የታሪኩ ርዕስ
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 1⃣7⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
እንጃ የሱ ነገር!" ይኑር ይሙት አለችን ሲቃ ባፈነው ድምፅ፡፡ ይሄን ስሰማ ስልኬ ከእጀ አመለጠኝ ሰማይ መሬቱ ተሽከረከረብኝ፡፡ ጉልበቴን ብርክ ያዘኝ፡፡ ጨለማ ሆነብኝ ከዚህ በኃላ ምን እንደሆንኩ አላውቅም፡፡ ብቻ ስነቃ ተማሪወች ከበውኝ ነኢማ ጉልበቷ ላይ አስተኝታኝ ልቤ በውሀ መራሱን ሳይ ራሴን ስቸ መውደቄን ተረዳሁ፡፡ ልክ እንደነቃሁ እንደ እብድ አረገኝ እየጮህኩ አለቅሳለሁ! ሁኔታየ ግራ ያጋባቸው ተማሪወች የሆንኩትን ለማወቅ " ምን ሆነሽ ነው!!? ተረጋጊ" ይላሉ በእንባ በተሸፈነ አይኔ ስልኬን እየፈለኩ" ስልኬ የታል? ስልኬን ስጡኝ!"ብየ አንባረኩ፡፡ ወዳዉ ስልኬን እንደሰጡኝ ኢክሩ ደዉላ ኡስማን በፌደራል መኪና ተይዞ አይተንዋል አሉኝ አልሞተም ፓሊስ ጣብያ ታስሮ ነዉ የሚሆነዉ ..ግን ተገርፏል ደም በደም ሁኗል ብለዉ ያዩ ሰዎች ነገሩን አለችኝ፡፡
እሺ ብየ ስልኩን ዘግቼ ኡስማን በሂወት ካለ አባቴ መፍትሄ አያጣም ብየ አባቴ ጋር ደወልኩ፡፡ እንደወትሮው ከሰላምታ አልጀመርኩም " አባቴ ኡስማንን አሰሩት! እባክህ እንደምንም ብለህ አስፈታው!! እሱ ምንም አላጠፍም!!! አባ እባክህ አስፈታሁ አንድ ነገር ቢሆን እኔ እሞታለሁ!" ሲቃ ባፈነው ድምፅ ለመንኩት አባቴ በጣም ደነገጠ ኒካህ ባይኖረንም ግን ልጅህን ለልጀ ተብሎ ርክክብ ተፈፅሟል፡፡
.... " አይዞሽ ልጀ ተረጋጊ!! የቻልኩትን አደርጋለሁ!" ብሎኝ ምንም ጊዜ ሳያባክኑ ከሷልህ ጋር ለመሄድ ሲነሱ እናቴ እኔም አብሬ እሄዳለሁ ብላ ተነሳች፡፡ከኮምቦልቻ ወደ ደሴ ከተማ ሄዱ፡፡ ደሴ እንደደረሱ የኡስማንን ቤተሰብ አያውቁም እና ወደ ኢክራም ጋር ሄዱ ኢክሩ አራስ ብትሆንም በሰአቱ ሰለ ባሏ እንጅ ስለ ልጇ አላሰበችም፡፡ የኔ ቤተሰቦች ኢክራም ጋር ሂደው የታሰሩበትን ቦታ ሲጠይቁ እኔም እሄዳለሁ ብላ ኢክሩ ተነሳች፡፡ ልጅሽን ጠብቂ ብትባል አልሰማም፡፡ እናቴ ትጠብቅ ጡጦ ትጥባ ብላ በልጇ ወሰነችባት፡፡ ፖሊስ ጣቢያ ሲደርሱ የአለሜ እናት ታናሽ ወንድሙ አማር እና ታናሽ እህቱ ሲሀም አሉ፡፡
.... .....አባቱ ሸህ አህመድ ለሀጅ ጉዞ ከሀገር በመውጣታቸው ሰበብ ይሄን ጉድ አላዩም፡፡ ሲሀምና እናቱ ያለቅሳሉ ወንድሙ በጭንቀት ተውጦ የሚያደርገው ግራ ገብቶታል፡፡ ይገርማል የአላህ ቀድር ቤተሰቦቻችን ለመተዋወቅ የኛን ሰርግ ሲጠባበቁ የአላህ ውሳኔ ሆነና በዚህ በሙሲባ ቀን ተገናኙ፡፡
አባቴ ሁሉንም ለማረጋጋት ሞከረና ወደ ውስጥ ገባ የታሰሩበትን ምክንያት ለማወቅ፡፡ አንዋር፣ ሙስጠፍ፣ ከማል እና አብበከር ገና ወደ መስጅድ ለመሄድ አለሜን በመጠበቅ ላይ እንዳሉ ነው የሽብር ተግባር ነው አላማችሁ ብለው ከሙስጤ ሱቅ ለቃቅመው የወሰዷቸው ያ ጓደኛችሁ የት አለ ተብለው ሲጠየቁ ሁሉም በአንድ ድምፅ አናውቅም ብለው ባለማወቃቸው ፀኑ! መልሳቸው ያላስደሰታቸው ዩኒፎርም ለባሾች ዱላ ሰነዘሩባቸው ግን ከአቆማቸው ንቅንቅ አላሉም! እነሱ ተገርፈው ተደብድበው ለጓደኛቸው ነፃነትን ሊሰጡ ያለበትን አናውቅም ብለው በአቆማቸው ፀኑ!! አለሜ ሱቅ እንደደረሰ ጓደኞቹ የሉም ተለያይተው መሄድ አለመዱሞ ግን ያኔ ሲያጣቸው አርፍጀባቸው ተናደዋል ማለት ነው ብሎ ወደ ወስጅድ ገሰገሰ፡፡
አገር አማን ብሎ ከቤቱ የወጣው አለሜ እዛ ሲደርስ ያየው ነገር አሳመመው! ከቤታቸው የኢድ ሰላትን ለመስገድ እንጅ አንዳችም ሸፍጥም ሆነ ተንኮል ያላሰበው ሙስሊሙ ኡማ " ጅራፍ ራሱ ተማቶ ራሱ ይጮሀል" እንዲሉት አህባሾች ሆን ብለው አቅደውና ተዘጋጅተው ባሴሩት የተንኮል ረብሻቸው ምክንያት ህዝበ ሙስሊሙ በአስለቃሽ ጭስ ታፍኖ መውጫ ቀዳዳ ጠፍቶት አንዱ በአንዱ ላይ ይተረማመሳል የፈረደበትም የፌደራል ዱላ ይቀምሳል፡፡ ይሄ ነገር ያሳመመው አለሜ ከፊት ለፊቱ ያገኘውን ዩኑፎርም ለባሽ በጅዶ መሬት ላይ አንጥፎ ከአፈር ደባለቀው! በዚህ ጊዜ ሌሎች ዩኒፎርም ለባሾች ተረባርበው አለሜን ያዙት ደበደቡትም እንደኳስ አንስተው መኪናቸው ላይ ወረወሩት! ይሄ ስራቸው ግን አለሜን እልኩ እንዲገነፍል እንጅ እንዲፈራ አላደረገውም፡፡...." እናተ አራታችሁ በአንድ ሁናችሁ ብትገጥሙኝ እንካን አትመቱኝም ደካሞች ናችሁ!! የማትረቡ! እወቁ መከበሬያችሁ ልብሳችሁ ነው!!" ብሎ ፊት ለፊቱ ካለው ሰው ላይ ምራቁን ተፍበት፡፡ ንግግሩ ንዴታቸውን ጣሪያ አድርሶት ነበር ንቀቱም ሲጨመርበት ደግሞ አበዱ፡፡ በጣም ደበደቡት ፖሊስ ጣቢያ እስኪደርሱ አላስችል ብሏቸው እዛው መኪና ላይ ጀመሩት፡፡
ቤተሰብ በጠቅላላ በሽብር ተውጦ በሀሳብ ተውጠው የፖሊስ ጣቢያ ደጅ ይጠናሉ፡፡ እናቴ የሆነ ነገር ትዝ አላት የእህቷ ልጅ ባል ዋና አዛዥ ኢንስፔክተር ነው ግን የትኛው ፖሊስ ጣቢያ እንደሆነ አታውቅም፡፡ ብቻ ያው ከዛው ነው ይተዋወቃሉ ብላ ለእህቷ ልጅ ደውላ ነገረቻት፡፡ " እሽ በቃ አትጨናነቂ እንደሚሆን እናደርጋለን " የአለሜ እናት ይሄን ሲሰሙ ገና ሳይፈታ የተፈታላቸው ያህል በመደሰት ዘለው እናቴን አቅፈው ሳሟት ጨለማ ወርሷቸው የሚያደርኩት አተው ሲጨነቁ ይሄ የተስፋ ጭላንጭል ሲታያቸው እንዴት አይጠመጠሙባት፡፡ በዚህ በጭንቅ ጊዜ አይዞሽ ባይ ከጎኗ ስታገኝ ለምን አትደሰት? ከሠርጉ በፊት ልጃችን ብለው እሱን ለማስፈታት ላይ ታች ሲሯሯጡ ስታይ ትንግርት ሆኖባት ደስታዋ ወደር አልነበረውም፡፡ እኔ ደውየ
እንደነገርካቸው ስታውቅ ደግሞ ገና ሳታየኝ ሳታውቀኝ ወደደችኝ ከመልካም ሰወች ጋር ተዛመድኩ ብላ ተደሰተች፡፡
የ እናቴ የእህቷ ልጅ(ራህማ) ከተወሰነ ደቂቃ በኃላ መልሳ ደወለችና "ቤት ነው ያለው መተሽ ንገሪው" አለቻት ሁሉም ተያይዘው ወደሷው ቤት አመሩ፡፡ ባሏ አህመድን ቤት አገኙት አህመድ የሚስቱን ቤተሰቦች ያከብራል፡፡ እናቴ ጉዳዩን በዝርዝር አስረዳችው "የት ፖሊስ ጣቢያ ነው የታሰረው? አለ ወንድሙ አማር " 2ተኛ ፖሊስ ጣቢያ" አለ ፈጠን ብሎ እሱ የ5ተኛ ፖሊስ ጣቢያ ዋና አዛዠ ነው፡፡ ለ2ተኛ ፖሊስ ጣቢያ ዋና አዛዠ ደውሎ ከተነጋገሩ በኃላ "......
#part 1⃣8⃣
ይ.......ቀ .......
ጥ...........ላ............ል
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 1⃣7⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
እንጃ የሱ ነገር!" ይኑር ይሙት አለችን ሲቃ ባፈነው ድምፅ፡፡ ይሄን ስሰማ ስልኬ ከእጀ አመለጠኝ ሰማይ መሬቱ ተሽከረከረብኝ፡፡ ጉልበቴን ብርክ ያዘኝ፡፡ ጨለማ ሆነብኝ ከዚህ በኃላ ምን እንደሆንኩ አላውቅም፡፡ ብቻ ስነቃ ተማሪወች ከበውኝ ነኢማ ጉልበቷ ላይ አስተኝታኝ ልቤ በውሀ መራሱን ሳይ ራሴን ስቸ መውደቄን ተረዳሁ፡፡ ልክ እንደነቃሁ እንደ እብድ አረገኝ እየጮህኩ አለቅሳለሁ! ሁኔታየ ግራ ያጋባቸው ተማሪወች የሆንኩትን ለማወቅ " ምን ሆነሽ ነው!!? ተረጋጊ" ይላሉ በእንባ በተሸፈነ አይኔ ስልኬን እየፈለኩ" ስልኬ የታል? ስልኬን ስጡኝ!"ብየ አንባረኩ፡፡ ወዳዉ ስልኬን እንደሰጡኝ ኢክሩ ደዉላ ኡስማን በፌደራል መኪና ተይዞ አይተንዋል አሉኝ አልሞተም ፓሊስ ጣብያ ታስሮ ነዉ የሚሆነዉ ..ግን ተገርፏል ደም በደም ሁኗል ብለዉ ያዩ ሰዎች ነገሩን አለችኝ፡፡
እሺ ብየ ስልኩን ዘግቼ ኡስማን በሂወት ካለ አባቴ መፍትሄ አያጣም ብየ አባቴ ጋር ደወልኩ፡፡ እንደወትሮው ከሰላምታ አልጀመርኩም " አባቴ ኡስማንን አሰሩት! እባክህ እንደምንም ብለህ አስፈታው!! እሱ ምንም አላጠፍም!!! አባ እባክህ አስፈታሁ አንድ ነገር ቢሆን እኔ እሞታለሁ!" ሲቃ ባፈነው ድምፅ ለመንኩት አባቴ በጣም ደነገጠ ኒካህ ባይኖረንም ግን ልጅህን ለልጀ ተብሎ ርክክብ ተፈፅሟል፡፡
.... " አይዞሽ ልጀ ተረጋጊ!! የቻልኩትን አደርጋለሁ!" ብሎኝ ምንም ጊዜ ሳያባክኑ ከሷልህ ጋር ለመሄድ ሲነሱ እናቴ እኔም አብሬ እሄዳለሁ ብላ ተነሳች፡፡ከኮምቦልቻ ወደ ደሴ ከተማ ሄዱ፡፡ ደሴ እንደደረሱ የኡስማንን ቤተሰብ አያውቁም እና ወደ ኢክራም ጋር ሄዱ ኢክሩ አራስ ብትሆንም በሰአቱ ሰለ ባሏ እንጅ ስለ ልጇ አላሰበችም፡፡ የኔ ቤተሰቦች ኢክራም ጋር ሂደው የታሰሩበትን ቦታ ሲጠይቁ እኔም እሄዳለሁ ብላ ኢክሩ ተነሳች፡፡ ልጅሽን ጠብቂ ብትባል አልሰማም፡፡ እናቴ ትጠብቅ ጡጦ ትጥባ ብላ በልጇ ወሰነችባት፡፡ ፖሊስ ጣቢያ ሲደርሱ የአለሜ እናት ታናሽ ወንድሙ አማር እና ታናሽ እህቱ ሲሀም አሉ፡፡
.... .....አባቱ ሸህ አህመድ ለሀጅ ጉዞ ከሀገር በመውጣታቸው ሰበብ ይሄን ጉድ አላዩም፡፡ ሲሀምና እናቱ ያለቅሳሉ ወንድሙ በጭንቀት ተውጦ የሚያደርገው ግራ ገብቶታል፡፡ ይገርማል የአላህ ቀድር ቤተሰቦቻችን ለመተዋወቅ የኛን ሰርግ ሲጠባበቁ የአላህ ውሳኔ ሆነና በዚህ በሙሲባ ቀን ተገናኙ፡፡
አባቴ ሁሉንም ለማረጋጋት ሞከረና ወደ ውስጥ ገባ የታሰሩበትን ምክንያት ለማወቅ፡፡ አንዋር፣ ሙስጠፍ፣ ከማል እና አብበከር ገና ወደ መስጅድ ለመሄድ አለሜን በመጠበቅ ላይ እንዳሉ ነው የሽብር ተግባር ነው አላማችሁ ብለው ከሙስጤ ሱቅ ለቃቅመው የወሰዷቸው ያ ጓደኛችሁ የት አለ ተብለው ሲጠየቁ ሁሉም በአንድ ድምፅ አናውቅም ብለው ባለማወቃቸው ፀኑ! መልሳቸው ያላስደሰታቸው ዩኒፎርም ለባሾች ዱላ ሰነዘሩባቸው ግን ከአቆማቸው ንቅንቅ አላሉም! እነሱ ተገርፈው ተደብድበው ለጓደኛቸው ነፃነትን ሊሰጡ ያለበትን አናውቅም ብለው በአቆማቸው ፀኑ!! አለሜ ሱቅ እንደደረሰ ጓደኞቹ የሉም ተለያይተው መሄድ አለመዱሞ ግን ያኔ ሲያጣቸው አርፍጀባቸው ተናደዋል ማለት ነው ብሎ ወደ ወስጅድ ገሰገሰ፡፡
አገር አማን ብሎ ከቤቱ የወጣው አለሜ እዛ ሲደርስ ያየው ነገር አሳመመው! ከቤታቸው የኢድ ሰላትን ለመስገድ እንጅ አንዳችም ሸፍጥም ሆነ ተንኮል ያላሰበው ሙስሊሙ ኡማ " ጅራፍ ራሱ ተማቶ ራሱ ይጮሀል" እንዲሉት አህባሾች ሆን ብለው አቅደውና ተዘጋጅተው ባሴሩት የተንኮል ረብሻቸው ምክንያት ህዝበ ሙስሊሙ በአስለቃሽ ጭስ ታፍኖ መውጫ ቀዳዳ ጠፍቶት አንዱ በአንዱ ላይ ይተረማመሳል የፈረደበትም የፌደራል ዱላ ይቀምሳል፡፡ ይሄ ነገር ያሳመመው አለሜ ከፊት ለፊቱ ያገኘውን ዩኑፎርም ለባሽ በጅዶ መሬት ላይ አንጥፎ ከአፈር ደባለቀው! በዚህ ጊዜ ሌሎች ዩኒፎርም ለባሾች ተረባርበው አለሜን ያዙት ደበደቡትም እንደኳስ አንስተው መኪናቸው ላይ ወረወሩት! ይሄ ስራቸው ግን አለሜን እልኩ እንዲገነፍል እንጅ እንዲፈራ አላደረገውም፡፡...." እናተ አራታችሁ በአንድ ሁናችሁ ብትገጥሙኝ እንካን አትመቱኝም ደካሞች ናችሁ!! የማትረቡ! እወቁ መከበሬያችሁ ልብሳችሁ ነው!!" ብሎ ፊት ለፊቱ ካለው ሰው ላይ ምራቁን ተፍበት፡፡ ንግግሩ ንዴታቸውን ጣሪያ አድርሶት ነበር ንቀቱም ሲጨመርበት ደግሞ አበዱ፡፡ በጣም ደበደቡት ፖሊስ ጣቢያ እስኪደርሱ አላስችል ብሏቸው እዛው መኪና ላይ ጀመሩት፡፡
ቤተሰብ በጠቅላላ በሽብር ተውጦ በሀሳብ ተውጠው የፖሊስ ጣቢያ ደጅ ይጠናሉ፡፡ እናቴ የሆነ ነገር ትዝ አላት የእህቷ ልጅ ባል ዋና አዛዥ ኢንስፔክተር ነው ግን የትኛው ፖሊስ ጣቢያ እንደሆነ አታውቅም፡፡ ብቻ ያው ከዛው ነው ይተዋወቃሉ ብላ ለእህቷ ልጅ ደውላ ነገረቻት፡፡ " እሽ በቃ አትጨናነቂ እንደሚሆን እናደርጋለን " የአለሜ እናት ይሄን ሲሰሙ ገና ሳይፈታ የተፈታላቸው ያህል በመደሰት ዘለው እናቴን አቅፈው ሳሟት ጨለማ ወርሷቸው የሚያደርኩት አተው ሲጨነቁ ይሄ የተስፋ ጭላንጭል ሲታያቸው እንዴት አይጠመጠሙባት፡፡ በዚህ በጭንቅ ጊዜ አይዞሽ ባይ ከጎኗ ስታገኝ ለምን አትደሰት? ከሠርጉ በፊት ልጃችን ብለው እሱን ለማስፈታት ላይ ታች ሲሯሯጡ ስታይ ትንግርት ሆኖባት ደስታዋ ወደር አልነበረውም፡፡ እኔ ደውየ
እንደነገርካቸው ስታውቅ ደግሞ ገና ሳታየኝ ሳታውቀኝ ወደደችኝ ከመልካም ሰወች ጋር ተዛመድኩ ብላ ተደሰተች፡፡
የ እናቴ የእህቷ ልጅ(ራህማ) ከተወሰነ ደቂቃ በኃላ መልሳ ደወለችና "ቤት ነው ያለው መተሽ ንገሪው" አለቻት ሁሉም ተያይዘው ወደሷው ቤት አመሩ፡፡ ባሏ አህመድን ቤት አገኙት አህመድ የሚስቱን ቤተሰቦች ያከብራል፡፡ እናቴ ጉዳዩን በዝርዝር አስረዳችው "የት ፖሊስ ጣቢያ ነው የታሰረው? አለ ወንድሙ አማር " 2ተኛ ፖሊስ ጣቢያ" አለ ፈጠን ብሎ እሱ የ5ተኛ ፖሊስ ጣቢያ ዋና አዛዠ ነው፡፡ ለ2ተኛ ፖሊስ ጣቢያ ዋና አዛዠ ደውሎ ከተነጋገሩ በኃላ "......
#part 1⃣8⃣
ይ.......ቀ .......
ጥ...........ላ............ል
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
✍ማይግሬን ምንድን ነው? (ከፍተኛ ራስ ምታት) •
📀 የፍም ሃሳብ የጤና መረጃ 📀
(ከaddis health ያገኘነውን መረጃ እነሆ ብለናል
‼️ በዚህ ህመም ለሚሰቃዩ ሁሉ መልካም መረጃ ነውና ሼር ያድርጉት! 📍
•
•
•
🏮• ማይግሬን ምንድን ነው? (ከፍተኛ ራስ ምታት) •
ማይግሬን ከፍተኛ እና በተደጋጋሚ የሚከሰት ራስ ምታት ነው። የተለያዩ ምክንያቶችን ተከትሎ የሚነሳ እና እነዚህ ምክንያቶች ሲወገዱ ደግሞ የሚቀንስ በሽታ ነው፡፡
የነዚህ የደም ስሮች እብጠት በዙሪያቸው ከሚገኙ ነርቮች የተለያዩ ንጥረ ነገሮች እንዲለቁቀ ያደርጋል፡፡ በሌላ መልኩ ደግሞ እነዚህ የተመረቱ ንጥረ ነገሮች አእምሮአችን ለህመም ያለውን ስሜት ከፍ ያደርጉታል፡፡ በመሆኑም ለትንሽ የህመም መንስኤ ከፍተኛ የህመም ስሜት እንዲሰማ ያደርጋሉ፡፡ በዚህ የሚመጣ ህመምም ወጋ ወጋ የሚያደርግ አይነት ነው፡፡
•
•
•
•🏮 በየትኛው እድሜ ይከሰታል ? •🏮
ይህ በሽታ ከ40 አመት በፊት ይጀምር እና ከ60 በላይ ሲሆኑ በተለይ በሴቶች ዘንድ ይቀንሳሉ እስከመጥፋትም ይደርሳል፡፡ በዚህ በሽታ ህፃናት ተጠቂ ሊሆኑ ቢችሉም በብዛት ግን አይታይባቸውም፡፡ ምንም እንኳን ፈውስ የሌለው በሽታ ቢሆንም በተለያዩ መድሃኒቶች እና የአኗኗር ዘይቤዎች ልትቆጣጠረው ትችላለህ፡፡
•🏮 የማይግሬን ምልክቶች ምንድናቸው ? •
ከፍተኛ የሆነ በተደጋጋሚ የሚነሳ እና በመሃል እረፍት የሚሰጥ አይነት የራስ ምታት የመጀመሪያው ምልክት ነው፡፡ህመሙ ቀስ በቀስ የሚጨምር ሲሆን ከእቅልፍህ ስትነሳ እያመመህ ከሆነ ግን ከፍተኛው የህመም ደረጃ ላይ ልታገኘው ትችላለህ፡፡
📍 በጭንቅላትህ ግማሽ ክፍል ብቻ የሚኖር ህመም የተለመደ መገለጫው ሲሆን ከግራ ወደቀኝ (ወይም በተቃራኒው) እያለ በተለያየ ጊዜ የተለያየ ክፍልን ሊያጠቃ ይችላል፡፡ ህመሙ ከአራት ሰአት እስከ ሁለት እና ሶስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን ከጭንቅላት እንቅስቃሴ ጋር ተያይዞ ይባባሳል፡፡ ሰውነትህን ሁሉ ከመክበድ ባለፈ ሊያስመልስህም ይችላል፡፡ በተጨማሪም ለሽታዎች፣ ለድምፅ እና ለብርሃን ያለህን ስሜት ይጨምራል፡፡
📍 ህፃናት ላይም ተመሳሳይ ምልክቶች ሲኖረው የሚቆይበት ጊዜ ግን አጠር ይላል ይህም ከግማሽ ሰአት እስከ አንድ ቀን ቢሆን ነው፡፡
📍 ራስ ምታቱ ከመምጣቱ አስቀድሞ የሚታዩ ምልክቶች አሉ፡፡ እነዚህ ምልክቶች ሁሉም ህመምተኞች ላይ የሚከሰቱ ባይሆኑም ለሚታዩባቸው ሰዎች ግን ማይግሬን ሊነሳባቸው እንደሆነ ጥሩ ማመላከቻዎች ናቸው፡፡ በአማካይ ከአንድ ቀን በፊት በጣም ንቁ የመሆን በአንዳንዶች ላይ ደግሞ ቶሎ የመድከም ፣ የመናደድ፣ ጣፋጭ ምግቦችን የመፈለግ እና የመሳሰሉ ባህሪዎችን ያሳያሉ፡፡ የአይን ብዥታ፣ የእጅ ጣት መጠዝጠዝና መደንዘን፣ የንግግር መጓተት የመሳሰሉት ምልክቶች ማይግሬን ከመምጣቱ ከጥቂት ደቂቃወች በፊት ይታያሉ፡፡ እነዚህ ምልክቶች ከታዪ በኋላ ማይግሬን ሊከተል ወይም ደግሞ ምንም እንኳን ያልተለመደ ቢሆንም ማይግሬኑ ላይከሰትም ይችላል፡፡
📍አንዳንድ ሰዎች ራስ ምታቱ ሊነሳ እንደሆነ አስቀድመው ያውቃሉ፡፡ ማይግሬኑ ከሄደ በኋላም ድካም፣ ቶሎ መናደድ፣ መደበት ብሎም የተለያዩ የቆዳ ክፍሎችህን መበለዝ ልታስተውል ትችላለህ፡፡
•🏮 የማይግሬን መንስኤዎች ምንድን ናቸው ? •🏮
📍 ከ 50% በላይ የሚሆኑ በማይግሬን የተያዙ ህመምተኞች ከቤተሰባቸው ይወርሱታል፡፡ ስለዚህ በቤተሰብሽ ውስጥ የማይግሬን በሽተኛ ካለ በተለይ ደግሞ እናት፣አባት፣እህት፣ወንድም በዚህ በሽታ ተጠቂ ከሆኑ አንቺም በበሽታው ተጠቂ የመሆን እድልሽ ይጨምራል፡፡ በሽታው ከተለያዩ ሆርሞኖች ጋር ተያያዥነት ስላለው ሴት መሆን በራሱም በበሽታው የመጠቃት እድልን በትንሹ ይጨምራል፡፡
•🏮ማይግሬንን የሚቀሰቅሱ ምክንያቶች ምንድናቸው? •🏮
📍 የተለያዩ በሽታዎች በተለያዩ ምክንያቶች እንደሚነሱ ሁሉ ማይግሬንም የራሱ ቀስቃሽ ምክንያቶች አሉት፡፡ ከነዚህ መካከል ብዙ ጊዜ የሚጠቀሰው ጭንቀት ነው፡፡ ጭንቀት በራሱ ራስ ምታትን የሚያመጣ ሲሆን ማይግሬን ላለበት ሰው ግን ዋና ቀስቃሹ ነው፡፡
📍 ረሃብ፣ የፈሳሽ ምግብ ብቻ ተመጋቢ መሆን ወይም የተዘበራረቀ የምግብ ፕሮግራም በሽታውን ሊያባብሱ ይችላሉ፡፡ አልኮል መጠጦች፣ ኮምጣጣ ምግቦች፣ ቸኮሌት እና ቺዝ የመሳሰሉ ምግቦች በሽታንውን ያሰነሳሉ፡፡ ብዙ ወይም ትንሸ እንቅልፍ፣ የአየር ሙቀት ለውጦች፣ ሀይለኛ ሽታ፣ፀሃይ፣ ከፍተኛ ድምፆች በሽታውን ከሚያስነሱ ምክንያቶች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
📍 በሴቶች በኩል ደግሞ የወር አበባ ኡደትን ተከትለው የሚጨምሩ እና የሚቀንሱ የሴት ሆርሞኖች ይህንን በሽታ ያባብሱታል፡፡ በተለይ የወር አበባሽ በሚመጣበት ጊዜ በሽታው ከድሮው በበለጠ ይጨምራል፡፡ ስለዚህም አንድ ሴት ስታርጥ የማይግሬን በሽታዋ ከመቀነስ አልፎ ሊጠፋም ይችላል፡፡ እርግዝናም የራሱ የሆነ ለውጥ ያስከትላል፡፡
•🏮 ማይግሬንን እንዴት ልከላከል? •🏮
📍 ማይግሬን የማይድን በሽታ ቢሆንም የሚከሰትባቸውን ጊዜያት ለመቀነስ የተለያዩ ነገሮች ማደረግ ትችያለሽ፡፡ በሽታውን ምን እንደሚያስነሳብሽ ለይተሸ ማወቅ እና ከነዚህ ነገሮች እራስሽ መጠበቅ የመጀመሪያው እና ዋናው ተግባርሽ ሊሆን ይገባል፡፡ ራስ ምታቱ በሚጀምርሽ ጊዜ መቼ እንደጀመረሽ፣ ህመሙ ሀይለኛ ወይስ ለዘብ ያለ እንደነበር፣ መድሃኒት ወስደሽ ከሆነ የወሰድሽውን መድሃኒት፣እና ሌሎች ምክንያቶችን በመፃፍ እና በተለያዩ ጊዜያት የወሰድሻቸውን ማስታወሻዎች በማመሳከር ምክንያቶቹን በቀላሉ ማወቅ ትችያለሽ፡፡
📍 ከዚህ በተጨማሪ የአኗኗር ዘይቤሽን መቃኘት ተገቢ ነው፡፡ጭንቀትን ማስወገድ፣ ምግብ በሰአቱ መብላት፣ እንቅልፍ በልኩ መተኛት፣ አልኮል መጠጦችን ማስወገድ እና ከላይ የተጠቀሱ ምግቦችን ባለመብላት ራስ ምታቱን መቀነስ ትችያለሽ፡፡ የተለያዩ ረጋ ያሉ የሰውነት እንቅስቃሴዎችን መስራት እና እራስን ከማዝናናት በተጨማሪ ደረቅ መርፌ (acupuncture) መጠቀምም ሊረዳሽ ይችላል፡፡
•🏮ራስ ምታቱ ከጀመረኝ በኋላ ምን ላደርግ እችላለሁ? •🏮
📍 አንዴ ራስ ምታቱ ከጀመረህ በኋላ መድሃኒት በመውሰድ ፀጥ እና ጨለም ያለ ቦታ ላይ እረፍት አድርግ፡፡ ቀዝቃዛ ነገር ለምሳሌ በፎጣ የተጠቀለለ በረዶ ግምባርህ ላይ ማድረግ እንዲሁም ቡና መጠጣት ሊረዳህ ይችላል፡፡
•🏮 የማይግሬን ህክምና ምንድን ነው? •🏮
📍 ምንም እኳን በሽታው የማይድን ቢሆንም በአሁኑ ጊዜ ብዙ መድሃኒቶች እየተፈበረኩ ሲሆን ከብቃታቸው አንፃር ስናይም በጣም ጥሩ ናቸው፡፡ አንዳዶቹ ራስ ምታቱ ከመጀመሩ በፊት የሚከላከሉ ሲሆን የተቀሩት ደግሞ ህመሙ ከጀመረ በኋላ ህመሙን የመቀነስ ስራ ይሰራሉ፡፡ ነገር ግን መድሃኒት ከመጀመርሽ በፊት ሀኪምሽን ማማከር አለብሽ፡፡
♦♦♦♦♦♦♦♦♦♦
ምንጭ :- addishealth
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
👇Click & Join👇
══ •⊰✿✿⊱• ══
telegram.me/Islam_and_Science
telegram.me/Islam_and_Science
✅ቤተሰብ ሼር አይዘንጉ✅
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
📀 የፍም ሃሳብ የጤና መረጃ 📀
(ከaddis health ያገኘነውን መረጃ እነሆ ብለናል
‼️ በዚህ ህመም ለሚሰቃዩ ሁሉ መልካም መረጃ ነውና ሼር ያድርጉት! 📍
•
•
•
🏮• ማይግሬን ምንድን ነው? (ከፍተኛ ራስ ምታት) •
ማይግሬን ከፍተኛ እና በተደጋጋሚ የሚከሰት ራስ ምታት ነው። የተለያዩ ምክንያቶችን ተከትሎ የሚነሳ እና እነዚህ ምክንያቶች ሲወገዱ ደግሞ የሚቀንስ በሽታ ነው፡፡
የነዚህ የደም ስሮች እብጠት በዙሪያቸው ከሚገኙ ነርቮች የተለያዩ ንጥረ ነገሮች እንዲለቁቀ ያደርጋል፡፡ በሌላ መልኩ ደግሞ እነዚህ የተመረቱ ንጥረ ነገሮች አእምሮአችን ለህመም ያለውን ስሜት ከፍ ያደርጉታል፡፡ በመሆኑም ለትንሽ የህመም መንስኤ ከፍተኛ የህመም ስሜት እንዲሰማ ያደርጋሉ፡፡ በዚህ የሚመጣ ህመምም ወጋ ወጋ የሚያደርግ አይነት ነው፡፡
•
•
•
•🏮 በየትኛው እድሜ ይከሰታል ? •🏮
ይህ በሽታ ከ40 አመት በፊት ይጀምር እና ከ60 በላይ ሲሆኑ በተለይ በሴቶች ዘንድ ይቀንሳሉ እስከመጥፋትም ይደርሳል፡፡ በዚህ በሽታ ህፃናት ተጠቂ ሊሆኑ ቢችሉም በብዛት ግን አይታይባቸውም፡፡ ምንም እንኳን ፈውስ የሌለው በሽታ ቢሆንም በተለያዩ መድሃኒቶች እና የአኗኗር ዘይቤዎች ልትቆጣጠረው ትችላለህ፡፡
•🏮 የማይግሬን ምልክቶች ምንድናቸው ? •
ከፍተኛ የሆነ በተደጋጋሚ የሚነሳ እና በመሃል እረፍት የሚሰጥ አይነት የራስ ምታት የመጀመሪያው ምልክት ነው፡፡ህመሙ ቀስ በቀስ የሚጨምር ሲሆን ከእቅልፍህ ስትነሳ እያመመህ ከሆነ ግን ከፍተኛው የህመም ደረጃ ላይ ልታገኘው ትችላለህ፡፡
📍 በጭንቅላትህ ግማሽ ክፍል ብቻ የሚኖር ህመም የተለመደ መገለጫው ሲሆን ከግራ ወደቀኝ (ወይም በተቃራኒው) እያለ በተለያየ ጊዜ የተለያየ ክፍልን ሊያጠቃ ይችላል፡፡ ህመሙ ከአራት ሰአት እስከ ሁለት እና ሶስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን ከጭንቅላት እንቅስቃሴ ጋር ተያይዞ ይባባሳል፡፡ ሰውነትህን ሁሉ ከመክበድ ባለፈ ሊያስመልስህም ይችላል፡፡ በተጨማሪም ለሽታዎች፣ ለድምፅ እና ለብርሃን ያለህን ስሜት ይጨምራል፡፡
📍 ህፃናት ላይም ተመሳሳይ ምልክቶች ሲኖረው የሚቆይበት ጊዜ ግን አጠር ይላል ይህም ከግማሽ ሰአት እስከ አንድ ቀን ቢሆን ነው፡፡
📍 ራስ ምታቱ ከመምጣቱ አስቀድሞ የሚታዩ ምልክቶች አሉ፡፡ እነዚህ ምልክቶች ሁሉም ህመምተኞች ላይ የሚከሰቱ ባይሆኑም ለሚታዩባቸው ሰዎች ግን ማይግሬን ሊነሳባቸው እንደሆነ ጥሩ ማመላከቻዎች ናቸው፡፡ በአማካይ ከአንድ ቀን በፊት በጣም ንቁ የመሆን በአንዳንዶች ላይ ደግሞ ቶሎ የመድከም ፣ የመናደድ፣ ጣፋጭ ምግቦችን የመፈለግ እና የመሳሰሉ ባህሪዎችን ያሳያሉ፡፡ የአይን ብዥታ፣ የእጅ ጣት መጠዝጠዝና መደንዘን፣ የንግግር መጓተት የመሳሰሉት ምልክቶች ማይግሬን ከመምጣቱ ከጥቂት ደቂቃወች በፊት ይታያሉ፡፡ እነዚህ ምልክቶች ከታዪ በኋላ ማይግሬን ሊከተል ወይም ደግሞ ምንም እንኳን ያልተለመደ ቢሆንም ማይግሬኑ ላይከሰትም ይችላል፡፡
📍አንዳንድ ሰዎች ራስ ምታቱ ሊነሳ እንደሆነ አስቀድመው ያውቃሉ፡፡ ማይግሬኑ ከሄደ በኋላም ድካም፣ ቶሎ መናደድ፣ መደበት ብሎም የተለያዩ የቆዳ ክፍሎችህን መበለዝ ልታስተውል ትችላለህ፡፡
•🏮 የማይግሬን መንስኤዎች ምንድን ናቸው ? •🏮
📍 ከ 50% በላይ የሚሆኑ በማይግሬን የተያዙ ህመምተኞች ከቤተሰባቸው ይወርሱታል፡፡ ስለዚህ በቤተሰብሽ ውስጥ የማይግሬን በሽተኛ ካለ በተለይ ደግሞ እናት፣አባት፣እህት፣ወንድም በዚህ በሽታ ተጠቂ ከሆኑ አንቺም በበሽታው ተጠቂ የመሆን እድልሽ ይጨምራል፡፡ በሽታው ከተለያዩ ሆርሞኖች ጋር ተያያዥነት ስላለው ሴት መሆን በራሱም በበሽታው የመጠቃት እድልን በትንሹ ይጨምራል፡፡
•🏮ማይግሬንን የሚቀሰቅሱ ምክንያቶች ምንድናቸው? •🏮
📍 የተለያዩ በሽታዎች በተለያዩ ምክንያቶች እንደሚነሱ ሁሉ ማይግሬንም የራሱ ቀስቃሽ ምክንያቶች አሉት፡፡ ከነዚህ መካከል ብዙ ጊዜ የሚጠቀሰው ጭንቀት ነው፡፡ ጭንቀት በራሱ ራስ ምታትን የሚያመጣ ሲሆን ማይግሬን ላለበት ሰው ግን ዋና ቀስቃሹ ነው፡፡
📍 ረሃብ፣ የፈሳሽ ምግብ ብቻ ተመጋቢ መሆን ወይም የተዘበራረቀ የምግብ ፕሮግራም በሽታውን ሊያባብሱ ይችላሉ፡፡ አልኮል መጠጦች፣ ኮምጣጣ ምግቦች፣ ቸኮሌት እና ቺዝ የመሳሰሉ ምግቦች በሽታንውን ያሰነሳሉ፡፡ ብዙ ወይም ትንሸ እንቅልፍ፣ የአየር ሙቀት ለውጦች፣ ሀይለኛ ሽታ፣ፀሃይ፣ ከፍተኛ ድምፆች በሽታውን ከሚያስነሱ ምክንያቶች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
📍 በሴቶች በኩል ደግሞ የወር አበባ ኡደትን ተከትለው የሚጨምሩ እና የሚቀንሱ የሴት ሆርሞኖች ይህንን በሽታ ያባብሱታል፡፡ በተለይ የወር አበባሽ በሚመጣበት ጊዜ በሽታው ከድሮው በበለጠ ይጨምራል፡፡ ስለዚህም አንድ ሴት ስታርጥ የማይግሬን በሽታዋ ከመቀነስ አልፎ ሊጠፋም ይችላል፡፡ እርግዝናም የራሱ የሆነ ለውጥ ያስከትላል፡፡
•🏮 ማይግሬንን እንዴት ልከላከል? •🏮
📍 ማይግሬን የማይድን በሽታ ቢሆንም የሚከሰትባቸውን ጊዜያት ለመቀነስ የተለያዩ ነገሮች ማደረግ ትችያለሽ፡፡ በሽታውን ምን እንደሚያስነሳብሽ ለይተሸ ማወቅ እና ከነዚህ ነገሮች እራስሽ መጠበቅ የመጀመሪያው እና ዋናው ተግባርሽ ሊሆን ይገባል፡፡ ራስ ምታቱ በሚጀምርሽ ጊዜ መቼ እንደጀመረሽ፣ ህመሙ ሀይለኛ ወይስ ለዘብ ያለ እንደነበር፣ መድሃኒት ወስደሽ ከሆነ የወሰድሽውን መድሃኒት፣እና ሌሎች ምክንያቶችን በመፃፍ እና በተለያዩ ጊዜያት የወሰድሻቸውን ማስታወሻዎች በማመሳከር ምክንያቶቹን በቀላሉ ማወቅ ትችያለሽ፡፡
📍 ከዚህ በተጨማሪ የአኗኗር ዘይቤሽን መቃኘት ተገቢ ነው፡፡ጭንቀትን ማስወገድ፣ ምግብ በሰአቱ መብላት፣ እንቅልፍ በልኩ መተኛት፣ አልኮል መጠጦችን ማስወገድ እና ከላይ የተጠቀሱ ምግቦችን ባለመብላት ራስ ምታቱን መቀነስ ትችያለሽ፡፡ የተለያዩ ረጋ ያሉ የሰውነት እንቅስቃሴዎችን መስራት እና እራስን ከማዝናናት በተጨማሪ ደረቅ መርፌ (acupuncture) መጠቀምም ሊረዳሽ ይችላል፡፡
•🏮ራስ ምታቱ ከጀመረኝ በኋላ ምን ላደርግ እችላለሁ? •🏮
📍 አንዴ ራስ ምታቱ ከጀመረህ በኋላ መድሃኒት በመውሰድ ፀጥ እና ጨለም ያለ ቦታ ላይ እረፍት አድርግ፡፡ ቀዝቃዛ ነገር ለምሳሌ በፎጣ የተጠቀለለ በረዶ ግምባርህ ላይ ማድረግ እንዲሁም ቡና መጠጣት ሊረዳህ ይችላል፡፡
•🏮 የማይግሬን ህክምና ምንድን ነው? •🏮
📍 ምንም እኳን በሽታው የማይድን ቢሆንም በአሁኑ ጊዜ ብዙ መድሃኒቶች እየተፈበረኩ ሲሆን ከብቃታቸው አንፃር ስናይም በጣም ጥሩ ናቸው፡፡ አንዳዶቹ ራስ ምታቱ ከመጀመሩ በፊት የሚከላከሉ ሲሆን የተቀሩት ደግሞ ህመሙ ከጀመረ በኋላ ህመሙን የመቀነስ ስራ ይሰራሉ፡፡ ነገር ግን መድሃኒት ከመጀመርሽ በፊት ሀኪምሽን ማማከር አለብሽ፡፡
♦♦♦♦♦♦♦♦♦♦
ምንጭ :- addishealth
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
👇Click & Join👇
══ •⊰✿✿⊱• ══
telegram.me/Islam_and_Science
telegram.me/Islam_and_Science
✅ቤተሰብ ሼር አይዘንጉ✅
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
💐አንዷ ሚስት💐
...............................
ስተኛ ቀዝቅዛ ስኖር ገንዘብ ይዛ
ለቀረባት ነገር ለፀብም ተጋብዛ
ነፈዝ ነገረኛ ጨፍጋጋ ሚስት ያለው
ከሰው ለቅሶ አይሄድም ከቤቱ ለቅሶ አለው
__
💐በተቃራኒ
ስትኖር በደስታ
ከሰው ገንዘብ ንቃ
ከሁሉም ተስማሚ ከሰው ተሳስቃ
ተደስታ የምትኖር ማራኪ ሚስት ያለው
ከሰው ሰርግ አይሄድም ከቤቱ ሰርግ አለው
...............................
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
...............................
ስተኛ ቀዝቅዛ ስኖር ገንዘብ ይዛ
ለቀረባት ነገር ለፀብም ተጋብዛ
ነፈዝ ነገረኛ ጨፍጋጋ ሚስት ያለው
ከሰው ለቅሶ አይሄድም ከቤቱ ለቅሶ አለው
__
💐በተቃራኒ
ስትኖር በደስታ
ከሰው ገንዘብ ንቃ
ከሁሉም ተስማሚ ከሰው ተሳስቃ
ተደስታ የምትኖር ማራኪ ሚስት ያለው
ከሰው ሰርግ አይሄድም ከቤቱ ሰርግ አለው
...............................
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
😥 #እጣ #ፋንታዬ😔
#በእዉነተኛ_ታሪክ_የተመሰረተ
🦋 #ክፍል 6⃣
እድሜዬ 17 ሊሞላ ቀናት ቀርተውኛል ያለፈው ህይወቴ መራራነት የወደፊቱን
እንዳልናፍቅ አርጎኛል የሁለት ወር ፅንስ በሆዴ ይዤ የምገባበት ግራ ገብቶኛል፤
እዛው ሴተኛ አዳሪ ሆኜ መኖር ትልቅ እድል እንደነበር ሳስብ ያኔ አቤልን
ያየሁበትን ቀን ምናለ አይኔን ባጠፋው ብዬ አለቀስኩ... ግን የሚገርመው ተስፋ
አለኝ እዛ ግቢ ሲያጣኝ ይፈልገኝ ይሆናል ብዬ አስባለው ከዛም ሳላስበው
ስቅስቅ እያልኩ እያለቀስኩ ፈጣሪን ምርር አረገዋለው... ለምን እንደረሳኝ ለምን
ያለእድሜዬና ያለጥፋቴ እንደሚፈትነኝ መልስ ላላገኝ ድምፄን ከፍ አድርጌ
እጠይቃለው...
ከጎዳና ማደር ከጀመርኩ 3 ቀን ሞላኝ በቃ አይርበኝም ሳለምን
ይሰጡኛል አንድ ሰው ምግብ የሚሰጠኝ ግን እዛ ተቀምጬ ስውል ሲያዩኝ የኔ
ቢጤ መስያቸው እንደሆነ እርግጠኛ ነኝ አማራጭ ስላልነበረኝ እንጂ እንደ የሰው
ፊት የሚከብድ የሰው እጅ እንደማየት ቅስም የሚሰብር ምንም የለም! ለነገሩ
ምን ቅስም አለኝ ገና በልጅነቴ ነጥቀውኝ... የማላውቀው የበቀል ስሜት ደሜን
እያንተከተከው ከተቀመጥኩበት ወደ ቀድሞ ሰፈሬ ልጅነቴን ፤ ህልሜን ውደነጠቀኝ ሰው ጉዞ ጀመርኩ ትዝ ይለኛል
ጀሞ እሚባል ቦታ ወስዳ እንደጣለችኝ ...ታክሲ ውስጥ ስገባ በእጄ የያዝኩት
የልብስ ፌስታልና 100 ብር ነበር ለሚያየኝ ሰው ከሰው ቤት የወጣው
እመስላለው ...
የድሮ ሰፈሬ ልክ ስደርስ ትንሽ ነገር ተቀያይሯል ግን ትዝታው እንዳለ ነው እኛ
የነበርንበት ቤት ፈርሶ ትልቅ ቤት ተሰርቶበታል ወላጆቼን በተለይ እማን እያሰብኩ
የማያባራው እንባዬ ይዘንባል ማንም ቢያየኝ አያውቀኝም... አንድ ጥግ ይዤ
አሁን ምን እንደማረግ እያሰብኩ ብዙ ከተቀመጥኩ ቡሃላ አንድ ሀሳብ መጣልኝ
... ያኔ ልጅ እያለው ያን ሰው አግኝታ ስራ ያስቀጠረችኝን ልጅ ማግኘት...
እንዳሰብኩትም ካንድ ቀን ሙሉ ፍለጋ ቡሃላ ቤት ቀይራ ሌላ ሰፈር ተከራይታ
አገኘዋት እድለኛ ነበርኩና አላወቀችኝም ... የእናቴን ስም ነገርኳት እንድታውቀኝ
ግን አልፈለኩም ነበር ከዛም የእናቴን ታሪክ እንባ እየተናነቃት ነገረችኝና ልጇ(እኔ)
የት እንደገባሁ እንኳ እንደማታውቅ ነገረችኝ እኔም ዘመዳቸው ነኝ በማለት
ስለሰውየው ዘዴ እየፈጠርኩ አወጣጣኋት ...እሷም አንዲት ሴት ደፍሮ እስር
ቤት እንደገባ ነገረችኝ የውስጥ ንዴቴ ይባስ ጨመረ አልምረውም!! ስል ፎከርኩ
ልጅቷም ግራ ገብቷት "እ" አለችኝ ምን እንዳልኩ ለማጣራት ለካ ድምፄን ከፍ
አርጌው ነበር ... አይ ምንም ብያት የታሰረበትን ቦታ ካጣራው ቡሃላ ተሰናብቻት
ቤት እንዳለው ሰው ወደ ቤቴ ልሂድ ብዬ ወጣው...
አሁን ሴትነቴ ማለትም ለአካለ መጠን መድረሴ ጎልቶ ይታያል ወንድ አይን
ውስጥ በቀላሉ እገባለው በዛ ላይ እርጉዝ መሆኔን ከኔ ውጪ ማንም አያውቅም፡፡ ተመልሼ የዛሬ 2 አመት ባለውለታዎቼ የጎዳና ልጆች ጋር ሄጄ ለማደር ወሰንኩ...
ስደርስ አላወቁኝም ነበር ከዛ ግን ስነግራቸውና ትዝ ስላቸው ልክ እንደ
እህታቸው በደስታ ተቀበሉኝ ስታገኚ ተውሽን ያለማለታቸው ለራሴ እራሱ
ተሰማኝ... በነጋታው በነሱ ምክር ተነስቼ ካገኘው ሰው ቤት ካለዛም
እንደለመድኩት ቡና ቤት ስራ ለመቀጠር ወስኜ ደላላጋ ሄድኩ...
ልክ ስደርስ ያልጠበኩት አቤል እዛ ሰራተኛ ይዞ ሊሄድ ፊት ለፊት ተገናኘን ልቤ
ስንጥቅ ሲል ታወቀኝ ግራ በተጋባ ስሜቴ በደመነብስ ፍቅር ብዬ ስቀርበው
እንዳትጠጊኝ ክብሬን የሚያዋርድ (አፀያፊ ቃል) ሰደበኝ ፍቅር ልእልናኮ ነኝ
አልኩት እንባዬ ያለገደብ እየወረደ ..."ሂጅ ከዚ ፍቅር ስሰጥሽ በክህደት
አቁስለሽኝ ከነ እርካሽ ማንነትሽ ልቤን ባስረክብሽ በምላሽሽ ማንነትሽን
እርካሽነትሽን ማሳየትሽ አልበቃ ብሎ ከማንም የደቀልሽውን ዲቃላ ልጅህ ነው
ልትይ ስትይ መንጥራ አባረረችሽ አይደል ? አንቺ ደረጃ ቢስ" አለ ይህን ሁላ
ሲለኝ ከሰው ፊት ከመዋረዴ ይልቅ ማን እንዲ ብሎ ነግሮት ባንዴ እንደጠላኝ
አሰብኩ ከዛች ሴትዮ በቀር ማን ይህን ያረጋል? እሷን ደሞ አቤሌ በፍፁም
አያምናትም! ይህን በውስጤ እያልኩ እያለቀስኩ እባክህ አንዴ ስማኝ ብዬ
ስቀርበው በጥፊ መቶኝ ምራቁን ተፍቶብኝ ሄደ ...ሰማይ ምድሩ ዞረብኝና ወደኩ
ከሰአታት ቡሃላ እንደመባነን ስል ልብሴ በውሃ እርሶ የጎዳና ጓደኞቼ የሚያድሩባት
ላስኪት ቤት ውስጥ በጀርባዬ ተኝቼ ነበር ... እንደነቃው ሲያዩም ምግብ
ለማምጣት ሁሉም በየፊናቸው ሄዱ ለመጀመርያ ግዜ ጨለማና ብቸኝነት ፍርሃት
ለቀቀብኝ ቀን ስላጋጠመኝ እያሰብኩ እያለቀስኩና በፍርሃት እየተንቀጠቀጥኩ
አንድ በጣም የሰከረ ሰው ካጠገቤ ደርሶ የሚለው በቅጡ ባይሰማም " እዴዴዴ
ዛሬ በነፃነት... አገኘው ..." እያለ ቀበቶውን እየፈታ ተጠጋኝ ...ደንዝዣለው...
#Part 7⃣
ይ........ቀ
.......ጥ.........ላ...........ል
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
#በእዉነተኛ_ታሪክ_የተመሰረተ
🦋 #ክፍል 6⃣
እድሜዬ 17 ሊሞላ ቀናት ቀርተውኛል ያለፈው ህይወቴ መራራነት የወደፊቱን
እንዳልናፍቅ አርጎኛል የሁለት ወር ፅንስ በሆዴ ይዤ የምገባበት ግራ ገብቶኛል፤
እዛው ሴተኛ አዳሪ ሆኜ መኖር ትልቅ እድል እንደነበር ሳስብ ያኔ አቤልን
ያየሁበትን ቀን ምናለ አይኔን ባጠፋው ብዬ አለቀስኩ... ግን የሚገርመው ተስፋ
አለኝ እዛ ግቢ ሲያጣኝ ይፈልገኝ ይሆናል ብዬ አስባለው ከዛም ሳላስበው
ስቅስቅ እያልኩ እያለቀስኩ ፈጣሪን ምርር አረገዋለው... ለምን እንደረሳኝ ለምን
ያለእድሜዬና ያለጥፋቴ እንደሚፈትነኝ መልስ ላላገኝ ድምፄን ከፍ አድርጌ
እጠይቃለው...
ከጎዳና ማደር ከጀመርኩ 3 ቀን ሞላኝ በቃ አይርበኝም ሳለምን
ይሰጡኛል አንድ ሰው ምግብ የሚሰጠኝ ግን እዛ ተቀምጬ ስውል ሲያዩኝ የኔ
ቢጤ መስያቸው እንደሆነ እርግጠኛ ነኝ አማራጭ ስላልነበረኝ እንጂ እንደ የሰው
ፊት የሚከብድ የሰው እጅ እንደማየት ቅስም የሚሰብር ምንም የለም! ለነገሩ
ምን ቅስም አለኝ ገና በልጅነቴ ነጥቀውኝ... የማላውቀው የበቀል ስሜት ደሜን
እያንተከተከው ከተቀመጥኩበት ወደ ቀድሞ ሰፈሬ ልጅነቴን ፤ ህልሜን ውደነጠቀኝ ሰው ጉዞ ጀመርኩ ትዝ ይለኛል
ጀሞ እሚባል ቦታ ወስዳ እንደጣለችኝ ...ታክሲ ውስጥ ስገባ በእጄ የያዝኩት
የልብስ ፌስታልና 100 ብር ነበር ለሚያየኝ ሰው ከሰው ቤት የወጣው
እመስላለው ...
የድሮ ሰፈሬ ልክ ስደርስ ትንሽ ነገር ተቀያይሯል ግን ትዝታው እንዳለ ነው እኛ
የነበርንበት ቤት ፈርሶ ትልቅ ቤት ተሰርቶበታል ወላጆቼን በተለይ እማን እያሰብኩ
የማያባራው እንባዬ ይዘንባል ማንም ቢያየኝ አያውቀኝም... አንድ ጥግ ይዤ
አሁን ምን እንደማረግ እያሰብኩ ብዙ ከተቀመጥኩ ቡሃላ አንድ ሀሳብ መጣልኝ
... ያኔ ልጅ እያለው ያን ሰው አግኝታ ስራ ያስቀጠረችኝን ልጅ ማግኘት...
እንዳሰብኩትም ካንድ ቀን ሙሉ ፍለጋ ቡሃላ ቤት ቀይራ ሌላ ሰፈር ተከራይታ
አገኘዋት እድለኛ ነበርኩና አላወቀችኝም ... የእናቴን ስም ነገርኳት እንድታውቀኝ
ግን አልፈለኩም ነበር ከዛም የእናቴን ታሪክ እንባ እየተናነቃት ነገረችኝና ልጇ(እኔ)
የት እንደገባሁ እንኳ እንደማታውቅ ነገረችኝ እኔም ዘመዳቸው ነኝ በማለት
ስለሰውየው ዘዴ እየፈጠርኩ አወጣጣኋት ...እሷም አንዲት ሴት ደፍሮ እስር
ቤት እንደገባ ነገረችኝ የውስጥ ንዴቴ ይባስ ጨመረ አልምረውም!! ስል ፎከርኩ
ልጅቷም ግራ ገብቷት "እ" አለችኝ ምን እንዳልኩ ለማጣራት ለካ ድምፄን ከፍ
አርጌው ነበር ... አይ ምንም ብያት የታሰረበትን ቦታ ካጣራው ቡሃላ ተሰናብቻት
ቤት እንዳለው ሰው ወደ ቤቴ ልሂድ ብዬ ወጣው...
አሁን ሴትነቴ ማለትም ለአካለ መጠን መድረሴ ጎልቶ ይታያል ወንድ አይን
ውስጥ በቀላሉ እገባለው በዛ ላይ እርጉዝ መሆኔን ከኔ ውጪ ማንም አያውቅም፡፡ ተመልሼ የዛሬ 2 አመት ባለውለታዎቼ የጎዳና ልጆች ጋር ሄጄ ለማደር ወሰንኩ...
ስደርስ አላወቁኝም ነበር ከዛ ግን ስነግራቸውና ትዝ ስላቸው ልክ እንደ
እህታቸው በደስታ ተቀበሉኝ ስታገኚ ተውሽን ያለማለታቸው ለራሴ እራሱ
ተሰማኝ... በነጋታው በነሱ ምክር ተነስቼ ካገኘው ሰው ቤት ካለዛም
እንደለመድኩት ቡና ቤት ስራ ለመቀጠር ወስኜ ደላላጋ ሄድኩ...
ልክ ስደርስ ያልጠበኩት አቤል እዛ ሰራተኛ ይዞ ሊሄድ ፊት ለፊት ተገናኘን ልቤ
ስንጥቅ ሲል ታወቀኝ ግራ በተጋባ ስሜቴ በደመነብስ ፍቅር ብዬ ስቀርበው
እንዳትጠጊኝ ክብሬን የሚያዋርድ (አፀያፊ ቃል) ሰደበኝ ፍቅር ልእልናኮ ነኝ
አልኩት እንባዬ ያለገደብ እየወረደ ..."ሂጅ ከዚ ፍቅር ስሰጥሽ በክህደት
አቁስለሽኝ ከነ እርካሽ ማንነትሽ ልቤን ባስረክብሽ በምላሽሽ ማንነትሽን
እርካሽነትሽን ማሳየትሽ አልበቃ ብሎ ከማንም የደቀልሽውን ዲቃላ ልጅህ ነው
ልትይ ስትይ መንጥራ አባረረችሽ አይደል ? አንቺ ደረጃ ቢስ" አለ ይህን ሁላ
ሲለኝ ከሰው ፊት ከመዋረዴ ይልቅ ማን እንዲ ብሎ ነግሮት ባንዴ እንደጠላኝ
አሰብኩ ከዛች ሴትዮ በቀር ማን ይህን ያረጋል? እሷን ደሞ አቤሌ በፍፁም
አያምናትም! ይህን በውስጤ እያልኩ እያለቀስኩ እባክህ አንዴ ስማኝ ብዬ
ስቀርበው በጥፊ መቶኝ ምራቁን ተፍቶብኝ ሄደ ...ሰማይ ምድሩ ዞረብኝና ወደኩ
ከሰአታት ቡሃላ እንደመባነን ስል ልብሴ በውሃ እርሶ የጎዳና ጓደኞቼ የሚያድሩባት
ላስኪት ቤት ውስጥ በጀርባዬ ተኝቼ ነበር ... እንደነቃው ሲያዩም ምግብ
ለማምጣት ሁሉም በየፊናቸው ሄዱ ለመጀመርያ ግዜ ጨለማና ብቸኝነት ፍርሃት
ለቀቀብኝ ቀን ስላጋጠመኝ እያሰብኩ እያለቀስኩና በፍርሃት እየተንቀጠቀጥኩ
አንድ በጣም የሰከረ ሰው ካጠገቤ ደርሶ የሚለው በቅጡ ባይሰማም " እዴዴዴ
ዛሬ በነፃነት... አገኘው ..." እያለ ቀበቶውን እየፈታ ተጠጋኝ ...ደንዝዣለው...
#Part 7⃣
ይ........ቀ
.......ጥ.........ላ...........ል
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
👍1
የታሪኩ ርዕስ
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 1⃣8⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
ለ2ተኛ ፖሊስ ጣቢያ ዋና አዛዠ ደውሎ ከተነጋገሩ በኃላ በቃ ምንም ችግር የለም ነገ በዋስ መውጣት ይችላሉ!" ብሎ አበሰራቸው ሀዘን በደስታ ተቀየረ፡፡ ያለወንጀላቸው አሸባሪ ተብለው ታርጋ ሳይለጠፍላቸው እና ለአመታት ዘብጥያ ከመውረዳቸው በፊት ደርሶ ታደጋቸው! እስኪ እኛስ ሰው ስላለን በሰው በዘመድ ነፃ ወጡ! ዘመድ የሌለውስ ምን ይሁን? አይ ጊዜ!! ለነገሩ እነ አለሜኮ ምንም ጥፍት የለባቸውም እንካን አንድ ቀን አንድ ሰአት ስር ቤት መቆየት የለባቸውም፡፡ ግን አልሀምዱሊላህ ያለ ጥፋት ለአመታት እንዲቆይ የተፈረደበትስ ነፍ አይደል፡፡
..... ደውለው ነገ እንደሚፈታ ሲነግሩኝ ተረጋጋሁ ግን ደግሞ ከፍቶኛል! አለሜን ሲደበደብ ውሎ ጨለማ ቤት እንደሚያድር ሳስብ ከፋኝ ለዛውም በአረፍ ቀን! ግን ደግሞ ይህ የአላህ ውሳኔ ነው አምኖ መቀበል ግዴታ ነው እናም ማመስገን አለብን ከዚህስ የባሰ ቢያመጣ ማን ከልካይ አለው አሏህ በራህመቱ እንጅ፡፡ ነግቶ የአለሜን ድምፅ እስክሰማ ቸኮልኩ፡፡ ማታ ማታ እናወራ ነበር ዛሬ ግን ድምፅ ሳቁ ርቆብኛል፡፡ የተፃፃፍናቸውን የፅሁፍ መልእክቶች ማንበብ ጀመርኩ፡፡ በመጠኑም ቢሆን ሀዘኔን ቀነሰልኝ፡፡ ነገን በናፍቆት ስጠባበቅ በዛው እንቅልፍ ወሰደኝ፡፡
ሁሉም ጊዜ አላፊ ነው የተደሰትንበትን ቀን አቁመን ማቆየት፡፡ የተከፍንበትን ደግሞ ከፍተን በፍጥነት ማሳለፍ አይቻለንም፡፡ ሁሉም በራሱ የጊዜ አዙሪት ይሽከረከራል፡፡ ያ የሽብር እና የጭንቀት ቀን አሁን ላይ ትናንት ብለን አለፍነው፡፡ ዛሬ አዲስ ቀን ብሩህ ተስፍን ይዞልን መጣ!! አልሀምዱሊላህ ገና ከጠዋት ጀምሬ ስልክ መደወሌን ተያይዠዋለሁ ግን ስልኩ አሁንም ዝግ ነው ለነገሩ ከ2 ሰአት በፊት የመንግስት ተቆማት ስራ እንደማይጀምሩ ግልፅ ነው እኔ ቸኮልኩ እንጅ፡፡ ሆኖም ግን ቶሎ ቶሎ ሰአት አያለሁ ሰአቱ ግን አይሄድም ኡፍፍ ሲያስጠላ! ሰአቱ 4:23 ሲል የአለሜ ስልክ ጠራ፡፡..... "ኡፍ አልሀምዱሊላህ ተፈቱ ማለት ነው!" በደስታ ብዛት ልቤ ደረቴን ዘልየ ልውጣ ያለች ይመስል ትደልቀው ይዛለች!! እጀን ወደ ደረቴ አስጠግቸ ልቤን ደግፌ ያዝካት! አለሜ ስልኩን አንስቶ
....... " አሰላሙአለይኩም ሁቢ" አለኝ ገና ድምፅን ስሰማ ከየት መጣ ሳልለው እንባየ ልክ እንደ ደራሽ ወንዝ ተዘረገፈ! ከማልቀስ ውጭ ቃላት ማውጣት ተሳነኝ፡፡
......አሁን አንተ ላይ እጃቸውን አነሱ? እጃቸው ይቆረጥ በውሰጤ ረገምካቸው አለሜ ምኑ ክፉ ሆኖ እሱ ላይ ይጨከናል!? ለቅሶየን እንዳቆም ብዙ አባበለኝ ልክ ምንም እንዳልተፈጠረ ለማስመሰል ሞከረ፡፡
......" ሀቢብቲ አሁን ስላለፈ ነገር አይታሰብም እሽ! ትናንትን አልፈን ዛሬ ላይ ደርሰናል! ኢንሻአላህ ነገን ደግሞ በተስፍ እንጠብቃለን! ከሁሉም በላይ ደግሞ አብሮነታችን ትልቅዋጋ አለው!! ሁቢ ሁለታችን አንድ ላይ ስንሆን ጠንካሮች ነው የኔውድ አንችኮ ለኔ ብርታቴ ነሽ! አንች አቅም ስታጭኮ እኔም እወድቃለሁ! ሀዘንሽ እኔን ይጥለኛል ፍፁም ደስተኛ ሁኝልኝ! ውዴ እንባሽን ማየት አልፈልግም ሁቢ እስኪ ንገሪኝ እኔ እንድወድቅብሽ ደካማ እንድሆንብሽ ትፈልጊያለሽ? እእ ንገሪኝ" ንግግሩን ልቤን እያሞከው ሰማሁት
..... " አልፈልግም ሁሌም ጠንካራና አሸናፊ እንድትሆንልኝ ነው የምፈልገው" አልኩት "
....... እኮ ፍላጎትሽ ያ ከሆነ እንባሽን ጥረጊ!! ዳግም ስታለቅሽ እንዳላይሽ" ሲለኝ,,,,,,, በፍጥነት እንባየን ጠረኩ እና " ውዴ ግን ጉድተውሀል አይደል?" ብየ በሀዘኔታ ቅላፄ ጠየኩት " ኦኦ በቃ ያንን እንርሳ ተባባልንኮ ያ ከትናንት ጋር አብሮ አለፈ ዛሬ ላይ ሆነን ስለ ነገ እናስብ የኔንግስት ሰርጋችንኮ እየደረሰ ነው ምን ታስቢያለሽ?" አለኝ
ወሬ ለማስቀየር ሆን ብሎ የሰርግ ርእስ እንደመረጠ ገብቶኛል ግን ደግሞ ስለ ሰርጋችን ቀን ከሱ ጋር ማውራት ደስታን ይፈጥርልኛል ያነቃቃኛልም! በአንድ ጊዜ ከሀዘን ወደ ደስታ ስሜቴን ቀየረው " አወ አይገርምም እየደረሰ ነውኮ ባሌ ልትሆን!! ውይ ታድየ!" በደስታ ፍልቅልቅ እያልኩ አወራሁት "ለጫጉላ ሽርሽር የት እንድንሄድ ትፈልጊያለሽ?"
"እእ ባህር ዳር ቢሆን ደስ ይለኛል" አልኩት.......
#Part 1⃣9⃣
ይ.....ቀ........
...........ጥ.....ላ........ል
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 1⃣8⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
ለ2ተኛ ፖሊስ ጣቢያ ዋና አዛዠ ደውሎ ከተነጋገሩ በኃላ በቃ ምንም ችግር የለም ነገ በዋስ መውጣት ይችላሉ!" ብሎ አበሰራቸው ሀዘን በደስታ ተቀየረ፡፡ ያለወንጀላቸው አሸባሪ ተብለው ታርጋ ሳይለጠፍላቸው እና ለአመታት ዘብጥያ ከመውረዳቸው በፊት ደርሶ ታደጋቸው! እስኪ እኛስ ሰው ስላለን በሰው በዘመድ ነፃ ወጡ! ዘመድ የሌለውስ ምን ይሁን? አይ ጊዜ!! ለነገሩ እነ አለሜኮ ምንም ጥፍት የለባቸውም እንካን አንድ ቀን አንድ ሰአት ስር ቤት መቆየት የለባቸውም፡፡ ግን አልሀምዱሊላህ ያለ ጥፋት ለአመታት እንዲቆይ የተፈረደበትስ ነፍ አይደል፡፡
..... ደውለው ነገ እንደሚፈታ ሲነግሩኝ ተረጋጋሁ ግን ደግሞ ከፍቶኛል! አለሜን ሲደበደብ ውሎ ጨለማ ቤት እንደሚያድር ሳስብ ከፋኝ ለዛውም በአረፍ ቀን! ግን ደግሞ ይህ የአላህ ውሳኔ ነው አምኖ መቀበል ግዴታ ነው እናም ማመስገን አለብን ከዚህስ የባሰ ቢያመጣ ማን ከልካይ አለው አሏህ በራህመቱ እንጅ፡፡ ነግቶ የአለሜን ድምፅ እስክሰማ ቸኮልኩ፡፡ ማታ ማታ እናወራ ነበር ዛሬ ግን ድምፅ ሳቁ ርቆብኛል፡፡ የተፃፃፍናቸውን የፅሁፍ መልእክቶች ማንበብ ጀመርኩ፡፡ በመጠኑም ቢሆን ሀዘኔን ቀነሰልኝ፡፡ ነገን በናፍቆት ስጠባበቅ በዛው እንቅልፍ ወሰደኝ፡፡
ሁሉም ጊዜ አላፊ ነው የተደሰትንበትን ቀን አቁመን ማቆየት፡፡ የተከፍንበትን ደግሞ ከፍተን በፍጥነት ማሳለፍ አይቻለንም፡፡ ሁሉም በራሱ የጊዜ አዙሪት ይሽከረከራል፡፡ ያ የሽብር እና የጭንቀት ቀን አሁን ላይ ትናንት ብለን አለፍነው፡፡ ዛሬ አዲስ ቀን ብሩህ ተስፍን ይዞልን መጣ!! አልሀምዱሊላህ ገና ከጠዋት ጀምሬ ስልክ መደወሌን ተያይዠዋለሁ ግን ስልኩ አሁንም ዝግ ነው ለነገሩ ከ2 ሰአት በፊት የመንግስት ተቆማት ስራ እንደማይጀምሩ ግልፅ ነው እኔ ቸኮልኩ እንጅ፡፡ ሆኖም ግን ቶሎ ቶሎ ሰአት አያለሁ ሰአቱ ግን አይሄድም ኡፍፍ ሲያስጠላ! ሰአቱ 4:23 ሲል የአለሜ ስልክ ጠራ፡፡..... "ኡፍ አልሀምዱሊላህ ተፈቱ ማለት ነው!" በደስታ ብዛት ልቤ ደረቴን ዘልየ ልውጣ ያለች ይመስል ትደልቀው ይዛለች!! እጀን ወደ ደረቴ አስጠግቸ ልቤን ደግፌ ያዝካት! አለሜ ስልኩን አንስቶ
....... " አሰላሙአለይኩም ሁቢ" አለኝ ገና ድምፅን ስሰማ ከየት መጣ ሳልለው እንባየ ልክ እንደ ደራሽ ወንዝ ተዘረገፈ! ከማልቀስ ውጭ ቃላት ማውጣት ተሳነኝ፡፡
......አሁን አንተ ላይ እጃቸውን አነሱ? እጃቸው ይቆረጥ በውሰጤ ረገምካቸው አለሜ ምኑ ክፉ ሆኖ እሱ ላይ ይጨከናል!? ለቅሶየን እንዳቆም ብዙ አባበለኝ ልክ ምንም እንዳልተፈጠረ ለማስመሰል ሞከረ፡፡
......" ሀቢብቲ አሁን ስላለፈ ነገር አይታሰብም እሽ! ትናንትን አልፈን ዛሬ ላይ ደርሰናል! ኢንሻአላህ ነገን ደግሞ በተስፍ እንጠብቃለን! ከሁሉም በላይ ደግሞ አብሮነታችን ትልቅዋጋ አለው!! ሁቢ ሁለታችን አንድ ላይ ስንሆን ጠንካሮች ነው የኔውድ አንችኮ ለኔ ብርታቴ ነሽ! አንች አቅም ስታጭኮ እኔም እወድቃለሁ! ሀዘንሽ እኔን ይጥለኛል ፍፁም ደስተኛ ሁኝልኝ! ውዴ እንባሽን ማየት አልፈልግም ሁቢ እስኪ ንገሪኝ እኔ እንድወድቅብሽ ደካማ እንድሆንብሽ ትፈልጊያለሽ? እእ ንገሪኝ" ንግግሩን ልቤን እያሞከው ሰማሁት
..... " አልፈልግም ሁሌም ጠንካራና አሸናፊ እንድትሆንልኝ ነው የምፈልገው" አልኩት "
....... እኮ ፍላጎትሽ ያ ከሆነ እንባሽን ጥረጊ!! ዳግም ስታለቅሽ እንዳላይሽ" ሲለኝ,,,,,,, በፍጥነት እንባየን ጠረኩ እና " ውዴ ግን ጉድተውሀል አይደል?" ብየ በሀዘኔታ ቅላፄ ጠየኩት " ኦኦ በቃ ያንን እንርሳ ተባባልንኮ ያ ከትናንት ጋር አብሮ አለፈ ዛሬ ላይ ሆነን ስለ ነገ እናስብ የኔንግስት ሰርጋችንኮ እየደረሰ ነው ምን ታስቢያለሽ?" አለኝ
ወሬ ለማስቀየር ሆን ብሎ የሰርግ ርእስ እንደመረጠ ገብቶኛል ግን ደግሞ ስለ ሰርጋችን ቀን ከሱ ጋር ማውራት ደስታን ይፈጥርልኛል ያነቃቃኛልም! በአንድ ጊዜ ከሀዘን ወደ ደስታ ስሜቴን ቀየረው " አወ አይገርምም እየደረሰ ነውኮ ባሌ ልትሆን!! ውይ ታድየ!" በደስታ ፍልቅልቅ እያልኩ አወራሁት "ለጫጉላ ሽርሽር የት እንድንሄድ ትፈልጊያለሽ?"
"እእ ባህር ዳር ቢሆን ደስ ይለኛል" አልኩት.......
#Part 1⃣9⃣
ይ.....ቀ........
...........ጥ.....ላ........ል
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
👍1
ግን ለምን ይሆን?
Why ?
ሲባል እንሰማለን ሁሌ ሲያሰተምሩ
አሊሙም ጃሂሉ ወላጅን አክብሩ
የደሰታችን ሰበብ የሰኬቱ ምክንያት
የእምነታችን አርማ የኢማን መሰረት
ለወላጅ ተናንሶ ሰለ እነሱ መኖር
በህይወት ሳሉ ገብተው ከመቃብር
መሰል ሃዲሶችን አብዝተን ሰንሰማ
ከትንሹ መንደር እሰከ ትልቅ ከተማ
አውቀው ሆነ ሳያቁ ተረሰቶ ከጥግ
የወላጅ ግዴታን በአደብ ማሳደግ
አደራ እንደሆንን የላይኛው ጌታ
ለእነሱ ላመጣን አድርጎ ሰጦታ
ጎጆ እንዲደምቅ ላያራጅ ፍቅራቸው
ለኑሮአቸው ደሰታ ሆነን ሰበባቸው
ለእኛ ለልጆች ኢሰላም የሸለመን
ወቃሻችን በዛ ተጥሶ መብታችን
ግን ለምን ይሆን ኡሰታዙና ዳኢው
ከእኛ ማይቆሙት አንዳንዴ ተሳሰተው
አልፎ አልፎ ቢታይም ሆኖ በወፍ በረር
ለወላጅ ማሰታወሰ ዲንን እንዲያሰተምር
ውጤቱ አልጎላም ፈክቶ አይታይም
አድምተው ያልሰሩት የልብ አያደርሰም
ግን ለምን ይሆን ኢማሙ ሲያብራራ
በሚጥም አንደበት ቃሪውም ሲቀራ
የቁርአኑን አንቀፅ ነካክተው ያላፉት
የልጆችን ሀቅ አቅልለው ያሳዩት
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
👇Click & Join👇
══ •⊰✿✿⊱• ══
telegram.me/Islam_and_Science
telegram.me/Islam_and_Science
✅ቤተሰብ ሼር አይዘንጉ✅
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
Why ?
ሲባል እንሰማለን ሁሌ ሲያሰተምሩ
አሊሙም ጃሂሉ ወላጅን አክብሩ
የደሰታችን ሰበብ የሰኬቱ ምክንያት
የእምነታችን አርማ የኢማን መሰረት
ለወላጅ ተናንሶ ሰለ እነሱ መኖር
በህይወት ሳሉ ገብተው ከመቃብር
መሰል ሃዲሶችን አብዝተን ሰንሰማ
ከትንሹ መንደር እሰከ ትልቅ ከተማ
አውቀው ሆነ ሳያቁ ተረሰቶ ከጥግ
የወላጅ ግዴታን በአደብ ማሳደግ
አደራ እንደሆንን የላይኛው ጌታ
ለእነሱ ላመጣን አድርጎ ሰጦታ
ጎጆ እንዲደምቅ ላያራጅ ፍቅራቸው
ለኑሮአቸው ደሰታ ሆነን ሰበባቸው
ለእኛ ለልጆች ኢሰላም የሸለመን
ወቃሻችን በዛ ተጥሶ መብታችን
ግን ለምን ይሆን ኡሰታዙና ዳኢው
ከእኛ ማይቆሙት አንዳንዴ ተሳሰተው
አልፎ አልፎ ቢታይም ሆኖ በወፍ በረር
ለወላጅ ማሰታወሰ ዲንን እንዲያሰተምር
ውጤቱ አልጎላም ፈክቶ አይታይም
አድምተው ያልሰሩት የልብ አያደርሰም
ግን ለምን ይሆን ኢማሙ ሲያብራራ
በሚጥም አንደበት ቃሪውም ሲቀራ
የቁርአኑን አንቀፅ ነካክተው ያላፉት
የልጆችን ሀቅ አቅልለው ያሳዩት
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
👇Click & Join👇
══ •⊰✿✿⊱• ══
telegram.me/Islam_and_Science
telegram.me/Islam_and_Science
✅ቤተሰብ ሼር አይዘንጉ✅
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
⭐️ሰዎች ሲያደንቁህ ካየህ ፣ አላህ ( ሱ ወ ) አንተ ላይ ባሳያቸው ቆንጆ ነገር
መሆኑን እወቅ ፣
⭐️ የደበቀልህን መጥፎ ነገር አያውቁም ።
ስለዚህ ሁሌም አልሃምዱ ሊላህ በል ......
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
መሆኑን እወቅ ፣
⭐️ የደበቀልህን መጥፎ ነገር አያውቁም ።
ስለዚህ ሁሌም አልሃምዱ ሊላህ በል ......
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
መገላለጥ #የስልጣኔ መግለጫ ከሆነ #እንሰሳት ከሰዉ ልጆች በተሻለ ስልጡን ናቸዉ ! "ዶ/ር ዛክር ናይክ "
ምን ለማለት ነው #መቅደም ያለበትን እናስቀድም !!
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
ምን ለማለት ነው #መቅደም ያለበትን እናስቀድም !!
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
ፋራ ነሽ ይሉኛል ሒጃብ በመልበሴ
እኔ ግን ልክ ነኝ ከዲኔ ነዉ ውርሴ
ወንጀልን ማንገስ ዘመናዊነት ነው አሉ
ህግ አፍርሶ መኖር አራዳነት ካሉ
አዎ እኔ ፋራ ነኝ ያሻችሁን በሉ
ወንድ ከሴት ጋራ መለየት አቅቶን
ዘመኑ ነው አልን ግራ እየተጋባን
ዘመን ምን አድርጋ ዘመን ተኮነነች
ሁሉም እንደልቡ ታግሳ ባኖረች
እራሳችን መግዛት መታዘዝ ሲያቅተን
እናሳብባለን ዘመን ነው እያልን
አሁንም እላለሁ እኔ ግን ፋራ ነኝ
በሱሪ ማፍርበት ሒጃብ የሚያኮራኝ
ዘመናዊ መሆን ከቶ የማያሻኝ
እውነቱን ልንገርህ አዎ እኔ ፋራ ነኝ
ሚካፕ የተባለው አመድ የማይነካኝ
የተፈጥሮ ውበቴ ፀጋየ የበቃኝ
በሒጃብ ምኮራ የሙስሊም ልጅ ነኝ
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
እኔ ግን ልክ ነኝ ከዲኔ ነዉ ውርሴ
ወንጀልን ማንገስ ዘመናዊነት ነው አሉ
ህግ አፍርሶ መኖር አራዳነት ካሉ
አዎ እኔ ፋራ ነኝ ያሻችሁን በሉ
ወንድ ከሴት ጋራ መለየት አቅቶን
ዘመኑ ነው አልን ግራ እየተጋባን
ዘመን ምን አድርጋ ዘመን ተኮነነች
ሁሉም እንደልቡ ታግሳ ባኖረች
እራሳችን መግዛት መታዘዝ ሲያቅተን
እናሳብባለን ዘመን ነው እያልን
አሁንም እላለሁ እኔ ግን ፋራ ነኝ
በሱሪ ማፍርበት ሒጃብ የሚያኮራኝ
ዘመናዊ መሆን ከቶ የማያሻኝ
እውነቱን ልንገርህ አዎ እኔ ፋራ ነኝ
ሚካፕ የተባለው አመድ የማይነካኝ
የተፈጥሮ ውበቴ ፀጋየ የበቃኝ
በሒጃብ ምኮራ የሙስሊም ልጅ ነኝ
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
የታሪኩ ርዕስ
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 1⃣9⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
ለጫጉላ ሽርሽር የት እንድንሄድ ትፈልጊያለሽ?"
"እእ ባህር ዳር ቢሆን ደስ ይለኛል" አልኩት በርግጥ ባህርዳርን አላውቃትን ግን አለሜ ለትንሽ ቀናት ቢሆንም የቆየባት ወዷታል! ለዛም ነው የሚወዱት ቦታ ከሚወዱት ሰው ጋር ሲሄዱ ደስታን ይፈጥራል ብየ አስቤ ነው ባህር ዳርን የመረጥኩት፡፡ አለሜም ደስ ብሎት በአላህ ፈቃድ ለመሄድ ተስማማን፡፡
ከሰአት በኃላ ክላስ ስለነበረኝ ለመሄድ ስዘጋጅ ስልክ ተደወለ፡፡ ከዚህ በፊት ቁጥሩን አላውቀውም ማን ነው!? ለኔ አስፈላጊ የምላቸው ሰወች ቁጥር አለኝ፡፡ አዲስ ቁጥሮች በተደጋጋሚ ካልተደወሉ ቶሎ ማንሳት አለመድኩም፡፡ ማን ይሆን እያመነታሁ አነሳሁት፡፡
......." አሰላሙአለይኩም የኔ ልጅ" የሚል የሴት ድምፅ ሰማሁ ቅፅበታዊ የሆነ ፍርሀት ተሰማኝ ልቤ አንድ ነገር ጠረጠረ
........" ወአለይኩምሰላም" ብየ በለዘብታ መልስ ሰጠሁ
...... "የኔ ልጅ የኡስማን እናት ነኝ" ሲሉኝ የምለው ጠፍበኝ አፌ ተሳሰረ! አንችም አንቱም ልላት ቃጣኝ
... ......"እእ ማዘር እንዴት ነወት ይቅርታ ቁጥሩን ስላላወኩት ነው" አልኩኝ በፍርሀት እየተንተባተብኩ፡፡ ፍርሀቴን ከድምፄ ተረድተው መሰለኝ
......."አንች የጥሩ ሰው ልጅ! እሰይ አበጀ ልጅ!!! ከጥሩ ሰወች ጋር ተቆራኘ ልጀ! አንችንም ደግሞ ወድጀሻለሁ! ብኖር አየሁ አልልሽም ልጀ ብየሻለሁ!" አሉኝ ከንግግራቸው ልጃቸው በኔ ቤተሰቦች ሰበብ ስለተፈታ እጅግ በጣም ተደስተዋል፡፡ በወሎ ባህል የመጀመሪያ ወንድ ልጅ ሲያገባ የባል እናት አለምአየሁ ብላ የልጇን ሚስት ትጠራታለች የሁለተኛው ደግሞ ያይኔኑር ተብላ ትጠራለች ሶስተኛ አራተኛ.... ደግሞ ብኖርአየሁ ተብላ ትጠራለች፡፡ ለዛም ነው ብኖር አየሁ አልልሽም ልጀ ብየሻለሁ ብለው የፍቅራቸውን ጥልቀት የገለፁልኝ፡፡
ከዚህ በፊት አንተዋወቅም ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው የምናወራው ምን ማውራት እንዳለብኝ ግራ ገባኝ ከክብር የመነጨ ፍርሀት ልሳኔን ቆለፈው፡፡ ምን ልበል ጨነቀኝ
.... " እሽ ማዘር እኔም እናቴ ኖት"
....." አይ ልጀ እናትኮ አንቱ አትባልም እናቴ ካልሽ አንች በይኝ!" ሲሉኝ ደስ አለኝ! " እሽ አንች እላለሁ" አልኩና ከዚህ በኃላ የማወራው ጠፍኝ " በይ ልጀ እንግዲህ ተዋወቅን አይደል? እየደወልሽ ጠይቂኝ!"
" እሽ እደውላለሁ" ብየ ተሰናብቸ ስልኩን ዘግቸ ወደ ክላስ ሄድኩ፡፡
ከዚህ ጊዜ በኃላ ከአለሜ ቤተሰቦች ጋር መልካም የሆነ ግንኙነት መፍጠር ችለናል፡፡ ከወኖድም ከእህቱ ጋርም ተግባባን በተለይ ከሲሀም ጋር ገና በአካል ሳንተዋወቅ መነፋፈቅ ጀምረናል፡፡ ሲሁ አልካን የጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሁለተኛ አመት የጤና መኮንን ተማሪ ነሽ፡፡ የመልካም ባህሪ ባለቤት በመሆኗ ተወዳጅና ተናፍቂ ነች! ለዚህ ምስክር ደግሞ እኔ አለሁ ሳላውቃት የምናፍቃት!
ቀናቶት ሳምንትን ሲፈጥሩ ሳምንታት ወራትን እየተኩ እነሆ የአመቱ የትምህርት መጨረሻ ተቃርቦ ለፈተና ሽር ጉዱን ተያይዘናል፡፡ አንብቢ አሁን ከበፊቱ አሻሽለሽ 4.00 መዝጋት አለብሽ የሚል ትእዛዝ አዘል መልእክት አለሜ አስተላለፈ፡፡ እኔ ደግሞ ለአለሜ ስል ምንም አደርጋለሁ! ምክንያቱም ብርታቴ ነው!! አሁን የአለሜን ፍላጎት ለማሟላት ቆርጨ ተነስቻለሁ ያለኝን አቅም ሁሉ አሟጥጨ እጠቀማለሁ!! ጥናቱን ለጉድ ተያያዝኩት፡፡
ፈተና ጨርሰን ወደየ ሀገራችን ለመመለስ የዩኒቨርስቲው ንብረት የሆነውን አስረክበን ክሊራንስ የምናዞርበት 2 ቀናት ብቻ ቀርተውናል፡፡ ኡኡፍፍ አልሀምዱሊላህ!! ከ10 ወራት በኃላ ወደ ቤተሰቦቸ ልመለስ ነው፡፡ ግን ወደ ቤተሰቦቸ ጋር በተመለስ በማግስቱ ሲሀም ለትውውቅም ለአቀባበልም የሚሆን የምሳ ግቤዣ እንደሚኖር ነገረችኝ፡፡ መተዋወቃችን ቢያስደስተኝም ቤተሰቦቸም ናፍቀውኛል በዚህ ፍጥነት ልተዋቸው አልችልም፡፡ ስለዚህ በሁለተኛው ቀን ይሁንልኝ ብየ እንደምንም ለምኝ አሳመንኮት፡፡
ሁሉን ነገር ጨርሸ ለአለሜ ደወልኩለት፡፡ " በቃ ጨርሻለሁ ማታ ጉዞ እጀምራለሁ ንጋት ላይ አዲስ አበባ እደርሳለሁ ከዛ በቃ በአንድ ቀን ኮምቦልቻ እገባለሁ!" አልኩት " በፍፁም እነዳትሞክሪው!! የለሊት ጉዞ ለዛውም ብቻሽን ሴት ነሽኮ መንገድ ላይ የሆነ ነገር ቢፈጠር ምን ልታደርጊ ነው!? እእእ" ተቆጣ " ይልቅ የምነግርሽን ስሚ ጠዋት ጉዞ ትጀምሪያለሽ እግረ መንገድሽን ሀያትን ዘይረሻት አርፈሽ ተረጋግተሽ በጧቱ በረራ ወደ ኮምቦልቻ ትመጫለሽ፡፡ ግን ቀድመሽ ለሀያት ደውይላት የአየር ትኬት ትግዛልሽ" አለኝ፡፡ ጥሩ ሀሳብ ነው፡፡ በሀሳቡ ተስማማሁ፡፡፡
ጧት ሻንጣየን ይዠ ወደ መነሀሪያ አመራሁ፡፡ብዙም አልተጉላላሁም ለመውጣት 2 ሰው የቀረው ኮስተር መኪና አገኘሁ፡፡ መጨረሻ ወንበር ክፍተት አየሁ ወደዛ ልሄድ ስል " እሙየ እሱ ጋር ቁጭ በይ" ብሎ ከሹፌሩ ኃላ ለብቻ ፈንጠር ወዳለች ወንበር ረዳቱ አመላከተኝ፡፡ ኡፍ ብቻየን በመቀመጤ ደስ አለኝ ምክንያቱም በሰበብ አስባቡ ወሬ እየፈጠሩ አውርቶ የሚያስወራኝ ሰው የለም፡፡ እንደፈለኩ በነፃነት የራሴን ሀሳብ አስባለሁ፡፡ ብዙም ሳንቆይ መኪናው ጉዞ ጀመረ እኔም የመኪናውን መስኮት ተደግሬ ሀሳቤን ጀመርኩ፡፡ ከ9 ወራት ቆይታ በኃላ ዳግም ወደ ቤተሰቦቸ እየተመለስኩ መሆኑን ሳስብ ልቤ ተደስታ ይደልቃል፡፡
ጉዞ አሰልች እና አድካሚ ቢሆንም ለጉዞየ ስንቅ የሚሆነኝ ብዙ ደስ የሚሉ ተስፍወች በአይነ ህሊናየ እየተመላለሰ በሀሳብ ባህር ሰምጨ ጠፍሁ፡፡ ድንገድ ከሀሳቤ ነቃሁና በመስኮት አሻግሬ ስመለከት ዱከም ደርሰናል፡፡ "መንገዱን ሳላውቀው እዚህ ደረስን" አልኩኝ በሆዴ፡፡ መንገድ ላይ ምን ምን አየሽ ስንት ሀገር አለፍሽ ቢሉኝ ምናልባት ገና ወደ ጊቢ ስገባ ያየሁትንና የሰማሁትን የሀገር ስምእናገርይሆናል እንጅ በእረፍት ጉዞም ሆነ በአሁን ጉዞ ያየሁት ነገር ቢኖር አለ
#Part 2⃣0⃣
ይ....ቀ.....
...........ጥ......ላ.........ል
➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
.➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 1⃣9⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
ለጫጉላ ሽርሽር የት እንድንሄድ ትፈልጊያለሽ?"
"እእ ባህር ዳር ቢሆን ደስ ይለኛል" አልኩት በርግጥ ባህርዳርን አላውቃትን ግን አለሜ ለትንሽ ቀናት ቢሆንም የቆየባት ወዷታል! ለዛም ነው የሚወዱት ቦታ ከሚወዱት ሰው ጋር ሲሄዱ ደስታን ይፈጥራል ብየ አስቤ ነው ባህር ዳርን የመረጥኩት፡፡ አለሜም ደስ ብሎት በአላህ ፈቃድ ለመሄድ ተስማማን፡፡
ከሰአት በኃላ ክላስ ስለነበረኝ ለመሄድ ስዘጋጅ ስልክ ተደወለ፡፡ ከዚህ በፊት ቁጥሩን አላውቀውም ማን ነው!? ለኔ አስፈላጊ የምላቸው ሰወች ቁጥር አለኝ፡፡ አዲስ ቁጥሮች በተደጋጋሚ ካልተደወሉ ቶሎ ማንሳት አለመድኩም፡፡ ማን ይሆን እያመነታሁ አነሳሁት፡፡
......." አሰላሙአለይኩም የኔ ልጅ" የሚል የሴት ድምፅ ሰማሁ ቅፅበታዊ የሆነ ፍርሀት ተሰማኝ ልቤ አንድ ነገር ጠረጠረ
........" ወአለይኩምሰላም" ብየ በለዘብታ መልስ ሰጠሁ
...... "የኔ ልጅ የኡስማን እናት ነኝ" ሲሉኝ የምለው ጠፍበኝ አፌ ተሳሰረ! አንችም አንቱም ልላት ቃጣኝ
... ......"እእ ማዘር እንዴት ነወት ይቅርታ ቁጥሩን ስላላወኩት ነው" አልኩኝ በፍርሀት እየተንተባተብኩ፡፡ ፍርሀቴን ከድምፄ ተረድተው መሰለኝ
......."አንች የጥሩ ሰው ልጅ! እሰይ አበጀ ልጅ!!! ከጥሩ ሰወች ጋር ተቆራኘ ልጀ! አንችንም ደግሞ ወድጀሻለሁ! ብኖር አየሁ አልልሽም ልጀ ብየሻለሁ!" አሉኝ ከንግግራቸው ልጃቸው በኔ ቤተሰቦች ሰበብ ስለተፈታ እጅግ በጣም ተደስተዋል፡፡ በወሎ ባህል የመጀመሪያ ወንድ ልጅ ሲያገባ የባል እናት አለምአየሁ ብላ የልጇን ሚስት ትጠራታለች የሁለተኛው ደግሞ ያይኔኑር ተብላ ትጠራለች ሶስተኛ አራተኛ.... ደግሞ ብኖርአየሁ ተብላ ትጠራለች፡፡ ለዛም ነው ብኖር አየሁ አልልሽም ልጀ ብየሻለሁ ብለው የፍቅራቸውን ጥልቀት የገለፁልኝ፡፡
ከዚህ በፊት አንተዋወቅም ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው የምናወራው ምን ማውራት እንዳለብኝ ግራ ገባኝ ከክብር የመነጨ ፍርሀት ልሳኔን ቆለፈው፡፡ ምን ልበል ጨነቀኝ
.... " እሽ ማዘር እኔም እናቴ ኖት"
....." አይ ልጀ እናትኮ አንቱ አትባልም እናቴ ካልሽ አንች በይኝ!" ሲሉኝ ደስ አለኝ! " እሽ አንች እላለሁ" አልኩና ከዚህ በኃላ የማወራው ጠፍኝ " በይ ልጀ እንግዲህ ተዋወቅን አይደል? እየደወልሽ ጠይቂኝ!"
" እሽ እደውላለሁ" ብየ ተሰናብቸ ስልኩን ዘግቸ ወደ ክላስ ሄድኩ፡፡
ከዚህ ጊዜ በኃላ ከአለሜ ቤተሰቦች ጋር መልካም የሆነ ግንኙነት መፍጠር ችለናል፡፡ ከወኖድም ከእህቱ ጋርም ተግባባን በተለይ ከሲሀም ጋር ገና በአካል ሳንተዋወቅ መነፋፈቅ ጀምረናል፡፡ ሲሁ አልካን የጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሁለተኛ አመት የጤና መኮንን ተማሪ ነሽ፡፡ የመልካም ባህሪ ባለቤት በመሆኗ ተወዳጅና ተናፍቂ ነች! ለዚህ ምስክር ደግሞ እኔ አለሁ ሳላውቃት የምናፍቃት!
ቀናቶት ሳምንትን ሲፈጥሩ ሳምንታት ወራትን እየተኩ እነሆ የአመቱ የትምህርት መጨረሻ ተቃርቦ ለፈተና ሽር ጉዱን ተያይዘናል፡፡ አንብቢ አሁን ከበፊቱ አሻሽለሽ 4.00 መዝጋት አለብሽ የሚል ትእዛዝ አዘል መልእክት አለሜ አስተላለፈ፡፡ እኔ ደግሞ ለአለሜ ስል ምንም አደርጋለሁ! ምክንያቱም ብርታቴ ነው!! አሁን የአለሜን ፍላጎት ለማሟላት ቆርጨ ተነስቻለሁ ያለኝን አቅም ሁሉ አሟጥጨ እጠቀማለሁ!! ጥናቱን ለጉድ ተያያዝኩት፡፡
ፈተና ጨርሰን ወደየ ሀገራችን ለመመለስ የዩኒቨርስቲው ንብረት የሆነውን አስረክበን ክሊራንስ የምናዞርበት 2 ቀናት ብቻ ቀርተውናል፡፡ ኡኡፍፍ አልሀምዱሊላህ!! ከ10 ወራት በኃላ ወደ ቤተሰቦቸ ልመለስ ነው፡፡ ግን ወደ ቤተሰቦቸ ጋር በተመለስ በማግስቱ ሲሀም ለትውውቅም ለአቀባበልም የሚሆን የምሳ ግቤዣ እንደሚኖር ነገረችኝ፡፡ መተዋወቃችን ቢያስደስተኝም ቤተሰቦቸም ናፍቀውኛል በዚህ ፍጥነት ልተዋቸው አልችልም፡፡ ስለዚህ በሁለተኛው ቀን ይሁንልኝ ብየ እንደምንም ለምኝ አሳመንኮት፡፡
ሁሉን ነገር ጨርሸ ለአለሜ ደወልኩለት፡፡ " በቃ ጨርሻለሁ ማታ ጉዞ እጀምራለሁ ንጋት ላይ አዲስ አበባ እደርሳለሁ ከዛ በቃ በአንድ ቀን ኮምቦልቻ እገባለሁ!" አልኩት " በፍፁም እነዳትሞክሪው!! የለሊት ጉዞ ለዛውም ብቻሽን ሴት ነሽኮ መንገድ ላይ የሆነ ነገር ቢፈጠር ምን ልታደርጊ ነው!? እእእ" ተቆጣ " ይልቅ የምነግርሽን ስሚ ጠዋት ጉዞ ትጀምሪያለሽ እግረ መንገድሽን ሀያትን ዘይረሻት አርፈሽ ተረጋግተሽ በጧቱ በረራ ወደ ኮምቦልቻ ትመጫለሽ፡፡ ግን ቀድመሽ ለሀያት ደውይላት የአየር ትኬት ትግዛልሽ" አለኝ፡፡ ጥሩ ሀሳብ ነው፡፡ በሀሳቡ ተስማማሁ፡፡፡
ጧት ሻንጣየን ይዠ ወደ መነሀሪያ አመራሁ፡፡ብዙም አልተጉላላሁም ለመውጣት 2 ሰው የቀረው ኮስተር መኪና አገኘሁ፡፡ መጨረሻ ወንበር ክፍተት አየሁ ወደዛ ልሄድ ስል " እሙየ እሱ ጋር ቁጭ በይ" ብሎ ከሹፌሩ ኃላ ለብቻ ፈንጠር ወዳለች ወንበር ረዳቱ አመላከተኝ፡፡ ኡፍ ብቻየን በመቀመጤ ደስ አለኝ ምክንያቱም በሰበብ አስባቡ ወሬ እየፈጠሩ አውርቶ የሚያስወራኝ ሰው የለም፡፡ እንደፈለኩ በነፃነት የራሴን ሀሳብ አስባለሁ፡፡ ብዙም ሳንቆይ መኪናው ጉዞ ጀመረ እኔም የመኪናውን መስኮት ተደግሬ ሀሳቤን ጀመርኩ፡፡ ከ9 ወራት ቆይታ በኃላ ዳግም ወደ ቤተሰቦቸ እየተመለስኩ መሆኑን ሳስብ ልቤ ተደስታ ይደልቃል፡፡
ጉዞ አሰልች እና አድካሚ ቢሆንም ለጉዞየ ስንቅ የሚሆነኝ ብዙ ደስ የሚሉ ተስፍወች በአይነ ህሊናየ እየተመላለሰ በሀሳብ ባህር ሰምጨ ጠፍሁ፡፡ ድንገድ ከሀሳቤ ነቃሁና በመስኮት አሻግሬ ስመለከት ዱከም ደርሰናል፡፡ "መንገዱን ሳላውቀው እዚህ ደረስን" አልኩኝ በሆዴ፡፡ መንገድ ላይ ምን ምን አየሽ ስንት ሀገር አለፍሽ ቢሉኝ ምናልባት ገና ወደ ጊቢ ስገባ ያየሁትንና የሰማሁትን የሀገር ስምእናገርይሆናል እንጅ በእረፍት ጉዞም ሆነ በአሁን ጉዞ ያየሁት ነገር ቢኖር አለ
#Part 2⃣0⃣
ይ....ቀ.....
...........ጥ......ላ.........ል
➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
.➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
👍1
*
ብዙ ታስቢያለሽ ለዚች ለእዱንያ የማታቁው አገር አለብሽ መከራ
!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
ዋ! ነፍሴ !!!!!!!!!!!
እያወቅሽ፡ እንዳላወቅሽ
እየስማሽ: እንዳልሠማሽ
ሀላልን ትተሽ :ሀራም እየሠራሽ
ሀላልንትተሽ፡ ሀራምእየሠማሽ
በሽይጧን ጭፍራ ፡ ታለሽ ተፋዘሽ
በፈሣድ በወንጀል ፡ ተመርዘሽ
በዚህ ሁኔታ ፡ ወለሽ ካደርሽ
አዝነሽ ተግዘሽ ፡ ተፀፅተሽ ወድ ፈጠረሽ
ካልተመለሽ ፡ ዋ! ነፍሴ
ዋ! ነፍሴ ............ለኻቲምሽ ።
አኽላሥ የሌለው : ፆምና ሦላት
ጭካኔናተንከል: ..... ምቀኝነት
ላሥም ለዝና ፡ ዘካን ምሥጠት
ውጤቱ ዜሮነው ፡ ከንቱ ድክመት።
ከንቱ እንዳትቀረ ነፍሴ በዜሮ
ተውቡት ለሚድረግ ፡ አታብዢ ቀጠሮ ።
በዚች ቅፅበት: በዚች አፍታ
ነፍሴ ተመለሺ : ተዘዢ ለጌታ
ቅጣቱ ብርቱ ነው : የቂያማለታ
ዋ! ነፍሴ : ይብቃሽ ጫውታ
ሠጥለጥብለሽ : ተገዢ ለጌታ።
ዋ! ነፍሴ ተይ ተምከራ የቀብር ፈተና
ሌት ከቀን ስባዝን ድህነት ፈርች:
ዱኒያን ወደድኩና : አኽራን ረስች:
የ100 አመቱን ፕላኔን አውጥች :
ለጓዝ ተግደድኩኝ አላማየን ትች:
==================
ሞት የሚሉት ነገር እሩቅ ሲመስለኝ
ገስግስ ደረስ ድንገት ሊወስደኝ:
ቀንህ ደርሷል ብሌ ስጠራኝ: ጌታየ:
በዱኒያ የመኖር አልቆ ቆይታየ ፡
የዞኑ ቀን ታየኝ ጭንቅ መከራየ ፡
ስይድ መለከል ሞት መጣ በድንገት ፡
በሃይል አስቃይቶ ነፍሴን ወስዳት :
በጠረያ ነበረኝ ከጥንት ጀምሮ:
ከጉድጓድ ጨመሩኝ ባንድነት አብረው ።
አፈርና ድንጋይ በላዬ ከምረው:
!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
ትተወኝ ተመለሱ ሁሉም ወደ ስለው:
አብሬ እንዳልኖርኩኝ ወዳውም ተረስው:
ብቻየን ቀረሁኝ የለኝም አንድ ስው;
ከኔ ገር የቀረው '' ስራየ ብቻ ነው:
ሁሉም ጨከነብኝ ዘመድ እንድ ባዳ :
የሌላ ሃገር ስወ ሆኛለሁ እንግዳ:
=====================
====================
የቀብር ፈተና ይሄው ደረስብኝ :
መችም ለይከፈት ይሄው ተዘጋብኝ :
ኽይር አላበዛሁም ሳለሁ በህይወቴ :
ለድቅድቅ ጨለማ ለመሬት ስር ቤቴ:
ስንቄን ሳልይዝ መጣሁ የለኝም ውለታ:
እባክህ ጌታየ መልስኝ ላንድ አፍታ:
በህይወት የላችሁ ትንሽ ልምከራችሁ:
ይታወቃል እንድ መች መሞትችሁ:
=====================
የሽይጧን ስራ ነው ብለህ ስታበቃ:
ማስወገድ አለብህ ዳንስና ሙዚቃ
ጉዳዩ ከባድ ነው እያንዳንድህ ንቃ;
===================
ለስሜት መገዛት ከአሁን ወድህ ይብቃ
ለስሜት መገዛት ከአሁን ወድህ ይብቃ ።
===========================
አላሁመ ነጅና ሚን አዛቢልቀብር ወሚንአዛብል
አኺራ አላሁ አሚን ።
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
ብዙ ታስቢያለሽ ለዚች ለእዱንያ የማታቁው አገር አለብሽ መከራ
!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
ዋ! ነፍሴ !!!!!!!!!!!
እያወቅሽ፡ እንዳላወቅሽ
እየስማሽ: እንዳልሠማሽ
ሀላልን ትተሽ :ሀራም እየሠራሽ
ሀላልንትተሽ፡ ሀራምእየሠማሽ
በሽይጧን ጭፍራ ፡ ታለሽ ተፋዘሽ
በፈሣድ በወንጀል ፡ ተመርዘሽ
በዚህ ሁኔታ ፡ ወለሽ ካደርሽ
አዝነሽ ተግዘሽ ፡ ተፀፅተሽ ወድ ፈጠረሽ
ካልተመለሽ ፡ ዋ! ነፍሴ
ዋ! ነፍሴ ............ለኻቲምሽ ።
አኽላሥ የሌለው : ፆምና ሦላት
ጭካኔናተንከል: ..... ምቀኝነት
ላሥም ለዝና ፡ ዘካን ምሥጠት
ውጤቱ ዜሮነው ፡ ከንቱ ድክመት።
ከንቱ እንዳትቀረ ነፍሴ በዜሮ
ተውቡት ለሚድረግ ፡ አታብዢ ቀጠሮ ።
በዚች ቅፅበት: በዚች አፍታ
ነፍሴ ተመለሺ : ተዘዢ ለጌታ
ቅጣቱ ብርቱ ነው : የቂያማለታ
ዋ! ነፍሴ : ይብቃሽ ጫውታ
ሠጥለጥብለሽ : ተገዢ ለጌታ።
ዋ! ነፍሴ ተይ ተምከራ የቀብር ፈተና
ሌት ከቀን ስባዝን ድህነት ፈርች:
ዱኒያን ወደድኩና : አኽራን ረስች:
የ100 አመቱን ፕላኔን አውጥች :
ለጓዝ ተግደድኩኝ አላማየን ትች:
==================
ሞት የሚሉት ነገር እሩቅ ሲመስለኝ
ገስግስ ደረስ ድንገት ሊወስደኝ:
ቀንህ ደርሷል ብሌ ስጠራኝ: ጌታየ:
በዱኒያ የመኖር አልቆ ቆይታየ ፡
የዞኑ ቀን ታየኝ ጭንቅ መከራየ ፡
ስይድ መለከል ሞት መጣ በድንገት ፡
በሃይል አስቃይቶ ነፍሴን ወስዳት :
በጠረያ ነበረኝ ከጥንት ጀምሮ:
ከጉድጓድ ጨመሩኝ ባንድነት አብረው ።
አፈርና ድንጋይ በላዬ ከምረው:
!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
ትተወኝ ተመለሱ ሁሉም ወደ ስለው:
አብሬ እንዳልኖርኩኝ ወዳውም ተረስው:
ብቻየን ቀረሁኝ የለኝም አንድ ስው;
ከኔ ገር የቀረው '' ስራየ ብቻ ነው:
ሁሉም ጨከነብኝ ዘመድ እንድ ባዳ :
የሌላ ሃገር ስወ ሆኛለሁ እንግዳ:
=====================
====================
የቀብር ፈተና ይሄው ደረስብኝ :
መችም ለይከፈት ይሄው ተዘጋብኝ :
ኽይር አላበዛሁም ሳለሁ በህይወቴ :
ለድቅድቅ ጨለማ ለመሬት ስር ቤቴ:
ስንቄን ሳልይዝ መጣሁ የለኝም ውለታ:
እባክህ ጌታየ መልስኝ ላንድ አፍታ:
በህይወት የላችሁ ትንሽ ልምከራችሁ:
ይታወቃል እንድ መች መሞትችሁ:
=====================
የሽይጧን ስራ ነው ብለህ ስታበቃ:
ማስወገድ አለብህ ዳንስና ሙዚቃ
ጉዳዩ ከባድ ነው እያንዳንድህ ንቃ;
===================
ለስሜት መገዛት ከአሁን ወድህ ይብቃ
ለስሜት መገዛት ከአሁን ወድህ ይብቃ ።
===========================
አላሁመ ነጅና ሚን አዛቢልቀብር ወሚንአዛብል
አኺራ አላሁ አሚን ።
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
😥 #እጣ #ፋንታዬ😔
#በእዉነተኛ_ታሪክ_የተመሰረተ
🦋 #ክፍል 7⃣
ሰካራሙ ሰውዬ ሊደፍረኝ እንደሆነ ባውቅም ለመሸሽ እንኳ ጥረት አላረኩም በቃ
የኔ እጣ ይህ ነው ቃየልን ያዩት ሁሉ ይፈነክቱት እንደነበር ሁሉ እኔንም ያዩኝ ሁሉ
ሰውነቴን ይጠቀሙበትና ጥለውኝ ይሄዳሉ!! ወደዚች ምድር ከመጣው ጀምሮ ህይወቴ
በማልቀስና በስቃይ የተሞላች ናት ... ሰውየው እየተወላገደ ሱሪውን አውልቆ
ጨርሶ ከተቀመጥኩበት ፈንግሎ በጀርባዬ አስተኛኝ የኔ እምባ ከመውረድና
ሰውነቴ ከመንቀጥቀጡ ውጪ ምንም አይነት ድምፅ አላወጣሁም መጮህ እራሱ
የጠፋብኝ ይመስለኛል ምክንያቱም ያኔ ልጅ እያለው ጀምሮ ስጮህ የደረሰልኝ
አይዞሽ ያለኝ የለም ስለዚ ከንቱ ጩኸት ለትንሿ ልእልናም አልበጀ ዝም ድንዝዝ
ብዬ የሚያረገውን መመልከት ብቻ...
በጀርባዬ አስተኝቶ ልብሴን ለማውለቅ ሲታገል ከጓደኞቼ አንዱ የሆነው አቡቸር
ምግብ ይዞልኝ ድንገት ሲበር ደረሰ በሰውነትም ሆነ በእድሜ ከሁላችንም
የሚበልጠው አቡቸር ይህን በመጠጥ የወላለቀ ሰውዬ ከመቅስበት ከላዬ ላይ
አንስቶ ካጠገቡ ያለው አጥር ጋር አጋጨው መልሶ መሬት አስተኝቶ ደጋግሞ
ሲመታው በደም ተነከረ የጨረቃዋ ብርሃን ወለል ብሏል ተከታትለው ሁሉም
ልጆች ከሄዱበት መጡ ...ምን እንደተፈጠረም ጠየቁን አቡቸርም ሊደፍረኝ ሲል
ደርሶበት እንደሆነ ሲነግራቸው በንዴት እንደእባብ ይቀጠቅጡት ጀመር...
ካሰቃዩት ቡሃላም ልብሱን አሶልቀውና ኪሱ ውስጥ የነበረውን የኪስ ቦርሳ
አውጥተው አባረሩት... እንባዬ ደረቀ ከልብ የመነጨ ደስታ ተሰማኝ ለካ ከጎኔ
ተቆርቋሪ አለኝ ...ሁፍፍፍ እውነት ለመናገር እንደዚ ቀን ኮርቼ አላውቅም የተናቀ
ሰው ልብ ለካ ንፁ ነው እነሱን እንደሰው እንኳ የሚቆጥራቸው የለም ግን ልዩ
ናቸው ተስፋ የቆረጠው እኔነቴ ላይ ተስፋ ዘሩበት በጥዋት ተነስተው ውሃ
አምጥተውልኝ ተጣጥቤ ቆንጆ ልብሴን ለበስኩ ጠንካራ ሴት መሆን እንዳለብኝ
ለራሴ ነገርኩትና ...ታክሲ ውስጥ ገባው...።
ታክሲ ውስጥ አንድ ሀሳብ መጣልኝ ሀኪም ቤት ገብቼ ልጄን ማሶረድ እንዳለብኝ
ወሰንኩ ወደዚች ምድር ተጨማሪ ነብስ አምጥቼ ከማሰቃይ ምንም ትልቅ
ሀጥያት ቢሆንም አሶጣዋለው ብዬ ወሰንኩ ...በውሳኔዬም ፀንቼ ከታክሲ
ወረድኩና አንድ ሀኪም ቤት ገባው ከዛም ግን 3 ወር አልፎታልና አትችይም ብሎ
ከለከሉኝ አልቅሼ ለመንኳቸው ግን አልሰሙኝም ካለዛ እራሴን አጠፋለው ስለው
ዶክተሩ በዚ እድሜዬ እንዲ ያስመረረኝ ነገር ባይገባውም 1000 ብር ካለኝ
በግል እንደሚረዳኝ ነገረኝ እኔ 100 ብርም አይሞላምና የነበረኝ ተነስቼ ወጣሁ...
ብሞትም ልሙት ብዬ በራሴ ፈርጄ በአፍ ሲወራ እንደሰማውት ብዙ የአሞክሲሊን
ኪኒን በኮካ አድርጌ ለመውሰድ ወስኜ ከገዛው ቡሃላ ይዤው አንድ ጭር ቦታ ሄጄ ተቀመጥኩ ...ከዛም ወሰድኩት ... ከሰአታት ቡሃላ አይኔን ስገልጥ እራሴን
ሀኪም ቤት አገኘውት ብዙ ደም ይፈሰኝ ነበር ...ልክ ስነቃ አንድ ትልቅ ሴትዮ "
ልጄ እንኳን ተረፍሽ ልክ ግን አልሰራሽም እዛ እራስሽን ስተሽ ወድቀሽ ነው
ያገኘንሽ ብትሞችስ?"አሉኝ ዞር ብዬ አየዋቸውና እዚ እርሶ ኖት ያመጡኝ
አልኳቸው በአዎንታ እራሳቸውን አነቃነቁና ቤተሰቦችሽ እንዳይጨነቁ
እንደውልላቸው አሉኝ ... እንባዬ ከንግግሬ ቀደመ እሳቸውም የእናትነት
አንጀታቸው እየተላወሰ "አይዞሽ ልጄ ዛሬን አድረሽ ትወጫለሽ የህክምናውንም
ወጭ እኔ እችልልሻለው አታልቅሽ እኔ ከፈጣሪ አገኘዋለው "አሉኝ ... ይህችን
አጋጣሚ እኚን ሴት ጥሎልኝ ተረፍኩ ሴትየዋን ከልቤ አመስግኜ ስለያቸው 300
ብር ሰጡኝ በልቤ ስንት አይነት ሰው አለ ? ለካ እንዲ ሲያጋጥም ደጋግ ሰዎችም
አሉ? ፈዝዤ ካይኔ እስኪርቁ ተመለከትኳቸው...
ካገኘዋት 300 ብር ላይ 200 ለነአቡቸር ሰጥቻቸው ደላላጋ ስራ ልቀጠር ሄድኩ
... ባንድ ጭፈራ ቤት አስተናጋጅነት ገባው ጭፈራ ቤት የመረጥኩት ማደርያ
ስላልነበረኝ እዛው ለማደር እንጂ ሴተኛ አዳሪ ፈፅሞ የመሆን እቅድ የለኝም !
ልክ በ 2 ሳምንቴ እዛ ጭፈራ ቤት አንድ ሰው አዞኝ ልክ ስወስድለት
በድንጋጤ ቀጥ አልኩ ሰውየውም ግራ ተጋብቶ በጎንና በጎን ዞሮ ምን እንዳየው
ካጤነ ቡሃላ "ችግር አለ ቆንጆ?" ብሎ ጠየቀኝ ወደኋላ ተመልሼ ልጅነቴ ላይ ያን
ጨካኝ ሰውዬ ፊቴ ላይ ሳልኩት አዎ እራሱ ነው " እናቱ" ሲል እንደምንም እራሴን
ለማረጋጋት እየሞከርኩ አይ ምንም ችግር የለም ብዬ በፈገግታ ተመለስኩ ትዝታ አሰመጠኝ በጠርሙስ አናቱን ብለው
ደስ ባለኝ በቀሌን መበቀያዬ ቀን ዛሬ ነው ግን ሴት ደፍሮ ታስሮ አልነበር ?
እንዴት አሁን መጣ? ውስጤ የፈጠረው ጥያቄ ነበር ከዛም አይ ሀገሬና ህጎችሽ
ብዬ የንዴት ፈገግታ ፈገግ አልኩ...
ሰውየው ደጋግሞ ከጠጣ ቡሃላ ሴት እንደሚፈልግ ነገረኝ የቤቱ ሴተኛ አዳሪ
ባልሆንም ለእቅዴ መሳካት አብሬው ላድር ተስማማውና አንድ ጥግ ብቻውን ያለ
መኝታ ክፍል ውስጥ ይዤው ገባው ... እንዴት ዘመኗን ያበላሸውን ልጅነቷን
የነጠቃትን ሴት ይረሳል ? ብቻ ምን ባደርገው ነብሱ ሳይወጣ በስቃይ እድሜውን
እንደሚጨርስ እያሰብኩ የክፍሉን በር ቆለፍኩት...
#መጨረሻውና #ክፍል #ይቀጥላል
.🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
#በእዉነተኛ_ታሪክ_የተመሰረተ
🦋 #ክፍል 7⃣
ሰካራሙ ሰውዬ ሊደፍረኝ እንደሆነ ባውቅም ለመሸሽ እንኳ ጥረት አላረኩም በቃ
የኔ እጣ ይህ ነው ቃየልን ያዩት ሁሉ ይፈነክቱት እንደነበር ሁሉ እኔንም ያዩኝ ሁሉ
ሰውነቴን ይጠቀሙበትና ጥለውኝ ይሄዳሉ!! ወደዚች ምድር ከመጣው ጀምሮ ህይወቴ
በማልቀስና በስቃይ የተሞላች ናት ... ሰውየው እየተወላገደ ሱሪውን አውልቆ
ጨርሶ ከተቀመጥኩበት ፈንግሎ በጀርባዬ አስተኛኝ የኔ እምባ ከመውረድና
ሰውነቴ ከመንቀጥቀጡ ውጪ ምንም አይነት ድምፅ አላወጣሁም መጮህ እራሱ
የጠፋብኝ ይመስለኛል ምክንያቱም ያኔ ልጅ እያለው ጀምሮ ስጮህ የደረሰልኝ
አይዞሽ ያለኝ የለም ስለዚ ከንቱ ጩኸት ለትንሿ ልእልናም አልበጀ ዝም ድንዝዝ
ብዬ የሚያረገውን መመልከት ብቻ...
በጀርባዬ አስተኝቶ ልብሴን ለማውለቅ ሲታገል ከጓደኞቼ አንዱ የሆነው አቡቸር
ምግብ ይዞልኝ ድንገት ሲበር ደረሰ በሰውነትም ሆነ በእድሜ ከሁላችንም
የሚበልጠው አቡቸር ይህን በመጠጥ የወላለቀ ሰውዬ ከመቅስበት ከላዬ ላይ
አንስቶ ካጠገቡ ያለው አጥር ጋር አጋጨው መልሶ መሬት አስተኝቶ ደጋግሞ
ሲመታው በደም ተነከረ የጨረቃዋ ብርሃን ወለል ብሏል ተከታትለው ሁሉም
ልጆች ከሄዱበት መጡ ...ምን እንደተፈጠረም ጠየቁን አቡቸርም ሊደፍረኝ ሲል
ደርሶበት እንደሆነ ሲነግራቸው በንዴት እንደእባብ ይቀጠቅጡት ጀመር...
ካሰቃዩት ቡሃላም ልብሱን አሶልቀውና ኪሱ ውስጥ የነበረውን የኪስ ቦርሳ
አውጥተው አባረሩት... እንባዬ ደረቀ ከልብ የመነጨ ደስታ ተሰማኝ ለካ ከጎኔ
ተቆርቋሪ አለኝ ...ሁፍፍፍ እውነት ለመናገር እንደዚ ቀን ኮርቼ አላውቅም የተናቀ
ሰው ልብ ለካ ንፁ ነው እነሱን እንደሰው እንኳ የሚቆጥራቸው የለም ግን ልዩ
ናቸው ተስፋ የቆረጠው እኔነቴ ላይ ተስፋ ዘሩበት በጥዋት ተነስተው ውሃ
አምጥተውልኝ ተጣጥቤ ቆንጆ ልብሴን ለበስኩ ጠንካራ ሴት መሆን እንዳለብኝ
ለራሴ ነገርኩትና ...ታክሲ ውስጥ ገባው...።
ታክሲ ውስጥ አንድ ሀሳብ መጣልኝ ሀኪም ቤት ገብቼ ልጄን ማሶረድ እንዳለብኝ
ወሰንኩ ወደዚች ምድር ተጨማሪ ነብስ አምጥቼ ከማሰቃይ ምንም ትልቅ
ሀጥያት ቢሆንም አሶጣዋለው ብዬ ወሰንኩ ...በውሳኔዬም ፀንቼ ከታክሲ
ወረድኩና አንድ ሀኪም ቤት ገባው ከዛም ግን 3 ወር አልፎታልና አትችይም ብሎ
ከለከሉኝ አልቅሼ ለመንኳቸው ግን አልሰሙኝም ካለዛ እራሴን አጠፋለው ስለው
ዶክተሩ በዚ እድሜዬ እንዲ ያስመረረኝ ነገር ባይገባውም 1000 ብር ካለኝ
በግል እንደሚረዳኝ ነገረኝ እኔ 100 ብርም አይሞላምና የነበረኝ ተነስቼ ወጣሁ...
ብሞትም ልሙት ብዬ በራሴ ፈርጄ በአፍ ሲወራ እንደሰማውት ብዙ የአሞክሲሊን
ኪኒን በኮካ አድርጌ ለመውሰድ ወስኜ ከገዛው ቡሃላ ይዤው አንድ ጭር ቦታ ሄጄ ተቀመጥኩ ...ከዛም ወሰድኩት ... ከሰአታት ቡሃላ አይኔን ስገልጥ እራሴን
ሀኪም ቤት አገኘውት ብዙ ደም ይፈሰኝ ነበር ...ልክ ስነቃ አንድ ትልቅ ሴትዮ "
ልጄ እንኳን ተረፍሽ ልክ ግን አልሰራሽም እዛ እራስሽን ስተሽ ወድቀሽ ነው
ያገኘንሽ ብትሞችስ?"አሉኝ ዞር ብዬ አየዋቸውና እዚ እርሶ ኖት ያመጡኝ
አልኳቸው በአዎንታ እራሳቸውን አነቃነቁና ቤተሰቦችሽ እንዳይጨነቁ
እንደውልላቸው አሉኝ ... እንባዬ ከንግግሬ ቀደመ እሳቸውም የእናትነት
አንጀታቸው እየተላወሰ "አይዞሽ ልጄ ዛሬን አድረሽ ትወጫለሽ የህክምናውንም
ወጭ እኔ እችልልሻለው አታልቅሽ እኔ ከፈጣሪ አገኘዋለው "አሉኝ ... ይህችን
አጋጣሚ እኚን ሴት ጥሎልኝ ተረፍኩ ሴትየዋን ከልቤ አመስግኜ ስለያቸው 300
ብር ሰጡኝ በልቤ ስንት አይነት ሰው አለ ? ለካ እንዲ ሲያጋጥም ደጋግ ሰዎችም
አሉ? ፈዝዤ ካይኔ እስኪርቁ ተመለከትኳቸው...
ካገኘዋት 300 ብር ላይ 200 ለነአቡቸር ሰጥቻቸው ደላላጋ ስራ ልቀጠር ሄድኩ
... ባንድ ጭፈራ ቤት አስተናጋጅነት ገባው ጭፈራ ቤት የመረጥኩት ማደርያ
ስላልነበረኝ እዛው ለማደር እንጂ ሴተኛ አዳሪ ፈፅሞ የመሆን እቅድ የለኝም !
ልክ በ 2 ሳምንቴ እዛ ጭፈራ ቤት አንድ ሰው አዞኝ ልክ ስወስድለት
በድንጋጤ ቀጥ አልኩ ሰውየውም ግራ ተጋብቶ በጎንና በጎን ዞሮ ምን እንዳየው
ካጤነ ቡሃላ "ችግር አለ ቆንጆ?" ብሎ ጠየቀኝ ወደኋላ ተመልሼ ልጅነቴ ላይ ያን
ጨካኝ ሰውዬ ፊቴ ላይ ሳልኩት አዎ እራሱ ነው " እናቱ" ሲል እንደምንም እራሴን
ለማረጋጋት እየሞከርኩ አይ ምንም ችግር የለም ብዬ በፈገግታ ተመለስኩ ትዝታ አሰመጠኝ በጠርሙስ አናቱን ብለው
ደስ ባለኝ በቀሌን መበቀያዬ ቀን ዛሬ ነው ግን ሴት ደፍሮ ታስሮ አልነበር ?
እንዴት አሁን መጣ? ውስጤ የፈጠረው ጥያቄ ነበር ከዛም አይ ሀገሬና ህጎችሽ
ብዬ የንዴት ፈገግታ ፈገግ አልኩ...
ሰውየው ደጋግሞ ከጠጣ ቡሃላ ሴት እንደሚፈልግ ነገረኝ የቤቱ ሴተኛ አዳሪ
ባልሆንም ለእቅዴ መሳካት አብሬው ላድር ተስማማውና አንድ ጥግ ብቻውን ያለ
መኝታ ክፍል ውስጥ ይዤው ገባው ... እንዴት ዘመኗን ያበላሸውን ልጅነቷን
የነጠቃትን ሴት ይረሳል ? ብቻ ምን ባደርገው ነብሱ ሳይወጣ በስቃይ እድሜውን
እንደሚጨርስ እያሰብኩ የክፍሉን በር ቆለፍኩት...
#መጨረሻውና #ክፍል #ይቀጥላል
.🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
ISLAMIC SCHOOL via @like
#ተመጋቢ፦ "ና ሾርባውን ቅመሰው!
#አስተናጋጅ፦ "ምነው ችግር አለ? ጨው የለውም? "
#ተመጋቢ፦ "አይ ዝም ብለህ ቅመሰው እስኪ!"☹️☹️
#አስተናጋጅ፦ "ሥራ አስኪያጁን ልጠራሎት እችላለሁ..."
#ተመጋቢ፦ "ሰውዬ ለምን አትቀምሰውም?"😡😡
#አስተናጋጅ፦ "እሺ ጌታዬ... ማንኪያው የታለ?"
#ተመጋቢ፦ "እኮ! ማንኪያው የታለ?"😆😆😆😆😆😆
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
•════•••🍃🍃•••════•
#አስተናጋጅ፦ "ምነው ችግር አለ? ጨው የለውም? "
#ተመጋቢ፦ "አይ ዝም ብለህ ቅመሰው እስኪ!"☹️☹️
#አስተናጋጅ፦ "ሥራ አስኪያጁን ልጠራሎት እችላለሁ..."
#ተመጋቢ፦ "ሰውዬ ለምን አትቀምሰውም?"😡😡
#አስተናጋጅ፦ "እሺ ጌታዬ... ማንኪያው የታለ?"
#ተመጋቢ፦ "እኮ! ማንኪያው የታለ?"😆😆😆😆😆😆
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
•════•••🍃🍃•••════•
እኔ አካል ሳይኖረኝ የተወለድኩት ፈጣሪ ጠልቶኝ ወይ እድሌ ተጣሞ ሳይሆን የፈጣሪ ስራውና ክብሩ በኔ ተገልጦ እኔ ተመስገን ስል ሰዎች ይበልጥ ተመስገን ይሉ ዘንድ ነው።" || Nick Vujicic ||
.........
ኒክ ገና ሲወለድ ጀምሮ phocomelia በተባለ tetra-amelia syndrome ምክንያት እግርና እጅ የለውም ነበር፡፡ ነገር ግን ኒክ አካል ጉዳተኛ መሆኑ ህልሙን ከማሳካት አላገደውም። የተማረ ነው፤ ከሶስት በላይ ዲግሪ አለው፤ የምታምር ውብ ሚስት አግብቶም ልጆች አፍርቷል በየመድረኩም ጎበዝ መካሪም እንደሆነም ይነገርለታል።
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
.........
ኒክ ገና ሲወለድ ጀምሮ phocomelia በተባለ tetra-amelia syndrome ምክንያት እግርና እጅ የለውም ነበር፡፡ ነገር ግን ኒክ አካል ጉዳተኛ መሆኑ ህልሙን ከማሳካት አላገደውም። የተማረ ነው፤ ከሶስት በላይ ዲግሪ አለው፤ የምታምር ውብ ሚስት አግብቶም ልጆች አፍርቷል በየመድረኩም ጎበዝ መካሪም እንደሆነም ይነገርለታል።
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
🔰 #በአረቡ #ሀገር የተከሰተ አስተማሪ ታረክ
አንድ ዳዕያን ከአካባቢያቸው መስጂድ ለማሰራት
ከሀብታሞች እየሄድን ሳንቲም እንሰበስብ ነበር
አንዴ ወደ አንድ ሀብታም ሄድን ነገር ግን ከአላህ መንገድ የራቀ በነበር ሄድንና
እባክክን መስጂድ ልናሰራ እንፈልገለን ሰንቲም ስጠን በጣም ሀብታም ነበር
⭐️ይህ ሰው እጂህን ዘርጋ አለው ከዳዕዩ እጂ ላይ ሀብታሙ እትፍ ብሎ ተፋበት
ዳዕዩ የተተፋበትን እጁን ከሆዱ ላይ አበሰው ከዚያም፦
🍃🍃ዳዕዩ ግን ምን ብሎ መለሰለት፦ይህ ለእኔ የሰጠከኝ ስጦታ ነው።እኔ እኮ
የጠየኩክ ለአላህ ያለክን ስጦታ ነው።
#ሀብታሙ በዳዕዩ ንግግር በጣም
ተመሰጠ ብሎም አለው፦ወላሂ እኔው እራሴ ብቻየን ነው መስጂዱን የምሰራው
አለው።
አያችሁ መልካም ስብዕና እንደት እንደሚጣራ
በዱኒያ ላይ መስጂድ የሰራ
አላህ በጀነት ቤት ይሰራለታል መስራት ባንችል እንኳ ለሚሰሩ ሰዎች ማገዝ
ምንኛ መታደል ነው አላህ ይወፍቀን
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
አንድ ዳዕያን ከአካባቢያቸው መስጂድ ለማሰራት
ከሀብታሞች እየሄድን ሳንቲም እንሰበስብ ነበር
አንዴ ወደ አንድ ሀብታም ሄድን ነገር ግን ከአላህ መንገድ የራቀ በነበር ሄድንና
እባክክን መስጂድ ልናሰራ እንፈልገለን ሰንቲም ስጠን በጣም ሀብታም ነበር
⭐️ይህ ሰው እጂህን ዘርጋ አለው ከዳዕዩ እጂ ላይ ሀብታሙ እትፍ ብሎ ተፋበት
ዳዕዩ የተተፋበትን እጁን ከሆዱ ላይ አበሰው ከዚያም፦
🍃🍃ዳዕዩ ግን ምን ብሎ መለሰለት፦ይህ ለእኔ የሰጠከኝ ስጦታ ነው።እኔ እኮ
የጠየኩክ ለአላህ ያለክን ስጦታ ነው።
#ሀብታሙ በዳዕዩ ንግግር በጣም
ተመሰጠ ብሎም አለው፦ወላሂ እኔው እራሴ ብቻየን ነው መስጂዱን የምሰራው
አለው።
አያችሁ መልካም ስብዕና እንደት እንደሚጣራ
በዱኒያ ላይ መስጂድ የሰራ
አላህ በጀነት ቤት ይሰራለታል መስራት ባንችል እንኳ ለሚሰሩ ሰዎች ማገዝ
ምንኛ መታደል ነው አላህ ይወፍቀን
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
የታሪኩ ርዕስ
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 2⃣0⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
መንገድ ላይ ምን ምን አየሽ ስንት ሀገር አለፍሽ ቢሉኝ ምናልባት ገና ወደ ጊቢ ስገባ ያየሁትንና የሰማሁትን የሀገር ስምእናገርይሆናል እንጅ በእረፍት ጉዞም ሆነ በአሁን ጉዞ ያየሁት ነገር ቢኖር አለሜ ጋር ስለሚኖረን የወደፊት ሂወት ነው፡፡ ዱከም እንደደረስን ለሀዩ ደወልኩላት፡፡ አዲስ አበባ እንደደረስኩ አቆራርጨ በታክሲ መሄዱ ከበደኝ ምክንያቱም ዳግም ላልመለስ ጓዜን ጠቅልየ ስለመጣሁ ኮንትራት ታክሲ ይሄ ወደ ሀዩ መኖሪያ ሰፈር ሸጎሌ ጉዞየን ጀመርኩ፡፡
ሀዩ መምጣቴን ምክንያት በማድረግ በደማቅ አቀባበል ተቀበለችን፡፡ ነቢ ፈተና ላይ ነች የፈተና ሰአት ምን ያህል እንደሚያጨናንቅ ስለማውቀው ላግኝሽ አላልካትም፡፡ ሀዩን ዳግም ከወራት በኃላ ስላገኘኃት ደስ ብሎኛል! የሀዩ እርግዝና ሆዷ ብዙም አያስታውቅም ግን 6 ወር ሆኗታል እርግዝናው ግን በጣም ከብዷታል! ምናልባት የመጀመሪያዋ ስለሆነ ይሆን!? ብቻ አላውቅም ስትቀመጥ አይመቻትም መቆምን ትመርጣለች፡፡
ሀዩ እንደዚህ ሆና ሳያት አሳዘነችኝ! አዳር ከሀዩ ጋር ስላሳለፍናቸው ጣፍጭ ትውስታወች እያነሳን ስንስቅ ስንጫወት አደርን! ንጋት ላይ ሀዩን ተሰናብቸ በጧቱ በረራ ወደ ኮምቦልቻ አመራሁ፡፡ ከ30 ደቂቃ በኃላ ኮምቦልቻ ደረስኩ፡፡ ሷሊህ ኤርፖርት መቶ እንደሚቀበለኝ ቀድሞ ነግሮኛል፡፡ እንደደረስኩ በአይኔ ሷሊህን ፈለኩት፡፡
በቃ እወድሀለሁ
ለምን አትበለኝ ምክንያት የለኝም
ፍቅር ስሜት እንጂ ስበብ አይመስለኝም
ብቻ እወድሀለሁ መውደዴ ጥልቅ ነው
ፍቅርህ ለእኔነቴ የልብ ዙፋን ነው
ህያው የምሆነው አንተን በማፍቀር ነው
ጅልነት አደለም ሁሌ አንተን ማለቴ
ሞኝነት አይሆንም ለፍቅርህ መክሳቴ
ጅልነት አይደለም እራሴን መስጠቴ
በቃ አንተን መውደድ ነው ደስታ መደሰቴ
ውለታን ፈልጌ ውደደኝ አላልኩም
ፍቅር ሰጠሁ እንጂ ምላሽ አልፈለኩም
በቃ እወድሀለሁ ማለቴን አልተውኩም
አዎ አፈቅርሀለሁ አዎ እወድሀለሁ
ፍቅርቅር አድርጌህ ሁሌም እኖራለሁ
አንተን በመውደዴ እፎይታ አገኛለሁ
ውዴን እየወደድኩ ሀሴት አገኛለሁ
በፍቅርህ ውቅያኖስ ስዋኝ እኖራለሁ
አንተ ካለህልኝ ሙሉ ሰው እሆናለሁ
እሱ ቀድሞ አይቶኝ ስለነበር እጅን አውለበለበልኝ፡፡ ወንድሜን በአካል ከርቀት ሳየው ደስታየ ወደር አጣ ከሩጫ ባልተናነሰ እርምጃ ወደ ሷሊህ ሩጨ ተጠመጠምኩበት! ከወራቶች ቆይታ በኃላ ወንደሜን አገኘሁ እቅፉ ውስጥ ብዙ ቆየሁ! ወደ ቤት ለመሄድ ወደ መኪናው መራመድ ስጀምር ከኃላ ወንበር አንድ ሰው ሲወጣ አየሁ፡፡ ያየሁትን ማመን ከበደኝ አይኖቸ ፈጠጡ...
አለሜ እንቡጥ ቀይ የተፈጥሮ ፅጌሬዳ አበባ ይዞ ወደኔ ሲመጣ አየሁት፡፡ ያየሁትን ማመን አቃተኝ ህልም ህልም ወሰለኝ! እጆቸን አፌ ላይ አድርጌ የደስታ ጩኸትን ጮህኩ!! ሮጨ ሂጀ ልክ እንደሷሊህ ብጠመጠምበት ስሜቴ ነበር! ግን አሁንም አልተፈቀደልኝም ከስሜት የአላህ ቃል ይቀድማል፡፡ ከቆምኩበት ሳልንቀሳቀስ አጠገቤ ደርሶ
#part 2⃣1⃣
ይ.........ቀ......
........ጥ........ላ................ል
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 2⃣0⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
መንገድ ላይ ምን ምን አየሽ ስንት ሀገር አለፍሽ ቢሉኝ ምናልባት ገና ወደ ጊቢ ስገባ ያየሁትንና የሰማሁትን የሀገር ስምእናገርይሆናል እንጅ በእረፍት ጉዞም ሆነ በአሁን ጉዞ ያየሁት ነገር ቢኖር አለሜ ጋር ስለሚኖረን የወደፊት ሂወት ነው፡፡ ዱከም እንደደረስን ለሀዩ ደወልኩላት፡፡ አዲስ አበባ እንደደረስኩ አቆራርጨ በታክሲ መሄዱ ከበደኝ ምክንያቱም ዳግም ላልመለስ ጓዜን ጠቅልየ ስለመጣሁ ኮንትራት ታክሲ ይሄ ወደ ሀዩ መኖሪያ ሰፈር ሸጎሌ ጉዞየን ጀመርኩ፡፡
ሀዩ መምጣቴን ምክንያት በማድረግ በደማቅ አቀባበል ተቀበለችን፡፡ ነቢ ፈተና ላይ ነች የፈተና ሰአት ምን ያህል እንደሚያጨናንቅ ስለማውቀው ላግኝሽ አላልካትም፡፡ ሀዩን ዳግም ከወራት በኃላ ስላገኘኃት ደስ ብሎኛል! የሀዩ እርግዝና ሆዷ ብዙም አያስታውቅም ግን 6 ወር ሆኗታል እርግዝናው ግን በጣም ከብዷታል! ምናልባት የመጀመሪያዋ ስለሆነ ይሆን!? ብቻ አላውቅም ስትቀመጥ አይመቻትም መቆምን ትመርጣለች፡፡
ሀዩ እንደዚህ ሆና ሳያት አሳዘነችኝ! አዳር ከሀዩ ጋር ስላሳለፍናቸው ጣፍጭ ትውስታወች እያነሳን ስንስቅ ስንጫወት አደርን! ንጋት ላይ ሀዩን ተሰናብቸ በጧቱ በረራ ወደ ኮምቦልቻ አመራሁ፡፡ ከ30 ደቂቃ በኃላ ኮምቦልቻ ደረስኩ፡፡ ሷሊህ ኤርፖርት መቶ እንደሚቀበለኝ ቀድሞ ነግሮኛል፡፡ እንደደረስኩ በአይኔ ሷሊህን ፈለኩት፡፡
በቃ እወድሀለሁ
ለምን አትበለኝ ምክንያት የለኝም
ፍቅር ስሜት እንጂ ስበብ አይመስለኝም
ብቻ እወድሀለሁ መውደዴ ጥልቅ ነው
ፍቅርህ ለእኔነቴ የልብ ዙፋን ነው
ህያው የምሆነው አንተን በማፍቀር ነው
ጅልነት አደለም ሁሌ አንተን ማለቴ
ሞኝነት አይሆንም ለፍቅርህ መክሳቴ
ጅልነት አይደለም እራሴን መስጠቴ
በቃ አንተን መውደድ ነው ደስታ መደሰቴ
ውለታን ፈልጌ ውደደኝ አላልኩም
ፍቅር ሰጠሁ እንጂ ምላሽ አልፈለኩም
በቃ እወድሀለሁ ማለቴን አልተውኩም
አዎ አፈቅርሀለሁ አዎ እወድሀለሁ
ፍቅርቅር አድርጌህ ሁሌም እኖራለሁ
አንተን በመውደዴ እፎይታ አገኛለሁ
ውዴን እየወደድኩ ሀሴት አገኛለሁ
በፍቅርህ ውቅያኖስ ስዋኝ እኖራለሁ
አንተ ካለህልኝ ሙሉ ሰው እሆናለሁ
እሱ ቀድሞ አይቶኝ ስለነበር እጅን አውለበለበልኝ፡፡ ወንድሜን በአካል ከርቀት ሳየው ደስታየ ወደር አጣ ከሩጫ ባልተናነሰ እርምጃ ወደ ሷሊህ ሩጨ ተጠመጠምኩበት! ከወራቶች ቆይታ በኃላ ወንደሜን አገኘሁ እቅፉ ውስጥ ብዙ ቆየሁ! ወደ ቤት ለመሄድ ወደ መኪናው መራመድ ስጀምር ከኃላ ወንበር አንድ ሰው ሲወጣ አየሁ፡፡ ያየሁትን ማመን ከበደኝ አይኖቸ ፈጠጡ...
አለሜ እንቡጥ ቀይ የተፈጥሮ ፅጌሬዳ አበባ ይዞ ወደኔ ሲመጣ አየሁት፡፡ ያየሁትን ማመን አቃተኝ ህልም ህልም ወሰለኝ! እጆቸን አፌ ላይ አድርጌ የደስታ ጩኸትን ጮህኩ!! ሮጨ ሂጀ ልክ እንደሷሊህ ብጠመጠምበት ስሜቴ ነበር! ግን አሁንም አልተፈቀደልኝም ከስሜት የአላህ ቃል ይቀድማል፡፡ ከቆምኩበት ሳልንቀሳቀስ አጠገቤ ደርሶ
#part 2⃣1⃣
ይ.........ቀ......
........ጥ........ላ................ል
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
🔰 #በአረቡ #ሀገር የተከሰተ አስተማሪ ታረክ
አንድ ዳዕያን ከአካባቢያቸው መስጂድ ለማሰራት
ከሀብታሞች እየሄድን ሳንቲም እንሰበስብ ነበር
አንዴ ወደ አንድ ሀብታም ሄድን ነገር ግን ከአላህ መንገድ የራቀ በነበር ሄድንና
እባክክን መስጂድ ልናሰራ እንፈልገለን ሰንቲም ስጠን በጣም ሀብታም ነበር
⭐️ይህ ሰው እጂህን ዘርጋ አለው ከዳዕዩ እጂ ላይ ሀብታሙ እትፍ ብሎ ተፋበት
ዳዕዩ የተተፋበትን እጁን ከሆዱ ላይ አበሰው ከዚያም፦
🍃🍃ዳዕዩ ግን ምን ብሎ መለሰለት፦ይህ ለእኔ የሰጠከኝ ስጦታ ነው።እኔ እኮ
የጠየኩክ ለአላህ ያለክን ስጦታ ነው።
#ሀብታሙ በዳዕዩ ንግግር በጣም
ተመሰጠ ብሎም አለው፦ወላሂ እኔው እራሴ ብቻየን ነው መስጂዱን የምሰራው
አለው።
አያችሁ መልካም ስብዕና እንደት እንደሚጣራ
በዱኒያ ላይ መስጂድ የሰራ
አላህ በጀነት ቤት ይሰራለታል መስራት ባንችል እንኳ ለሚሰሩ ሰዎች ማገዝ
ምንኛ መታደል ነው አላህ ይወፍቀን
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
አንድ ዳዕያን ከአካባቢያቸው መስጂድ ለማሰራት
ከሀብታሞች እየሄድን ሳንቲም እንሰበስብ ነበር
አንዴ ወደ አንድ ሀብታም ሄድን ነገር ግን ከአላህ መንገድ የራቀ በነበር ሄድንና
እባክክን መስጂድ ልናሰራ እንፈልገለን ሰንቲም ስጠን በጣም ሀብታም ነበር
⭐️ይህ ሰው እጂህን ዘርጋ አለው ከዳዕዩ እጂ ላይ ሀብታሙ እትፍ ብሎ ተፋበት
ዳዕዩ የተተፋበትን እጁን ከሆዱ ላይ አበሰው ከዚያም፦
🍃🍃ዳዕዩ ግን ምን ብሎ መለሰለት፦ይህ ለእኔ የሰጠከኝ ስጦታ ነው።እኔ እኮ
የጠየኩክ ለአላህ ያለክን ስጦታ ነው።
#ሀብታሙ በዳዕዩ ንግግር በጣም
ተመሰጠ ብሎም አለው፦ወላሂ እኔው እራሴ ብቻየን ነው መስጂዱን የምሰራው
አለው።
አያችሁ መልካም ስብዕና እንደት እንደሚጣራ
በዱኒያ ላይ መስጂድ የሰራ
አላህ በጀነት ቤት ይሰራለታል መስራት ባንችል እንኳ ለሚሰሩ ሰዎች ማገዝ
ምንኛ መታደል ነው አላህ ይወፍቀን
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
⭐️ያጋጠመህን ችግር
ያመመህን ህመም
የተፈረደብህን ፍርድ ችለህና ታግሰ
⭐️ካለፍክ ትግስተኛ ሰው በቻለውና
በታገሰው ልክ ነገ ላይ ያሰበውም ሆነ ያላሰብውን የሚያገኘው ለውጥና ደስታ
የሚያክለው የለም።
✍ችሎ አላፊ ያርገን አቦ
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
ያመመህን ህመም
የተፈረደብህን ፍርድ ችለህና ታግሰ
⭐️ካለፍክ ትግስተኛ ሰው በቻለውና
በታገሰው ልክ ነገ ላይ ያሰበውም ሆነ ያላሰብውን የሚያገኘው ለውጥና ደስታ
የሚያክለው የለም።
✍ችሎ አላፊ ያርገን አቦ
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
እኔ በጣም ውድ ነኝ ብለህ በልበ
ሙሉነት ተናገር!
ምክንያቱም አንተን ሊገዛ የሚችል የገንዘብ
መጠን
በዚች ምድር ላይ የለም።
ታድያ ውዱ ሰው ሆይ አንተ ውድ መሆንህን
ካመንክ
ሰዎች ሁሉ ልክ እንዳንተ ውድ ናቸውና
ሰው በመሆናቸው ብቻ አክብራቸው።?
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
ሙሉነት ተናገር!
ምክንያቱም አንተን ሊገዛ የሚችል የገንዘብ
መጠን
በዚች ምድር ላይ የለም።
ታድያ ውዱ ሰው ሆይ አንተ ውድ መሆንህን
ካመንክ
ሰዎች ሁሉ ልክ እንዳንተ ውድ ናቸውና
ሰው በመሆናቸው ብቻ አክብራቸው።?
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸