#Update .‼️
በአንኮበር መስመር ድቡት በምትባለው ቦታ ከንጋት ጀምሮ ከባድ ትንቅንቅ እንደነበረ ዘግበንላችኋል። በመሆኑም የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ከባድ ኪሳራ ስለደረሰበት እና የጀግኖችን ክንድ መቋቋም ስላልቻለ #ድሮን ሊጠቀም መሆኑን ከውስጥ የመረጃ ምንጮቻችን አድርሰውናል። ስለሆነም ከድሮኗ እራሳችንን ማዳን ስላለብን እንቅስቃሴዎችን በጥንቃቄ ማድረግ ተገቢ ነው! ከአካባቢው መልካምድር ጋር በመመሳሰል ከድሯኗ እንጠንቀቅ!
🔥ይሄን መረጃ በፍጥነት በማዛመት ለጀግኖች እናድርስ #ሸር ይደረግ!!
@NEGEDEAMHARAS
@NEGEDEAMHARAS
በአንኮበር መስመር ድቡት በምትባለው ቦታ ከንጋት ጀምሮ ከባድ ትንቅንቅ እንደነበረ ዘግበንላችኋል። በመሆኑም የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ከባድ ኪሳራ ስለደረሰበት እና የጀግኖችን ክንድ መቋቋም ስላልቻለ #ድሮን ሊጠቀም መሆኑን ከውስጥ የመረጃ ምንጮቻችን አድርሰውናል። ስለሆነም ከድሮኗ እራሳችንን ማዳን ስላለብን እንቅስቃሴዎችን በጥንቃቄ ማድረግ ተገቢ ነው! ከአካባቢው መልካምድር ጋር በመመሳሰል ከድሯኗ እንጠንቀቅ!
🔥ይሄን መረጃ በፍጥነት በማዛመት ለጀግኖች እናድርስ #ሸር ይደረግ!!
@NEGEDEAMHARAS
@NEGEDEAMHARAS