠ የሚገኘው መልቀቂያ ፈተና አራተኛ ቀኑን ይዟል።

የተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ መስክ ተፈታኝ ተማሪዎች ዛሬ የእንግሊዝኛ ትምህርት ፈተና ወስደዋል።

የሪሚዲያል ፈተናው ነገ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም በሚሰጠው የባዮሎጂ ትምህርት ፈተና ይጠናቀቃል፡፡

የሪሚዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆኑ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የመልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 26/2015 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ የቆየ ሲሆን የመጀመሪያ ቀን የተሰጡ የሪሜዲያል ፕሮግራም ፈተናዎች (ፊዚክስ እና ታሪክ) እንዲሰረዙና ተማሪዎች በቀሩት የትምህርት ዓይነቶች ብቻ እንዲመዘኑ የትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑን ይታወቃል።

የትምህርት መረጃዎችን ለማግኘት ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!

#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ

👇👇👇👇👇👇

#Share
#Share

🙏🙏🙏🙏🙏🙏

Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
https://t.me/intrancresult
https://t.me/intrancresult
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፦ Ethio Matric አፕሊኬሽንን በመጠቀም ለኢንትራንስ ፈተናን ይዘጋጁ፡፡ አፕሊኬሽኑ

ከ9 - 12ኛ ክፍል የኢንትራንስ እና የማትሪክ ፈተናዎችን ከነመልሳቸው እና ከነማብራሪያቸው የያዘ ነው፡፡
የ7 ዓመት የኢንትራንስ ፈተና ከ2008 - 2014/15ዓም የያዘ ሲሆን በተጨማሪ የ3ዓመት የማትሪክ ፈተና ከ2008 - 2010ዓም ይዟል፡፡
ጥያቄዎችን በየክፍሉ እና በየመእራፉ ከፋፍሎ ያስቀመጠ ነው፡፡

ከ180,000 በላይ ተማሪዎች የሚጠቀሙት አፕሊኬሽን ሲሆን ፤ አፕሊኬኑን ለመጠቀም ከታች ካለው ሊንክ ዳውንልድ ያድርጉ
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.addismatric.addismatric


#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ

👇👇👇👇👇👇

#Share
#Share

🙏🙏🙏🙏🙏🙏

Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
https://t.me/intrancresult
https://t.me/intrancresult
➡️2015 Entrance Exam ተፈታኞችን ይመለከታል ።

📝ውጤትን በተመለከተ በአንዳንድ ቻናሎች ብዙ ትክክል ያልሆኑ መረጃ እየተሰራጩ ይገኛሉ።

♻️ውጤት ይፋ የሚደረግበት ትክክለኛ ቀን የሚያውቀው ትምህርት ምንስቴር ብቻ ነው!
ትምህርት ምንስቴር እንደገለፀው ከሆነ እስከ መስከረም 30 መጠበቅ አለብን።ምናልባት መያራዝም ከሆነ እስከ 30 ይፋ ልደረግ ይችላል።
ትክክለኛው መረጃ ከታማኝ ምንጭ  ስናገኝ እናሳውቃለን።


#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ

👇👇👇👇👇

#shere 🙏 #join 💝
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
@TheRsultBot