የታሪኩ ርዕስ
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 1⃣9⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
ለጫጉላ ሽርሽር የት እንድንሄድ ትፈልጊያለሽ?"
"እእ ባህር ዳር ቢሆን ደስ ይለኛል" አልኩት በርግጥ ባህርዳርን አላውቃትን ግን አለሜ ለትንሽ ቀናት ቢሆንም የቆየባት ወዷታል! ለዛም ነው የሚወዱት ቦታ ከሚወዱት ሰው ጋር ሲሄዱ ደስታን ይፈጥራል ብየ አስቤ ነው ባህር ዳርን የመረጥኩት፡፡ አለሜም ደስ ብሎት በአላህ ፈቃድ ለመሄድ ተስማማን፡፡
ከሰአት በኃላ ክላስ ስለነበረኝ ለመሄድ ስዘጋጅ ስልክ ተደወለ፡፡ ከዚህ በፊት ቁጥሩን አላውቀውም ማን ነው!? ለኔ አስፈላጊ የምላቸው ሰወች ቁጥር አለኝ፡፡ አዲስ ቁጥሮች በተደጋጋሚ ካልተደወሉ ቶሎ ማንሳት አለመድኩም፡፡ ማን ይሆን እያመነታሁ አነሳሁት፡፡
......." አሰላሙአለይኩም የኔ ልጅ" የሚል የሴት ድምፅ ሰማሁ ቅፅበታዊ የሆነ ፍርሀት ተሰማኝ ልቤ አንድ ነገር ጠረጠረ
........" ወአለይኩምሰላም" ብየ በለዘብታ መልስ ሰጠሁ
...... "የኔ ልጅ የኡስማን እናት ነኝ" ሲሉኝ የምለው ጠፍበኝ አፌ ተሳሰረ! አንችም አንቱም ልላት ቃጣኝ
... ......"እእ ማዘር እንዴት ነወት ይቅርታ ቁጥሩን ስላላወኩት ነው" አልኩኝ በፍርሀት እየተንተባተብኩ፡፡ ፍርሀቴን ከድምፄ ተረድተው መሰለኝ
......."አንች የጥሩ ሰው ልጅ! እሰይ አበጀ ልጅ!!! ከጥሩ ሰወች ጋር ተቆራኘ ልጀ! አንችንም ደግሞ ወድጀሻለሁ! ብኖር አየሁ አልልሽም ልጀ ብየሻለሁ!" አሉኝ ከንግግራቸው ልጃቸው በኔ ቤተሰቦች ሰበብ ስለተፈታ እጅግ በጣም ተደስተዋል፡፡ በወሎ ባህል የመጀመሪያ ወንድ ልጅ ሲያገባ የባል እናት አለምአየሁ ብላ የልጇን ሚስት ትጠራታለች የሁለተኛው ደግሞ ያይኔኑር ተብላ ትጠራለች ሶስተኛ አራተኛ.... ደግሞ ብኖርአየሁ ተብላ ትጠራለች፡፡ ለዛም ነው ብኖር አየሁ አልልሽም ልጀ ብየሻለሁ ብለው የፍቅራቸውን ጥልቀት የገለፁልኝ፡፡
ከዚህ በፊት አንተዋወቅም ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው የምናወራው ምን ማውራት እንዳለብኝ ግራ ገባኝ ከክብር የመነጨ ፍርሀት ልሳኔን ቆለፈው፡፡ ምን ልበል ጨነቀኝ
.... " እሽ ማዘር እኔም እናቴ ኖት"
....." አይ ልጀ እናትኮ አንቱ አትባልም እናቴ ካልሽ አንች በይኝ!" ሲሉኝ ደስ አለኝ! " እሽ አንች እላለሁ" አልኩና ከዚህ በኃላ የማወራው ጠፍኝ " በይ ልጀ እንግዲህ ተዋወቅን አይደል? እየደወልሽ ጠይቂኝ!"
" እሽ እደውላለሁ" ብየ ተሰናብቸ ስልኩን ዘግቸ ወደ ክላስ ሄድኩ፡፡
ከዚህ ጊዜ በኃላ ከአለሜ ቤተሰቦች ጋር መልካም የሆነ ግንኙነት መፍጠር ችለናል፡፡ ከወኖድም ከእህቱ ጋርም ተግባባን በተለይ ከሲሀም ጋር ገና በአካል ሳንተዋወቅ መነፋፈቅ ጀምረናል፡፡ ሲሁ አልካን የጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሁለተኛ አመት የጤና መኮንን ተማሪ ነሽ፡፡ የመልካም ባህሪ ባለቤት በመሆኗ ተወዳጅና ተናፍቂ ነች! ለዚህ ምስክር ደግሞ እኔ አለሁ ሳላውቃት የምናፍቃት!
ቀናቶት ሳምንትን ሲፈጥሩ ሳምንታት ወራትን እየተኩ እነሆ የአመቱ የትምህርት መጨረሻ ተቃርቦ ለፈተና ሽር ጉዱን ተያይዘናል፡፡ አንብቢ አሁን ከበፊቱ አሻሽለሽ 4.00 መዝጋት አለብሽ የሚል ትእዛዝ አዘል መልእክት አለሜ አስተላለፈ፡፡ እኔ ደግሞ ለአለሜ ስል ምንም አደርጋለሁ! ምክንያቱም ብርታቴ ነው!! አሁን የአለሜን ፍላጎት ለማሟላት ቆርጨ ተነስቻለሁ ያለኝን አቅም ሁሉ አሟጥጨ እጠቀማለሁ!! ጥናቱን ለጉድ ተያያዝኩት፡፡
ፈተና ጨርሰን ወደየ ሀገራችን ለመመለስ የዩኒቨርስቲው ንብረት የሆነውን አስረክበን ክሊራንስ የምናዞርበት 2 ቀናት ብቻ ቀርተውናል፡፡ ኡኡፍፍ አልሀምዱሊላህ!! ከ10 ወራት በኃላ ወደ ቤተሰቦቸ ልመለስ ነው፡፡ ግን ወደ ቤተሰቦቸ ጋር በተመለስ በማግስቱ ሲሀም ለትውውቅም ለአቀባበልም የሚሆን የምሳ ግቤዣ እንደሚኖር ነገረችኝ፡፡ መተዋወቃችን ቢያስደስተኝም ቤተሰቦቸም ናፍቀውኛል በዚህ ፍጥነት ልተዋቸው አልችልም፡፡ ስለዚህ በሁለተኛው ቀን ይሁንልኝ ብየ እንደምንም ለምኝ አሳመንኮት፡፡
ሁሉን ነገር ጨርሸ ለአለሜ ደወልኩለት፡፡ " በቃ ጨርሻለሁ ማታ ጉዞ እጀምራለሁ ንጋት ላይ አዲስ አበባ እደርሳለሁ ከዛ በቃ በአንድ ቀን ኮምቦልቻ እገባለሁ!" አልኩት " በፍፁም እነዳትሞክሪው!! የለሊት ጉዞ ለዛውም ብቻሽን ሴት ነሽኮ መንገድ ላይ የሆነ ነገር ቢፈጠር ምን ልታደርጊ ነው!? እእእ" ተቆጣ " ይልቅ የምነግርሽን ስሚ ጠዋት ጉዞ ትጀምሪያለሽ እግረ መንገድሽን ሀያትን ዘይረሻት አርፈሽ ተረጋግተሽ በጧቱ በረራ ወደ ኮምቦልቻ ትመጫለሽ፡፡ ግን ቀድመሽ ለሀያት ደውይላት የአየር ትኬት ትግዛልሽ" አለኝ፡፡ ጥሩ ሀሳብ ነው፡፡ በሀሳቡ ተስማማሁ፡፡፡
ጧት ሻንጣየን ይዠ ወደ መነሀሪያ አመራሁ፡፡ብዙም አልተጉላላሁም ለመውጣት 2 ሰው የቀረው ኮስተር መኪና አገኘሁ፡፡ መጨረሻ ወንበር ክፍተት አየሁ ወደዛ ልሄድ ስል " እሙየ እሱ ጋር ቁጭ በይ" ብሎ ከሹፌሩ ኃላ ለብቻ ፈንጠር ወዳለች ወንበር ረዳቱ አመላከተኝ፡፡ ኡፍ ብቻየን በመቀመጤ ደስ አለኝ ምክንያቱም በሰበብ አስባቡ ወሬ እየፈጠሩ አውርቶ የሚያስወራኝ ሰው የለም፡፡ እንደፈለኩ በነፃነት የራሴን ሀሳብ አስባለሁ፡፡ ብዙም ሳንቆይ መኪናው ጉዞ ጀመረ እኔም የመኪናውን መስኮት ተደግሬ ሀሳቤን ጀመርኩ፡፡ ከ9 ወራት ቆይታ በኃላ ዳግም ወደ ቤተሰቦቸ እየተመለስኩ መሆኑን ሳስብ ልቤ ተደስታ ይደልቃል፡፡
ጉዞ አሰልች እና አድካሚ ቢሆንም ለጉዞየ ስንቅ የሚሆነኝ ብዙ ደስ የሚሉ ተስፍወች በአይነ ህሊናየ እየተመላለሰ በሀሳብ ባህር ሰምጨ ጠፍሁ፡፡ ድንገድ ከሀሳቤ ነቃሁና በመስኮት አሻግሬ ስመለከት ዱከም ደርሰናል፡፡ "መንገዱን ሳላውቀው እዚህ ደረስን" አልኩኝ በሆዴ፡፡ መንገድ ላይ ምን ምን አየሽ ስንት ሀገር አለፍሽ ቢሉኝ ምናልባት ገና ወደ ጊቢ ስገባ ያየሁትንና የሰማሁትን የሀገር ስምእናገርይሆናል እንጅ በእረፍት ጉዞም ሆነ በአሁን ጉዞ ያየሁት ነገር ቢኖር አለ
#Part 2⃣0⃣
ይ....ቀ.....
...........ጥ......ላ.........ል
Join👇👇👇
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 1⃣9⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
ለጫጉላ ሽርሽር የት እንድንሄድ ትፈልጊያለሽ?"
"እእ ባህር ዳር ቢሆን ደስ ይለኛል" አልኩት በርግጥ ባህርዳርን አላውቃትን ግን አለሜ ለትንሽ ቀናት ቢሆንም የቆየባት ወዷታል! ለዛም ነው የሚወዱት ቦታ ከሚወዱት ሰው ጋር ሲሄዱ ደስታን ይፈጥራል ብየ አስቤ ነው ባህር ዳርን የመረጥኩት፡፡ አለሜም ደስ ብሎት በአላህ ፈቃድ ለመሄድ ተስማማን፡፡
ከሰአት በኃላ ክላስ ስለነበረኝ ለመሄድ ስዘጋጅ ስልክ ተደወለ፡፡ ከዚህ በፊት ቁጥሩን አላውቀውም ማን ነው!? ለኔ አስፈላጊ የምላቸው ሰወች ቁጥር አለኝ፡፡ አዲስ ቁጥሮች በተደጋጋሚ ካልተደወሉ ቶሎ ማንሳት አለመድኩም፡፡ ማን ይሆን እያመነታሁ አነሳሁት፡፡
......." አሰላሙአለይኩም የኔ ልጅ" የሚል የሴት ድምፅ ሰማሁ ቅፅበታዊ የሆነ ፍርሀት ተሰማኝ ልቤ አንድ ነገር ጠረጠረ
........" ወአለይኩምሰላም" ብየ በለዘብታ መልስ ሰጠሁ
...... "የኔ ልጅ የኡስማን እናት ነኝ" ሲሉኝ የምለው ጠፍበኝ አፌ ተሳሰረ! አንችም አንቱም ልላት ቃጣኝ
... ......"እእ ማዘር እንዴት ነወት ይቅርታ ቁጥሩን ስላላወኩት ነው" አልኩኝ በፍርሀት እየተንተባተብኩ፡፡ ፍርሀቴን ከድምፄ ተረድተው መሰለኝ
......."አንች የጥሩ ሰው ልጅ! እሰይ አበጀ ልጅ!!! ከጥሩ ሰወች ጋር ተቆራኘ ልጀ! አንችንም ደግሞ ወድጀሻለሁ! ብኖር አየሁ አልልሽም ልጀ ብየሻለሁ!" አሉኝ ከንግግራቸው ልጃቸው በኔ ቤተሰቦች ሰበብ ስለተፈታ እጅግ በጣም ተደስተዋል፡፡ በወሎ ባህል የመጀመሪያ ወንድ ልጅ ሲያገባ የባል እናት አለምአየሁ ብላ የልጇን ሚስት ትጠራታለች የሁለተኛው ደግሞ ያይኔኑር ተብላ ትጠራለች ሶስተኛ አራተኛ.... ደግሞ ብኖርአየሁ ተብላ ትጠራለች፡፡ ለዛም ነው ብኖር አየሁ አልልሽም ልጀ ብየሻለሁ ብለው የፍቅራቸውን ጥልቀት የገለፁልኝ፡፡
ከዚህ በፊት አንተዋወቅም ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው የምናወራው ምን ማውራት እንዳለብኝ ግራ ገባኝ ከክብር የመነጨ ፍርሀት ልሳኔን ቆለፈው፡፡ ምን ልበል ጨነቀኝ
.... " እሽ ማዘር እኔም እናቴ ኖት"
....." አይ ልጀ እናትኮ አንቱ አትባልም እናቴ ካልሽ አንች በይኝ!" ሲሉኝ ደስ አለኝ! " እሽ አንች እላለሁ" አልኩና ከዚህ በኃላ የማወራው ጠፍኝ " በይ ልጀ እንግዲህ ተዋወቅን አይደል? እየደወልሽ ጠይቂኝ!"
" እሽ እደውላለሁ" ብየ ተሰናብቸ ስልኩን ዘግቸ ወደ ክላስ ሄድኩ፡፡
ከዚህ ጊዜ በኃላ ከአለሜ ቤተሰቦች ጋር መልካም የሆነ ግንኙነት መፍጠር ችለናል፡፡ ከወኖድም ከእህቱ ጋርም ተግባባን በተለይ ከሲሀም ጋር ገና በአካል ሳንተዋወቅ መነፋፈቅ ጀምረናል፡፡ ሲሁ አልካን የጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሁለተኛ አመት የጤና መኮንን ተማሪ ነሽ፡፡ የመልካም ባህሪ ባለቤት በመሆኗ ተወዳጅና ተናፍቂ ነች! ለዚህ ምስክር ደግሞ እኔ አለሁ ሳላውቃት የምናፍቃት!
ቀናቶት ሳምንትን ሲፈጥሩ ሳምንታት ወራትን እየተኩ እነሆ የአመቱ የትምህርት መጨረሻ ተቃርቦ ለፈተና ሽር ጉዱን ተያይዘናል፡፡ አንብቢ አሁን ከበፊቱ አሻሽለሽ 4.00 መዝጋት አለብሽ የሚል ትእዛዝ አዘል መልእክት አለሜ አስተላለፈ፡፡ እኔ ደግሞ ለአለሜ ስል ምንም አደርጋለሁ! ምክንያቱም ብርታቴ ነው!! አሁን የአለሜን ፍላጎት ለማሟላት ቆርጨ ተነስቻለሁ ያለኝን አቅም ሁሉ አሟጥጨ እጠቀማለሁ!! ጥናቱን ለጉድ ተያያዝኩት፡፡
ፈተና ጨርሰን ወደየ ሀገራችን ለመመለስ የዩኒቨርስቲው ንብረት የሆነውን አስረክበን ክሊራንስ የምናዞርበት 2 ቀናት ብቻ ቀርተውናል፡፡ ኡኡፍፍ አልሀምዱሊላህ!! ከ10 ወራት በኃላ ወደ ቤተሰቦቸ ልመለስ ነው፡፡ ግን ወደ ቤተሰቦቸ ጋር በተመለስ በማግስቱ ሲሀም ለትውውቅም ለአቀባበልም የሚሆን የምሳ ግቤዣ እንደሚኖር ነገረችኝ፡፡ መተዋወቃችን ቢያስደስተኝም ቤተሰቦቸም ናፍቀውኛል በዚህ ፍጥነት ልተዋቸው አልችልም፡፡ ስለዚህ በሁለተኛው ቀን ይሁንልኝ ብየ እንደምንም ለምኝ አሳመንኮት፡፡
ሁሉን ነገር ጨርሸ ለአለሜ ደወልኩለት፡፡ " በቃ ጨርሻለሁ ማታ ጉዞ እጀምራለሁ ንጋት ላይ አዲስ አበባ እደርሳለሁ ከዛ በቃ በአንድ ቀን ኮምቦልቻ እገባለሁ!" አልኩት " በፍፁም እነዳትሞክሪው!! የለሊት ጉዞ ለዛውም ብቻሽን ሴት ነሽኮ መንገድ ላይ የሆነ ነገር ቢፈጠር ምን ልታደርጊ ነው!? እእእ" ተቆጣ " ይልቅ የምነግርሽን ስሚ ጠዋት ጉዞ ትጀምሪያለሽ እግረ መንገድሽን ሀያትን ዘይረሻት አርፈሽ ተረጋግተሽ በጧቱ በረራ ወደ ኮምቦልቻ ትመጫለሽ፡፡ ግን ቀድመሽ ለሀያት ደውይላት የአየር ትኬት ትግዛልሽ" አለኝ፡፡ ጥሩ ሀሳብ ነው፡፡ በሀሳቡ ተስማማሁ፡፡፡
ጧት ሻንጣየን ይዠ ወደ መነሀሪያ አመራሁ፡፡ብዙም አልተጉላላሁም ለመውጣት 2 ሰው የቀረው ኮስተር መኪና አገኘሁ፡፡ መጨረሻ ወንበር ክፍተት አየሁ ወደዛ ልሄድ ስል " እሙየ እሱ ጋር ቁጭ በይ" ብሎ ከሹፌሩ ኃላ ለብቻ ፈንጠር ወዳለች ወንበር ረዳቱ አመላከተኝ፡፡ ኡፍ ብቻየን በመቀመጤ ደስ አለኝ ምክንያቱም በሰበብ አስባቡ ወሬ እየፈጠሩ አውርቶ የሚያስወራኝ ሰው የለም፡፡ እንደፈለኩ በነፃነት የራሴን ሀሳብ አስባለሁ፡፡ ብዙም ሳንቆይ መኪናው ጉዞ ጀመረ እኔም የመኪናውን መስኮት ተደግሬ ሀሳቤን ጀመርኩ፡፡ ከ9 ወራት ቆይታ በኃላ ዳግም ወደ ቤተሰቦቸ እየተመለስኩ መሆኑን ሳስብ ልቤ ተደስታ ይደልቃል፡፡
ጉዞ አሰልች እና አድካሚ ቢሆንም ለጉዞየ ስንቅ የሚሆነኝ ብዙ ደስ የሚሉ ተስፍወች በአይነ ህሊናየ እየተመላለሰ በሀሳብ ባህር ሰምጨ ጠፍሁ፡፡ ድንገድ ከሀሳቤ ነቃሁና በመስኮት አሻግሬ ስመለከት ዱከም ደርሰናል፡፡ "መንገዱን ሳላውቀው እዚህ ደረስን" አልኩኝ በሆዴ፡፡ መንገድ ላይ ምን ምን አየሽ ስንት ሀገር አለፍሽ ቢሉኝ ምናልባት ገና ወደ ጊቢ ስገባ ያየሁትንና የሰማሁትን የሀገር ስምእናገርይሆናል እንጅ በእረፍት ጉዞም ሆነ በአሁን ጉዞ ያየሁት ነገር ቢኖር አለ
#Part 2⃣0⃣
ይ....ቀ.....
...........ጥ......ላ.........ል
Join👇👇👇
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
Forwarded from ̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥̥ መልካም ሥነ-ምግባር (حُسْنُ الخُلُق) ̥̥̥ (ከድ ብንት ኢብራሒም❥ «ተናግሮ ያተረፈ ወይም በዝምታው ሰላም ያገኘ ሰው አላህ ይዘንለት።» . የአላህ መልክተኛﷺ)
✔ የመልቲፕል ስክለሮሲስ ህሙማን በጎ አድራጎት ማህበርን
ይህ ተቋም በ MS የተጠቁ እህት ወንድሞች እርዳታ የሚያገኙበት ተቋም ነው።
MS ምንድን ነው?
የበሽታ ተከላካይ ሀይላችን የራሱን፣ንፁሁን የሰውነታችንን አካል ሲያጠቁ የሚከሰት በሸታ ነው።በዚህ መልኩ ከአንጎላችን ወደ አካላችን የሚተላለፉ መልእክቶች በአግባቡ አለመድረስ ወይም ሙሉ ለ ሙሉ አለመድረስን ያስከትላል።
MS
👉የነርቭ ህመም ነው
👉አንጎልንና የጀርባ አጥንትን የሚያጠቃ በሽታ ነው
👉 እእነዚህን አካሎች በማጥቃት የተለያዩ የአካል ክፍሎች ላይ ለውጥ ይፈጥራል። ከነዛም ውስጥ ንግግርን ያኮላትፋል
ፓራላይዝ ወይም ሽባ ያደርጋል የመሄድ እንቅስቃሴን ይገድባል ማንገዳገድ ያመጣል እንዲሁም እይታን ይገድባል።
በሽታው ከ 15 እስከ 60 ዓመት ባሉ ሰዎች ላይ በብዛት ሲፈጠር ሴቶችን የማጥቃት እድሉ ሰፊ ነው።
በህክምና አንድ ሰው ይሄን ስላደረገ ወይ ይሄን ስላላደረገ በሽታው ይፈጠራል የሚያስብል ነገር የለውም። ከመላምት ውጪም አይታወቅም መነሻውም።
በዚህ ህመም የተጠቁ መፍቻ ፈውስ የለውም። ነገር ግን ህመሙ እንዳይባባስ መግቻ መድሀኒቶች አሉት።
እነዚህ መድሀኒቶች ሀገራችን ስለማይመረቱ ዋጋቸው እጅግ በጣም ውድ ናቸው። ለመድሀኒት መግዣ ለአንድ ሰው በዓመት በሚሊየኖች ወጪ ያስወጣል።
መድሀኒቱን አለማግኘታቸው ደግሞ ህመሙን አባብሶት ስቃዩን በባሰ ሁኔታ በመጨመር ማስተካከል ወደማይችሉት ውስብስብ ህመም ይቀየራል።
ብዙ ወጣቶች በዚህ ህመም ምክንያት ከትምህርታቸውና ከስራቸው ተስተጓጉለው ቤታቸው ተቀምጠዋል።
ከዚህም በባሰ መልኩ መድሀኒቱን የመግዛት አቅም ስለሌላቸው ህመሙ እየተባባሰባቸውና የአልጋ ቁራኛ በማድረግ አምራችነታቸውን ገትቷል። ለቤተሰቦቻቸውም ገና በአፍላ ወጣትነታቸው ሸክም ያደርጋል።
የዚህ ተቋም መስራች ከህመሙ ተጠቂዎች አንዱ የሆነው አቡበከር ቃሲም ይገኝበታል። ለ 5 ዓመታት በህመሙ የተጠቃ ወንድማችን ነው።
ይህን ታሳቢ በማድረግ የዚህ በሽታ ተጠቂ የሆነው ወንድማችን አቡበከር የ MS ህሙማንን መርጃ ተቋም በመክፈት በ MS የተጠቁ ወንድም እህቶችን ለመርዳት መንገድ ላይ ነው።
የተቋሙ ሙሉ ስም
የመልቲፕል ስክለሮሲስ ህሙማን በጎ አድራጎት ማህበርን ይሰኛል።
የዚህ ማህበር ዓላማ:-
― ስለ በሽታው ግንዛቤን ማስፋት
―ለ MS ተጠቂዎች የአቅምና የስነ ልቦና ድጋፍ ማድረግ
―ስለ MS የቆመ ፊዚዮቴራፒ ማዕከልን መመስረት
―የህክምና እርዳታን ማድረግ.....
ሆኖም ይህን ለማሳካት የርሶን ትብብር ያስፈልገናልና ተከታዩን ሊንክ በመንካት የቴሌግራም ቻነሉን በመቀላቀል በቻሉት አቅም ይተባበሩ ዘንድ እንጠይቃለን።
https://t.me/joinchat/D3SI7BZzIgTSgvKWPs-57w
ይህን ጥቂት ነገርን በማድረጎት በብዙ የሚቆጠሩ የ MS ተጠቂ ኢትዮጵያዊን ወጣት ህይወት ለመታደግ ሰበብ ይሆናሉ!
#Share #share #share
ይህ ተቋም በ MS የተጠቁ እህት ወንድሞች እርዳታ የሚያገኙበት ተቋም ነው።
MS ምንድን ነው?
የበሽታ ተከላካይ ሀይላችን የራሱን፣ንፁሁን የሰውነታችንን አካል ሲያጠቁ የሚከሰት በሸታ ነው።በዚህ መልኩ ከአንጎላችን ወደ አካላችን የሚተላለፉ መልእክቶች በአግባቡ አለመድረስ ወይም ሙሉ ለ ሙሉ አለመድረስን ያስከትላል።
MS
👉የነርቭ ህመም ነው
👉አንጎልንና የጀርባ አጥንትን የሚያጠቃ በሽታ ነው
👉 እእነዚህን አካሎች በማጥቃት የተለያዩ የአካል ክፍሎች ላይ ለውጥ ይፈጥራል። ከነዛም ውስጥ ንግግርን ያኮላትፋል
ፓራላይዝ ወይም ሽባ ያደርጋል የመሄድ እንቅስቃሴን ይገድባል ማንገዳገድ ያመጣል እንዲሁም እይታን ይገድባል።
በሽታው ከ 15 እስከ 60 ዓመት ባሉ ሰዎች ላይ በብዛት ሲፈጠር ሴቶችን የማጥቃት እድሉ ሰፊ ነው።
በህክምና አንድ ሰው ይሄን ስላደረገ ወይ ይሄን ስላላደረገ በሽታው ይፈጠራል የሚያስብል ነገር የለውም። ከመላምት ውጪም አይታወቅም መነሻውም።
በዚህ ህመም የተጠቁ መፍቻ ፈውስ የለውም። ነገር ግን ህመሙ እንዳይባባስ መግቻ መድሀኒቶች አሉት።
እነዚህ መድሀኒቶች ሀገራችን ስለማይመረቱ ዋጋቸው እጅግ በጣም ውድ ናቸው። ለመድሀኒት መግዣ ለአንድ ሰው በዓመት በሚሊየኖች ወጪ ያስወጣል።
መድሀኒቱን አለማግኘታቸው ደግሞ ህመሙን አባብሶት ስቃዩን በባሰ ሁኔታ በመጨመር ማስተካከል ወደማይችሉት ውስብስብ ህመም ይቀየራል።
ብዙ ወጣቶች በዚህ ህመም ምክንያት ከትምህርታቸውና ከስራቸው ተስተጓጉለው ቤታቸው ተቀምጠዋል።
ከዚህም በባሰ መልኩ መድሀኒቱን የመግዛት አቅም ስለሌላቸው ህመሙ እየተባባሰባቸውና የአልጋ ቁራኛ በማድረግ አምራችነታቸውን ገትቷል። ለቤተሰቦቻቸውም ገና በአፍላ ወጣትነታቸው ሸክም ያደርጋል።
የዚህ ተቋም መስራች ከህመሙ ተጠቂዎች አንዱ የሆነው አቡበከር ቃሲም ይገኝበታል። ለ 5 ዓመታት በህመሙ የተጠቃ ወንድማችን ነው።
ይህን ታሳቢ በማድረግ የዚህ በሽታ ተጠቂ የሆነው ወንድማችን አቡበከር የ MS ህሙማንን መርጃ ተቋም በመክፈት በ MS የተጠቁ ወንድም እህቶችን ለመርዳት መንገድ ላይ ነው።
የተቋሙ ሙሉ ስም
የመልቲፕል ስክለሮሲስ ህሙማን በጎ አድራጎት ማህበርን ይሰኛል።
የዚህ ማህበር ዓላማ:-
― ስለ በሽታው ግንዛቤን ማስፋት
―ለ MS ተጠቂዎች የአቅምና የስነ ልቦና ድጋፍ ማድረግ
―ስለ MS የቆመ ፊዚዮቴራፒ ማዕከልን መመስረት
―የህክምና እርዳታን ማድረግ.....
ሆኖም ይህን ለማሳካት የርሶን ትብብር ያስፈልገናልና ተከታዩን ሊንክ በመንካት የቴሌግራም ቻነሉን በመቀላቀል በቻሉት አቅም ይተባበሩ ዘንድ እንጠይቃለን።
https://t.me/joinchat/D3SI7BZzIgTSgvKWPs-57w
ይህን ጥቂት ነገርን በማድረጎት በብዙ የሚቆጠሩ የ MS ተጠቂ ኢትዮጵያዊን ወጣት ህይወት ለመታደግ ሰበብ ይሆናሉ!
#Share #share #share
ሱብሀነ አላህ ይገርማል
መልእክቱ #ለሁለቱም_እምነት ተከታዮች ነው
ወላሂ #አንዴ_ቆም_ብለን_እናንብብ ጥሩ ትምህርት እንወስድበታለን
እስልምና ለሌሎች ሀይማኖት ተከታይ ያለው አመለካከትና ሌሎች ለእስልምና ያላቸው አመለካከት
የአንድ እናት ልጆች የተለያየ መንገድ👇👇👇
መልእክቱ #ለሁለቱም_እምነት ተከታዮች ነው
ወላሂ #አንዴ_ቆም_ብለን_እናንብብ ጥሩ ትምህርት እንወስድበታለን
እስልምና ለሌሎች ሀይማኖት ተከታይ ያለው አመለካከትና ሌሎች ለእስልምና ያላቸው አመለካከት
የአንድ እናት ልጆች የተለያየ መንገድ👇👇👇
ሱብሀነ አላህ ይገርማል
መልእክቱ #ለሁለቱም_እምነት ተከታዮች ነው
ወላሂ #አንዴ_ቆም_ብለን_እናንብብ ጥሩ ትምህርት እንወስድበታለን
እስልምና ለሌሎች ሀይማኖት ተከታይ ያለው አመለካከትና ሌሎች ለእስልምና ያላቸው አመለካከት
የአንድ እናት ልጆች የተለያየ መንገድ
ትውልደ እንግሊዛዊ ወንድማማቾች ቶቢን ሀድሊ ( አብዱረህማን ) እና ሊ ሀድሊ ..
ከአንድ አባት የተወለዱ ከአንድ ማህፀን የወጡ በአንድ ቤት ዘለው እና ቦርቀው ያደጉ ወንድማማቾች በወጣትነት ዕድሜያቸው ግን የተከተሉት የህይወት መንገድ እጅጉን የተለያዩ ..
ቶቢን ሀድሊ ( አብዱረህማን ) .. ትክክለኛ ይህይወት መስመር አማራጭ የሌለው ብቸኛ ኃይማኖት በማለት እስልምናን በደስታ የተቀበለ የነብዩ መሀመድ ( ሰ.ዐ.ወ ) ሱናን የሚከተል ሙስሊም
ሊይ ሀድሊ .. የእንግሊዝ የቀኝ ክንፍ አክራሪ ፓርቲ አባል የሆነ እስልምና " የሽብሮች ሁሉ ምንጭ " ብሎ የሚያምን .. በእንግሊዝ በሚካሄዱ የፀረ እስልምና ተቃውሞዎች በመሪነት የሚሳተፍ በተለያዩ የእንግሊዝ ከተሞች በእስልምና ላይ ተቃውሞ እና ጥላቻ እንዲስተጋባ የሚቀሰቅስ ..
ሊይ ስለወንድሙ ሲናገር
" ከተማረ ቤተሰብ ተወልደን በዘመናዊ የቅምጥል ህይወት አድገን የሽብርተኛ መፍለቂያ የሆነውን እስልምና መቀበሉ እጅጉን አሳዝኖኛል .. ወንድሜን መቼም ቢሆን አብዱ ብዬ አልጠራውም ለእኔ ሁሌም ቶቢ ነው " ነገርግን የእናቴ ልጅ ነው ሁሌም እወደዋለሁ ክፉ እንዲደርስበት መቼም አልመኝም ..
አብዱረህማን ( ቶቢ ) ..ስለወንድሙ ሲናገር
" እስልምና ብዙ ፈተናዎችን አልፏል .. ታላቁ ነብያችን ( ሰ.ዐ.ወ ) በድንጋይ ተወግረዋል ፤ ቆሻሻ ተደፍቶባቸዋል ፤ ከተወለዱበት ቀዬ ተሰደዋል እሳቸውን በመተናኮል የተሳተፉ በስተመጨረሻ እስልምናን በደስታ እና በፍቅር ተቀብለዋል እናም ለወንድሜ ዱአ አደርግለታለሁ ..
አላህ የጋረደውን ገልጦለት እውነታውን ተረድቶ ወደ ቀጥተኛው መንገድ ይገባ ዘንድ የዘውትር ፀሎቴ ነው ኢንሻአላህ በአላህ ፍቃድ ይሳካል ..
ሁሌም ምላሹም ምኞቱም ለሰዎች መልካምን ማድረግንና መመኘትን የተላበሰውን እስልምና ስለሰጠን አልሀምዱሊላህ
በምክኒያትና በትክክለኛ ማስረጃዎች በመመልከት የህይወት ጎዳናውን ለሚፈልግ ሰው ሁሌም እስልምና ቀጥተኛውና ትክክለኛ የተፈጠርንበት ሀይማኖት መሆኑን ሁሌም እንነግራለን
ምንጭ ☞ bilal zayed
t.me/Islam_and_Science
መልእክቱ #ለሁለቱም_እምነት ተከታዮች ነው
ወላሂ #አንዴ_ቆም_ብለን_እናንብብ ጥሩ ትምህርት እንወስድበታለን
እስልምና ለሌሎች ሀይማኖት ተከታይ ያለው አመለካከትና ሌሎች ለእስልምና ያላቸው አመለካከት
የአንድ እናት ልጆች የተለያየ መንገድ
ትውልደ እንግሊዛዊ ወንድማማቾች ቶቢን ሀድሊ ( አብዱረህማን ) እና ሊ ሀድሊ ..
ከአንድ አባት የተወለዱ ከአንድ ማህፀን የወጡ በአንድ ቤት ዘለው እና ቦርቀው ያደጉ ወንድማማቾች በወጣትነት ዕድሜያቸው ግን የተከተሉት የህይወት መንገድ እጅጉን የተለያዩ ..
ቶቢን ሀድሊ ( አብዱረህማን ) .. ትክክለኛ ይህይወት መስመር አማራጭ የሌለው ብቸኛ ኃይማኖት በማለት እስልምናን በደስታ የተቀበለ የነብዩ መሀመድ ( ሰ.ዐ.ወ ) ሱናን የሚከተል ሙስሊም
ሊይ ሀድሊ .. የእንግሊዝ የቀኝ ክንፍ አክራሪ ፓርቲ አባል የሆነ እስልምና " የሽብሮች ሁሉ ምንጭ " ብሎ የሚያምን .. በእንግሊዝ በሚካሄዱ የፀረ እስልምና ተቃውሞዎች በመሪነት የሚሳተፍ በተለያዩ የእንግሊዝ ከተሞች በእስልምና ላይ ተቃውሞ እና ጥላቻ እንዲስተጋባ የሚቀሰቅስ ..
ሊይ ስለወንድሙ ሲናገር
" ከተማረ ቤተሰብ ተወልደን በዘመናዊ የቅምጥል ህይወት አድገን የሽብርተኛ መፍለቂያ የሆነውን እስልምና መቀበሉ እጅጉን አሳዝኖኛል .. ወንድሜን መቼም ቢሆን አብዱ ብዬ አልጠራውም ለእኔ ሁሌም ቶቢ ነው " ነገርግን የእናቴ ልጅ ነው ሁሌም እወደዋለሁ ክፉ እንዲደርስበት መቼም አልመኝም ..
አብዱረህማን ( ቶቢ ) ..ስለወንድሙ ሲናገር
" እስልምና ብዙ ፈተናዎችን አልፏል .. ታላቁ ነብያችን ( ሰ.ዐ.ወ ) በድንጋይ ተወግረዋል ፤ ቆሻሻ ተደፍቶባቸዋል ፤ ከተወለዱበት ቀዬ ተሰደዋል እሳቸውን በመተናኮል የተሳተፉ በስተመጨረሻ እስልምናን በደስታ እና በፍቅር ተቀብለዋል እናም ለወንድሜ ዱአ አደርግለታለሁ ..
አላህ የጋረደውን ገልጦለት እውነታውን ተረድቶ ወደ ቀጥተኛው መንገድ ይገባ ዘንድ የዘውትር ፀሎቴ ነው ኢንሻአላህ በአላህ ፍቃድ ይሳካል ..
ሁሌም ምላሹም ምኞቱም ለሰዎች መልካምን ማድረግንና መመኘትን የተላበሰውን እስልምና ስለሰጠን አልሀምዱሊላህ
በምክኒያትና በትክክለኛ ማስረጃዎች በመመልከት የህይወት ጎዳናውን ለሚፈልግ ሰው ሁሌም እስልምና ቀጥተኛውና ትክክለኛ የተፈጠርንበት ሀይማኖት መሆኑን ሁሌም እንነግራለን
ምንጭ ☞ bilal zayed
t.me/Islam_and_Science
Forwarded from هایپرساز
የታሪኩ ርዕስ
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 2⃣0⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
መንገድ ላይ ምን ምን አየሽ ስንት ሀገር አለፍሽ ቢሉኝ ምናልባት ገና ወደ ጊቢ ስገባ ያየሁትንና የሰማሁትን የሀገር ስምእናገርይሆናል እንጅ በእረፍት ጉዞም ሆነ በአሁን ጉዞ ያየሁት ነገር ቢኖር አለሜ ጋር ስለሚኖረን የወደፊት ሂወት ነው፡፡ ዱከም እንደደረስን ለሀዩ ደወልኩላት፡፡ አዲስ አበባ እንደደረስኩ አቆራርጨ በታክሲ መሄዱ ከበደኝ ምክንያቱም ዳግም ላልመለስ ጓዜን ጠቅልየ ስለመጣሁ ኮንትራት ታክሲ ይሄ ወደ ሀዩ መኖሪያ ሰፈር ሸጎሌ ጉዞየን ጀመርኩ፡፡
ሀዩ መምጣቴን ምክንያት በማድረግ በደማቅ አቀባበል ተቀበለችን፡፡ ነቢ ፈተና ላይ ነች የፈተና ሰአት ምን ያህል እንደሚያጨናንቅ ስለማውቀው ላግኝሽ አላልካትም፡፡ ሀዩን ዳግም ከወራት በኃላ ስላገኘኃት ደስ ብሎኛል! የሀዩ እርግዝና ሆዷ ብዙም አያስታውቅም ግን 6 ወር ሆኗታል እርግዝናው ግን በጣም ከብዷታል! ምናልባት የመጀመሪያዋ ስለሆነ ይሆን!? ብቻ አላውቅም ስትቀመጥ አይመቻትም መቆምን ትመርጣለች፡፡
ሀዩ እንደዚህ ሆና ሳያት አሳዘነችኝ! አዳር ከሀዩ ጋር ስላሳለፍናቸው ጣፍጭ ትውስታወች እያነሳን ስንስቅ ስንጫወት አደርን! ንጋት ላይ ሀዩን ተሰናብቸ በጧቱ በረራ ወደ ኮምቦልቻ አመራሁ፡፡ ከ30 ደቂቃ በኃላ ኮምቦልቻ ደረስኩ፡፡ ሷሊህ ኤርፖርት መቶ እንደሚቀበለኝ ቀድሞ ነግሮኛል፡፡ እንደደረስኩ በአይኔ ሷሊህን ፈለኩት፡፡
በቃ እወድሀለሁ
ለምን አትበለኝ ምክንያት የለኝም
ፍቅር ስሜት እንጂ ስበብ አይመስለኝም
ብቻ እወድሀለሁ መውደዴ ጥልቅ ነው
ፍቅርህ ለእኔነቴ የልብ ዙፋን ነው
ህያው የምሆነው አንተን በማፍቀር ነው
ጅልነት አደለም ሁሌ አንተን ማለቴ
ሞኝነት አይሆንም ለፍቅርህ መክሳቴ
ጅልነት አይደለም እራሴን መስጠቴ
በቃ አንተን መውደድ ነው ደስታ መደሰቴ
ውለታን ፈልጌ ውደደኝ አላልኩም
ፍቅር ሰጠሁ እንጂ ምላሽ አልፈለኩም
በቃ እወድሀለሁ ማለቴን አልተውኩም
አዎ አፈቅርሀለሁ አዎ እወድሀለሁ
ፍቅርቅር አድርጌህ ሁሌም እኖራለሁ
አንተን በመውደዴ እፎይታ አገኛለሁ
ውዴን እየወደድኩ ሀሴት አገኛለሁ
በፍቅርህ ውቅያኖስ ስዋኝ እኖራለሁ
አንተ ካለህልኝ ሙሉ ሰው እሆናለሁ
እሱ ቀድሞ አይቶኝ ስለነበር እጅን አውለበለበልኝ፡፡ ወንድሜን በአካል ከርቀት ሳየው ደስታየ ወደር አጣ ከሩጫ ባልተናነሰ እርምጃ ወደ ሷሊህ ሩጨ ተጠመጠምኩበት! ከወራቶች ቆይታ በኃላ ወንደሜን አገኘሁ እቅፉ ውስጥ ብዙ ቆየሁ! ወደ ቤት ለመሄድ ወደ መኪናው መራመድ ስጀምር ከኃላ ወንበር አንድ ሰው ሲወጣ አየሁ፡፡ ያየሁትን ማመን ከበደኝ አይኖቸ ፈጠጡ...
አለሜ እንቡጥ ቀይ የተፈጥሮ ፅጌሬዳ አበባ ይዞ ወደኔ ሲመጣ አየሁት፡፡ ያየሁትን ማመን አቃተኝ ህልም ህልም ወሰለኝ! እጆቸን አፌ ላይ አድርጌ የደስታ ጩኸትን ጮህኩ!! ሮጨ ሂጀ ልክ እንደሷሊህ ብጠመጠምበት ስሜቴ ነበር! ግን አሁንም አልተፈቀደልኝም ከስሜት የአላህ ቃል ይቀድማል፡፡ ከቆምኩበት ሳልንቀሳቀስ አጠገቤ ደርሶ
#part 2⃣1⃣
ይ.........ቀ......
........ጥ........ላ................ል
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 2⃣0⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
መንገድ ላይ ምን ምን አየሽ ስንት ሀገር አለፍሽ ቢሉኝ ምናልባት ገና ወደ ጊቢ ስገባ ያየሁትንና የሰማሁትን የሀገር ስምእናገርይሆናል እንጅ በእረፍት ጉዞም ሆነ በአሁን ጉዞ ያየሁት ነገር ቢኖር አለሜ ጋር ስለሚኖረን የወደፊት ሂወት ነው፡፡ ዱከም እንደደረስን ለሀዩ ደወልኩላት፡፡ አዲስ አበባ እንደደረስኩ አቆራርጨ በታክሲ መሄዱ ከበደኝ ምክንያቱም ዳግም ላልመለስ ጓዜን ጠቅልየ ስለመጣሁ ኮንትራት ታክሲ ይሄ ወደ ሀዩ መኖሪያ ሰፈር ሸጎሌ ጉዞየን ጀመርኩ፡፡
ሀዩ መምጣቴን ምክንያት በማድረግ በደማቅ አቀባበል ተቀበለችን፡፡ ነቢ ፈተና ላይ ነች የፈተና ሰአት ምን ያህል እንደሚያጨናንቅ ስለማውቀው ላግኝሽ አላልካትም፡፡ ሀዩን ዳግም ከወራት በኃላ ስላገኘኃት ደስ ብሎኛል! የሀዩ እርግዝና ሆዷ ብዙም አያስታውቅም ግን 6 ወር ሆኗታል እርግዝናው ግን በጣም ከብዷታል! ምናልባት የመጀመሪያዋ ስለሆነ ይሆን!? ብቻ አላውቅም ስትቀመጥ አይመቻትም መቆምን ትመርጣለች፡፡
ሀዩ እንደዚህ ሆና ሳያት አሳዘነችኝ! አዳር ከሀዩ ጋር ስላሳለፍናቸው ጣፍጭ ትውስታወች እያነሳን ስንስቅ ስንጫወት አደርን! ንጋት ላይ ሀዩን ተሰናብቸ በጧቱ በረራ ወደ ኮምቦልቻ አመራሁ፡፡ ከ30 ደቂቃ በኃላ ኮምቦልቻ ደረስኩ፡፡ ሷሊህ ኤርፖርት መቶ እንደሚቀበለኝ ቀድሞ ነግሮኛል፡፡ እንደደረስኩ በአይኔ ሷሊህን ፈለኩት፡፡
በቃ እወድሀለሁ
ለምን አትበለኝ ምክንያት የለኝም
ፍቅር ስሜት እንጂ ስበብ አይመስለኝም
ብቻ እወድሀለሁ መውደዴ ጥልቅ ነው
ፍቅርህ ለእኔነቴ የልብ ዙፋን ነው
ህያው የምሆነው አንተን በማፍቀር ነው
ጅልነት አደለም ሁሌ አንተን ማለቴ
ሞኝነት አይሆንም ለፍቅርህ መክሳቴ
ጅልነት አይደለም እራሴን መስጠቴ
በቃ አንተን መውደድ ነው ደስታ መደሰቴ
ውለታን ፈልጌ ውደደኝ አላልኩም
ፍቅር ሰጠሁ እንጂ ምላሽ አልፈለኩም
በቃ እወድሀለሁ ማለቴን አልተውኩም
አዎ አፈቅርሀለሁ አዎ እወድሀለሁ
ፍቅርቅር አድርጌህ ሁሌም እኖራለሁ
አንተን በመውደዴ እፎይታ አገኛለሁ
ውዴን እየወደድኩ ሀሴት አገኛለሁ
በፍቅርህ ውቅያኖስ ስዋኝ እኖራለሁ
አንተ ካለህልኝ ሙሉ ሰው እሆናለሁ
እሱ ቀድሞ አይቶኝ ስለነበር እጅን አውለበለበልኝ፡፡ ወንድሜን በአካል ከርቀት ሳየው ደስታየ ወደር አጣ ከሩጫ ባልተናነሰ እርምጃ ወደ ሷሊህ ሩጨ ተጠመጠምኩበት! ከወራቶች ቆይታ በኃላ ወንደሜን አገኘሁ እቅፉ ውስጥ ብዙ ቆየሁ! ወደ ቤት ለመሄድ ወደ መኪናው መራመድ ስጀምር ከኃላ ወንበር አንድ ሰው ሲወጣ አየሁ፡፡ ያየሁትን ማመን ከበደኝ አይኖቸ ፈጠጡ...
አለሜ እንቡጥ ቀይ የተፈጥሮ ፅጌሬዳ አበባ ይዞ ወደኔ ሲመጣ አየሁት፡፡ ያየሁትን ማመን አቃተኝ ህልም ህልም ወሰለኝ! እጆቸን አፌ ላይ አድርጌ የደስታ ጩኸትን ጮህኩ!! ሮጨ ሂጀ ልክ እንደሷሊህ ብጠመጠምበት ስሜቴ ነበር! ግን አሁንም አልተፈቀደልኝም ከስሜት የአላህ ቃል ይቀድማል፡፡ ከቆምኩበት ሳልንቀሳቀስ አጠገቤ ደርሶ
#part 2⃣1⃣
ይ.........ቀ......
........ጥ........ላ................ል
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
የታሪኩ ርዕስ
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 2⃣1⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
ከቆምኩበት ሳልንቀሳቀስ አጠገቤ ደርሶ "እንካን ደህና መጣሽልኝ! የኔውድ"ብሎ የያዘውን አበባ ዘረጋልኝ፡፡ በስስት አይን አይኑን እያየሁ በፍቅር ስሜት ታጅሜ በፈገግታ ተቀበልኩት፡፡ " በቃ እንቀሳቀስ ኮ/ቻ መቼም ናፍቃሻለች ዞር ዞር እንበል አይሻልም?" አለ ሷሊህ ጥሩ ሀሳብ ነው! በሀሳቡ ተስማምተን መንገድ ጀመርን፡፡ ሷሊህ ወደኔ ዞሮ " ወዴት መሄድ ትፈልጊያለሽ?" አለኝ፡፡ ኮ/ ቻ ናፍቃኛለች ስለዚህ "ወደ ሚጢ ቆሎ እንሂድ?" አልኩት ቁልቁል ሙሉ ኮምቦልቻን ለማየት እንድችል " አሁን ቀን ነው ማታ እወስድሻለሁ በጨለማ ስትታይ ነው ኮ/ቻ ውበቷ የሚጎላው!" አለኝ " እሽ በቃ አንተ ደስ ወደሚልህ ቦታ ውሰደን" ብየ በሀሳቡ ተስማማን፡፡ በመሀል "አለሜ ለምን ግሪን አንሄድም? እዛ አሪፍ አየር አለ" ሲል በሱ ምርጫ ወደዛው አመራን፡፡ ግሪን ቦታው በራሱ ምትሀታዊ የሆነ ውበት አለው ድብርትን በአዲስ መንፈስ የመቀየር ሀይል አለው፡፡
ብዙ ሰው ለብዙ አላማ ይጠቀሙበታል፡፡ የከፍው ከሀዘኑ ይደበቀበታል መዝናናት መንፈሱን ለማደስ የሚመጣም አለ ከሚወዱት ሰው ጋር ቁም ነገር ለማውራት ሙሉ ቤተሰቡን ይዞ ለመናፈስም ይመጣሉ፡፡ እሁድ እሁድ ደግሞ መኪና ማቆሚያ የእግር መረገጫ እስኪጠፍ ድረስ ሙሽሮች የሰርግ ፕሮግራማቸውን በዚሁ መናፈሻ ውስጥ ያከብራሉ፡፡ ዛሬ እኛም ንፁህ አየር እየተቀበልን ዘና ፈታ ለማለት ተገኝተናል፡፡ ለወንዙ አቅራቢያ የሆነ ቦታ መርጠን ተቀመጥን የወንዙ ድምፅ በራሱ ልዩ የሆነ ውበት አለው! ሷሊህና አለሜ በሚያወሩት ነገር እንዲሁ እንዳሳቁኝ ጥርሴን ሳያስከድኑኝ እናቴ ደወለች፡፡ " ምነው እስካሁን ቀራችሁሳ? ምን ሆናችሁ ነው?" ብላ ሷሊህን ጠየቀችው፡፡
በቃ አለሜ እንዲህ ነው ከሱ ጋር ስሆን ሁሉን ነገር ረሳለሁ! በደስታ ባህር ውስጥ ሰምጨ እጠፍለሁ! ገና ከተገናኘን 10 ደቂቃ የቆየን ሳይመስለኝ ሰአቱ 6 ሰአት ሆኖ እናቴ ደወለች፡፡ አለሜ አብረን ወደ ቤት እንዲንሄድ እኔም ሷሊህም ብንለምነው በፍፁም ብሎ እምቢ አለ፡፡ ብዙ ብለምነውም ግን ላሸንፈው አልቻልኩም፡፡ " በቃ እሽ መነሀሪያ ድረስ አብረን እንሂድ" አለ ሷሊህ፡፡ አለሜን ሸኝተን ወደቤት አመራን፡፡ ደስታ ተደራርቦ ልቤን አስጨነቃት ሀገሬን አለሜን ቤተሰቦቼን በሰላም በፍቅርና በደስታ አገኘኃቸው! አልሀምዱሊላህ በጣም ተደሰትኩ! እህቶቼ አግብተው ከኛ ርቀው ስለሚኖሩ በስልክ እንጅ በአካል የምንገናኝበት ጊዜ በቁጥር ነው ወይም በምክንያት ሰርግ ምናምን ብቻ የሆነ ለየት ያለ ፕሮግራም ሲኖር ይመጣሉ፡፡
እኔም ይሄን ስለማውቅ ለኔ ሰርግ እንደሚመጡ እና ቤታችን እንደበፊቱ ሙሉ እንደሚሆን አስባለሁ፡፡
ቤት እንደደረስኩ ያየሁትን ማመን አቃተኝ እናቴ አባቴ እህቶቼ ከነልጆቻቸው ቤቱን ሞልተውታል፡፡ ማንን ቀድሜ ማቀፍ እንዳለብኝ መምረጥ አልቻልኩም በቆምኩበት ለሁሉም እጀን ዘረጋሁ ሁላቸውም ከበው አቀፉኝ እኔ መሀል ገባሁ፡፡ የቀረበኝን ቀድሜ እየሳምኩ ሁሉም ጋር በመተቃቀፍ ናፍቆቴን ካስታገስኩ በኃላ ተቀመጥን ግን አንድ ያልሳምኩት ሰው አየሁ የእህቴ ልጅ ዲራር በማናለብኝ በነፃነት አጆቹን ግራና ቀኝ ተርግቶ ተኝቷል የኔውድ በተኛበት እየሳምኩ ስነካካው ፊቱን እንደማኮሳተር እያለ ፊቱን እጅ ጋር አፍተጋቸው፡፡ እኔ ስሄድ ገና የ2 ወር ልጅ ነበር በእናቱ እቅፍ ሆኖ ስታጠባው ጠብቶ ስታስተኛው ይተኛ የነበረ ዛሬ ላይ ረባሽ ሆኖ እንቅልፉ ሆኗል ረፍቷ፡፡ " ተይ እንዳይነሳ ለምኘ ነው ያስተኛሁት ብታይው 1 ልጅ እንዳይመስልሽ የ10 ያህል ነው" አለችኝ በተማረረ አነጋገር፡፡ እናቴ ከእቅፏ እንድርቅባት አልፈለገችም፡፡ አቅፍኝ ፀጉሬን እየደባበሰች ታወራኛለች፡፡ ከወትሮው ሁኔታዋ ተለየብኝ በፊት ሷሊህን ነበር እንዲህ ስታደርግ የማውቃት፡፡ ታዳ ዛሬ ምን ተገኘ ስለናፈኮት ነው ወይስ ላገባ እንደሆነ አስባ ሆድ ብሷት? አላውቅም ብቻ የእናቴ እቅፍ ለኔም ናፍቆኛልና ተመችቶኛል፡፡ እዛው በተሰባሰብንበት ሰለ ሰርጉ ወሬ ጀመሩ፡፡
ዝም ብየ ወሬያቸውን ማዳመጥ ጀመርኩ፡፡ ሀፍረት ተሰማኝ፡፡ እኔን አንዳንድ ሀሳብ ሲጠይቁኝ " እናንተ እንዳላችሁ" እያልኩ ወሬ አሳጥራለሁ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ማውራት የምፈልገው ጏደኞቸ ጋር ነው፡፡ ዛሬ ቀኑ ሰኔ 28 ነው ነሀሴ 4 ሰርጋችን ነው፡፡ ኦኦ የኢክሩ ሰርግ ጊዜ የነበረ ውጥረት አስታወስኩ፡፡ ጨነቀኝ ያኔ አራታችን ነበርን አሁን ሀዩ የለችም ኢክሩም የልጅ እናት ሆናለች እንደበፊቱ አብራን ተፍተፍ ማለት አትችልም እኔና ነቢ ብቻ ቀርተናል፡፡ ነቢም ገና አልመጣችም ኡፍፍፍ! ነቢ ከ3 ቀን በኃላ ትመጣለች፡፡ እስከዛ ድረስ ብቻየን ምንም መወሠን አልፈለኩም፡፡
ሲሀም ቀድማ በያዘችው ፕሮግራም መሰረት ለምሳ ወደ ቤተሰባቸው መቀላቀልና መተዋወቅ ግድ ሆኗል! እናም ከጧት ሂጄ ሰአቱ እስኪደርስ ኢክሩ ጋር ለመቆየት ሄድኩኝ፡፡ የኢክሩ ልጅ በጣም ታሳሳለች!! ማንም ሰው አይቶ ሊያልፍት አይችልም፡፡ ውፍረቷና ቅላቷ ከልጅነቷ ጋር ተደምሮ ልብን ትሰርቃለች!! እኔ ልጆችን በተኙበት ማጫወት እንጅ ማቀፍ አልችልም እንዳይወድቁብኝ እፈራለሁ፡፡ እዛው በተኛችበት እያወራሁ ሳጫውታት ኢክሩ በአግራሞት ታየኛለች! " እኔኮ እንዳንች አላጫውታትም አጥብቸ ነው የማስተኛት በአላህ በይ ጨዋታ አስለምደሽ ቡሀላ እንዳታስለቅሽብኝ" እያለች እየሳቀች ታየኛለች፡፡ "እንደኔ ማጫወት ነዋ ታዳ" ብያት ጨዋታየን ቀጠልኩ፡፡ ምሳ ግቦዣው እነ ኢክሩም እንደተጠሩ ስትነግረኝ ሌሎቹም ጏደኞቹ እንደሚጠሩ አሰብኩ ኢክሩ አብራኝ ስላለች በመጠኑም ቢሆን ፍርሀት ቀነሰልኝ ግን ደግሞ ሙስጠፍ አዲስ አበባ ስለነበረን ቆይታ አስታውሶ በነሱ ፊት እንዳይዘባርቅ ፈርቻለሁ፡፡
አለሜና አንዋር እኛን ለመውሰድ ሲመጡ ኢክሩ መዘጋጀቷን ረስታ አፍ ለአፍ ገጥመን ወሬ ይዘናል፡፡ ኢስላማዊ ሰላምታ ከተለዋወጥን በኃላ አንዋር " ሀቢብቲ ገና ነሽ እንዴ?" አለ " ውዴ 10 ደቂቃ ብቻ ታገሰኝ" ብላ ወደ ሻወር ቤት ገባች፡፡ እኔም ከሰኪና ጋር ጨዋታየን ቀጠልኩ፡፡ በመሀል ራባት መሰል ለማልቀስ መነጫነጭ ጀመረች፡፡ " ኢክሩ ልታለቅስ ርቧታል" ብየ ድምፄን ከፍ አድርጌ ነገርኮት፡፡ " አንሻት" አለችኝ፡፡ ጨነቀኝ እኔ ልጅ 6 ወር በፊት አቅፌ አላውቅም፡፡" አንዋር እቀፍት እኔ አልችልበትም እፈራለሁ" አልኩት " አረ ያንችን ልጅ ማን ሊያቅፍ ነው ታዳ መቼም ኡስማን አትይኝም" አለ እየሳቀብኝ ልጅን ለማቀፍ ወደኔ እየመጣ፡፡ አለሜም ቀጠል አለና " እናትነት እንዴት ያምርባታል ትችልበታለች ብየ ተናግሬ ሳልጨርስ ማቀፍ አልችልም ብለሽ አሳፈርሽኝኮ" አለኝ፡፡ " እና በራሴ ልጅ ነዋ የምለማመደው የሰው ልጅ ቢወድቅብኝስ!?" አልኩኝ፡፡ በንግግሬ አንዋር ከት ብሎ ሳቀ፡፡ አለሜ "ቆይ እኔ ላሳይሽ እንዴት እንደሚታቀፍ" ብሎ ሚጣን ከአባቷ ተቀብሎ ወደኔ ይዟት መጣ፡፡ አስተቃቀፍ እንዴት ቻለበት? አልኩኝ በውስጤ በቅፅበት ሰኪና የኛ ልጅ የሆነች መሰለኝ፡፡ በእቅፉ ውስጥ መልካም አባትነቱን ፈለኩ፡፡ በፍቅር አይን አይኑን ተመለከትኩት እሱ ግን አይኑ ሰኪና ላይ ስለነበር አላየኝም እንኮንም አላየኝ፡፡ ከተቀመጥኩበት ሳልነሳ ለማቀፍ እጀን ዘረጋሁ " ተነሽና እቀፊያት" አለኝ
#part 2⃣2⃣
ይ ቀ ጥ ላ ል
JOIN👇👇👇
t.me/Islam_and_Science
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 2⃣1⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
ከቆምኩበት ሳልንቀሳቀስ አጠገቤ ደርሶ "እንካን ደህና መጣሽልኝ! የኔውድ"ብሎ የያዘውን አበባ ዘረጋልኝ፡፡ በስስት አይን አይኑን እያየሁ በፍቅር ስሜት ታጅሜ በፈገግታ ተቀበልኩት፡፡ " በቃ እንቀሳቀስ ኮ/ቻ መቼም ናፍቃሻለች ዞር ዞር እንበል አይሻልም?" አለ ሷሊህ ጥሩ ሀሳብ ነው! በሀሳቡ ተስማምተን መንገድ ጀመርን፡፡ ሷሊህ ወደኔ ዞሮ " ወዴት መሄድ ትፈልጊያለሽ?" አለኝ፡፡ ኮ/ ቻ ናፍቃኛለች ስለዚህ "ወደ ሚጢ ቆሎ እንሂድ?" አልኩት ቁልቁል ሙሉ ኮምቦልቻን ለማየት እንድችል " አሁን ቀን ነው ማታ እወስድሻለሁ በጨለማ ስትታይ ነው ኮ/ቻ ውበቷ የሚጎላው!" አለኝ " እሽ በቃ አንተ ደስ ወደሚልህ ቦታ ውሰደን" ብየ በሀሳቡ ተስማማን፡፡ በመሀል "አለሜ ለምን ግሪን አንሄድም? እዛ አሪፍ አየር አለ" ሲል በሱ ምርጫ ወደዛው አመራን፡፡ ግሪን ቦታው በራሱ ምትሀታዊ የሆነ ውበት አለው ድብርትን በአዲስ መንፈስ የመቀየር ሀይል አለው፡፡
ብዙ ሰው ለብዙ አላማ ይጠቀሙበታል፡፡ የከፍው ከሀዘኑ ይደበቀበታል መዝናናት መንፈሱን ለማደስ የሚመጣም አለ ከሚወዱት ሰው ጋር ቁም ነገር ለማውራት ሙሉ ቤተሰቡን ይዞ ለመናፈስም ይመጣሉ፡፡ እሁድ እሁድ ደግሞ መኪና ማቆሚያ የእግር መረገጫ እስኪጠፍ ድረስ ሙሽሮች የሰርግ ፕሮግራማቸውን በዚሁ መናፈሻ ውስጥ ያከብራሉ፡፡ ዛሬ እኛም ንፁህ አየር እየተቀበልን ዘና ፈታ ለማለት ተገኝተናል፡፡ ለወንዙ አቅራቢያ የሆነ ቦታ መርጠን ተቀመጥን የወንዙ ድምፅ በራሱ ልዩ የሆነ ውበት አለው! ሷሊህና አለሜ በሚያወሩት ነገር እንዲሁ እንዳሳቁኝ ጥርሴን ሳያስከድኑኝ እናቴ ደወለች፡፡ " ምነው እስካሁን ቀራችሁሳ? ምን ሆናችሁ ነው?" ብላ ሷሊህን ጠየቀችው፡፡
በቃ አለሜ እንዲህ ነው ከሱ ጋር ስሆን ሁሉን ነገር ረሳለሁ! በደስታ ባህር ውስጥ ሰምጨ እጠፍለሁ! ገና ከተገናኘን 10 ደቂቃ የቆየን ሳይመስለኝ ሰአቱ 6 ሰአት ሆኖ እናቴ ደወለች፡፡ አለሜ አብረን ወደ ቤት እንዲንሄድ እኔም ሷሊህም ብንለምነው በፍፁም ብሎ እምቢ አለ፡፡ ብዙ ብለምነውም ግን ላሸንፈው አልቻልኩም፡፡ " በቃ እሽ መነሀሪያ ድረስ አብረን እንሂድ" አለ ሷሊህ፡፡ አለሜን ሸኝተን ወደቤት አመራን፡፡ ደስታ ተደራርቦ ልቤን አስጨነቃት ሀገሬን አለሜን ቤተሰቦቼን በሰላም በፍቅርና በደስታ አገኘኃቸው! አልሀምዱሊላህ በጣም ተደሰትኩ! እህቶቼ አግብተው ከኛ ርቀው ስለሚኖሩ በስልክ እንጅ በአካል የምንገናኝበት ጊዜ በቁጥር ነው ወይም በምክንያት ሰርግ ምናምን ብቻ የሆነ ለየት ያለ ፕሮግራም ሲኖር ይመጣሉ፡፡
እኔም ይሄን ስለማውቅ ለኔ ሰርግ እንደሚመጡ እና ቤታችን እንደበፊቱ ሙሉ እንደሚሆን አስባለሁ፡፡
ቤት እንደደረስኩ ያየሁትን ማመን አቃተኝ እናቴ አባቴ እህቶቼ ከነልጆቻቸው ቤቱን ሞልተውታል፡፡ ማንን ቀድሜ ማቀፍ እንዳለብኝ መምረጥ አልቻልኩም በቆምኩበት ለሁሉም እጀን ዘረጋሁ ሁላቸውም ከበው አቀፉኝ እኔ መሀል ገባሁ፡፡ የቀረበኝን ቀድሜ እየሳምኩ ሁሉም ጋር በመተቃቀፍ ናፍቆቴን ካስታገስኩ በኃላ ተቀመጥን ግን አንድ ያልሳምኩት ሰው አየሁ የእህቴ ልጅ ዲራር በማናለብኝ በነፃነት አጆቹን ግራና ቀኝ ተርግቶ ተኝቷል የኔውድ በተኛበት እየሳምኩ ስነካካው ፊቱን እንደማኮሳተር እያለ ፊቱን እጅ ጋር አፍተጋቸው፡፡ እኔ ስሄድ ገና የ2 ወር ልጅ ነበር በእናቱ እቅፍ ሆኖ ስታጠባው ጠብቶ ስታስተኛው ይተኛ የነበረ ዛሬ ላይ ረባሽ ሆኖ እንቅልፉ ሆኗል ረፍቷ፡፡ " ተይ እንዳይነሳ ለምኘ ነው ያስተኛሁት ብታይው 1 ልጅ እንዳይመስልሽ የ10 ያህል ነው" አለችኝ በተማረረ አነጋገር፡፡ እናቴ ከእቅፏ እንድርቅባት አልፈለገችም፡፡ አቅፍኝ ፀጉሬን እየደባበሰች ታወራኛለች፡፡ ከወትሮው ሁኔታዋ ተለየብኝ በፊት ሷሊህን ነበር እንዲህ ስታደርግ የማውቃት፡፡ ታዳ ዛሬ ምን ተገኘ ስለናፈኮት ነው ወይስ ላገባ እንደሆነ አስባ ሆድ ብሷት? አላውቅም ብቻ የእናቴ እቅፍ ለኔም ናፍቆኛልና ተመችቶኛል፡፡ እዛው በተሰባሰብንበት ሰለ ሰርጉ ወሬ ጀመሩ፡፡
ዝም ብየ ወሬያቸውን ማዳመጥ ጀመርኩ፡፡ ሀፍረት ተሰማኝ፡፡ እኔን አንዳንድ ሀሳብ ሲጠይቁኝ " እናንተ እንዳላችሁ" እያልኩ ወሬ አሳጥራለሁ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ማውራት የምፈልገው ጏደኞቸ ጋር ነው፡፡ ዛሬ ቀኑ ሰኔ 28 ነው ነሀሴ 4 ሰርጋችን ነው፡፡ ኦኦ የኢክሩ ሰርግ ጊዜ የነበረ ውጥረት አስታወስኩ፡፡ ጨነቀኝ ያኔ አራታችን ነበርን አሁን ሀዩ የለችም ኢክሩም የልጅ እናት ሆናለች እንደበፊቱ አብራን ተፍተፍ ማለት አትችልም እኔና ነቢ ብቻ ቀርተናል፡፡ ነቢም ገና አልመጣችም ኡፍፍፍ! ነቢ ከ3 ቀን በኃላ ትመጣለች፡፡ እስከዛ ድረስ ብቻየን ምንም መወሠን አልፈለኩም፡፡
ሲሀም ቀድማ በያዘችው ፕሮግራም መሰረት ለምሳ ወደ ቤተሰባቸው መቀላቀልና መተዋወቅ ግድ ሆኗል! እናም ከጧት ሂጄ ሰአቱ እስኪደርስ ኢክሩ ጋር ለመቆየት ሄድኩኝ፡፡ የኢክሩ ልጅ በጣም ታሳሳለች!! ማንም ሰው አይቶ ሊያልፍት አይችልም፡፡ ውፍረቷና ቅላቷ ከልጅነቷ ጋር ተደምሮ ልብን ትሰርቃለች!! እኔ ልጆችን በተኙበት ማጫወት እንጅ ማቀፍ አልችልም እንዳይወድቁብኝ እፈራለሁ፡፡ እዛው በተኛችበት እያወራሁ ሳጫውታት ኢክሩ በአግራሞት ታየኛለች! " እኔኮ እንዳንች አላጫውታትም አጥብቸ ነው የማስተኛት በአላህ በይ ጨዋታ አስለምደሽ ቡሀላ እንዳታስለቅሽብኝ" እያለች እየሳቀች ታየኛለች፡፡ "እንደኔ ማጫወት ነዋ ታዳ" ብያት ጨዋታየን ቀጠልኩ፡፡ ምሳ ግቦዣው እነ ኢክሩም እንደተጠሩ ስትነግረኝ ሌሎቹም ጏደኞቹ እንደሚጠሩ አሰብኩ ኢክሩ አብራኝ ስላለች በመጠኑም ቢሆን ፍርሀት ቀነሰልኝ ግን ደግሞ ሙስጠፍ አዲስ አበባ ስለነበረን ቆይታ አስታውሶ በነሱ ፊት እንዳይዘባርቅ ፈርቻለሁ፡፡
አለሜና አንዋር እኛን ለመውሰድ ሲመጡ ኢክሩ መዘጋጀቷን ረስታ አፍ ለአፍ ገጥመን ወሬ ይዘናል፡፡ ኢስላማዊ ሰላምታ ከተለዋወጥን በኃላ አንዋር " ሀቢብቲ ገና ነሽ እንዴ?" አለ " ውዴ 10 ደቂቃ ብቻ ታገሰኝ" ብላ ወደ ሻወር ቤት ገባች፡፡ እኔም ከሰኪና ጋር ጨዋታየን ቀጠልኩ፡፡ በመሀል ራባት መሰል ለማልቀስ መነጫነጭ ጀመረች፡፡ " ኢክሩ ልታለቅስ ርቧታል" ብየ ድምፄን ከፍ አድርጌ ነገርኮት፡፡ " አንሻት" አለችኝ፡፡ ጨነቀኝ እኔ ልጅ 6 ወር በፊት አቅፌ አላውቅም፡፡" አንዋር እቀፍት እኔ አልችልበትም እፈራለሁ" አልኩት " አረ ያንችን ልጅ ማን ሊያቅፍ ነው ታዳ መቼም ኡስማን አትይኝም" አለ እየሳቀብኝ ልጅን ለማቀፍ ወደኔ እየመጣ፡፡ አለሜም ቀጠል አለና " እናትነት እንዴት ያምርባታል ትችልበታለች ብየ ተናግሬ ሳልጨርስ ማቀፍ አልችልም ብለሽ አሳፈርሽኝኮ" አለኝ፡፡ " እና በራሴ ልጅ ነዋ የምለማመደው የሰው ልጅ ቢወድቅብኝስ!?" አልኩኝ፡፡ በንግግሬ አንዋር ከት ብሎ ሳቀ፡፡ አለሜ "ቆይ እኔ ላሳይሽ እንዴት እንደሚታቀፍ" ብሎ ሚጣን ከአባቷ ተቀብሎ ወደኔ ይዟት መጣ፡፡ አስተቃቀፍ እንዴት ቻለበት? አልኩኝ በውስጤ በቅፅበት ሰኪና የኛ ልጅ የሆነች መሰለኝ፡፡ በእቅፉ ውስጥ መልካም አባትነቱን ፈለኩ፡፡ በፍቅር አይን አይኑን ተመለከትኩት እሱ ግን አይኑ ሰኪና ላይ ስለነበር አላየኝም እንኮንም አላየኝ፡፡ ከተቀመጥኩበት ሳልነሳ ለማቀፍ እጀን ዘረጋሁ " ተነሽና እቀፊያት" አለኝ
#part 2⃣2⃣
ይ ቀ ጥ ላ ል
JOIN👇👇👇
t.me/Islam_and_Science
❤1
💐ፍቅርን ሊገዛው የሚችለው ፍቅር ብቻ ነው ። አስተዋይ ሴት መልክና ብርን ከምታይ ይልቅ የልብን ውበት ትመለከታለች አምላኳንም ትፈራለች።
💐የተከበርከው ወንድ ሆይ>>ሁሏም ሴት ገንዘብህን መኪናህን ውድ ስጥታህን የምትፈልግ ሊመስልህ ይችላል
💐"ሴት ልጅ ግን ከምንም በላይ ምትፈለገው
☞ጊዜህን፤
☞ታማኝነትህን፤
☞ፍቅርህን ከሁሉም በፊት ቅድሚያ እንድትሰጣት ነው የምትፈልገው
💐እንዚህን ሁሉ ብትሰጣት ታተርፍበታለህ እንጂ አትከሰርበትም።
💐ለሴት ልጅ ምንም ነገር ስጣት እሷ እጥፍፉን ትሰጥሃለች
💐#ፍቅር_ብትሰጣት>> ንፁህ ልቧን ያለምንም ስስት ትሰጥሃለች ።
💐 #ቤት_ብትሰጣት>>ምቹ መኖሪያ አድርጋ ትሰጥሃለች ።
⭐️ #አትክልት_ገዝተህ_ብትሰጣት>> ጣፋጭ ምግብ አድርጋ ትሰጥሃለች ።
⭐️ #ዘርህን_ብትሰጣት>>የአይን ማረፍያና የህይወት ማጣፈጫ የሆነ #ልጆችን ትሰጥሃለች ።
⭐️ #አዘኔታና_ርህራሄ_ብትሰጣት>>ወኔና ጥንካሬን ትሰጥሃለች ።
⭐️ #አስተውል_ግን >>ሰይጣን ብትሆንባት ደግሞ የገሃነም ህይወት እንደምትሰጥህ እወቅ ።
#share**
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
💐የተከበርከው ወንድ ሆይ>>ሁሏም ሴት ገንዘብህን መኪናህን ውድ ስጥታህን የምትፈልግ ሊመስልህ ይችላል
💐"ሴት ልጅ ግን ከምንም በላይ ምትፈለገው
☞ጊዜህን፤
☞ታማኝነትህን፤
☞ፍቅርህን ከሁሉም በፊት ቅድሚያ እንድትሰጣት ነው የምትፈልገው
💐እንዚህን ሁሉ ብትሰጣት ታተርፍበታለህ እንጂ አትከሰርበትም።
💐ለሴት ልጅ ምንም ነገር ስጣት እሷ እጥፍፉን ትሰጥሃለች
💐#ፍቅር_ብትሰጣት>> ንፁህ ልቧን ያለምንም ስስት ትሰጥሃለች ።
💐 #ቤት_ብትሰጣት>>ምቹ መኖሪያ አድርጋ ትሰጥሃለች ።
⭐️ #አትክልት_ገዝተህ_ብትሰጣት>> ጣፋጭ ምግብ አድርጋ ትሰጥሃለች ።
⭐️ #ዘርህን_ብትሰጣት>>የአይን ማረፍያና የህይወት ማጣፈጫ የሆነ #ልጆችን ትሰጥሃለች ።
⭐️ #አዘኔታና_ርህራሄ_ብትሰጣት>>ወኔና ጥንካሬን ትሰጥሃለች ።
⭐️ #አስተውል_ግን >>ሰይጣን ብትሆንባት ደግሞ የገሃነም ህይወት እንደምትሰጥህ እወቅ ።
#share**
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
#ወዳጄ_አትጨነቅ!
✍ህይወትን አትርገማት፣ ዱንያን አምርረህ አትጥላት፡፡ ዓለምን ምንም ነገር እንደሌላት ድሃ አገር አድርገህ አትመልከታት፡፡
⭐️ዱኒያ ብዙ በጎ ነገር አላት፡፡ ዝናብ፣ ፀሐይ አላት፡፡ መጠለያና ልብስ አላት፡፡ መብራት፣ ውሃ.. ሌሎችንም በርካታ ነገሮች አላት፡፡ ቀን አላት ሮጠህ ጥረህና ግረህ ህልምህን የምታሳካበት፡፡ ሌሊት አላት የምታርፍበት፣ የምትሰክንበት፡፡ ንፁህ ዉሃ አላት ጥምህን የምትቆርጥበት፣ ተፈጥሮ አላት መንፈስህ የምታድስበት፡፡ እናም የአላህን ፀጋዎች አታስተባብል ወዳጄ! ተፈጥሮን አለማየት ፈጣሪን አለማየት ነውና፡፡
#እኔ_ግን_አልጨነቅም!
ችግሮችን ይዠ አልዞርም፡፡ ሀሳቦችን ተሸክሜ አልንቀሳቀስም፡፡ ከቻልኩ መሬት አስቀምጬ አራግፌአቸው እወጣለሁ፡፡ ካልሆነም ዋጥ አድርጌ ነገሮች አይቶ እንዳላየ፤ ሰምቶም እንዳልሰማ እሆናለሁ፡፡ ደግሞ ለዚህች ዓለም! እላለሁ፡፡ ከአባታችን ጀምሮ ሁሉም የሰው ልጆች በፈተና ዉስጥ መጥተዋል፡፡
📌ብዙዎች በብዙ ነገር ተፈትነው ታግሰዋል፣ ችለዋል ረስተዋል፡፡
☞የዐይን ብርሃን ተነፍገው፣
☞የአብራካቸውን ፍሬ አጥተው፣
☞የትዳር ጓደኛ ተነጥቀው፣ … የሚኖሩ ብዙ አሉ፡፡ ነገሮችን ስንረሳ በራሣቸው ጊዜ ይመጣሉ፡፡ እናም አታስቡ አትጨነቁ …
#አታስቡ_አትጨነቁ!
ምንድነው የሚያስጨንቃችሁ! ዲናችን ገር አምላካችን ቸር ነው፡፡ ከቻልክ ትሠራለህ፣ ለጭንቀትህ መፍትሄ ታመጣለህ፡፡ ካልቻልክ ግን በጭንቀት ሙት የሚል የለም፡፡ መፍትሄ ከሌለው የለውም ነው፡፡ አራት ነጥብ፡፡
#ምን_አስጨነቀህ!
በምድር ላይ የሚሆነው አላህ (ሱ.ወ.) ብቻ ያለው ነውና ተረጋግተህ ኑር፡፡ የምትወደው ልጅህ ሲታመም አትሸበር፡፡ በባለቤትህ ለመውለድ መዘግየት አትሸበር፡፡ የራስ ምታት ሲያገኝህ ‹ወባ ሊነሳብኝ ነው መሠለኝ፡፡› አትበል፡፡ በር በተንኳኳ ቁጥር መልካም ዜና ላይሆን ይችላል ብለህ በፍርሃት አትወረር፡፡ ስልክ ሲደወል ጥሩ አስብ፡፡ ከሀገርና ቤተሰብ ርቀህ ስትሄድ አትጨነቅ፡፡ ተረጋጋ፤ ረጋ በል፡፡ ዘና ማለት ለመሥራት ያነሳሳል፡፡ ብዙ ርቀት ያስጉዛል፡፡ ጥሩ ማሰብ ለመኖር ያግዛል፡፡ ጭንቀት ግን አያንቀሳቅስም አያሠራም፡፡ መሸበር ሰውን ያስራል፣ ነፃነትንም ይነፍጋል፡፡ ኢማንህ አይለቅ እንጂ ሱሪህ ቢያልቅ ጫማህ ቢገነጠል ምን አስጨነቀህ! እናም ዘና በል ወዳጄ ፡፡
#የምሬን_ነው_አትጨነቁ
ደስታ ማለት ያለ ችግር መሆን ማለት አይደለም፡፡ እናት አባት ሳይኖርህ፣ ገንዘብ ሳይኖርህ፣ ባል ሳይኖርሽ፣ ሚስት ፣ ልጅና ሀብት ሳይኖርህ ደስተኛ ሆነህ መኖር ትችላለህ፡፡ ደስታ ማለት ከችግሮች ሁሉ በላይ መሆን ማለት ነው፡፡
በዚህች ዓለም ላይ ማዘን ተገቢ ቢሆን ኖሮ ከነቢዩ(ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም) በላይ ሐዘን ለማንም ባልተገባ፡፡ ገና ሳይወለዱ አባታቸውን አጡ፡፡ ትንሽ ከፍ እንዳሉ እናታቸው በሞት ተነጠቁ፡፡ የቲም ሆነው ከአያታቸውና አጎታቸው ቤት ተጠግተው አደጉ፡፡ ፍየል በማገድ ተቀጠሩ፤ በንግድ ሥራ ተሠማሩ፡፡ ከነቢይነት በኋላም ቢሆን ችግር እግር በእግር ነበር የተከተላቸው፡፡ በመካ ከሰሓቦቻቸው ጋር ታላቅ መከራ አዩ፡፡ ማህበራዊ ማዕቀብ ተጣለባቸው፡፡ በመንደራቸው ተገለሉ፡፡ በጣኢፍ ተደበደቡ፡፡ ለግድያ ተሴረባቸው፡፡ ችግሩ ሲጠና ከትውልድ ቀያቸው ተሰደዱ፡፡ በስደት ሀገርም ቢሆን ጠላቶቻቸው ፋታ አልሰጧቸውም፡፡ ያሉበት ድረስ መጥተው ወጓቸው፡፡ አጎታቸው ተገደሉ፡፡ ምርጥ ሰሓቦቻቸው ሞቱባቸው፡፡
✍ በዱንያ ላይ ዕረፍት የሚባል ነገር ሳያዩ ነበር ያለፉት፡፡ ያም ሆኖ ከማንኛውም ሰው በላይ ደስተኛ ነበሩ፡፡ አላህ በሰጣቸው ሁሉ ደስተኛ ነበሩ፡፡ ቀድሞውኑ ዱንያ ጀነት አንዳልሆነች አውቀዋልና፡፡ ስለሆነም ከርሣቸው ሕይወት ብዙ እንማር።
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
✍ህይወትን አትርገማት፣ ዱንያን አምርረህ አትጥላት፡፡ ዓለምን ምንም ነገር እንደሌላት ድሃ አገር አድርገህ አትመልከታት፡፡
⭐️ዱኒያ ብዙ በጎ ነገር አላት፡፡ ዝናብ፣ ፀሐይ አላት፡፡ መጠለያና ልብስ አላት፡፡ መብራት፣ ውሃ.. ሌሎችንም በርካታ ነገሮች አላት፡፡ ቀን አላት ሮጠህ ጥረህና ግረህ ህልምህን የምታሳካበት፡፡ ሌሊት አላት የምታርፍበት፣ የምትሰክንበት፡፡ ንፁህ ዉሃ አላት ጥምህን የምትቆርጥበት፣ ተፈጥሮ አላት መንፈስህ የምታድስበት፡፡ እናም የአላህን ፀጋዎች አታስተባብል ወዳጄ! ተፈጥሮን አለማየት ፈጣሪን አለማየት ነውና፡፡
#እኔ_ግን_አልጨነቅም!
ችግሮችን ይዠ አልዞርም፡፡ ሀሳቦችን ተሸክሜ አልንቀሳቀስም፡፡ ከቻልኩ መሬት አስቀምጬ አራግፌአቸው እወጣለሁ፡፡ ካልሆነም ዋጥ አድርጌ ነገሮች አይቶ እንዳላየ፤ ሰምቶም እንዳልሰማ እሆናለሁ፡፡ ደግሞ ለዚህች ዓለም! እላለሁ፡፡ ከአባታችን ጀምሮ ሁሉም የሰው ልጆች በፈተና ዉስጥ መጥተዋል፡፡
📌ብዙዎች በብዙ ነገር ተፈትነው ታግሰዋል፣ ችለዋል ረስተዋል፡፡
☞የዐይን ብርሃን ተነፍገው፣
☞የአብራካቸውን ፍሬ አጥተው፣
☞የትዳር ጓደኛ ተነጥቀው፣ … የሚኖሩ ብዙ አሉ፡፡ ነገሮችን ስንረሳ በራሣቸው ጊዜ ይመጣሉ፡፡ እናም አታስቡ አትጨነቁ …
#አታስቡ_አትጨነቁ!
ምንድነው የሚያስጨንቃችሁ! ዲናችን ገር አምላካችን ቸር ነው፡፡ ከቻልክ ትሠራለህ፣ ለጭንቀትህ መፍትሄ ታመጣለህ፡፡ ካልቻልክ ግን በጭንቀት ሙት የሚል የለም፡፡ መፍትሄ ከሌለው የለውም ነው፡፡ አራት ነጥብ፡፡
#ምን_አስጨነቀህ!
በምድር ላይ የሚሆነው አላህ (ሱ.ወ.) ብቻ ያለው ነውና ተረጋግተህ ኑር፡፡ የምትወደው ልጅህ ሲታመም አትሸበር፡፡ በባለቤትህ ለመውለድ መዘግየት አትሸበር፡፡ የራስ ምታት ሲያገኝህ ‹ወባ ሊነሳብኝ ነው መሠለኝ፡፡› አትበል፡፡ በር በተንኳኳ ቁጥር መልካም ዜና ላይሆን ይችላል ብለህ በፍርሃት አትወረር፡፡ ስልክ ሲደወል ጥሩ አስብ፡፡ ከሀገርና ቤተሰብ ርቀህ ስትሄድ አትጨነቅ፡፡ ተረጋጋ፤ ረጋ በል፡፡ ዘና ማለት ለመሥራት ያነሳሳል፡፡ ብዙ ርቀት ያስጉዛል፡፡ ጥሩ ማሰብ ለመኖር ያግዛል፡፡ ጭንቀት ግን አያንቀሳቅስም አያሠራም፡፡ መሸበር ሰውን ያስራል፣ ነፃነትንም ይነፍጋል፡፡ ኢማንህ አይለቅ እንጂ ሱሪህ ቢያልቅ ጫማህ ቢገነጠል ምን አስጨነቀህ! እናም ዘና በል ወዳጄ ፡፡
#የምሬን_ነው_አትጨነቁ
ደስታ ማለት ያለ ችግር መሆን ማለት አይደለም፡፡ እናት አባት ሳይኖርህ፣ ገንዘብ ሳይኖርህ፣ ባል ሳይኖርሽ፣ ሚስት ፣ ልጅና ሀብት ሳይኖርህ ደስተኛ ሆነህ መኖር ትችላለህ፡፡ ደስታ ማለት ከችግሮች ሁሉ በላይ መሆን ማለት ነው፡፡
በዚህች ዓለም ላይ ማዘን ተገቢ ቢሆን ኖሮ ከነቢዩ(ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም) በላይ ሐዘን ለማንም ባልተገባ፡፡ ገና ሳይወለዱ አባታቸውን አጡ፡፡ ትንሽ ከፍ እንዳሉ እናታቸው በሞት ተነጠቁ፡፡ የቲም ሆነው ከአያታቸውና አጎታቸው ቤት ተጠግተው አደጉ፡፡ ፍየል በማገድ ተቀጠሩ፤ በንግድ ሥራ ተሠማሩ፡፡ ከነቢይነት በኋላም ቢሆን ችግር እግር በእግር ነበር የተከተላቸው፡፡ በመካ ከሰሓቦቻቸው ጋር ታላቅ መከራ አዩ፡፡ ማህበራዊ ማዕቀብ ተጣለባቸው፡፡ በመንደራቸው ተገለሉ፡፡ በጣኢፍ ተደበደቡ፡፡ ለግድያ ተሴረባቸው፡፡ ችግሩ ሲጠና ከትውልድ ቀያቸው ተሰደዱ፡፡ በስደት ሀገርም ቢሆን ጠላቶቻቸው ፋታ አልሰጧቸውም፡፡ ያሉበት ድረስ መጥተው ወጓቸው፡፡ አጎታቸው ተገደሉ፡፡ ምርጥ ሰሓቦቻቸው ሞቱባቸው፡፡
✍ በዱንያ ላይ ዕረፍት የሚባል ነገር ሳያዩ ነበር ያለፉት፡፡ ያም ሆኖ ከማንኛውም ሰው በላይ ደስተኛ ነበሩ፡፡ አላህ በሰጣቸው ሁሉ ደስተኛ ነበሩ፡፡ ቀድሞውኑ ዱንያ ጀነት አንዳልሆነች አውቀዋልና፡፡ ስለሆነም ከርሣቸው ሕይወት ብዙ እንማር።
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
የታሪኩ ርዕስ
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 2⃣2⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
ከተቀመኩበት ሳልነሳ ለማቀፍ እጀን ዘረጋሁ " ተነሽና እቀፊያት" አለኝ አሱ ሰኪናን በስስት ያያል እኔ ደግሞ እሱን በፍቅር አየዋለሁ፡፡ በዚህ መሀል ኢክሩ ጨርሳ ወጣች " ልጀን መጫወቻ አደረጋችኃት አይደል" ብላ ልጇን ተቀብላ " የኔ ፍቅር ሲለማመዱብሽ ዝም ትያለሽ አታለቅሽም?" እያለች ልታጠባት ይዛት ገባች፡፡
አራታችንም ተያይዘን ሄድን በየመሀሉ የሲሀም የት ደርሳችኃል የሚል በስልክ ጥያቄ እንዳለ ሆኖ ቤታቸው ደርሰን ጊቢ ስንገባ ፍርሀት ወረረኝ እስካሁን ድረስ አባቱን በድምፅም ይሁን በአካል ተገናኝተን አናውቅም፡፡ ወደ ኢክሩ ተጠግቼ ጠበቅ አድርጌ ያዝኮት፡፡ አይዞሽ ብላ ኢክሩ አጀን ጠበቅ አረገችኝ ወደ ቤት ስንገባ ያረፈድነው እኛ ብቻ ነን ሁሉም ጏደኛሞች ከሚስቶቻቸው ጋር ተገኝተዋል ብቻውን የመጣው አብበከር ብቻ ነው፡፡
ገና ወደ ቤት ስንገባ ሙስጤ ድምፁን ከፍ አድርጎ " ማዘር ምራትሽ መታለች ተዋወቂያት" አለ መጅሊሱ ላይ የተቀመጡት አባቱ እንደሆኑ ገምቻለሁ፡፡ ወዴት ልሂድ ምን ልበል ጨነቀኝ ባለሁበት ቆሜ ቀረሁ! "የኔ ቆንጆ ልጅ መጣሽልኝ" ብላ ሮጣ መታ ተጠመጠመችብኝ እናቱ ለኔም እናቴ ነች፡፡ አንቱ እያልኩ ላላርቃት እናቴ ብየ እንድጠራት ቀድማ ቃል አስገብታኛለች፡፡ ስለዚህ ልክ አለሜ አለሜ እንደሚጠራት እኔም እማ ብየ ጠርቸ አቀፍኮት፡፡ አቅፍኝ እየሳመችኝ ብዙ ቆየች፡፡ " አረ እኔም ተራ ይድረሰኝ" የሚለው የሂሀም ድምፅ አለያየን፡፡
.ሲሁም ተጠመጠመችብኝ እኔም አጥብቄ አቅፌ ሳምኮት ከወንድሙ ጋር በቃላት ሰላምታ ተለዋውጠን ተዋወቅን፡፡ "እስኪ ነይ የኔ ልጅ ልሳምሽ" የሚል ድምፅ ሰምቸ ወደ መጅሊሱ ሄድኩኝ አባቱ ትልቅ ሸህ ናቸው ፊታቸው በሻሻ የማያስፈሩ ኑራቸው የሚያበራ ናቸው፡፡
.....,,አጠገባቸው ሂጀ ተንበርክኬ ተቀመጥኩ፡፡ ዚያራየን እንደ ጨረስኩ ትንሽ ተረጋጋሁ ፍርሀት ቀነሰልኝ፡፡ ሲሀም ከጎኔ ተቀምጣ እያወራች ፍርሀቴን አባረረችው፡፡
"አሁን የምሳ ሰአት ነው ተሰብሰቡ" ተብሎ ሴት ለብቻ ወንድ ለብቻ ተሰብስበን ማአድ ከበን በልተን እንደጨረስን ቡና ፈላ በዚህ ሰአት ሁሉም ከየራሱ የሂወት ገጠመኝ የሚያስቃቸውን ነገር እያወሩ ቤቱ በሳቅ ተሞላ ሙስጤ ሲቀልድ ለዛ አለው " ማዘር እእ እንዴት ነች ኢማን አገኝቷታል ነው ወይስ አጊንታዋለች የሚባለው ብሎ ድንገታዊ ጥያቄ ጠየቀ"
....,ጥያቄው ድንገታዊ ሆኖ እንዳስደነገጣት ንግግሯ ያስታውቃል "አይ ቆንጆ ናት ምን ይወጣላታል ግን የኔም ልጅ ጨዋ ነው ስርአት አለው ሰው አክባሪ ነው" እያለች አንዳችንን ከአንዳችን አስበልጣ እንዳንቀየማት በሚመስል አነጋገር ሁለታችንምም መረጠች፡፡ በዚህ ንግግሯ አለሜ ሳቁን ለቀቀው "በቃ ጠበቃየኮ ነሽ እማ!" ብሎ አቅፎ ሳማት፡፡ ሙስጤ አሁንም አላረፈም በአይኑ ዞር ዞር ብሎ ሲመለከት ሁሉም ጥንድ ጥንድ ሆነው አቡበከር ብቻውን ተቀምጦ የፈንድሻ ሰሀን አቅፎ ሲበላ ተመለከተው " አወ አግብተህ ወልደህ አትቀፍና ሰሀን አቅፈህ ሆድህን ሙላ" ሲል በንግግሩ ሁሉም ሳቁ! አቡበከር መብላቱን አቁሞ ሰሀኑን ከሱ አራቀው፡፡
........" ተው ሙስጤ በቃ አንድ ቀን ያገባል" አልኩኝ " እንዳይከፍው ብለሽ ነው? ይሄ መቼም አይሰማውም እስኪ ቆጭቶት አሁኑ ያግባ ሴት አቶ መሰለሽ ስላልፈለገ እንጅ" አለኝ
......በዚህ ጊዜ አቡበከር በምሬት መናገር ጀመረ " እውነት እኔ እንደናተ አግብቼ መውለድ የማልፈልግ ይመስላችኃል እንዴ!!? እእእ እስኪ ንገሩኝ በማሰብና በመፈለግ ቢሆን ኖሮ ከማናችሁም እቀድም ነበር ግን ሴት ሁሉ ሚስት መሆን አይችልም! አላህን የምትፈራ የሆነችን አምጥታችሁ ወይም ጠቁማችሁኝ አላገባም ብያለሁ!!?? እእእ ንገሩኛ! እምቢ ብያችኃለሁ? በቃ እኔ በራሴ ፈልጌ አጣሁ! ምን ልሁን? ለአላህ ትእዛዝ ተገዥ የሆነች ከገንዘብ ይልቅ እኔን የሞታስቀድም የሆነች ካለች አምጡዋት ዛሬ ነገ ሳልል አገባለሁ!!" ንግግሩን በመሀል ዝምታን አሰፈነ፡፡
የሸህ አህመድ ንግግር ዝምታውን አስወገደ " ልጀ ንግግርህን ሰማሁህ ጥሩን ለጥሩ ነው አላህ የወፈቀው ኢንሻአላህ ልምከርና በዚህ ሳምንት ውስጥ አሳውቅሀለሁ በአላህ ፈቃድ አንተም እንደጓደኞችህ ታገባለህ አብሽር ልጀ ሁሉም ለከይር ነው መፈተንህን አትጥላው አላህ የተሻለን ይዞልህ ነው ወርቅ በስንት አሳት ተፈትኖ አይደል እኛ ጋር ውድ የሆነው ኢንሻአላህ በዱአ በርታ" አሉት ይሄን ሲናገሩ አቡኪ ፊቱ ላይ የተስፍ ብርሀን ፈንጥቆ ደስታ ይነበብበታል፡፡ ሌሎቹ ግን አለሜን ጨምሮ የሸህ አህመድ ንግግር ግራ ያጋባቸው ይመስላል፡፡ ሁሉም ተያዩ ማንን ሊድሩት ነው?
#part 2⃣3⃣
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
ሼር የማታረጉ የቻናል ቤተሰቦቻችን ደህንነታችሁ ሀሳብ ሁኖብናል😉 ለጓደኞቻችሁ ሼር በማድረግ አለን በሉን☺️
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 2⃣2⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
ከተቀመኩበት ሳልነሳ ለማቀፍ እጀን ዘረጋሁ " ተነሽና እቀፊያት" አለኝ አሱ ሰኪናን በስስት ያያል እኔ ደግሞ እሱን በፍቅር አየዋለሁ፡፡ በዚህ መሀል ኢክሩ ጨርሳ ወጣች " ልጀን መጫወቻ አደረጋችኃት አይደል" ብላ ልጇን ተቀብላ " የኔ ፍቅር ሲለማመዱብሽ ዝም ትያለሽ አታለቅሽም?" እያለች ልታጠባት ይዛት ገባች፡፡
አራታችንም ተያይዘን ሄድን በየመሀሉ የሲሀም የት ደርሳችኃል የሚል በስልክ ጥያቄ እንዳለ ሆኖ ቤታቸው ደርሰን ጊቢ ስንገባ ፍርሀት ወረረኝ እስካሁን ድረስ አባቱን በድምፅም ይሁን በአካል ተገናኝተን አናውቅም፡፡ ወደ ኢክሩ ተጠግቼ ጠበቅ አድርጌ ያዝኮት፡፡ አይዞሽ ብላ ኢክሩ አጀን ጠበቅ አረገችኝ ወደ ቤት ስንገባ ያረፈድነው እኛ ብቻ ነን ሁሉም ጏደኛሞች ከሚስቶቻቸው ጋር ተገኝተዋል ብቻውን የመጣው አብበከር ብቻ ነው፡፡
ገና ወደ ቤት ስንገባ ሙስጤ ድምፁን ከፍ አድርጎ " ማዘር ምራትሽ መታለች ተዋወቂያት" አለ መጅሊሱ ላይ የተቀመጡት አባቱ እንደሆኑ ገምቻለሁ፡፡ ወዴት ልሂድ ምን ልበል ጨነቀኝ ባለሁበት ቆሜ ቀረሁ! "የኔ ቆንጆ ልጅ መጣሽልኝ" ብላ ሮጣ መታ ተጠመጠመችብኝ እናቱ ለኔም እናቴ ነች፡፡ አንቱ እያልኩ ላላርቃት እናቴ ብየ እንድጠራት ቀድማ ቃል አስገብታኛለች፡፡ ስለዚህ ልክ አለሜ አለሜ እንደሚጠራት እኔም እማ ብየ ጠርቸ አቀፍኮት፡፡ አቅፍኝ እየሳመችኝ ብዙ ቆየች፡፡ " አረ እኔም ተራ ይድረሰኝ" የሚለው የሂሀም ድምፅ አለያየን፡፡
.ሲሁም ተጠመጠመችብኝ እኔም አጥብቄ አቅፌ ሳምኮት ከወንድሙ ጋር በቃላት ሰላምታ ተለዋውጠን ተዋወቅን፡፡ "እስኪ ነይ የኔ ልጅ ልሳምሽ" የሚል ድምፅ ሰምቸ ወደ መጅሊሱ ሄድኩኝ አባቱ ትልቅ ሸህ ናቸው ፊታቸው በሻሻ የማያስፈሩ ኑራቸው የሚያበራ ናቸው፡፡
.....,,አጠገባቸው ሂጀ ተንበርክኬ ተቀመጥኩ፡፡ ዚያራየን እንደ ጨረስኩ ትንሽ ተረጋጋሁ ፍርሀት ቀነሰልኝ፡፡ ሲሀም ከጎኔ ተቀምጣ እያወራች ፍርሀቴን አባረረችው፡፡
"አሁን የምሳ ሰአት ነው ተሰብሰቡ" ተብሎ ሴት ለብቻ ወንድ ለብቻ ተሰብስበን ማአድ ከበን በልተን እንደጨረስን ቡና ፈላ በዚህ ሰአት ሁሉም ከየራሱ የሂወት ገጠመኝ የሚያስቃቸውን ነገር እያወሩ ቤቱ በሳቅ ተሞላ ሙስጤ ሲቀልድ ለዛ አለው " ማዘር እእ እንዴት ነች ኢማን አገኝቷታል ነው ወይስ አጊንታዋለች የሚባለው ብሎ ድንገታዊ ጥያቄ ጠየቀ"
....,ጥያቄው ድንገታዊ ሆኖ እንዳስደነገጣት ንግግሯ ያስታውቃል "አይ ቆንጆ ናት ምን ይወጣላታል ግን የኔም ልጅ ጨዋ ነው ስርአት አለው ሰው አክባሪ ነው" እያለች አንዳችንን ከአንዳችን አስበልጣ እንዳንቀየማት በሚመስል አነጋገር ሁለታችንምም መረጠች፡፡ በዚህ ንግግሯ አለሜ ሳቁን ለቀቀው "በቃ ጠበቃየኮ ነሽ እማ!" ብሎ አቅፎ ሳማት፡፡ ሙስጤ አሁንም አላረፈም በአይኑ ዞር ዞር ብሎ ሲመለከት ሁሉም ጥንድ ጥንድ ሆነው አቡበከር ብቻውን ተቀምጦ የፈንድሻ ሰሀን አቅፎ ሲበላ ተመለከተው " አወ አግብተህ ወልደህ አትቀፍና ሰሀን አቅፈህ ሆድህን ሙላ" ሲል በንግግሩ ሁሉም ሳቁ! አቡበከር መብላቱን አቁሞ ሰሀኑን ከሱ አራቀው፡፡
........" ተው ሙስጤ በቃ አንድ ቀን ያገባል" አልኩኝ " እንዳይከፍው ብለሽ ነው? ይሄ መቼም አይሰማውም እስኪ ቆጭቶት አሁኑ ያግባ ሴት አቶ መሰለሽ ስላልፈለገ እንጅ" አለኝ
......በዚህ ጊዜ አቡበከር በምሬት መናገር ጀመረ " እውነት እኔ እንደናተ አግብቼ መውለድ የማልፈልግ ይመስላችኃል እንዴ!!? እእእ እስኪ ንገሩኝ በማሰብና በመፈለግ ቢሆን ኖሮ ከማናችሁም እቀድም ነበር ግን ሴት ሁሉ ሚስት መሆን አይችልም! አላህን የምትፈራ የሆነችን አምጥታችሁ ወይም ጠቁማችሁኝ አላገባም ብያለሁ!!?? እእእ ንገሩኛ! እምቢ ብያችኃለሁ? በቃ እኔ በራሴ ፈልጌ አጣሁ! ምን ልሁን? ለአላህ ትእዛዝ ተገዥ የሆነች ከገንዘብ ይልቅ እኔን የሞታስቀድም የሆነች ካለች አምጡዋት ዛሬ ነገ ሳልል አገባለሁ!!" ንግግሩን በመሀል ዝምታን አሰፈነ፡፡
የሸህ አህመድ ንግግር ዝምታውን አስወገደ " ልጀ ንግግርህን ሰማሁህ ጥሩን ለጥሩ ነው አላህ የወፈቀው ኢንሻአላህ ልምከርና በዚህ ሳምንት ውስጥ አሳውቅሀለሁ በአላህ ፈቃድ አንተም እንደጓደኞችህ ታገባለህ አብሽር ልጀ ሁሉም ለከይር ነው መፈተንህን አትጥላው አላህ የተሻለን ይዞልህ ነው ወርቅ በስንት አሳት ተፈትኖ አይደል እኛ ጋር ውድ የሆነው ኢንሻአላህ በዱአ በርታ" አሉት ይሄን ሲናገሩ አቡኪ ፊቱ ላይ የተስፍ ብርሀን ፈንጥቆ ደስታ ይነበብበታል፡፡ ሌሎቹ ግን አለሜን ጨምሮ የሸህ አህመድ ንግግር ግራ ያጋባቸው ይመስላል፡፡ ሁሉም ተያዩ ማንን ሊድሩት ነው?
#part 2⃣3⃣
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
ሼር የማታረጉ የቻናል ቤተሰቦቻችን ደህንነታችሁ ሀሳብ ሁኖብናል😉 ለጓደኞቻችሁ ሼር በማድረግ አለን በሉን☺️
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
❤1
#ቤተሰባችሁን_እና_ስራችሁን_አመዛዝናችሁ_ለማስኬድ_የሚያግዙ_አምስት_በጣም_አስፈላጊ_መንገዶች ።
በዶክተር ምህረት ደበበ
✍ቤተሰብን እና ስራን አመዛዝኖ ማስኬድ ከባድ ቢሆንም ግን ጊዜያችሁን ባግባቡ ከተጠቀማችሁ ሁሉም ቀላል ይሆናል፡፡ እነዚህን አምስት እቅዶችንም በማውጣት እንዴት አጣጥማችሁ መጓዝ እንዳለባችሁ ለማወቅ ያግዛል፡፡
#ከእቅዶቻችሁ_መካከል
➊ #የቤተሰብ_ጊዜን_መስርቱ
አብዛኛውን ጊዜ ከ3 እስከ 11 ሰዐት በስራ ገበታ ላይ ታሳልፋላችሁ፤ ታዲያ ለቤተሰባችሁ የምትሰጡት ጊዜ በየትኛው ሰዐት ነው❓የራሳቸውን ስራ የሚሰሩ ብዙሀኑ ህብረተሰብ ስራቸው አልቆ ከቤተሰባቸው ጋር የሚያሳልፉት ጊዜ ይናፍቃሉ፡፡ ይህንንም ለመተግበር ቀላል የሚሆነው በቀን ውስጥ ያላችሁን ስራ ባግባቡ እና በጊዜው መፈፀም ስትችሉ ነው፡፡
ለቤተሰባችሁ በቂ ጊዜ የማትሰጡ ከሆነ ህይወት ባስጨነቀቻችሁ ጊዜ ቀዳሚ ወዳቂዎች ናችሁ፡፡ በሳምንት ውስጥ ግዴታ ለቤተሰባችሁ የምትሰጡት ጊዜ ሊኖር ይገባል፤ ይህንን በመደበኛነት የምትተገብሩ ከሆነ እራሳችሁንም ሆነ ቤተሰባችሁን ደስተኛ አድርጋችሁ መቆየት ትችላላችሁ፡፡ በተለይ የትዳር አጋራችሁን የልደት ቀን፣ የተገናኛችሁበትን ቀን እና የልጆቻችሁን ልዩ ልዩ ቀናቶች በአንድ ልይ ተሰባስባችሁ ማሳለፍ ይኖርባችኃል፡፡ በተጨማሪም የቤተሰብ ስብሰባ ማድረግ፣ ባለው ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ መነጋገር፣ ለቤተሰብ የጨዋታን ጊዜ መመደብ እና የመሳሰሉት በመሀላችሁ ያለውን ፍቅር በማጠንከር በስራችሁ ላይም ስኬታማ እና ደስተኛ እንድትሆኑ ያግዛችኃል፡፡
➋ #መደበኛ_እቅድ_ይኑራችሁ
ከስራ ወቶ ወደ ቤት መግባት፣ በምሳ ሰዐት ልጆችን በስልክ ማዋራት እና የመሳሰሉት አመዛዛኝ መንገዶች ናቸው፡፡ እንዲህ አይነት ዘዴዎች የስራ ጫናን በማቅለል እና ጭንቀትን በማስወገድ ይታወቃሉ፡፡ ቤተሰባችሁም በቀላሉ ስለ እናንተ የስራ እና የጤና ሁኔታ እንዲገነዘቡ ያደርጋል፡፡
እንዲህ አይነቱን ሂደት ለብቻችሁ ማቀድ አትችሉም፤ ከቤተሰባችሁ ጋር በመቀመጥ የሚያስፈልገውን ነገር ሁሉ በዝርዝር ማስቀመጥ ከዛም የእያንዳንዳቸውን ፍላጎት ለማሟላት መጣር፡፡ ለምሳሌ፡- እናንተ ጠዋት ልጆችን ወደ ትምህርት ቤት ማድረስ ካለባችሁ ከሰዐት ደግሞ አንዳችሁ መቀበል ይኖርባችኃል፡፡ የቤት ውስጥ የሥራን ጫና መከፋፈል ፍቅርን መተሳሰብን እና አንድነትን እንድታጎለብቱ በማድረግ መልካም ቤተሰብ እና ስኬታማ ሰራተኛ መሆን ይቻላል፡፡
➌ #አይሆንም_ማለትን_ተማሩ
አንድ ሠው በተደጋጋሚ እንድትሰሩላቸው የሚፈልጉትን የውለታ ሥራ እና ትእዛዝ አልችልም ማለትን አስለምዱ፡፡ መልካምነት በጣም አስፈላጊ ቢሆንም እናንተን እና ቤተሰባችሁን በማይጎዳ መልኩ መሆን አለበት፡፡ ለዚህም ዘመናዊነት ትልቁን ሚና ይጫወታል፡፡ ለጓደኛችሁ ወይም ለሥራ ባልደረባችሁ አዋቂ እና ፈጥኖ ደራሽ ከሆናችሁ ሁልጊዜም ለእነርሱ አንደኛ ሆናችሁ ትቆያላችሁ፡፡ እንዲሁም ልጆቻችሁ በሚያደርጉት የመጀመሪያ ድርጊት ሁሉ አብራችኃቸው ሁኑ በሚፈልጓችሁ ሰዐት ተገኙ ያን ጊዜ እርስ በእርስ መዋደድን እና መተሳሰርን ትፈጥራላችሁ፡፡ በቤት ውስጥ እና ከቤት ውጪ ያለባችሁን ሀላፊነት በአግባቡ እና በጊዜው ከተወጣችሁ ከምቶዱዋቸው ጋር ጥሩ እና በደስታ የተሞላ ጊዜን ለማሳለፍ ትታደላላችሁ፡፡
➍ #ዘዴን_እንጂ_ጉልበትን
#ተጠቅማችሁ_አትስሩ
በሳምንት ውስጥ ለቤተሰባችሁ መስጠት የሚገባችሁን ጊዜያት በማይረቡ ምክንያቶች እንዳባከናችኃቸው ሲገባችሁ ምን ይሰማችኃል❓ እነዛን አለአግባብ የጠፉ ጊዜያት ለቤተሰባችሁ ሰታችሁ ቢሆን ቤተሰባችሁን ደስተኛ ማድረግ በቻላችሁ ነበር፡፡
አስፈላጊውን ሥራ በጊዜው ስታከናውኑ የምትተርፋችሁን ቁራጭ ጊዜ ከምቶዱዋቸው ጋር ለማሳለፍ እድል ታገኛላችሁ፡፡ የተሰጣችሁን የአመራር ሥራ በሀላፊነት እና በጊዜው ስትወጡ በተመሳሳይ ደግሞ ቤት ውስጥ ያለውን የስራ ጫና በመተጋገዝ እና በየተራ ብትሰሩ የበለጠ ትርፋማ ትሆናላችሁ፡፡ ሥራችሁን ለሌሎች ማሳየት እና እቅዳችሁን በግልፅ ማስቀመጥ ሀሳብን ለመጋራት እና ለመተጋገዝ ስለሚያስችል የስራን ጫና ማቅለል እና በጊዜው ማድረስ ይቻላል፡፡
➎ #ለእራሳችሁ_የሚሆን
#ጊዜ_አውጡ
አብዛኛውን ጊዜ እቅድ ስታወጡ የቤተሰባችሁን ጊዜ በማይጋራ መልኩ ብቻ ነው አይደል❓ ግን መሆን የለበትም፤ ጥናቶች እንደገለፁት “ #የኔ_ጊዜ ” ብላችሁ የምታሳልፉዋቸው ጊዜያት አጠቃላይ የህይወት እርካታን በመጨመር በስራም አለም ላይ ከፍተኛ ምርታማነትን ታበለፅጋላችሁ፡፡ ትኩረትንም እንድትላበሱ በማድረግ ለብቻችሁ ጊዜያችሁን እንድታጣጥሙ እና የጊዜን ትርጉም እንድታውቁ ያግዛል፡፡ ጊዜያችሁን ፊልም በማየት እና በእንቅልፍ የምታሳልፉ ከሆነ እርካታን ትነፈጋላችሁ፡፡
እነዚህን ዘዴዎች ያለ ተጠያቂነት ስሜት ግልፅ ፍቃድ በመውሰድ ከምቶዱት ጋር ጊዜያችሁን በአግባቡ እንድታሳልፉ ያግዛሉ፡፡ ባላችሁ የኑሮ መጠን እና ጊዜም የምቶዱትን እና የሚያስደስታችሁን ነገሮች በማከናወን ጊዜያችሁን ማጣጣም ትችላላችሁ፡፡ ምቹ የሆነ የሥራን እና የቤተሰብን ጊዜ አመዛዝኖ ተግባር ላይ ማዋል የማይቻል አይደለም ስለዚህ በጥንቃቄ በመተግበር ለራሳችሁ እና ለሚወዱዋችሁ እርካታን ፍጠሩ፡
ምንጭ ☞ Dr.Mehret.Debebe
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
በዶክተር ምህረት ደበበ
✍ቤተሰብን እና ስራን አመዛዝኖ ማስኬድ ከባድ ቢሆንም ግን ጊዜያችሁን ባግባቡ ከተጠቀማችሁ ሁሉም ቀላል ይሆናል፡፡ እነዚህን አምስት እቅዶችንም በማውጣት እንዴት አጣጥማችሁ መጓዝ እንዳለባችሁ ለማወቅ ያግዛል፡፡
#ከእቅዶቻችሁ_መካከል
➊ #የቤተሰብ_ጊዜን_መስርቱ
አብዛኛውን ጊዜ ከ3 እስከ 11 ሰዐት በስራ ገበታ ላይ ታሳልፋላችሁ፤ ታዲያ ለቤተሰባችሁ የምትሰጡት ጊዜ በየትኛው ሰዐት ነው❓የራሳቸውን ስራ የሚሰሩ ብዙሀኑ ህብረተሰብ ስራቸው አልቆ ከቤተሰባቸው ጋር የሚያሳልፉት ጊዜ ይናፍቃሉ፡፡ ይህንንም ለመተግበር ቀላል የሚሆነው በቀን ውስጥ ያላችሁን ስራ ባግባቡ እና በጊዜው መፈፀም ስትችሉ ነው፡፡
ለቤተሰባችሁ በቂ ጊዜ የማትሰጡ ከሆነ ህይወት ባስጨነቀቻችሁ ጊዜ ቀዳሚ ወዳቂዎች ናችሁ፡፡ በሳምንት ውስጥ ግዴታ ለቤተሰባችሁ የምትሰጡት ጊዜ ሊኖር ይገባል፤ ይህንን በመደበኛነት የምትተገብሩ ከሆነ እራሳችሁንም ሆነ ቤተሰባችሁን ደስተኛ አድርጋችሁ መቆየት ትችላላችሁ፡፡ በተለይ የትዳር አጋራችሁን የልደት ቀን፣ የተገናኛችሁበትን ቀን እና የልጆቻችሁን ልዩ ልዩ ቀናቶች በአንድ ልይ ተሰባስባችሁ ማሳለፍ ይኖርባችኃል፡፡ በተጨማሪም የቤተሰብ ስብሰባ ማድረግ፣ ባለው ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ መነጋገር፣ ለቤተሰብ የጨዋታን ጊዜ መመደብ እና የመሳሰሉት በመሀላችሁ ያለውን ፍቅር በማጠንከር በስራችሁ ላይም ስኬታማ እና ደስተኛ እንድትሆኑ ያግዛችኃል፡፡
➋ #መደበኛ_እቅድ_ይኑራችሁ
ከስራ ወቶ ወደ ቤት መግባት፣ በምሳ ሰዐት ልጆችን በስልክ ማዋራት እና የመሳሰሉት አመዛዛኝ መንገዶች ናቸው፡፡ እንዲህ አይነት ዘዴዎች የስራ ጫናን በማቅለል እና ጭንቀትን በማስወገድ ይታወቃሉ፡፡ ቤተሰባችሁም በቀላሉ ስለ እናንተ የስራ እና የጤና ሁኔታ እንዲገነዘቡ ያደርጋል፡፡
እንዲህ አይነቱን ሂደት ለብቻችሁ ማቀድ አትችሉም፤ ከቤተሰባችሁ ጋር በመቀመጥ የሚያስፈልገውን ነገር ሁሉ በዝርዝር ማስቀመጥ ከዛም የእያንዳንዳቸውን ፍላጎት ለማሟላት መጣር፡፡ ለምሳሌ፡- እናንተ ጠዋት ልጆችን ወደ ትምህርት ቤት ማድረስ ካለባችሁ ከሰዐት ደግሞ አንዳችሁ መቀበል ይኖርባችኃል፡፡ የቤት ውስጥ የሥራን ጫና መከፋፈል ፍቅርን መተሳሰብን እና አንድነትን እንድታጎለብቱ በማድረግ መልካም ቤተሰብ እና ስኬታማ ሰራተኛ መሆን ይቻላል፡፡
➌ #አይሆንም_ማለትን_ተማሩ
አንድ ሠው በተደጋጋሚ እንድትሰሩላቸው የሚፈልጉትን የውለታ ሥራ እና ትእዛዝ አልችልም ማለትን አስለምዱ፡፡ መልካምነት በጣም አስፈላጊ ቢሆንም እናንተን እና ቤተሰባችሁን በማይጎዳ መልኩ መሆን አለበት፡፡ ለዚህም ዘመናዊነት ትልቁን ሚና ይጫወታል፡፡ ለጓደኛችሁ ወይም ለሥራ ባልደረባችሁ አዋቂ እና ፈጥኖ ደራሽ ከሆናችሁ ሁልጊዜም ለእነርሱ አንደኛ ሆናችሁ ትቆያላችሁ፡፡ እንዲሁም ልጆቻችሁ በሚያደርጉት የመጀመሪያ ድርጊት ሁሉ አብራችኃቸው ሁኑ በሚፈልጓችሁ ሰዐት ተገኙ ያን ጊዜ እርስ በእርስ መዋደድን እና መተሳሰርን ትፈጥራላችሁ፡፡ በቤት ውስጥ እና ከቤት ውጪ ያለባችሁን ሀላፊነት በአግባቡ እና በጊዜው ከተወጣችሁ ከምቶዱዋቸው ጋር ጥሩ እና በደስታ የተሞላ ጊዜን ለማሳለፍ ትታደላላችሁ፡፡
➍ #ዘዴን_እንጂ_ጉልበትን
#ተጠቅማችሁ_አትስሩ
በሳምንት ውስጥ ለቤተሰባችሁ መስጠት የሚገባችሁን ጊዜያት በማይረቡ ምክንያቶች እንዳባከናችኃቸው ሲገባችሁ ምን ይሰማችኃል❓ እነዛን አለአግባብ የጠፉ ጊዜያት ለቤተሰባችሁ ሰታችሁ ቢሆን ቤተሰባችሁን ደስተኛ ማድረግ በቻላችሁ ነበር፡፡
አስፈላጊውን ሥራ በጊዜው ስታከናውኑ የምትተርፋችሁን ቁራጭ ጊዜ ከምቶዱዋቸው ጋር ለማሳለፍ እድል ታገኛላችሁ፡፡ የተሰጣችሁን የአመራር ሥራ በሀላፊነት እና በጊዜው ስትወጡ በተመሳሳይ ደግሞ ቤት ውስጥ ያለውን የስራ ጫና በመተጋገዝ እና በየተራ ብትሰሩ የበለጠ ትርፋማ ትሆናላችሁ፡፡ ሥራችሁን ለሌሎች ማሳየት እና እቅዳችሁን በግልፅ ማስቀመጥ ሀሳብን ለመጋራት እና ለመተጋገዝ ስለሚያስችል የስራን ጫና ማቅለል እና በጊዜው ማድረስ ይቻላል፡፡
➎ #ለእራሳችሁ_የሚሆን
#ጊዜ_አውጡ
አብዛኛውን ጊዜ እቅድ ስታወጡ የቤተሰባችሁን ጊዜ በማይጋራ መልኩ ብቻ ነው አይደል❓ ግን መሆን የለበትም፤ ጥናቶች እንደገለፁት “ #የኔ_ጊዜ ” ብላችሁ የምታሳልፉዋቸው ጊዜያት አጠቃላይ የህይወት እርካታን በመጨመር በስራም አለም ላይ ከፍተኛ ምርታማነትን ታበለፅጋላችሁ፡፡ ትኩረትንም እንድትላበሱ በማድረግ ለብቻችሁ ጊዜያችሁን እንድታጣጥሙ እና የጊዜን ትርጉም እንድታውቁ ያግዛል፡፡ ጊዜያችሁን ፊልም በማየት እና በእንቅልፍ የምታሳልፉ ከሆነ እርካታን ትነፈጋላችሁ፡፡
እነዚህን ዘዴዎች ያለ ተጠያቂነት ስሜት ግልፅ ፍቃድ በመውሰድ ከምቶዱት ጋር ጊዜያችሁን በአግባቡ እንድታሳልፉ ያግዛሉ፡፡ ባላችሁ የኑሮ መጠን እና ጊዜም የምቶዱትን እና የሚያስደስታችሁን ነገሮች በማከናወን ጊዜያችሁን ማጣጣም ትችላላችሁ፡፡ ምቹ የሆነ የሥራን እና የቤተሰብን ጊዜ አመዛዝኖ ተግባር ላይ ማዋል የማይቻል አይደለም ስለዚህ በጥንቃቄ በመተግበር ለራሳችሁ እና ለሚወዱዋችሁ እርካታን ፍጠሩ፡
ምንጭ ☞ Dr.Mehret.Debebe
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
#በስራ_ላይ_ያለውን_ጫና_ለማስቀረት_የሚረዱ_አምስት_መንገዶች
በዶክተር ምህረት ደበበ
✍የስራ ጫናን ለማስቆም የሚጥሩ ሠራተኞች በስራቸው እና ባላቸው ቤተሰባዊ ህይወት ደስተኛ እና ጤናማ ናቸው፡፡
ሠራተኛ እና የቡድን ስራ አባል ከሆናችሁ ያለጥርጥር የእነዚህ እሴቶች ልምድ ይኖራችኃል፡-
ብቁ እንድቶኑ ቴክኖሎጂ ያግዛችኃል፤ ኢሜል ማድረግ፣ የፅሁፍ እና የድምፅ መልክቶችን መላላክ አብዛኛውን ጊዜያችሁን ይወስዳል ከዛም ስራችሁን መስራት ትጀምራላችሁ፡፡
ንግግርን እና ጥያቄን በአግባቡ ለመተግበር እንዴት መፈፀም እንዳለባችሁ ተኝታችሁ እንኳን ያሳስባችኃል፡፡
📌ለምትሰሩት ስራ ዋጋ አይሰጣችሁም፤ ጥሩ ሀሳብ ቢኖራችሁም ማንም ሠው ግድ አይሰጠውም፡፡
በቂ ደመወዝ ስለማይከፈላችሁ እዳችሁ ይጨምራል፡፡
☞በአግባቡ እንኳን ስቃችሁ አታውቁም፤
☞ለመጨረሻ ጊዜም የተደሰታችሁበት ቀን መቼ እንደሆነ አታስታውሱም፡፡
በስራ ቦታ ላይ ያለ ጫና ስቃይ የበዛበት ነው፡፡ በስራችን ላይ ስንጨነቅ በአብዛኛው በቀላሉ መረበሽን፣ መበሳጨትን እና ውድቀትን በማስከተል ስራችንን ያበላሸዋል፡፡
📌 በዚህ አይነት አጋጣሚ ቁጥር የሌላቸው ሠራተኞች በየቀኑ እራሳቸውን ለማግኘት ይተጋሉ፡፡ ስራችሁ የሚፈጥርባችሁ ጭንቀት በግላዊ ህይወታችሁ ላይ ተፅዕኖ በመፍጠር ከትዳር አጋራችሁ፣ ከልጆቻችሁ እና ከጓደኞቻችሁ ጋር ያለውን ሰላም ያደፈርሳል፡፡ ከጊዜም በኃላ አካላዊ እና ስነ-አዕምሮአዊ ጤናን ማወኩ አይቀሬ ነው፡፡ የስራ ልምድን ለማግኘት ከአቅም በላይ በሆነ ጫና ሙሉ ጊዜያችንን ሰውተን እንሰራለን፡፡ ከስራ ጫና ጋር፤ ልጅ ማሳደግ፣ መስክ መውጣት፣ ለልጆች ጊዜ መስጠት፣ ከመመገብ እና ከመንከባከብ በስተጀርባ ብዙ እድሎች እንዲያመልጣችሁ ያደርጋል፡፡ ይህ አይነት ውጥረት ለልብ እና መሰል በሽታዎች ሊዳርግ ይችላል፡፡
✍ #ጭንቀት በጤናችሁ ላይ ችግርን ሲያደርስ ልክ እንደ መንቂያ ደውል ልታስቡት ይገባል ፡፡ በስራ ጫና ዙሪያ ብዙ ጥናቶች ተደርገዋል፤ ሠዎች ከተላመዱት በኃላ እንዴት ስኬታማ እነደሚሆኑ፣ ለውጥን እና መከራን መቋቋም እንደሚችሉ ይገነዘባሉ፡፡ ስለዚህ ሁላችሁም ጭንቀትን ለማጥፋት ቀላል መንገዶች መልመድ አለባችሁ፡፡ በጥልቀት ማሰብ፣ ረዥም ጉዞን ማድረግ እና ሌሎችን በተመስጦ ማዳመጥ መቻል ለችግራችሁ መፍትሄ መሆን ይችላል፡፡
አሉታዊነትን ማስቀረት ዋናው ነገር ሲሆን ከስራ ፈላጊዎች እና ከተገላጋዮች ጋር በየጊዜው ጭንቀታችሁን ማጋራት አስፈላጊ ነው፡፡ በተለይ ለተቀጣሪ ሰራተኞች እና በቡድን ለሚሰሩ ሠዎች ላይ የሚከሰተውን ጫና ለማስቆም የሚረዱ 5 መፍትሄዎችን ተመልከቱ፡-
➊ #ከአለቆች_ጋር_ቅርበት_መፍጠር
የሁለት ቡድኖች ጠንካራ ግንኙነት በእምነት ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ ንግግር ማድረግ የሚፈለግበት ዋናው ምክንያት የሁለቱም ቡድኖች በአንድ ግልፅ መስመር የግንኙነት ሁኔታ ለማዳበር ሲሆን ይህንን ለመፈፀም የሚረዳ ተቆጣጣሪው መንገድ እምነት ነው፡፡ ከአለቃችሁ ጋር የአንድ-ለአንድ ንግግር ስታደርጉ ልትገረሙ ትችላላችሁ፡፡ ሁልጊዜም ስታወሩ ከፍ ባለ ድምፅ ንቁ ሆናችሁ እና በጥሩ ስሜት ከሆነ ያሰራችሁን ጭንቀት በመፍታት ሀሳባችሁን በነፃነት በመግለፅ አላማችሁን ትገልፃላችሁ፡፡
➋ #እርዳታ_ጠይቁ
ከአለቃችሁ ጋር ጥሩ ቅርበት ቢኖራችሁም እንኳን የመደመጥ ስሜት እና ከእናንተ ምን እንደሚጠበቅ ማወቅ እና በአቀዳችሁት መንገድ ስራችሁ እንዲካሄድ ልትጨነቁ ትችላላችሁ፡፡ እርዳታ ባስፈለጋችሁ ሰአት ጠይቁ፤ መጠየቅ ምንም ችግር የለውም፡፡ ስትጠይቁ ታውቃላችሁ እርዳታንም ታገኛላችሁ፡፡
➌ #ተባበሩ_እንጂ_አትወዳደሩ
የስነ-ልቦና ጥናቶች እንደገለፁት፤ ማህበራዊ ድጋፍ በተለየ መልኩ ለአካላዊ እና አዕምሮአዊ ጤና አስተዳደር አስፈላጊ ነው፡፡ በአጠቃላይ አዎንታዊነት የተላበሰ ማህበራዊ ድጋፍ መጨመር የጭንቀት ህመምን ለማስታገስ እና የስራ ጫናን በመቀነስ ቀዳሚነት ይይዛል፡፡ የስራ ባልደረባችሁን እንደ ተወዳዳሪ ካያችሁ ሁልጊዜም በጭንቀት እና በብስጭት ትሞላላችሁ፡፡ በአንፃሩ ከባልደረባችሁ ጋር በመቀመጥ እርስ በእርስ እንዴት መረዳዳት እንደምትችሉ መነጋገር ስራችሁ ቀልጣፋ እና አመርቂ ውጤት እንዲያመጣ ያግዛችኃል፡፡ እንደ ቡድን መስራት እና እርስ በእርስ መደጋገፍ በከፍተኛ ደረጃ ጫናን ያስወግዳል፡፡ ጊዜያችሁን ለስራ ባልደረቦቻችሁ ስትለግሱ በከፍተኛ ደረጃ የስራ ጫናን ታስወግዳላችሁ ፡፡
➍ #በቂ_እንቅልፍ_ተኙ
እንቅልፍ በጣም አስፈላጊ ነው፡፡ በቀን ውስጥ የተወሰነ እንቅልፍ መተኛት ማስቀረት የማስታወስ ችግር፣ ድብርትን እና ሙድን ያበላሻል፡፡ በሳምንት ከ80 በላይ ሰዐቶችን የሚሰራ ድርጅት ውስጥ ከሆናችሁ አርፍዳችሁ ለመግባት ወይም ሲደክማችሁ በጊዜ ለመውጣት ማስፈቀድ ይኖርባችኃል፡፡ የእረፍት ጊዜ እንደሚስፈልጋችሁ አስረግጣችሁ መናገር ተገቢ ነው፡፡
➎ #ትኩረት_ማድረግ
ስራችሁን አከናውናችሁ ለመጨረስ ሰዐት መያዝ ካለባችሁ ያዙ፡፡ ትኩረት ያለው ስራ ምርታማነትን ይጨምራል፡፡ ስራን አከናውኖ በጊዜው መጨረስ ጥሩ ስሜትን ይሰጣል ጫናንም ያስወግዳል፡፡ ለሚቀጥለው ስራ በኃይል እንድትሞሉ እና በአዲስ ጉልበት እንድትነሱ ያግዛል፡፡
በመጨረሻም አሉታዊ ፀባይን ለማሻሻል የተቻላችሁን አድርጉ፡፡ በማንኛውም አጋጣሚ የሠዎችን መልካምነት መመልከት የራሳችሁን ጤና፣ ስራችሁን እና ህይወታችሁን በአግባቡ ለመምራት ያግዛል፡፡
ምንጭ ☞ Dr.Mehret.Debebe
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
በዶክተር ምህረት ደበበ
✍የስራ ጫናን ለማስቆም የሚጥሩ ሠራተኞች በስራቸው እና ባላቸው ቤተሰባዊ ህይወት ደስተኛ እና ጤናማ ናቸው፡፡
ሠራተኛ እና የቡድን ስራ አባል ከሆናችሁ ያለጥርጥር የእነዚህ እሴቶች ልምድ ይኖራችኃል፡-
ብቁ እንድቶኑ ቴክኖሎጂ ያግዛችኃል፤ ኢሜል ማድረግ፣ የፅሁፍ እና የድምፅ መልክቶችን መላላክ አብዛኛውን ጊዜያችሁን ይወስዳል ከዛም ስራችሁን መስራት ትጀምራላችሁ፡፡
ንግግርን እና ጥያቄን በአግባቡ ለመተግበር እንዴት መፈፀም እንዳለባችሁ ተኝታችሁ እንኳን ያሳስባችኃል፡፡
📌ለምትሰሩት ስራ ዋጋ አይሰጣችሁም፤ ጥሩ ሀሳብ ቢኖራችሁም ማንም ሠው ግድ አይሰጠውም፡፡
በቂ ደመወዝ ስለማይከፈላችሁ እዳችሁ ይጨምራል፡፡
☞በአግባቡ እንኳን ስቃችሁ አታውቁም፤
☞ለመጨረሻ ጊዜም የተደሰታችሁበት ቀን መቼ እንደሆነ አታስታውሱም፡፡
በስራ ቦታ ላይ ያለ ጫና ስቃይ የበዛበት ነው፡፡ በስራችን ላይ ስንጨነቅ በአብዛኛው በቀላሉ መረበሽን፣ መበሳጨትን እና ውድቀትን በማስከተል ስራችንን ያበላሸዋል፡፡
📌 በዚህ አይነት አጋጣሚ ቁጥር የሌላቸው ሠራተኞች በየቀኑ እራሳቸውን ለማግኘት ይተጋሉ፡፡ ስራችሁ የሚፈጥርባችሁ ጭንቀት በግላዊ ህይወታችሁ ላይ ተፅዕኖ በመፍጠር ከትዳር አጋራችሁ፣ ከልጆቻችሁ እና ከጓደኞቻችሁ ጋር ያለውን ሰላም ያደፈርሳል፡፡ ከጊዜም በኃላ አካላዊ እና ስነ-አዕምሮአዊ ጤናን ማወኩ አይቀሬ ነው፡፡ የስራ ልምድን ለማግኘት ከአቅም በላይ በሆነ ጫና ሙሉ ጊዜያችንን ሰውተን እንሰራለን፡፡ ከስራ ጫና ጋር፤ ልጅ ማሳደግ፣ መስክ መውጣት፣ ለልጆች ጊዜ መስጠት፣ ከመመገብ እና ከመንከባከብ በስተጀርባ ብዙ እድሎች እንዲያመልጣችሁ ያደርጋል፡፡ ይህ አይነት ውጥረት ለልብ እና መሰል በሽታዎች ሊዳርግ ይችላል፡፡
✍ #ጭንቀት በጤናችሁ ላይ ችግርን ሲያደርስ ልክ እንደ መንቂያ ደውል ልታስቡት ይገባል ፡፡ በስራ ጫና ዙሪያ ብዙ ጥናቶች ተደርገዋል፤ ሠዎች ከተላመዱት በኃላ እንዴት ስኬታማ እነደሚሆኑ፣ ለውጥን እና መከራን መቋቋም እንደሚችሉ ይገነዘባሉ፡፡ ስለዚህ ሁላችሁም ጭንቀትን ለማጥፋት ቀላል መንገዶች መልመድ አለባችሁ፡፡ በጥልቀት ማሰብ፣ ረዥም ጉዞን ማድረግ እና ሌሎችን በተመስጦ ማዳመጥ መቻል ለችግራችሁ መፍትሄ መሆን ይችላል፡፡
አሉታዊነትን ማስቀረት ዋናው ነገር ሲሆን ከስራ ፈላጊዎች እና ከተገላጋዮች ጋር በየጊዜው ጭንቀታችሁን ማጋራት አስፈላጊ ነው፡፡ በተለይ ለተቀጣሪ ሰራተኞች እና በቡድን ለሚሰሩ ሠዎች ላይ የሚከሰተውን ጫና ለማስቆም የሚረዱ 5 መፍትሄዎችን ተመልከቱ፡-
➊ #ከአለቆች_ጋር_ቅርበት_መፍጠር
የሁለት ቡድኖች ጠንካራ ግንኙነት በእምነት ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ ንግግር ማድረግ የሚፈለግበት ዋናው ምክንያት የሁለቱም ቡድኖች በአንድ ግልፅ መስመር የግንኙነት ሁኔታ ለማዳበር ሲሆን ይህንን ለመፈፀም የሚረዳ ተቆጣጣሪው መንገድ እምነት ነው፡፡ ከአለቃችሁ ጋር የአንድ-ለአንድ ንግግር ስታደርጉ ልትገረሙ ትችላላችሁ፡፡ ሁልጊዜም ስታወሩ ከፍ ባለ ድምፅ ንቁ ሆናችሁ እና በጥሩ ስሜት ከሆነ ያሰራችሁን ጭንቀት በመፍታት ሀሳባችሁን በነፃነት በመግለፅ አላማችሁን ትገልፃላችሁ፡፡
➋ #እርዳታ_ጠይቁ
ከአለቃችሁ ጋር ጥሩ ቅርበት ቢኖራችሁም እንኳን የመደመጥ ስሜት እና ከእናንተ ምን እንደሚጠበቅ ማወቅ እና በአቀዳችሁት መንገድ ስራችሁ እንዲካሄድ ልትጨነቁ ትችላላችሁ፡፡ እርዳታ ባስፈለጋችሁ ሰአት ጠይቁ፤ መጠየቅ ምንም ችግር የለውም፡፡ ስትጠይቁ ታውቃላችሁ እርዳታንም ታገኛላችሁ፡፡
➌ #ተባበሩ_እንጂ_አትወዳደሩ
የስነ-ልቦና ጥናቶች እንደገለፁት፤ ማህበራዊ ድጋፍ በተለየ መልኩ ለአካላዊ እና አዕምሮአዊ ጤና አስተዳደር አስፈላጊ ነው፡፡ በአጠቃላይ አዎንታዊነት የተላበሰ ማህበራዊ ድጋፍ መጨመር የጭንቀት ህመምን ለማስታገስ እና የስራ ጫናን በመቀነስ ቀዳሚነት ይይዛል፡፡ የስራ ባልደረባችሁን እንደ ተወዳዳሪ ካያችሁ ሁልጊዜም በጭንቀት እና በብስጭት ትሞላላችሁ፡፡ በአንፃሩ ከባልደረባችሁ ጋር በመቀመጥ እርስ በእርስ እንዴት መረዳዳት እንደምትችሉ መነጋገር ስራችሁ ቀልጣፋ እና አመርቂ ውጤት እንዲያመጣ ያግዛችኃል፡፡ እንደ ቡድን መስራት እና እርስ በእርስ መደጋገፍ በከፍተኛ ደረጃ ጫናን ያስወግዳል፡፡ ጊዜያችሁን ለስራ ባልደረቦቻችሁ ስትለግሱ በከፍተኛ ደረጃ የስራ ጫናን ታስወግዳላችሁ ፡፡
➍ #በቂ_እንቅልፍ_ተኙ
እንቅልፍ በጣም አስፈላጊ ነው፡፡ በቀን ውስጥ የተወሰነ እንቅልፍ መተኛት ማስቀረት የማስታወስ ችግር፣ ድብርትን እና ሙድን ያበላሻል፡፡ በሳምንት ከ80 በላይ ሰዐቶችን የሚሰራ ድርጅት ውስጥ ከሆናችሁ አርፍዳችሁ ለመግባት ወይም ሲደክማችሁ በጊዜ ለመውጣት ማስፈቀድ ይኖርባችኃል፡፡ የእረፍት ጊዜ እንደሚስፈልጋችሁ አስረግጣችሁ መናገር ተገቢ ነው፡፡
➎ #ትኩረት_ማድረግ
ስራችሁን አከናውናችሁ ለመጨረስ ሰዐት መያዝ ካለባችሁ ያዙ፡፡ ትኩረት ያለው ስራ ምርታማነትን ይጨምራል፡፡ ስራን አከናውኖ በጊዜው መጨረስ ጥሩ ስሜትን ይሰጣል ጫናንም ያስወግዳል፡፡ ለሚቀጥለው ስራ በኃይል እንድትሞሉ እና በአዲስ ጉልበት እንድትነሱ ያግዛል፡፡
በመጨረሻም አሉታዊ ፀባይን ለማሻሻል የተቻላችሁን አድርጉ፡፡ በማንኛውም አጋጣሚ የሠዎችን መልካምነት መመልከት የራሳችሁን ጤና፣ ስራችሁን እና ህይወታችሁን በአግባቡ ለመምራት ያግዛል፡፡
ምንጭ ☞ Dr.Mehret.Debebe
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
#ፍልስጤም
ፍልስጤማዊው የ 8 ዐመት ታዳጊ አብድራህማን አልሙዘይን የካንሰር ታማሚ ነበር....ህክምናውም ከፍልስጤም የህክምና አቅም በላይ በመሆኑ የፍልስጤም ዶክተሮች ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ እንዲታከም ትዕዛዝ ያስተላልፋሉ....ሄዶ ለመታከም ችግሮች ቢኖሩም ከሁሉም በላይ ውጭ ሀገር ሄዶ ለመታከም የወራሪዋ እስራኤል ፍቃድ ግድ ነው.......ግን #ያች ወራሪ ሀገር ለ8 ዐመት ታዳጊ ርህራሄ የላትም ነበርና ብዙ የፍልስጤም ህፃናት ላይ እንደሚያደርጉት አብድራህማን ለይም ጨከኑበት፡፡
ካንሰሩ ከፍተኛ ደረጃ መድረሱንና በህመሙ ሰበብ የመሞት ዕድሉ ከፍተኛ መሆኑንና ጥቂት ቀን እንደቀረው የተረዱት ቤተሰቦቹ የሱን ዕቅድ ለማሳካት መራወጥ ይጀምራሉ፡፡
ቢያድግ ምን መሆን እንደሚፈልጉ ሲጠየቅም ካሉት ዕቅዱ ትልቁ ፖሊስ ሆኖ ሀገሩን መከላከልና ለፍልስጥኤም ህዝብ ነፃነቱን ማስገኘት እንደሚፈልግ ይገልፃል፡፡
ይህንን የሰሙት የፍልስጤም ፓሊስ ኦፊሰሮች ተራ ፓሊስማ አናደርግህም በማለት ስልጣናቸውን ለአንድ ቀን በማሸጋሸግ....በከፍተኛ ማዕረግ የነሱ ተቆጣጣሪ በማድረግ ምኞቱን በማሳካት አብድራህማንን ካስደሰቱ ከጥቂት ቀናት በኋላ ሁሉም ወደሚሄድበት ቀጣዩ ዐለም ተጉዝዋል፡፡
አላህ ጀነተል ፊርድወስን ይወፍቅህ፡፡
#ፍልስጤምንም አላህ ነፃ ያውጣት፡፡
#አሚንን😔😔
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
ፍልስጤማዊው የ 8 ዐመት ታዳጊ አብድራህማን አልሙዘይን የካንሰር ታማሚ ነበር....ህክምናውም ከፍልስጤም የህክምና አቅም በላይ በመሆኑ የፍልስጤም ዶክተሮች ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ እንዲታከም ትዕዛዝ ያስተላልፋሉ....ሄዶ ለመታከም ችግሮች ቢኖሩም ከሁሉም በላይ ውጭ ሀገር ሄዶ ለመታከም የወራሪዋ እስራኤል ፍቃድ ግድ ነው.......ግን #ያች ወራሪ ሀገር ለ8 ዐመት ታዳጊ ርህራሄ የላትም ነበርና ብዙ የፍልስጤም ህፃናት ላይ እንደሚያደርጉት አብድራህማን ለይም ጨከኑበት፡፡
ካንሰሩ ከፍተኛ ደረጃ መድረሱንና በህመሙ ሰበብ የመሞት ዕድሉ ከፍተኛ መሆኑንና ጥቂት ቀን እንደቀረው የተረዱት ቤተሰቦቹ የሱን ዕቅድ ለማሳካት መራወጥ ይጀምራሉ፡፡
ቢያድግ ምን መሆን እንደሚፈልጉ ሲጠየቅም ካሉት ዕቅዱ ትልቁ ፖሊስ ሆኖ ሀገሩን መከላከልና ለፍልስጥኤም ህዝብ ነፃነቱን ማስገኘት እንደሚፈልግ ይገልፃል፡፡
ይህንን የሰሙት የፍልስጤም ፓሊስ ኦፊሰሮች ተራ ፓሊስማ አናደርግህም በማለት ስልጣናቸውን ለአንድ ቀን በማሸጋሸግ....በከፍተኛ ማዕረግ የነሱ ተቆጣጣሪ በማድረግ ምኞቱን በማሳካት አብድራህማንን ካስደሰቱ ከጥቂት ቀናት በኋላ ሁሉም ወደሚሄድበት ቀጣዩ ዐለም ተጉዝዋል፡፡
አላህ ጀነተል ፊርድወስን ይወፍቅህ፡፡
#ፍልስጤምንም አላህ ነፃ ያውጣት፡፡
#አሚንን😔😔
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 2⃣3⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
ለሲሀም ግብዣ ምስጋናን ለግሸ ሰለነበረን ቆይታ ደስታየን ገልጨ ተሰናብቻቼው ከቤት ወጣን፡፡ ሙስጠፍ፣ ከማል እና አንዋር ሚስቶቻቼውን ይዘው ወደ ቤታቼው ተመለሱ፡፡ እኔ አለሜና አብኪ ብቻ ቀረን፡፡ አቡኪም ከስራ ቦታ ተደውሎለት "በቃ ሸኛትና ወደ ሱቅ ና" ብሎት ሄደ፡፡
አለሜ የቤተሰቦቹ ቤት ደሴ ከተማ ላይ አገር ግዛት ነው ወደ መነሀሪያ ለመሄድ ቁልቁል መንገድ ስንጀምር " ሁቢ እዚህ ከመጣሽ ለምን ቤታችንን አታይውም? ያልወደድሽው ነገር ካለ አይተን እናስተካክላለን" አለኝ፡፡ በሀሳቡ ተስማምቼ ወደ ተከራየው ኮንዶሚኒየም ቦታዉም ደሴ ከተማ በሚገኘዉ ተቋም ከመድረሳችን ተርሚናል በሚባለዉ የኮንዶሚኒየም ቤቶች በሁለት ብር ታክሲ ትራንስፓርት አመራን፡፡ ቤት ገብቸ የእቃ ምርጫውንና የአቀማመጣቼው ፎርም ለራሴ ገረመኝ፡፡ በእኔ ምርጫ የተገዙ ነው የመሰለኝ ግን ደግሞ ምርጫየን ጠይቆኝ አያውቅም፡፡ ምናልባት ባልና ሚስት ከአንድ ወንዝ ይቀዳል ነውና ሚባለው ምርጫየ ምርጫው ይሆን?አላውቅም ብቻ! ከሳሎን ወደ መኝታ ቤት ገባሁ፡፡
......ዋው! ነጭ አልጋ ነጭ ቁምሳጥን "ቆይ ይሄን ሁሉ ባንተ ምርጫ ነው!?" ብየ በአግራሞት ጠየኩት " አይ በኢክራም ምርጫ ነው የሆነው" አለኝ፡፡ የኔ ውድ ጓደኛ ምርጫየን ጠንቅቃ ታውቃለች! ስለመልካምነቷ እያሰብኩ ፈገግ አልኩኝ፡፡ ከአልጋው ጎን እራቅ ብላ ወደተቀመጠችው የመዋቢያ ጠረንጼዛ ተራመድኩ፡፡
ራሴን በመስታወት እየተመለከትኩ " እድለኛ ነሽ ኢሙ!" አልኩኝ ለራሴ፡፡ ራሴን በመስታወት ቁሜ ስመለከት አለሜ ከኃላየ አቀፈኝ፡፡ እጆቹ ትከሻየ ላይ ሲያርፍ ሰውነቴን ነዘረኝ ደርቄ ቀረሁ፡፡ ፊቴን ወደራሱ አዙሮ አቀፈኝ፡፡ ደረቱ ላይ ተለጠፍኩ የልብ ምቱ ድው ድው እያለ ሲፈጥን ጆሮየ እንደ ማግኔት ተጣብቆ ይሰማል፡፡ የልብ ምቱ በጆሮየ ለልቤ መልክ የላከ መሰለኝ የልቤ ምት ሲፈጥን ለራሴ ይታወቀኛል፡፡ እሱ እንዳቀፈኝ እኔም በማቀፍ አፀፍውን መለስኩለት፡፡ መሳሳም ጀመርን፡፡ በስሜት ቅልጥ ብለን ጠፍን፡፡
......የአንዋር የስልክ ጥሪ ከገባንበት የስሜት ማእበል ቀሰቀሰን፡፡ በፍጥነት ተነሰቼ ቦርሳየን ይዠ ሮጨ ወጣሁ፡፡ ምን እየሆንኩ ነው? እንዴት እንደዚህ ሊሆን ቻለ? እያልኩኝ በራሴ እያፈርኩም እየተናደድኩም መንገዴን ጀመርኩ ቆይ አንዋር ባይደውል ኖሮ ምን ሊፈጠር ነበር? አኡዙቢላህ! ኢማን ደካማ፡፡ ነሽ! የማትረቢ ማፈሪያ ነሽ! እያልኩኝ ራሴን ስወቅስ አለሜ ደወለ ግን ማንሳት አላሰኘኝም ድምፅን አጥፍቸ ተውኩት፡፡
መነሀሪያ ደርሸ ጉዞ ከደሴ ከተማ ወደ ኮምቦልቻ ጀመርኩኝ፡፡ አሁንም ግን መደወል አላቆመም፡፡ እኔም ስልኩን አይቸ ድምፁን አጠፋለሁ፡፡ አንስቸስ ምን ልለው? ምንም እንዳልተፈጠረ ማስመሰል አልችልም ስለዚህ ዝምታን ምርጫየ አረኩ፡፡
......."እኔ በጣም ባለጌ ሰው ነኝ! ይቅር የማይባል ስህተት ነው የሰራሁት! በፍፁም አንችን የስሜቴ ማስታመሚያ አድርጌ አስቤሽ አላውቅም! ዛሬ በተፈጠረው ነገር አፍሬያለሁ! ተሳስቸ አንችንም አሳሳትኩሽ፡፡ ይሄ ይፈጠራል ብየ አላሰብኩም፡፡ ሁሉም የኔ ጥፍት ነው!!! ይቅር በይኝ የማለት ድፍረት ባይኖረኝም ግን አላህ የውሰጤን ያውቃል የተፈጠረው ነገር እንዲፈጠር አልፈልግም ነበር ወደ ቤትም ስወስድሽ ፍፁም ይሄን አስቤ አይደለም ግን በቃ ሸይጧን አሳሳተኝ" የሚል መልእክት ላከልኝ፡፡
በርግጥ አለሜ የብልግና ባህሪ እንደለለበት ጠንቅቄ አውቃለሁ! አላህ የሩቅ ሚስጥር አዋቂ ነውና የሚሆነውን ቀድሞ ስለሚያው ነው በመሀላቸው ዝምድና የሌላቸውን ሁለት ተቃራኒ ፆታ ብቻቸውን እንዳይቀማመጡ የከለከለው፡፡ ዛሬ እና አላህ ካሰመረልን መስመር አልፈን በራሳችን መሄዳችን የስሜታችን ባሪያ የሸይጧን መናገሻ ሆነናል፡፡ ጥፍቱን ወደሱ ብቻ አስጠግቸ እሱን አልኮንንም " ሁለታችንም ጥፍት አጥፍተናል
.........አንተ ቤት እንሂድ ስትል እኔ እሽ ብየ ስከተልህ ነው የተሳሳትነው፡፡ ለአሁን ወንጀላችን አላህ ይማረን ከዚህ በኃላ ግን ኒካህ እስከምናስር ድረስ ብቻችንን በአካል አንገናኝም፡፡" ብየ ለመልእክቱ መልስ ላኩለት፡፡ "ሀሳብሽ ሀሳቤ ነው" በሎኝ ተስማማን፡፡
ነቢም ትምህርት ጨርሳ መጣች፡፡ አልሀምዱሊላህ! አሁን ብቻየን አይደለሁም፡፡ ነቢ ፍላጎቴን ገና ከአይኔ አይታ መረዳት የምትችል ጓደኛየ ብቻ ሳትሆን ለኔ የሚሻለኝንም መራጭ ጓደኛየ ነች፡፡ አሁን ያለን ጊዜ አንድ ወር ብቻ ነው፡፡ ሲሁም ከኛው ጋር ብዙ ጊዜዋን ማሳለፍ ጀምራለች፡፡ ከወንድሟ ሰርግ እኔን ቅድሚያ ሰታ ስለመረጠችኝ ደስ ብሎኛል፡፡ ሚዜም እንደምትሆነኝ ነግራኛለች፡፡ ኢክሩ ከኛ ጋር ብዙ ጊዜ እንዳታሳልፍ ልጇ ገና አልጠነከረችም ቢሆንም ግን ሁሉንም ነገር በስልክ ሀሳብ በመስጠት ድጋፍ አልተለየችንም፡፡
ነቢ በሰርጉ ሰበብ እኛ ቤት ውላ የምታድርባቸው ቀናቶች በዝተዋል፡፡ በዚህም ምክንያት ከሷልህ ጋር ከበፊቱ በበለጠ ተግባብተዋል፡፡ የሷሊህን ስም ደጋግማ ስትጠራ እሰማታለሁ፡፡ እሱም እንደዛው አብዝቶ ስሟን ይጠራል፡፡ እኔ ጋር ካላደረች ለምን ብሎ መጠየቅ ጀምሯል ሁናታው አልጥምሽ ብሎኛል፡፡ ነቢም እኛ ቤት ማደሩን ወዳዋለች ግን እኔን ብላ ብቻ አይመስለኝም፡፡ የሁለቱንም ሁኔታ በጥልቅ መመርመር ይዣለሁ፡፡
ሀይስኩል ተማሪ እያለሁ ሁሌ ማታ ማታ ከሷሊህ ጋር ፊልም እናይ ነበር፡፡ ታዳ ብዙ ጊዜ በተኛሁበት እንቅልፍ እየወሰደኝ እኔን አቅፎ ወደ ክፍሌ መውሰድ ቢያሰለቸውም ግን አንድም ቀን ተነሽ ብሎኝ አያውቅም እሱ ቀድሞኝ ከተኛ እኔም ትቸው አልሄድም ከጎኑ ተኝቸ አነጋለሁ ብዙ ፎጣ ብቻ ለብሰን ያነጋናቸው ምሽቶች ነበሩ፡፡ እናቴ ይሄን ስታይ " የናንተ ነገር አይታመንም" እያለች ብርድ ልብስ ትደርብብናለች፡፡ ከዛም በኃላ እንደልምድ ሳሎን ፊልም እያዩ በዛው መተኛትን ልምዳችን አድርገን ነበር ያው ወደ ዩኒቨርስቲ ስገባ ቀረ እንጅ፡፡ አሁንም ሷሊህ ነቢ ስትመጣ ሳሎን ውስጥ ለብዙ ሰአት እናወራለን፡፡ አባቴ ኢሻን ከሰገደ በኃላ ብዙ የማምሸት ልምድ የለውም " በሉ ልጆች እኔ አርጅቻለሁ ወጣት ጋር አልቀመጥም ብዙ ረፍት ያስፈልገኛል" ብሎ ወደ መኝታ ክፍሉ ይገባል፡፡ እናቴ ትንሽ አወራርታን ብዙም ሳትቆም እሷም ትሄዳለች፡፡
ያኔ እኔና ሷሊህ ብቻ እንቀር ነበር፡፡ አሁን ግን ነቢ ተጨምራ ሶስት ሆነናል፡፡ ደግነቱ እኔም ከአለሜ ጋር ስለሰርጋችን ሁኔታ እያወራሁ አመሻሁ እንጅ እንደ በፊቱ ቢሆን እንቅልፍ ሰለሚያሸንፈኝ እንተኛ በሚል ሰበብ ከነቢ ጋር ወሬያቸውን ሳይጨርሱ ባለያያቸው ሁለቱም ሳይረግሙኝ አይቀሩም፡፡ ነቢ ሷሊህን የማድነቅ ሰለሱ የማውራት አባዜ ይዟታል! ስለሱም የግል ሂወት ከኔ ማጣራት ትፈልጋለች፡፡ በተደጋጋሚ የሚወዳት ልጅ መኖር አለመኖሯን ለማጣራት በዘዴ ልታውጣጣኝ ሞክራ ወሬ አስቀይሻታለሁ፡፡
በሷሊህ ሂወት ውስጥ ማንም ሴት እንደለለች አውቃለሁ ካለችም ደግሞ ራሷ ነቢ እንደምትሆን አምናለሁ፡፡
#የመጨረሻዉ #ክፍል ይቀጥላል
በFb የምፓስቱ
📌 #ምስራቅ_አዘርነት_ድምፅ አረ ሌሎችም ከቻላችሁ አብራችሁ ይሄን ሊንክ ፓስቱት ወደ ቻናል እንዲገቡ ተባበሩን፡፡
የምስራቅ አዘርነት ድምፅ የFb group በbot ብታወራኝ ደስ ይለኛል
፡፡ ለወደፊት አብረን ለመስራት፡፡ የtelegram link አብራችሁ ብፓስቱት ቅንነት ነዉ
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
🎧 #ክፍል 2⃣3⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
ለሲሀም ግብዣ ምስጋናን ለግሸ ሰለነበረን ቆይታ ደስታየን ገልጨ ተሰናብቻቼው ከቤት ወጣን፡፡ ሙስጠፍ፣ ከማል እና አንዋር ሚስቶቻቼውን ይዘው ወደ ቤታቼው ተመለሱ፡፡ እኔ አለሜና አብኪ ብቻ ቀረን፡፡ አቡኪም ከስራ ቦታ ተደውሎለት "በቃ ሸኛትና ወደ ሱቅ ና" ብሎት ሄደ፡፡
አለሜ የቤተሰቦቹ ቤት ደሴ ከተማ ላይ አገር ግዛት ነው ወደ መነሀሪያ ለመሄድ ቁልቁል መንገድ ስንጀምር " ሁቢ እዚህ ከመጣሽ ለምን ቤታችንን አታይውም? ያልወደድሽው ነገር ካለ አይተን እናስተካክላለን" አለኝ፡፡ በሀሳቡ ተስማምቼ ወደ ተከራየው ኮንዶሚኒየም ቦታዉም ደሴ ከተማ በሚገኘዉ ተቋም ከመድረሳችን ተርሚናል በሚባለዉ የኮንዶሚኒየም ቤቶች በሁለት ብር ታክሲ ትራንስፓርት አመራን፡፡ ቤት ገብቸ የእቃ ምርጫውንና የአቀማመጣቼው ፎርም ለራሴ ገረመኝ፡፡ በእኔ ምርጫ የተገዙ ነው የመሰለኝ ግን ደግሞ ምርጫየን ጠይቆኝ አያውቅም፡፡ ምናልባት ባልና ሚስት ከአንድ ወንዝ ይቀዳል ነውና ሚባለው ምርጫየ ምርጫው ይሆን?አላውቅም ብቻ! ከሳሎን ወደ መኝታ ቤት ገባሁ፡፡
......ዋው! ነጭ አልጋ ነጭ ቁምሳጥን "ቆይ ይሄን ሁሉ ባንተ ምርጫ ነው!?" ብየ በአግራሞት ጠየኩት " አይ በኢክራም ምርጫ ነው የሆነው" አለኝ፡፡ የኔ ውድ ጓደኛ ምርጫየን ጠንቅቃ ታውቃለች! ስለመልካምነቷ እያሰብኩ ፈገግ አልኩኝ፡፡ ከአልጋው ጎን እራቅ ብላ ወደተቀመጠችው የመዋቢያ ጠረንጼዛ ተራመድኩ፡፡
ራሴን በመስታወት እየተመለከትኩ " እድለኛ ነሽ ኢሙ!" አልኩኝ ለራሴ፡፡ ራሴን በመስታወት ቁሜ ስመለከት አለሜ ከኃላየ አቀፈኝ፡፡ እጆቹ ትከሻየ ላይ ሲያርፍ ሰውነቴን ነዘረኝ ደርቄ ቀረሁ፡፡ ፊቴን ወደራሱ አዙሮ አቀፈኝ፡፡ ደረቱ ላይ ተለጠፍኩ የልብ ምቱ ድው ድው እያለ ሲፈጥን ጆሮየ እንደ ማግኔት ተጣብቆ ይሰማል፡፡ የልብ ምቱ በጆሮየ ለልቤ መልክ የላከ መሰለኝ የልቤ ምት ሲፈጥን ለራሴ ይታወቀኛል፡፡ እሱ እንዳቀፈኝ እኔም በማቀፍ አፀፍውን መለስኩለት፡፡ መሳሳም ጀመርን፡፡ በስሜት ቅልጥ ብለን ጠፍን፡፡
......የአንዋር የስልክ ጥሪ ከገባንበት የስሜት ማእበል ቀሰቀሰን፡፡ በፍጥነት ተነሰቼ ቦርሳየን ይዠ ሮጨ ወጣሁ፡፡ ምን እየሆንኩ ነው? እንዴት እንደዚህ ሊሆን ቻለ? እያልኩኝ በራሴ እያፈርኩም እየተናደድኩም መንገዴን ጀመርኩ ቆይ አንዋር ባይደውል ኖሮ ምን ሊፈጠር ነበር? አኡዙቢላህ! ኢማን ደካማ፡፡ ነሽ! የማትረቢ ማፈሪያ ነሽ! እያልኩኝ ራሴን ስወቅስ አለሜ ደወለ ግን ማንሳት አላሰኘኝም ድምፅን አጥፍቸ ተውኩት፡፡
መነሀሪያ ደርሸ ጉዞ ከደሴ ከተማ ወደ ኮምቦልቻ ጀመርኩኝ፡፡ አሁንም ግን መደወል አላቆመም፡፡ እኔም ስልኩን አይቸ ድምፁን አጠፋለሁ፡፡ አንስቸስ ምን ልለው? ምንም እንዳልተፈጠረ ማስመሰል አልችልም ስለዚህ ዝምታን ምርጫየ አረኩ፡፡
......."እኔ በጣም ባለጌ ሰው ነኝ! ይቅር የማይባል ስህተት ነው የሰራሁት! በፍፁም አንችን የስሜቴ ማስታመሚያ አድርጌ አስቤሽ አላውቅም! ዛሬ በተፈጠረው ነገር አፍሬያለሁ! ተሳስቸ አንችንም አሳሳትኩሽ፡፡ ይሄ ይፈጠራል ብየ አላሰብኩም፡፡ ሁሉም የኔ ጥፍት ነው!!! ይቅር በይኝ የማለት ድፍረት ባይኖረኝም ግን አላህ የውሰጤን ያውቃል የተፈጠረው ነገር እንዲፈጠር አልፈልግም ነበር ወደ ቤትም ስወስድሽ ፍፁም ይሄን አስቤ አይደለም ግን በቃ ሸይጧን አሳሳተኝ" የሚል መልእክት ላከልኝ፡፡
በርግጥ አለሜ የብልግና ባህሪ እንደለለበት ጠንቅቄ አውቃለሁ! አላህ የሩቅ ሚስጥር አዋቂ ነውና የሚሆነውን ቀድሞ ስለሚያው ነው በመሀላቸው ዝምድና የሌላቸውን ሁለት ተቃራኒ ፆታ ብቻቸውን እንዳይቀማመጡ የከለከለው፡፡ ዛሬ እና አላህ ካሰመረልን መስመር አልፈን በራሳችን መሄዳችን የስሜታችን ባሪያ የሸይጧን መናገሻ ሆነናል፡፡ ጥፍቱን ወደሱ ብቻ አስጠግቸ እሱን አልኮንንም " ሁለታችንም ጥፍት አጥፍተናል
.........አንተ ቤት እንሂድ ስትል እኔ እሽ ብየ ስከተልህ ነው የተሳሳትነው፡፡ ለአሁን ወንጀላችን አላህ ይማረን ከዚህ በኃላ ግን ኒካህ እስከምናስር ድረስ ብቻችንን በአካል አንገናኝም፡፡" ብየ ለመልእክቱ መልስ ላኩለት፡፡ "ሀሳብሽ ሀሳቤ ነው" በሎኝ ተስማማን፡፡
ነቢም ትምህርት ጨርሳ መጣች፡፡ አልሀምዱሊላህ! አሁን ብቻየን አይደለሁም፡፡ ነቢ ፍላጎቴን ገና ከአይኔ አይታ መረዳት የምትችል ጓደኛየ ብቻ ሳትሆን ለኔ የሚሻለኝንም መራጭ ጓደኛየ ነች፡፡ አሁን ያለን ጊዜ አንድ ወር ብቻ ነው፡፡ ሲሁም ከኛው ጋር ብዙ ጊዜዋን ማሳለፍ ጀምራለች፡፡ ከወንድሟ ሰርግ እኔን ቅድሚያ ሰታ ስለመረጠችኝ ደስ ብሎኛል፡፡ ሚዜም እንደምትሆነኝ ነግራኛለች፡፡ ኢክሩ ከኛ ጋር ብዙ ጊዜ እንዳታሳልፍ ልጇ ገና አልጠነከረችም ቢሆንም ግን ሁሉንም ነገር በስልክ ሀሳብ በመስጠት ድጋፍ አልተለየችንም፡፡
ነቢ በሰርጉ ሰበብ እኛ ቤት ውላ የምታድርባቸው ቀናቶች በዝተዋል፡፡ በዚህም ምክንያት ከሷልህ ጋር ከበፊቱ በበለጠ ተግባብተዋል፡፡ የሷሊህን ስም ደጋግማ ስትጠራ እሰማታለሁ፡፡ እሱም እንደዛው አብዝቶ ስሟን ይጠራል፡፡ እኔ ጋር ካላደረች ለምን ብሎ መጠየቅ ጀምሯል ሁናታው አልጥምሽ ብሎኛል፡፡ ነቢም እኛ ቤት ማደሩን ወዳዋለች ግን እኔን ብላ ብቻ አይመስለኝም፡፡ የሁለቱንም ሁኔታ በጥልቅ መመርመር ይዣለሁ፡፡
ሀይስኩል ተማሪ እያለሁ ሁሌ ማታ ማታ ከሷሊህ ጋር ፊልም እናይ ነበር፡፡ ታዳ ብዙ ጊዜ በተኛሁበት እንቅልፍ እየወሰደኝ እኔን አቅፎ ወደ ክፍሌ መውሰድ ቢያሰለቸውም ግን አንድም ቀን ተነሽ ብሎኝ አያውቅም እሱ ቀድሞኝ ከተኛ እኔም ትቸው አልሄድም ከጎኑ ተኝቸ አነጋለሁ ብዙ ፎጣ ብቻ ለብሰን ያነጋናቸው ምሽቶች ነበሩ፡፡ እናቴ ይሄን ስታይ " የናንተ ነገር አይታመንም" እያለች ብርድ ልብስ ትደርብብናለች፡፡ ከዛም በኃላ እንደልምድ ሳሎን ፊልም እያዩ በዛው መተኛትን ልምዳችን አድርገን ነበር ያው ወደ ዩኒቨርስቲ ስገባ ቀረ እንጅ፡፡ አሁንም ሷሊህ ነቢ ስትመጣ ሳሎን ውስጥ ለብዙ ሰአት እናወራለን፡፡ አባቴ ኢሻን ከሰገደ በኃላ ብዙ የማምሸት ልምድ የለውም " በሉ ልጆች እኔ አርጅቻለሁ ወጣት ጋር አልቀመጥም ብዙ ረፍት ያስፈልገኛል" ብሎ ወደ መኝታ ክፍሉ ይገባል፡፡ እናቴ ትንሽ አወራርታን ብዙም ሳትቆም እሷም ትሄዳለች፡፡
ያኔ እኔና ሷሊህ ብቻ እንቀር ነበር፡፡ አሁን ግን ነቢ ተጨምራ ሶስት ሆነናል፡፡ ደግነቱ እኔም ከአለሜ ጋር ስለሰርጋችን ሁኔታ እያወራሁ አመሻሁ እንጅ እንደ በፊቱ ቢሆን እንቅልፍ ሰለሚያሸንፈኝ እንተኛ በሚል ሰበብ ከነቢ ጋር ወሬያቸውን ሳይጨርሱ ባለያያቸው ሁለቱም ሳይረግሙኝ አይቀሩም፡፡ ነቢ ሷሊህን የማድነቅ ሰለሱ የማውራት አባዜ ይዟታል! ስለሱም የግል ሂወት ከኔ ማጣራት ትፈልጋለች፡፡ በተደጋጋሚ የሚወዳት ልጅ መኖር አለመኖሯን ለማጣራት በዘዴ ልታውጣጣኝ ሞክራ ወሬ አስቀይሻታለሁ፡፡
በሷሊህ ሂወት ውስጥ ማንም ሴት እንደለለች አውቃለሁ ካለችም ደግሞ ራሷ ነቢ እንደምትሆን አምናለሁ፡፡
#የመጨረሻዉ #ክፍል ይቀጥላል
በFb የምፓስቱ
📌 #ምስራቅ_አዘርነት_ድምፅ አረ ሌሎችም ከቻላችሁ አብራችሁ ይሄን ሊንክ ፓስቱት ወደ ቻናል እንዲገቡ ተባበሩን፡፡
የምስራቅ አዘርነት ድምፅ የFb group በbot ብታወራኝ ደስ ይለኛል
፡፡ ለወደፊት አብረን ለመስራት፡፡ የtelegram link አብራችሁ ብፓስቱት ቅንነት ነዉ
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
ISLAMIC SCHOOL via @like
😁ፈገግታ ሱና ነዉ ፈገግ በሉ
የሀበሻ ቀጠሮ
አባት ፡- ልጄ የሆነ ሰዉ ስልክ እየደወለ ይዝትብኛል “እገድልሀለዉ
ስድስት ሰዓትን አታልፍም” ይለኛል፡፡
.
.
ልጅ ፡ - ምን? ዛሬ ስድስት ሰዓት? ማነዉ እንዲህ የደፈረህ?
.
.
አባት ፡- አዎ ልጄ ዛሬ ስድስት ሰዓት ላይ በቃ ሊያልቅልኝ ነዉ፡፡
ልጅ ፡- አይዞህ አባቴ አትፍራ !
አባት ፡- ለምን አልፈራም የተማመንከዉ ነገር አለ እንዴ ልጄ ?
.
.
ልጅ ፡- አዎ አባቴ ሀበሻ ቀጠሮ ስለማያከብር እስከ ስምንት ወይንም
ዘጠኝ ሰዓት ሊያቆይህ ይችላል
😁😁😁
.........
JOIN
´´´´´´´
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
የሀበሻ ቀጠሮ
አባት ፡- ልጄ የሆነ ሰዉ ስልክ እየደወለ ይዝትብኛል “እገድልሀለዉ
ስድስት ሰዓትን አታልፍም” ይለኛል፡፡
.
.
ልጅ ፡ - ምን? ዛሬ ስድስት ሰዓት? ማነዉ እንዲህ የደፈረህ?
.
.
አባት ፡- አዎ ልጄ ዛሬ ስድስት ሰዓት ላይ በቃ ሊያልቅልኝ ነዉ፡፡
ልጅ ፡- አይዞህ አባቴ አትፍራ !
አባት ፡- ለምን አልፈራም የተማመንከዉ ነገር አለ እንዴ ልጄ ?
.
.
ልጅ ፡- አዎ አባቴ ሀበሻ ቀጠሮ ስለማያከብር እስከ ስምንት ወይንም
ዘጠኝ ሰዓት ሊያቆይህ ይችላል
😁😁😁
.........
JOIN
´´´´´´´
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
#ስለ_ልጆች_አስተዳደግ
Dr. Mehret Debebe —ምህረት ደበበ
✍️ልጅን በባህሪ ማከም አስቸጋሪ የሚያደርገው ብዙ ጊዜ በሽታው ወላጅ ላይ ስለሆነ ነው። ወላጆች ደግሞ ችግሩ የነሱ መሆኑን ተረድተው ለመቀበል ብዙ ጊዜ ይቸገራሉ።
️ የወላጅ ትልቁ ኃላፊነት ልጅን ጨዋና ጎበዝ ተማሪ አድርጎ ማሳደግ ብቻ ሳይሆን ብልጥና ጠንቃቃም ማድረግ ነው። ይህንን ለማድረግ ደግሞ ልጆችን እየተሳሳቱ እንዲማሩ ዕድል መስጠት ያስፈልጋል።
በትክክል ያላደጉ ልጆች እንዴት ጥሩ ወላጅ ሊሆኑ ይችላሉ? ሠዎች
☞ ስፖርት፣
☞እጅ ሥራና እርሻ ከልጅነታቸው ሲማሩ፤ ወላጅነትንና የትዳር አጋርነትን ግን በግምትና በመላምት የሚገቡበት መሆኑ አስገራሚ ነው።
✍️አውሮፕላን አብርሮ በማያውቅ ፓይለት በሚበር አውሮፕላን ውስጥ ማንም አይሳፈርም። ብዙ ልጆች የሚወለዱት ግን ትዳርና ቤተሰብ እንዴት እንደሚመራ በማያውቁ አዲስ ለማጆች ባቋቋሙት ቤት ውስጥ ነው።
✔️️ሴት ልጅ ከአባቷ ተወዳጅነትንና አፍቃሪነትን፤ ከእናቷም ወዳጅነትንና ወላጅነትን ትወርሳለች ይባላል።
የራሳቸውን ውድቀት ደብቀው በልጆቻቸው ስሕተት ላይ አለንጋ የሚመዙ ወላጆች የራሳቸውን ስህተት በልጆቻቸው ይደግማሉ።
•
# ምንጭ :- "የተቆለፈበት ቁልፍ" በዶ/ር ምህረት ደበበ
በማንበባችን እጥፍ ብናተርፍ እንጂ ከቶ አንከስርበትም
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
Dr. Mehret Debebe —ምህረት ደበበ
✍️ልጅን በባህሪ ማከም አስቸጋሪ የሚያደርገው ብዙ ጊዜ በሽታው ወላጅ ላይ ስለሆነ ነው። ወላጆች ደግሞ ችግሩ የነሱ መሆኑን ተረድተው ለመቀበል ብዙ ጊዜ ይቸገራሉ።
️ የወላጅ ትልቁ ኃላፊነት ልጅን ጨዋና ጎበዝ ተማሪ አድርጎ ማሳደግ ብቻ ሳይሆን ብልጥና ጠንቃቃም ማድረግ ነው። ይህንን ለማድረግ ደግሞ ልጆችን እየተሳሳቱ እንዲማሩ ዕድል መስጠት ያስፈልጋል።
በትክክል ያላደጉ ልጆች እንዴት ጥሩ ወላጅ ሊሆኑ ይችላሉ? ሠዎች
☞ ስፖርት፣
☞እጅ ሥራና እርሻ ከልጅነታቸው ሲማሩ፤ ወላጅነትንና የትዳር አጋርነትን ግን በግምትና በመላምት የሚገቡበት መሆኑ አስገራሚ ነው።
✍️አውሮፕላን አብርሮ በማያውቅ ፓይለት በሚበር አውሮፕላን ውስጥ ማንም አይሳፈርም። ብዙ ልጆች የሚወለዱት ግን ትዳርና ቤተሰብ እንዴት እንደሚመራ በማያውቁ አዲስ ለማጆች ባቋቋሙት ቤት ውስጥ ነው።
✔️️ሴት ልጅ ከአባቷ ተወዳጅነትንና አፍቃሪነትን፤ ከእናቷም ወዳጅነትንና ወላጅነትን ትወርሳለች ይባላል።
የራሳቸውን ውድቀት ደብቀው በልጆቻቸው ስሕተት ላይ አለንጋ የሚመዙ ወላጆች የራሳቸውን ስህተት በልጆቻቸው ይደግማሉ።
•
# ምንጭ :- "የተቆለፈበት ቁልፍ" በዶ/ር ምህረት ደበበ
በማንበባችን እጥፍ ብናተርፍ እንጂ ከቶ አንከስርበትም
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
✍የሕልም ባሌን አገኘሁት ታሪክ ጨርሰናል ከታሪኩ ምን እንረዳለን ?
‼️የአህባሽ አስተምሮ ሰባት አመታት ምን ተፅእኖ አርጓል ስንል ተከታዩቹ ከጫት መቃም የዘለለ ለኢስላም ዲን ለሀገር ለዉጥ ምንም አላመጡም፡፡ ኮምቦልቻ ላይ ደግሞ ዋናዉ መጠራቀሚያቸዉ እንደሆነ እና በወሎ ህዝብ አብሶ በደሴ ከተማ ላይ ያለፉት በደሎች በጥቂቱ ተካቷል፡፡ አህባሾች ከያዙት ቡሀላ መድረሳ አልተነገባ አንድ መስጊድ እንኳ ከምናቃቸዉ ዉጭ ተጨምሮ አላየንም ብቻ ጫት ከመቃም በደነዘዘ ባለፈበት አስተሳሰብ ሰዉ ከስልጣኔ ወደ ድንቁርና የተጓዘበት ዘመን ይሄ 7 አመታት ነበር ወጣቶችን ከመስጊድ አስወጥተዉ ወጣቱ አሁን ድረስ ሊላቀቀዉ ያልቻለዉ ጫት እንዲቅም አልባሌ ቦታ እንዲዉል አርገዉታል፡፡ አላህ ዲኑን እጠብቀዋለሁ ብሏል እንጂ በእነሱ ቢሆን ኢስላምን በርዘዉ በቁርአን እና በሀዲስ ሳይሆን በአፈ ወሬ በታሪክ እና በጫት ምርቃና ኢስላምን ለመምራት ዝግጁ ነበሩ፡፡ አሁንም እዚህ ቻናል ያላችሁ ዲን መመካከር ነዉ ሀዲሶችን ቅሩ ነገሮችን ሰፋ አድርጋችሁ ተመልከቱ፡፡ እከሌ እንደዚህ ስላለ እየተባለ ማንም ሰዉ እንደ ጋሪ አይመራ፡፡ ለወደፊትም ይሄ የአህባሽ አስተምሮ ሙስሊሙን ለመበታተን የመጣ የሊባኖስ አስምሮ ነዉ
‼️ ጓደኝነት ከድንጋይ የጠጠረና ከዳይመንድ የከበረ በመሆኑ ትልቅ ዋጋ እንድንሰጠው ያሳስበናል፡፡ እነ አንዋር ተገርፈው በንገላተው ለጓደኛቸው ኡስማን እሱን በመደበቅ ነፃነትን ተመኙለት፡፡ ሀያትም በበኩሏ የራሷን ህመም ችላ የጓደኛዋ የኢማንን ደስታ አስቀደመች፡፡ እዚህ ላይ የሚያመላክተን ጓደኝነት ማለት ራስን ለሌላ አሳልፎ የመስጠት ችሎታ መሆኑን ይነግረናል፡፡ እኛም ከዚህ ታሪክ በመነሳት ለጓደኝነት ምን ያህል ቦታ እንደምንሰጥ ራሳችንን እንመርምር ልላችሁ ወደድኩ፡፡
‼️ጓደኝነት ወሳኝ ነገር ነዉ ግን አሁን የያሽዉ ጓደኛሽ ወንድ እያወራሁ ነዉ boy frind እንደዚህ አለኝ የምትልሽ እንጂ ቂርአት እንቅራ ሀላል እንስራ ሂጃብ እንልበስ የምትል ጓደኛ ከመቶ አንድ ካልሆነ ሴቶች ጓጀኛ አርገዉ የሚይዙት ዶርየ የሆኑ ሴቶችን ነዉ፡፡ ብዙ ጊዜ ሴቶች ሀራም የሚሰሩት ዚና የሚሰሩት በነጓደኞቻቸዉ ግፊት ነዉ ፡፡ ወንጅ ልጅ ቁጥርሽን የሚያገኘዉ አንቺን የሚያጠምድሽ በጓደኛሽ አማካኝነት ነዉ፡፡ ሴቶች የምትይዟቸዉ የሴት ጓደኞች መጠንቀቅ አለባችሁ፡፡
‼️ ወዷ እህቴ የፈካ አበባ እና ሴት ልጅ አንድ ናቸዉ
ሁሉም እስኪቆርጧት ይቸኩላልና
አበባዋን ከቆረጧት ቡኃላ የተወስነ መንገድ ከተጓዝን ትጠወልጋለች
ስትጠወልግ ትጣላለች
ሴት ልጅም በተመሳሳዩ ቦይ ፍሬድ ማለት ላያገባት ላያዋጣ በህይወትሽ ተጫዉተሽ ክብርሽን ተነፍገሽ ሞራልሽ ተነክቶ ምንም ባል ላይሆንሽ ከአላህም ሳትሆኚ እዳትቀሪ!!
ውዷ እህቴ ሆይ አደራሽን ተጠንቀቂ
‼️አሁን ላይ የሚስተዋለዉ ሙስሊም ሴቶች የሚይዙት ጓደኞች የሙስሊም ልጆች ሁነዉ ዲን የማያቁ ዱርየወችና እና የካፊር ጓደኞች ነዉ ልብስ ጫማ ሲገዙ እየተስተዋለ ያለዉ ከክርስቲያኖች ጋር ሁነዉ ነዉ የሚመርጡት አንቺ ዲን የፈቀደልሽን ሳይሆን በክርስቲያን ጓደኞችሽ ምርጫ ትገዣለሽ ይሄ አግባብ ነዉ ?? የምለብሽዉን ልብስ መግዛት ያለብሽ ከሙስሊም ጓደኞችሽ ጋር ሁነሸ መሆን አለበት፡፡ ሂጃብ ልግዛ ብትያት መቼም እሺ እንደማትልሽ እወቂ በዚህ የተነሳ አለባበስሽ ከዲንሽ እየራቅሽ ትሄጃለሽ፡፡ የክርስቲያን ጓደኛሽ የወንድ ጓደኛ ስትይዝ አንቺም የእሷን ጓደኛ የወንድ ጉደኛዉን ሙስሊሞች እየያዙ የምናስተዉልበት ነዉ፡፡ አንቺ ጓደኛ ማረግ ያለብሽ ሙስሊም እህትሽን ነው ከክርስቲያኖቹ መራቅ ሳይሆን የሆድሽን የልብሽን ሲከፋሽ ስትደሰች ማማከር ማጋራት ያለብሽ ለሙስሊሟ እህትሽ ብቻ እና ብቻ መሆን አለበት፡፡ ክርስቲያን ጓደኛሽ እንደመራችሽ መመራት ሳይሆን አንቺ ኢስላም ሀይማኖትሽን ጠበቅ አርገሽ ጥሩ ስነ ምግባር የምታሳያት ከሆነ ወደ ዲነል ኢስላም የማመጣበት ምንም ምክንያት የለም፡፡
‼️አንድ ሴት ልጅ የትዳር መስፈርቷን መምረጥ ያለባት እንዴት ነዉ በቻት ያወራት ሁሉ ባል አይሆንም፡፡ እህቴ የወደፊት ባልሽን ስመርጪ ገና አንድ ሰዉ ወደድኩት ብለሽ ቀን በቀን እያለቀሽ ነዉ ወይ ወደ ትዳር የምገቢዉ "?? ስለሆነም ምርጫሽን በቻት ያንበረከከሽን መሆን የለበትም ነገሮችን ሁሉ አስተዉለሽ መሆን አለበት፡፡
‼️ ስልጣኔ ማለት ምን ማሙት ነዉ ? አንቺ በወንድ የምትወደጂዉ ምን ሲኖርሽ ነዉ ?? ወንድ ጋር ማዉራት ቻት ቢበዛብሽ ወንድ ይወደኛል ብለሽ ታስቢያለሽ ወይ ?? በቻት ብዙ ወንድ ብታወሪ እንደ እንግሊዝ ፕሪሜይርሊግ ኳስ ጨዋታ ዛሬ አንዱ ያሸነፋል ነጥብ ያገኛል ዛሬ ያሸነፈዉ ነገ በሌላ ትረቻለሽ ነጥብ ያገኘዉ አንድ ዝቅ ይላል አንቺ ምን ሁነሽ ቀረሽ ማለት ነዉ የመሀል ዳኛ ሁነሽ ቀረሽ ማለት ነዉ ፡፡ ቻት ማለት በወንዶች ዙሪያ የሚደረግ አንቺ ዳኝነቱን የምታካሂጅበት የጃሂል ጨዋታ ማለት ነዉ፡፡ ግን ጨዋታዉን ዳኛዉ ለምን ዳኛ ተጨዋቹን ላጠፋ እየመከረ ቅጣት እየሰጠ ያጫዉታል እንጂ ዋንጫዉን አይበላዉም በጣም ተጫዉቶ ያሸነፈዉ ዉጤት ያለዉ ሁሉንም ከረታ ዋንጫዉን በላ ማለት ነዉ ፡፡ ይህ ዋንጫ ማለት አንቺ ነሽ እንደ እንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ ተበላሽ ማለት ነዉ፡፡ ከዛ የበላሽ ጋር እንደዋንጫዉ እንደሚቆየዉ አንቺም እሱ ጋር ሀራም ዚና ትሰሪያለሽ ማለት ነዉ፡፡ ከዛ በሌላ አመት ጨዋታዉ እንደ አዲስ ይጀመራል ዋንጫዉ የበላዉ ተፎካካሪ ይበዛበታል ገንጠል ይላል፡፡ የአንቺ ሂወት የኳስ ጨዋታ ሂወት ሁኖ ይቀራል ማለት ነዉ፡፡ስለሆነም በ Telegram ኳስ ሜዳ ላይ የምትጫወቱ ተጨዋቾች እህቶቻችን ጨዋታዉን ፊሽካ በመንፋት አሁኑኑ 90 ደቂቃ ደርሷል አበቃ ትርፍ ሰአት የለዉም ብላችሁ የመጨረሻ ፊሽካ አሰሙ፡፡ ኢንሻ አላህ ከአላህ ጋር ሁላችሁም ዝግጁ ሁኑ አቁሙ ያለፈዉ ሂወታችንን ቻት ማዉራት ከጀመርን ቡሀላ ጉዳቱን ወደ ሆላ የአለፉ አመታት ይህን ፁሁፍ ካነበብን ቡሀላ እናስተዉል ያጀምአ፡፡ ከዛሬ አምስት ወይ አራት ወይ ሶስተ አመት በፊት ቻት የጀመርኩ ስንተ ወንድ አዉርቶ ተወኝ ? ስንት ሰዉ ለዚና ጠየቀኝ ? ስንት ሰዉ ቻት ሴክስ አረግን ብላችሁ አሁኑኑ አስባችሁ መልሱ ብዙ ነዉ ግን አንቺ ያሰብሽዉ ትዳሩ ስለሆነ ትዳር ስላልመጣ ከአሁን ቡሀላ በመሶበር በዱአ ሀላሌን አገኛለሁ እንጂ በTelegram እኔ የቁማር ካርታ አይደለሁም ብላችሁ አሁኑኑ እንወስን..አሁኑኑ ስል ከፋችሁ መሰል ይሄን ፁሁፍ በአእምሯችሁ ይዛችሁ አስተንትኑት እና እራሳችንን ተኝተን ያለፈዉን የቻት ፈተና አስተንትነን እንደር እና ጠዋት ወስኑ፡፡
‼️ እህቴ እወቂ ዉሻ እሸናበት ተመልሶ አይመጣም፡፡ ወንዶች አንዴ ከሸኑ ምንም ቢወድሽ ለወደፊት አገባሻለሁ ብሎ ቃል ቢገባም አንዴ አንቺ ጋር ከተኛ ሁለተኛ ዘወር ብለው አያይሽም ለምን ብትይ ትዳር ዋናዉ አላማዉ በሀላል ስሜትን ለማብረድ ነዉ፡፡ ኮንትሮባንድ አንቺን ካገኘ ምን ይፈልጋል ??? ስለሆነም አንቺ ከትዳር በፊት ያለሽ የሀራም ግንኙነት አሁን ጀምረሽ ልታቆሚ ይገባል፡፡
‼️እህቴ ወንዶች በራሱ በፍቅር እብድ ስክር ቢልልሽ እንኳ አንቺ ብሰሽ እዳትገኚ ሁሌም እራስሽ ለማስከበር ጣሪ አንቺ ብዙ ፈተና ቢያልፍብሽም አሁንም ወርቅነሽ ሴት በመሆንሽ ብቻ ትከበሪያለሽ ለዚህ ደሞ በዲንሽ ላይ ጥንክር በይ መጀመሪያ ውደታሽን ከነፍስሽ አስበልጠሽ አላህን ውደጂ ያንግዜ አንቺ ሁለዬም ወርቅ ነሽ ፡፡ ግን ገና የአሁን ወንድ አወራኝ አገባሻለሁ ብሎኛል ቀን በቀን በቴክስት በስልክ ማሬ ዉዴ እያለ ጆሮሽን አሰልችቶሽ አንቺም ልብሽን ብሰጪ ፡፡👇👇
‼️የአህባሽ አስተምሮ ሰባት አመታት ምን ተፅእኖ አርጓል ስንል ተከታዩቹ ከጫት መቃም የዘለለ ለኢስላም ዲን ለሀገር ለዉጥ ምንም አላመጡም፡፡ ኮምቦልቻ ላይ ደግሞ ዋናዉ መጠራቀሚያቸዉ እንደሆነ እና በወሎ ህዝብ አብሶ በደሴ ከተማ ላይ ያለፉት በደሎች በጥቂቱ ተካቷል፡፡ አህባሾች ከያዙት ቡሀላ መድረሳ አልተነገባ አንድ መስጊድ እንኳ ከምናቃቸዉ ዉጭ ተጨምሮ አላየንም ብቻ ጫት ከመቃም በደነዘዘ ባለፈበት አስተሳሰብ ሰዉ ከስልጣኔ ወደ ድንቁርና የተጓዘበት ዘመን ይሄ 7 አመታት ነበር ወጣቶችን ከመስጊድ አስወጥተዉ ወጣቱ አሁን ድረስ ሊላቀቀዉ ያልቻለዉ ጫት እንዲቅም አልባሌ ቦታ እንዲዉል አርገዉታል፡፡ አላህ ዲኑን እጠብቀዋለሁ ብሏል እንጂ በእነሱ ቢሆን ኢስላምን በርዘዉ በቁርአን እና በሀዲስ ሳይሆን በአፈ ወሬ በታሪክ እና በጫት ምርቃና ኢስላምን ለመምራት ዝግጁ ነበሩ፡፡ አሁንም እዚህ ቻናል ያላችሁ ዲን መመካከር ነዉ ሀዲሶችን ቅሩ ነገሮችን ሰፋ አድርጋችሁ ተመልከቱ፡፡ እከሌ እንደዚህ ስላለ እየተባለ ማንም ሰዉ እንደ ጋሪ አይመራ፡፡ ለወደፊትም ይሄ የአህባሽ አስተምሮ ሙስሊሙን ለመበታተን የመጣ የሊባኖስ አስምሮ ነዉ
‼️ ጓደኝነት ከድንጋይ የጠጠረና ከዳይመንድ የከበረ በመሆኑ ትልቅ ዋጋ እንድንሰጠው ያሳስበናል፡፡ እነ አንዋር ተገርፈው በንገላተው ለጓደኛቸው ኡስማን እሱን በመደበቅ ነፃነትን ተመኙለት፡፡ ሀያትም በበኩሏ የራሷን ህመም ችላ የጓደኛዋ የኢማንን ደስታ አስቀደመች፡፡ እዚህ ላይ የሚያመላክተን ጓደኝነት ማለት ራስን ለሌላ አሳልፎ የመስጠት ችሎታ መሆኑን ይነግረናል፡፡ እኛም ከዚህ ታሪክ በመነሳት ለጓደኝነት ምን ያህል ቦታ እንደምንሰጥ ራሳችንን እንመርምር ልላችሁ ወደድኩ፡፡
‼️ጓደኝነት ወሳኝ ነገር ነዉ ግን አሁን የያሽዉ ጓደኛሽ ወንድ እያወራሁ ነዉ boy frind እንደዚህ አለኝ የምትልሽ እንጂ ቂርአት እንቅራ ሀላል እንስራ ሂጃብ እንልበስ የምትል ጓደኛ ከመቶ አንድ ካልሆነ ሴቶች ጓጀኛ አርገዉ የሚይዙት ዶርየ የሆኑ ሴቶችን ነዉ፡፡ ብዙ ጊዜ ሴቶች ሀራም የሚሰሩት ዚና የሚሰሩት በነጓደኞቻቸዉ ግፊት ነዉ ፡፡ ወንጅ ልጅ ቁጥርሽን የሚያገኘዉ አንቺን የሚያጠምድሽ በጓደኛሽ አማካኝነት ነዉ፡፡ ሴቶች የምትይዟቸዉ የሴት ጓደኞች መጠንቀቅ አለባችሁ፡፡
‼️ ወዷ እህቴ የፈካ አበባ እና ሴት ልጅ አንድ ናቸዉ
ሁሉም እስኪቆርጧት ይቸኩላልና
አበባዋን ከቆረጧት ቡኃላ የተወስነ መንገድ ከተጓዝን ትጠወልጋለች
ስትጠወልግ ትጣላለች
ሴት ልጅም በተመሳሳዩ ቦይ ፍሬድ ማለት ላያገባት ላያዋጣ በህይወትሽ ተጫዉተሽ ክብርሽን ተነፍገሽ ሞራልሽ ተነክቶ ምንም ባል ላይሆንሽ ከአላህም ሳትሆኚ እዳትቀሪ!!
ውዷ እህቴ ሆይ አደራሽን ተጠንቀቂ
‼️አሁን ላይ የሚስተዋለዉ ሙስሊም ሴቶች የሚይዙት ጓደኞች የሙስሊም ልጆች ሁነዉ ዲን የማያቁ ዱርየወችና እና የካፊር ጓደኞች ነዉ ልብስ ጫማ ሲገዙ እየተስተዋለ ያለዉ ከክርስቲያኖች ጋር ሁነዉ ነዉ የሚመርጡት አንቺ ዲን የፈቀደልሽን ሳይሆን በክርስቲያን ጓደኞችሽ ምርጫ ትገዣለሽ ይሄ አግባብ ነዉ ?? የምለብሽዉን ልብስ መግዛት ያለብሽ ከሙስሊም ጓደኞችሽ ጋር ሁነሸ መሆን አለበት፡፡ ሂጃብ ልግዛ ብትያት መቼም እሺ እንደማትልሽ እወቂ በዚህ የተነሳ አለባበስሽ ከዲንሽ እየራቅሽ ትሄጃለሽ፡፡ የክርስቲያን ጓደኛሽ የወንድ ጓደኛ ስትይዝ አንቺም የእሷን ጓደኛ የወንድ ጉደኛዉን ሙስሊሞች እየያዙ የምናስተዉልበት ነዉ፡፡ አንቺ ጓደኛ ማረግ ያለብሽ ሙስሊም እህትሽን ነው ከክርስቲያኖቹ መራቅ ሳይሆን የሆድሽን የልብሽን ሲከፋሽ ስትደሰች ማማከር ማጋራት ያለብሽ ለሙስሊሟ እህትሽ ብቻ እና ብቻ መሆን አለበት፡፡ ክርስቲያን ጓደኛሽ እንደመራችሽ መመራት ሳይሆን አንቺ ኢስላም ሀይማኖትሽን ጠበቅ አርገሽ ጥሩ ስነ ምግባር የምታሳያት ከሆነ ወደ ዲነል ኢስላም የማመጣበት ምንም ምክንያት የለም፡፡
‼️አንድ ሴት ልጅ የትዳር መስፈርቷን መምረጥ ያለባት እንዴት ነዉ በቻት ያወራት ሁሉ ባል አይሆንም፡፡ እህቴ የወደፊት ባልሽን ስመርጪ ገና አንድ ሰዉ ወደድኩት ብለሽ ቀን በቀን እያለቀሽ ነዉ ወይ ወደ ትዳር የምገቢዉ "?? ስለሆነም ምርጫሽን በቻት ያንበረከከሽን መሆን የለበትም ነገሮችን ሁሉ አስተዉለሽ መሆን አለበት፡፡
‼️ ስልጣኔ ማለት ምን ማሙት ነዉ ? አንቺ በወንድ የምትወደጂዉ ምን ሲኖርሽ ነዉ ?? ወንድ ጋር ማዉራት ቻት ቢበዛብሽ ወንድ ይወደኛል ብለሽ ታስቢያለሽ ወይ ?? በቻት ብዙ ወንድ ብታወሪ እንደ እንግሊዝ ፕሪሜይርሊግ ኳስ ጨዋታ ዛሬ አንዱ ያሸነፋል ነጥብ ያገኛል ዛሬ ያሸነፈዉ ነገ በሌላ ትረቻለሽ ነጥብ ያገኘዉ አንድ ዝቅ ይላል አንቺ ምን ሁነሽ ቀረሽ ማለት ነዉ የመሀል ዳኛ ሁነሽ ቀረሽ ማለት ነዉ ፡፡ ቻት ማለት በወንዶች ዙሪያ የሚደረግ አንቺ ዳኝነቱን የምታካሂጅበት የጃሂል ጨዋታ ማለት ነዉ፡፡ ግን ጨዋታዉን ዳኛዉ ለምን ዳኛ ተጨዋቹን ላጠፋ እየመከረ ቅጣት እየሰጠ ያጫዉታል እንጂ ዋንጫዉን አይበላዉም በጣም ተጫዉቶ ያሸነፈዉ ዉጤት ያለዉ ሁሉንም ከረታ ዋንጫዉን በላ ማለት ነዉ ፡፡ ይህ ዋንጫ ማለት አንቺ ነሽ እንደ እንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ ተበላሽ ማለት ነዉ፡፡ ከዛ የበላሽ ጋር እንደዋንጫዉ እንደሚቆየዉ አንቺም እሱ ጋር ሀራም ዚና ትሰሪያለሽ ማለት ነዉ፡፡ ከዛ በሌላ አመት ጨዋታዉ እንደ አዲስ ይጀመራል ዋንጫዉ የበላዉ ተፎካካሪ ይበዛበታል ገንጠል ይላል፡፡ የአንቺ ሂወት የኳስ ጨዋታ ሂወት ሁኖ ይቀራል ማለት ነዉ፡፡ስለሆነም በ Telegram ኳስ ሜዳ ላይ የምትጫወቱ ተጨዋቾች እህቶቻችን ጨዋታዉን ፊሽካ በመንፋት አሁኑኑ 90 ደቂቃ ደርሷል አበቃ ትርፍ ሰአት የለዉም ብላችሁ የመጨረሻ ፊሽካ አሰሙ፡፡ ኢንሻ አላህ ከአላህ ጋር ሁላችሁም ዝግጁ ሁኑ አቁሙ ያለፈዉ ሂወታችንን ቻት ማዉራት ከጀመርን ቡሀላ ጉዳቱን ወደ ሆላ የአለፉ አመታት ይህን ፁሁፍ ካነበብን ቡሀላ እናስተዉል ያጀምአ፡፡ ከዛሬ አምስት ወይ አራት ወይ ሶስተ አመት በፊት ቻት የጀመርኩ ስንተ ወንድ አዉርቶ ተወኝ ? ስንት ሰዉ ለዚና ጠየቀኝ ? ስንት ሰዉ ቻት ሴክስ አረግን ብላችሁ አሁኑኑ አስባችሁ መልሱ ብዙ ነዉ ግን አንቺ ያሰብሽዉ ትዳሩ ስለሆነ ትዳር ስላልመጣ ከአሁን ቡሀላ በመሶበር በዱአ ሀላሌን አገኛለሁ እንጂ በTelegram እኔ የቁማር ካርታ አይደለሁም ብላችሁ አሁኑኑ እንወስን..አሁኑኑ ስል ከፋችሁ መሰል ይሄን ፁሁፍ በአእምሯችሁ ይዛችሁ አስተንትኑት እና እራሳችንን ተኝተን ያለፈዉን የቻት ፈተና አስተንትነን እንደር እና ጠዋት ወስኑ፡፡
‼️ እህቴ እወቂ ዉሻ እሸናበት ተመልሶ አይመጣም፡፡ ወንዶች አንዴ ከሸኑ ምንም ቢወድሽ ለወደፊት አገባሻለሁ ብሎ ቃል ቢገባም አንዴ አንቺ ጋር ከተኛ ሁለተኛ ዘወር ብለው አያይሽም ለምን ብትይ ትዳር ዋናዉ አላማዉ በሀላል ስሜትን ለማብረድ ነዉ፡፡ ኮንትሮባንድ አንቺን ካገኘ ምን ይፈልጋል ??? ስለሆነም አንቺ ከትዳር በፊት ያለሽ የሀራም ግንኙነት አሁን ጀምረሽ ልታቆሚ ይገባል፡፡
‼️እህቴ ወንዶች በራሱ በፍቅር እብድ ስክር ቢልልሽ እንኳ አንቺ ብሰሽ እዳትገኚ ሁሌም እራስሽ ለማስከበር ጣሪ አንቺ ብዙ ፈተና ቢያልፍብሽም አሁንም ወርቅነሽ ሴት በመሆንሽ ብቻ ትከበሪያለሽ ለዚህ ደሞ በዲንሽ ላይ ጥንክር በይ መጀመሪያ ውደታሽን ከነፍስሽ አስበልጠሽ አላህን ውደጂ ያንግዜ አንቺ ሁለዬም ወርቅ ነሽ ፡፡ ግን ገና የአሁን ወንድ አወራኝ አገባሻለሁ ብሎኛል ቀን በቀን በቴክስት በስልክ ማሬ ዉዴ እያለ ጆሮሽን አሰልችቶሽ አንቺም ልብሽን ብሰጪ ፡፡👇👇
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
😢 #ይቅርታ_ረመዷን_የሚገባን_ያህል_አልተጠቀምንብህም፡፡
ሴቶች ረመዷንን ፍጥሪያ በመስራት ጊዜያቸዉን የፈጃሉ ወንዱ ደግሞ ለሊት የሚሰሩትን ስራ ቀን መተኛት ለሊት በጫት በሺሻ ሲያሳልፉ አንድ ባንድ ሸህ ኻሊድ ረሻድ የተነትኑታል፡፡ ኡስታዝ እያለቀሱ😢😢😢 የሚያረጉትን የረመዷን ትዉስታ ሁላችንም video እንመልከት፡፡
በኡስታዝ ኻሊድ ረሻድ ደአዋ
✔️5.9mb
✔️6ደቂቃ ቆይታ ያለዉ ሁላችንም ስለረመዷን ዝግጁ እንድንሆን እናዳምጠዉ፡፡
ሼርም አይዘንጉ
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ t.me/IslamisUniverstiy_public_group
ሴቶች ረመዷንን ፍጥሪያ በመስራት ጊዜያቸዉን የፈጃሉ ወንዱ ደግሞ ለሊት የሚሰሩትን ስራ ቀን መተኛት ለሊት በጫት በሺሻ ሲያሳልፉ አንድ ባንድ ሸህ ኻሊድ ረሻድ የተነትኑታል፡፡ ኡስታዝ እያለቀሱ😢😢😢 የሚያረጉትን የረመዷን ትዉስታ ሁላችንም video እንመልከት፡፡
በኡስታዝ ኻሊድ ረሻድ ደአዋ
✔️5.9mb
✔️6ደቂቃ ቆይታ ያለዉ ሁላችንም ስለረመዷን ዝግጁ እንድንሆን እናዳምጠዉ፡፡
ሼርም አይዘንጉ
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ t.me/IslamisUniverstiy_public_group