EECMY Youth Ministry
2.08K subscribers
4.11K photos
8 videos
280 links
Fellowship - Discipleship - Evangelism

1Thimothy 4:12

This is the official telegram channel of EECMY Head Office - Youth Ministry
Download Telegram
EVERY YOUNG PERSON HAS THE POTENTIAL TO BE A LEADER
===
Youth are not just the next generation of leaders and the leaders of tomorrow, they are leaders of today as well. They are dynamic members of our society who actively support the social, political, cultural, and economic growth of our communities.

In order to help young people serve their communities today and in the future, as well as to develop current and future leadership, it is essential to give more focus and emphasis to youth leadership and development.

The emerging young generation needs:

-quality education to equip themselves,

-opportunities to lead and influence,

-mentorship and support to develop experience and expertise.

‘Don't let anyone look down on you because you are young…’ 1Tim. 4:12

(Wondmagegn Udessa: EECMY Children & Youth Ministry Director)

#Youth
#Entrepreneurship
#LeadershipDevelpment



https://t.me/eecmyyouthministry
EECMY Youth Ministry
Photo
'የሀገራችሁ ወጣቶች ለምን በህገወጥ መልኩ ይሰደዳሉ? ለምን በበረሃ ይሞታሉ...?'
===
ይሄን ጥያቄ የጠየቁኝ ቄስ ካኖን ኢማኑኤል ይባላሉ: የዛምቢያ አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ዋና ጸሐፊ ናቸው። በናይጄሪያ አቡጃ በተካሄደው የመላው አፍሪካ አብያተ ክርስቲያናት ኮንፈረንስ በሕገወጥ ስደትና በሚያስከትለው ጉዳት ላይ በተደረገው አውደ ጥናት ላይ ተገናኘን።
በአውደ ጥናቱ ላይ ኢትዮጵያዊ መሆኔን ካወቁ በኋላ ቀረቡኝና፣ ‘ግን ለምን የሀገራችሁ ወጣቶች በብዛት ከሀገር ይወጣሉ፣ ለምን ይሰደዳሉ፣ ለምን በበረሃ መሞትን መረጡ?... ችግሩ ምንድን ነው? ባለፈው አመት በኮንቴነር ወደ ደቡብ አፍሪካ በህገ ወጥ ስደት ጉዞ ላይ ከነበሩ ወጣቶች መካከል 27ቱ ዛምቢያ ውስጥ በመንገድ ላይ ነበር ሞተው ሬሳቸው የተጣለው። ዜናው በመላ ሀገሪቱ ትልቅ ሀዘንን የፈጠረ ሲሆን በወቅቱም በመገናኛ ብዙሃን አጀንዳ ሆኖ ነበር። በተመሳሳይ መልኩ ባለፈው አመት በማላዊ የ30 ኢትዮጵያውያን የጅምላ መቃብር ተገኘ። ከዚያ በፊት ከ2 አመት በፊትም እንዲሁ በሞዛምቢክ በኮንቴነር ውስጥ 64 ወጣቶች ሞተው መገኘታቸውን ስንሰማ በጣም አዝነን ነበር።
ግን ይህ ሁሉ የሆነው ለምንድነው? ትውልዱ በኮንቴይነር ውስጥ ተጭኖ ታፍኖ እስኪሰደድ፣ ያለ ምግብና መጠጥ፣ ያለ አየር... ተስፋ ቆርጦ እንዲሞት ያስገደደው ምክንያት ምንድን ነው? ምን እየተፈጠረ ነው...?›› ብለው በሀዘን ስሜት ጠየቁኝ። እኔም እያዘንኩኝ እንዲህ ብዬ መለስኩላቸው፡- “ወጣቶቻችን ራዕይ አላቸው፣ ሰርተው መለወጥ ይፈልጋሉ፣ ማደግ ይፈልጋሉ፣ ስኬታማ መሆን ይፈልጋሉ። ለቤተሰቦቻቸው እና ለሀገራቸው በረከት መሆን ይፈልጋሉ .... ግን በሀገሪቱ ውስጥ ያለው ሁኔታ ብዙም ምቹ አይደለም ፣ ስራ አጥነቱ በዛ ፣ ተሯሩጠው የራሳቸውን ለመጀመርም ያስባሉ : ያለው ሁኔታ ግን ​​አልፈቀደላቸውም ፣ ቢሮክራሲውና ሙስናው እንቅፋት ይሆንባቸዋል ፣ የሰላም እና ጸጥታ ሁኔታው ደግሞ ይበልጥ ነገሮችን አስቸጋሪ አደረገ፣ ይህ ሁሉ ተደምሮ ነው እንግድህ ትውልዱን ተስፋ አስቆርጦ በህገ ወጥ መልኩ እንዲሰደድ ያደረገው... ሲል መለስኩለት።

ቀጥለውም ‹ይህ በጣም ያሳዝናል: እናንተ ለእኛ ወንድሞቻችን ናችሁ፤ እናም ወንድሞቻችንና እህቶቻችን በንደዚህ አይነት አሳዛኝ ሁኔታ በረሃ ላይ ሲሞቱ፣ ሬሳቸውም በምድረ በዳ ሲጣል ማየት በጣም ያሳዝናል። ነገር ግን እንዳልከው በአገራችሁ ያለው ሁኔታ አስቸጋሪ ቢሆንም፣ ሁኔታዎቹ ምቹ ባይሆኑም ሕገወጥ ስደትን መምረጥ መፍትሔ ሊሆን አይገባም። ወጣቶች በማይመች ሁኔታ ውስጥም ቢሆን ተስፋ ሳይቆርጡ ራሳቸውን ለመለወጥ መሞከር አለባቸው: ወደ ሌላ ሀገር ለመሰደድ ቢያስቡ እንኳ በህጋዊ መንገድ እንጂ ህገ-ወጥ ስደት ምርጫ ውስጥ ፈጽሞ መግባት የለባቸውም:: በሕገወጥ ስደት ውስጥ የሚጠቀሙት ህገወጥ ደላላዎች ብቻ ናቸው። ይህ መለወጥ አለበት: በዚህ መቀጠል የለበትም::

በአገሪቱ ውስጥ ለወጣቶች ዕድል መፍጠር አስፈላጊ ነው: ወጣቶች ህገ ወጥ ስደትን እንዳይመርጡ ህጋዊ ስደትን ማመቻቸት እና በህገወጥ የሰው አዘዋዋሪዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ መውሰድ ያስፈልጋል። ይሄ ሁሉ ብዙ ስራ ይጠይቃልና በርቱ..." ብለው ምክራቸውን ቋጩ። እዚህ ላይ ብዙ የሚጨምረው ነገር የለኝም: ወጣቱ በሀገሬ ሰርቼ መለወጥ እችላለሁ የሚል አስተሳሰብ እንዲይዝ በትውልዱ አእምሮ ላይ መስራት ያስፈልጋል። በአስተሳሰብ ላይ ከተሰራ በኃላ በተቻለ መጠን ለወጣቱ ሁኔታዎችን ማመቻቸት እና ድጋፍ መስጠት ከሁሉም ይጠበቃል:... እና ቤተሰቦች: መንግስታት: መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እና የግል ድርጅቶች... ሁሉም ሚናቸውን መጫወት አለባቸው::
በወጣቶች ከመፍረድ ይልቅ ወጣቶችን ማዳመጥና መረዳት፣ ለስኬታቸው ሁኔታዎችን ማመቻቸትና አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረግ ላይ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ መልኩ ትኩረት ሊሰጥ እና ሊሰራ ይገባል እላለሁ። እግዚአብሔር ለሀገራችን ሰላምን: ለወጣቶቻችን ተስፈ እና ስኬትን ይስጥ። ጤና ይስጥልኝ!

Via @wondmagegnudessa
#EECMY #AACC #Africa #Youth #Dargaggoo #ወጣት #AddressingIllegalMigration #Entrepreneurship
EECMY Youth Ministry
Photo

👇👇👇

Leenjii fi workishooppiin dargaggoota dinagdeen humneessuu kun sinoodoosota biroo keessattis kan itti fufu ta’a.
***
The Department of Children and Youth Ministry of EECMY is working on a comprehensive package for children and youth to develop children and youth in a holistic manner, which is called  ‘Wholistic Ministry Package of Children and Youth’. A workshop/training focused on entrepreneurship, one of the focus areas of the package, was conducted at Wabe Batu Synod. The workshop/training was organized by the Department of Children and Youth Ministry and the Lutheran World Federation.
The training was given by the director of the department, Wondmagegn Udessa; and the President of the Synod, Rev. Galeto Deko, attended the training, mentioned the importance and value of the training; and conveyed a message to the youth to be productive by converting this important opportunity and training into action and to transform themselves economically. At the training, the coordinator of the church's youth ministry department, Mr. Gadisa Regasa, presented a message from the Word of God.

The workshop/training will be conducted in two rounds, and in the first round, the youth have been taught how and when to start work/business, and the benefits of work based on Biblical truth and entrepreneurship science. In order to help the youth by being an example, by inviting entrepreneurs who have reached a large level in their local area, a panel discussion was held to help the youth gain experience and knowledge. By encouraging the participation of women in the training, participants and panelists were made to participate in an equal 50%-50% ratio.

Finally, the participants had a joint discussion and expressed their decision to enter the world of work based on the training they received. On the second round of the workshop, evaluation will be conducted, and additional training will be given based on the gaps where support is needed; the youth will be given additional training so that they can empower and teach others beyond empowering themselves economically. This training and workshop on empowering youth economically will be continued in other synods.


https://t.me/eecmyyouthministry
#EECMY #WabeBatuSynod #Youth #Entrepreneurship #Training #Dodola
EECMY Youth Ministry
Photo
***
A two-round workshop/training focused on entrepreneurship (job creation) titled "Youth Economic Empowerment" organized by the Department of Children and Youth Ministry of the Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus was given in Wabe Batu Synod.
The first round of workshops/training was given in February 2016 and focused on how young people can start their own work/business, and how to change the mindset of young people from being a job keeper to being an entrepreneur. The second and last round of workshop/training held in July. It focuses on the topic of how young people can effectively manage the work/business they have started.

The training was given by the director of the department, Wondmagegn Udessa; and the President of the Synod, Rev. Galeto Deko, attended the training, mentioned the importance and value of the training; and conveyed a message to the youth to be productive by converting this important opportunity and training into action and to transform themselves economically. At the training, the coordinator of the church's youth ministry section, Mr. Gadisa Regasa, presented a message from the Word of God.
After taking the first round of training/workshop, 75% of young people stated that they engaged in different private jobs. They made an exchange of experience by sharing what they learned with others: the challenge they faced in the start-up process and how they overcame the challenges.
  Finally, the trainees who participated in the training/workshop were given certificates of participation, and based on the training they received, they will return to their respective areas and teach other young people.
By encouraging the participation of women in the training, participants and panelists were made to participate in an equal 50%-50% ratio.
This training and workshop on empowering youth economically will be continued in other synods.

📷: Yishak Studio, Dodola 0901883389
https://t.me/eecmyyouthministry
#EECMY #WabeBatuSynod #Youth #Entrepreneurship #Training
EECMY Youth Ministry