#ስሪ_ላንካ
በ ስሪ ላንካ በሆቴልና በካቶሊክ ቤተክርስቲያን የሆሳና በአል ያከብሩ በነበሩ 3 ቤተ ክርስቲያኖች በተፈፀመ የሽብር ጥቃት ከ 200 መቶ በላይ ሠዎች ሲሞቱ...ከ 4መቶ በላይ ሠዎች መጎዳቱን ተከትሎ....
#ቱርክ ...በ ረጀብ ጠይብ ኤርዶጋን በኩል በፍጥነት መልእክቷን አስተላልፋለች << የሆሳና በዐል ያከብሩ በነበሩ ክርስቲያኖች ላይ የተፈፀመው የሽብር ጥቃት ፍፁም ተቀባይነት የሌለው ተግባርና በሠብአዊ ፍጡራን ላይ የተፈፀመ ጥቃት...ሲሆን ሁላችንም አንድ ላይ ሁሉም አይነት የሽብር ጥቃትን መቃወም ይገባናል>> በማለት በትዊተር ገፁ ላይ መልዕክቱን ያስተላለፈሲሆን...
የ #ቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና የ ፕረዝደንቷ ( ረጀብ ጠይብ ኤርዶጋን ) ቃል አቀባይ ኢብራሂም ካሊን ....ተቀባይነት እንደሌለው ሠፋ ያለ ጋዜጣዊ መግለጫ እየሠጡ ይገኛሉ....
በስሪ ላንካ 70.2% ቡዲስት ....12.6 ሂንዱ...
9.7% ሙስሊሞች ሲሆኑ...7.4% ክርስቲያኖች ሲሆኑ...... በ 2012 በተደረገ ቆጠራ የሙሊሞች ቁጥር....1967227.
....መሆኑን ቁጥሮች ያመላክታሉ......
አንድ ንፁህ ነፍስን የገደለ....የአለምን ህዝብ ባጠቃላይ እንደገደለ ይቆጠራል! ቁርዐን
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
በ ስሪ ላንካ በሆቴልና በካቶሊክ ቤተክርስቲያን የሆሳና በአል ያከብሩ በነበሩ 3 ቤተ ክርስቲያኖች በተፈፀመ የሽብር ጥቃት ከ 200 መቶ በላይ ሠዎች ሲሞቱ...ከ 4መቶ በላይ ሠዎች መጎዳቱን ተከትሎ....
#ቱርክ ...በ ረጀብ ጠይብ ኤርዶጋን በኩል በፍጥነት መልእክቷን አስተላልፋለች << የሆሳና በዐል ያከብሩ በነበሩ ክርስቲያኖች ላይ የተፈፀመው የሽብር ጥቃት ፍፁም ተቀባይነት የሌለው ተግባርና በሠብአዊ ፍጡራን ላይ የተፈፀመ ጥቃት...ሲሆን ሁላችንም አንድ ላይ ሁሉም አይነት የሽብር ጥቃትን መቃወም ይገባናል>> በማለት በትዊተር ገፁ ላይ መልዕክቱን ያስተላለፈሲሆን...
የ #ቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና የ ፕረዝደንቷ ( ረጀብ ጠይብ ኤርዶጋን ) ቃል አቀባይ ኢብራሂም ካሊን ....ተቀባይነት እንደሌለው ሠፋ ያለ ጋዜጣዊ መግለጫ እየሠጡ ይገኛሉ....
በስሪ ላንካ 70.2% ቡዲስት ....12.6 ሂንዱ...
9.7% ሙስሊሞች ሲሆኑ...7.4% ክርስቲያኖች ሲሆኑ...... በ 2012 በተደረገ ቆጠራ የሙሊሞች ቁጥር....1967227.
....መሆኑን ቁጥሮች ያመላክታሉ......
አንድ ንፁህ ነፍስን የገደለ....የአለምን ህዝብ ባጠቃላይ እንደገደለ ይቆጠራል! ቁርዐን
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
ከ1400 አመት በፊት ባልተማረ ሰው የተፃፈ መፅሀፍ ላይ ከ1000 በላይ ስህተቶችን አገኛለሁ "
ዶ/ር ጋሪ ሚለር በሂሳብ እና በቲዮሎጂ የማስተርስ ድግሪ ምሩቅ ሲሆን ሁልጊዜ የሚያብከነክነውን ጥናት ለማድረግ ቆርጦ ይነሳል
እንከን አልባ ቅዱስ መፅሀፍ የተባለውን ቁርአን በማጥናት በእርግጠኝነት በውስጡ ከ1000 በላይ ስህተቶችን መዝዞ በማውጣት ሙስሊሞችን ለመሞገት እና ለማሸማቀቅ ይረዳው ዘንድ የትርጉም ቁርአንን በከፍተኛ ጥንቃቄ መመርመር ጀምሯል
አይደለም ከ1400 አመት በፊት ባልተማረ " መሀይም " የተፃፈን መፅሀፍ ይቅርና በ21ኛው ክፍለ ዘመን በእውቀት ደረጃቸው ከጫፍ የደረሱ ተመራማሪዎች ለንባብ በሚያቀርቡት መፅሀፍ ላይ ብዙ ስህተቶች ነቅሶ በማውጣት እና ሂስ በመስጠት ዶክተሩ ይታወቃል👇👇👇👇👇 ሙሉዉን ያንብቡት
ዶ/ር ጋሪ ሚለር በሂሳብ እና በቲዮሎጂ የማስተርስ ድግሪ ምሩቅ ሲሆን ሁልጊዜ የሚያብከነክነውን ጥናት ለማድረግ ቆርጦ ይነሳል
እንከን አልባ ቅዱስ መፅሀፍ የተባለውን ቁርአን በማጥናት በእርግጠኝነት በውስጡ ከ1000 በላይ ስህተቶችን መዝዞ በማውጣት ሙስሊሞችን ለመሞገት እና ለማሸማቀቅ ይረዳው ዘንድ የትርጉም ቁርአንን በከፍተኛ ጥንቃቄ መመርመር ጀምሯል
አይደለም ከ1400 አመት በፊት ባልተማረ " መሀይም " የተፃፈን መፅሀፍ ይቅርና በ21ኛው ክፍለ ዘመን በእውቀት ደረጃቸው ከጫፍ የደረሱ ተመራማሪዎች ለንባብ በሚያቀርቡት መፅሀፍ ላይ ብዙ ስህተቶች ነቅሶ በማውጣት እና ሂስ በመስጠት ዶክተሩ ይታወቃል👇👇👇👇👇 ሙሉዉን ያንብቡት
✍" ከ1400 አመት በፊት ባልተማረ ሰው የተፃፈ መፅሀፍ ላይ ከ1000 በላይ ስህተቶችን አገኛለሁ "
ዶ/ር ጋሪ ሚለር በሂሳብ እና በቲዮሎጂ የማስተርስ ድግሪ ምሩቅ ሲሆን ሁልጊዜ የሚያብከነክነውን ጥናት ለማድረግ ቆርጦ ይነሳል
እንከን አልባ ቅዱስ መፅሀፍ የተባለውን ቁርአን በማጥናት በእርግጠኝነት በውስጡ ከ1000 በላይ ስህተቶችን መዝዞ በማውጣት ሙስሊሞችን ለመሞገት እና ለማሸማቀቅ ይረዳው ዘንድ የትርጉም ቁርአንን በከፍተኛ ጥንቃቄ መመርመር ጀምሯል
አይደለም ከ1400 አመት በፊት ባልተማረ " መሀይም " የተፃፈን መፅሀፍ ይቅርና በ21ኛው ክፍለ ዘመን በእውቀት ደረጃቸው ከጫፍ የደረሱ ተመራማሪዎች ለንባብ በሚያቀርቡት መፅሀፍ ላይ ብዙ ስህተቶች ነቅሶ በማውጣት እና ሂስ በመስጠት ዶክተሩ ይታወቃል
📌ዶ/ር ጋሪ ቁርአንን ማንበብ ቀጥሏል ስህተት ሲያገኝ ለሙገታ እንዲያመቸው በቁርአኑ የሰፈረውን የስህተት ቃል እና አንቀፅ ሊመዘግብበት ማስታወሻ መዝገብ ከጎኑ አኑሯል
ከገፅ ወደ ገፅ ማንበቡን ቢቀጥልም ማስታወሻ መዝገቡ ላይ ያሰፈረው አንዳችም ፅሁፍ የለም
ሙሉ ትኩረት ሰጥቶ ሁሉንም አንቀፆች በከፍተኛ ጥንቃቄ መርምሮ አጠናቀቀ
ለሚገኙ ስህተቶች ማስፈሪያ ባዘጋጀው መዝገብ ላይ አንዳችም ፅሁፍ ማስፈር ሳይቻለው ቀረ
በስተመጨረሻ የምርመራውን ውጤት ይፋ አደረገ
✔️" ከ1400 አመት በፊት ባልተማረ ሰው የተፃፈው ቁርአን ፍፁም ስህተት አልባ የሆነ በእርግጥም የፈጣሪ ቃል ነው
ስህተት ለማግኘት ብዬ የጀመርኩት ንባብ እውነትን እንዳገኝ እረድቶኛል እስልምና ፍፁም የሆነ ትክክለኛ እምነት ነው
በህይወቴ ከወሰንኩት ውስጥ ቁርአንን የመመርመር ውሳኔዬን የሚስተካከል የለም የደስታ መንገድን አሳይቶኛል እምነቱን በፍቅር እንድቀበል እረድቶኛል "
በቀጣዩ ቀናት ዶ/ር ጋሪ ሚሊር ሸሃዳን በይፋ ተቀበለ ስሙንም ዶ/ር አብዱል አሃድ ኡመር አስቀየረ
Via Bilal zeyd
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
ዶ/ር ጋሪ ሚለር በሂሳብ እና በቲዮሎጂ የማስተርስ ድግሪ ምሩቅ ሲሆን ሁልጊዜ የሚያብከነክነውን ጥናት ለማድረግ ቆርጦ ይነሳል
እንከን አልባ ቅዱስ መፅሀፍ የተባለውን ቁርአን በማጥናት በእርግጠኝነት በውስጡ ከ1000 በላይ ስህተቶችን መዝዞ በማውጣት ሙስሊሞችን ለመሞገት እና ለማሸማቀቅ ይረዳው ዘንድ የትርጉም ቁርአንን በከፍተኛ ጥንቃቄ መመርመር ጀምሯል
አይደለም ከ1400 አመት በፊት ባልተማረ " መሀይም " የተፃፈን መፅሀፍ ይቅርና በ21ኛው ክፍለ ዘመን በእውቀት ደረጃቸው ከጫፍ የደረሱ ተመራማሪዎች ለንባብ በሚያቀርቡት መፅሀፍ ላይ ብዙ ስህተቶች ነቅሶ በማውጣት እና ሂስ በመስጠት ዶክተሩ ይታወቃል
📌ዶ/ር ጋሪ ቁርአንን ማንበብ ቀጥሏል ስህተት ሲያገኝ ለሙገታ እንዲያመቸው በቁርአኑ የሰፈረውን የስህተት ቃል እና አንቀፅ ሊመዘግብበት ማስታወሻ መዝገብ ከጎኑ አኑሯል
ከገፅ ወደ ገፅ ማንበቡን ቢቀጥልም ማስታወሻ መዝገቡ ላይ ያሰፈረው አንዳችም ፅሁፍ የለም
ሙሉ ትኩረት ሰጥቶ ሁሉንም አንቀፆች በከፍተኛ ጥንቃቄ መርምሮ አጠናቀቀ
ለሚገኙ ስህተቶች ማስፈሪያ ባዘጋጀው መዝገብ ላይ አንዳችም ፅሁፍ ማስፈር ሳይቻለው ቀረ
በስተመጨረሻ የምርመራውን ውጤት ይፋ አደረገ
✔️" ከ1400 አመት በፊት ባልተማረ ሰው የተፃፈው ቁርአን ፍፁም ስህተት አልባ የሆነ በእርግጥም የፈጣሪ ቃል ነው
ስህተት ለማግኘት ብዬ የጀመርኩት ንባብ እውነትን እንዳገኝ እረድቶኛል እስልምና ፍፁም የሆነ ትክክለኛ እምነት ነው
በህይወቴ ከወሰንኩት ውስጥ ቁርአንን የመመርመር ውሳኔዬን የሚስተካከል የለም የደስታ መንገድን አሳይቶኛል እምነቱን በፍቅር እንድቀበል እረድቶኛል "
በቀጣዩ ቀናት ዶ/ር ጋሪ ሚሊር ሸሃዳን በይፋ ተቀበለ ስሙንም ዶ/ር አብዱል አሃድ ኡመር አስቀየረ
Via Bilal zeyd
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
💐#ሁለተኛ_ሚስት_ማግባት ያሰኘው ሰው ለሚስቱ ይቺን (የኢብኑ ባዝ) መልክት እንድታነብ ይስጣት ፡፡
_
ሸይኽ ኢብኑ ባዝ (ረሂመሁላህ) ይሄን ጥያቄ ተጠየቁ ፡
ጥያቄ፡- ክቡር ሸኽ አንዲት ሚስት አለችኝ፡ ከእሷም ልጆች አሉኝ፡ ሁለተኛ ሚስት ለማግባት በጣም እፈልጋለው፡ ግን ስለዚህ ጉዳይና ማግባት እንደምፈልግ ሚስቴን በነገርኳት ቁጥር አይሆንም ትለኛለች ፡ ካገባህ ትቼህ እሄዳለው ልጆችህንም ጭምር እያለች ትዝትብኛለች፡ ሸይኽ እኔንም እሷንም ምን ትመክሩናላችሁ ?
#መልስ፡- አንቺ የአላህ ባሪያ ሆይ ! በዚህ ተግባርሽ አላህን ልትፈሪው ይገባል፡ ማግባት የባል መብት (ሃቅ) እንጂ የሚስት አይደለም ፡ ባል ሁለተኛም፣ ሶስተኛም፣ አራተኛም ማግባት ቢፈልግ ሚስት መከልከል አትችልም ፡፡ ይሄን የደነገገው ከሰባት ሰማያት በላይ ያለው (አላህ ሱብሃነሁ ወተኣላ) ነው፡፡ አላህ ለወንዶችም ሆነ ለሴቶች የሚበጀውን ያውቃል፡፡ ለዚህም ነው አላህ ይሄን የፈቀደው ለብዙ ጥቅሞች ሲል ነው፡ ከፊሎቹ ጥቅሞች ለራሷ ለሚስት ሲሆኑ ፡ ...... ከዚህ ሁሉ ዋናውና አሳሳቢው ነገር ግን ባልሽ ሁለተኛ ማግባቱን መጥላትሽ ይህ በአንቺ ላይ በጣም ከባድ የሆነ አደጋ ነው ፡ አላህ በቁርአኑ ላይ ካወረደው ህግ ከፊሉን በመጥላትሽ መልካም ስራወችሽ እንዳይታበሱብሽ የሚያስፈራ ከባድ አደጋ ነው፡ ምክኒያቱም አላህ ግልፅ በሆነ የቁርአን አንቀፅ እስከ አራት ድረስ ሚስትን መደጋገም አዟል ፡፡
አላህ እንዲህ ይላል፡-
✍ " ከሴቶች ለእናንተ የተዋበላችሁን ሁለት ሁለት፣ ሶስት ሶስትም፣ አራት አራትም አግቡ ፡
[ ምዕራፍ፡ ኒሳዕ፣ አንቀፅ 3 ]
አላህ በቁርአን ላይ ያወረደውን ህግ መጥለት መልካም ስራወችን የግድ ያሳብሳል፡፡
አላህ እንዲህ ይላል፡-
" ይህ እነርሱ አላህ ያወረደውን ስለጠሉ ነው ስለዚህ ስራወቻቸውን አበላሸባቸው "
[ምዕራፍ፡ ሙሃመድ፣ አንቀፅ 9]
መልካም ስራን ለማሳበስ የግድ ሁሉንም አላህ ያወረደውን ማስተባበል አይጠበቅብሽም፡ አንዲትም ብትሆን በቂ ናት፡፡
( ፈትዋ ኑሩን አለ - ደርብ )
⭐️ማሳቢያ ወንዶችዪ ይህንንም የቁርአን አያ እዳትረሱት፦4፥3 አለማስተካከልንም ብትፈሩ አንዲትን ብቻ ወይም እጆቻችሁ ንብረት ያደረጉትን ያዙ፡፡ ይህ ወደ አለመበደል በጣም የቀረበ ነው፡፡
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
_
ሸይኽ ኢብኑ ባዝ (ረሂመሁላህ) ይሄን ጥያቄ ተጠየቁ ፡
ጥያቄ፡- ክቡር ሸኽ አንዲት ሚስት አለችኝ፡ ከእሷም ልጆች አሉኝ፡ ሁለተኛ ሚስት ለማግባት በጣም እፈልጋለው፡ ግን ስለዚህ ጉዳይና ማግባት እንደምፈልግ ሚስቴን በነገርኳት ቁጥር አይሆንም ትለኛለች ፡ ካገባህ ትቼህ እሄዳለው ልጆችህንም ጭምር እያለች ትዝትብኛለች፡ ሸይኽ እኔንም እሷንም ምን ትመክሩናላችሁ ?
#መልስ፡- አንቺ የአላህ ባሪያ ሆይ ! በዚህ ተግባርሽ አላህን ልትፈሪው ይገባል፡ ማግባት የባል መብት (ሃቅ) እንጂ የሚስት አይደለም ፡ ባል ሁለተኛም፣ ሶስተኛም፣ አራተኛም ማግባት ቢፈልግ ሚስት መከልከል አትችልም ፡፡ ይሄን የደነገገው ከሰባት ሰማያት በላይ ያለው (አላህ ሱብሃነሁ ወተኣላ) ነው፡፡ አላህ ለወንዶችም ሆነ ለሴቶች የሚበጀውን ያውቃል፡፡ ለዚህም ነው አላህ ይሄን የፈቀደው ለብዙ ጥቅሞች ሲል ነው፡ ከፊሎቹ ጥቅሞች ለራሷ ለሚስት ሲሆኑ ፡ ...... ከዚህ ሁሉ ዋናውና አሳሳቢው ነገር ግን ባልሽ ሁለተኛ ማግባቱን መጥላትሽ ይህ በአንቺ ላይ በጣም ከባድ የሆነ አደጋ ነው ፡ አላህ በቁርአኑ ላይ ካወረደው ህግ ከፊሉን በመጥላትሽ መልካም ስራወችሽ እንዳይታበሱብሽ የሚያስፈራ ከባድ አደጋ ነው፡ ምክኒያቱም አላህ ግልፅ በሆነ የቁርአን አንቀፅ እስከ አራት ድረስ ሚስትን መደጋገም አዟል ፡፡
አላህ እንዲህ ይላል፡-
✍ " ከሴቶች ለእናንተ የተዋበላችሁን ሁለት ሁለት፣ ሶስት ሶስትም፣ አራት አራትም አግቡ ፡
[ ምዕራፍ፡ ኒሳዕ፣ አንቀፅ 3 ]
አላህ በቁርአን ላይ ያወረደውን ህግ መጥለት መልካም ስራወችን የግድ ያሳብሳል፡፡
አላህ እንዲህ ይላል፡-
" ይህ እነርሱ አላህ ያወረደውን ስለጠሉ ነው ስለዚህ ስራወቻቸውን አበላሸባቸው "
[ምዕራፍ፡ ሙሃመድ፣ አንቀፅ 9]
መልካም ስራን ለማሳበስ የግድ ሁሉንም አላህ ያወረደውን ማስተባበል አይጠበቅብሽም፡ አንዲትም ብትሆን በቂ ናት፡፡
( ፈትዋ ኑሩን አለ - ደርብ )
⭐️ማሳቢያ ወንዶችዪ ይህንንም የቁርአን አያ እዳትረሱት፦4፥3 አለማስተካከልንም ብትፈሩ አንዲትን ብቻ ወይም እጆቻችሁ ንብረት ያደረጉትን ያዙ፡፡ ይህ ወደ አለመበደል በጣም የቀረበ ነው፡፡
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
የታሪኩ ርዕስ
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 1⃣5⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
የግማሽ ሴሚስተር እረፍት ቤተሰብ ጋር ከሄደው ተማሪ ይልቅ እዛው ጊቢ የሚቆዩ ተማሪወች ብልጫ አላቸው፡፡ የአንደኛ ሴሚስተር ትምህርት ጨርሰን ሁለተኛን ለመጀመር ምዝገባ ጨርሰናል፡፡ ግን ትምህርት በቶሎ አይጀመርም፡፡ የአሁን ውጤቴ እጅግ በጣም አስደስቶኛል 3.85 ሁኖልኛል፡፡ በውጤቴ ጏደኞቸም አለሜም በጣም ተደሰቱ ለቤተሰቧቸ ግን አልነገርካቸውም፡፡ ምክንያቱም አያምኑኝማ፡፡ እነሱ የሚያውቆት ኢማን ትምህርት ፈፅሞ የማይሆንላትን ግዴለሿን ኢማን ነው አሁን 3.85 አመጣሁ ብል ማን ያምነኛል እዛው ሂጀ በአይናቸው ካላሳየሁ፡፡
አለሜ ተጋብተን አብረን ለመኖር ራሱን አዘጋጅቷል፡፡ ቤተሰቦቹ ጋር እንደሚኖር አውቅ ነበር፡፡ አሁን የራሱን ቤት ተከራይቶ የኔን መምጣት የሚጠባበቅ ይመስላል፡፡ አለሜ ሽማግሌ ወደኔ ቤተሰቦች ለመላክ የኔን ትእዛዝ ይጠባበቃል ምክንያቱም ሽማግሌወች ከመምጣታቸው በፊት ቤተሰቦቸ እንግዳ እንደሚመጣ አውቀው መዘጋጀት አለባቸው፡፡ እኔ ግን ለመናገር ፈራሁ ሁሌ እንደ ህፃን ስለሚቆጥሩኝ ዛሬ አድጌያለሁ ዳሩኝ ለማለት አቅም አጣሁ ግን ደግሞ መናገሬ ግዴታ ነው፡፡ ፈራ ተባ እያልኩ ለሷሊህ መደወል እንዳለብኝም አሰብኩ ምንም ነገር ሲፈጠር ቀድሜ ለሱ ነው የምነግረው እሱም እንደዛው የሚያሳስበው ነገር ካለ ምንም ሳይደብቅ ይነግረኛል፡፡ የሆነ ነገር ስናስብ ቀድመን እናቅዳለን እቅዳችንን የምናሳካው በመጣላትም ሊሆን ይችላል፡፡ የምፈልገውን ነገር ስናገር ከኔ ተቃራኒ ይሆናል በጭራሽ ይሄ አይሆንም ይሄ ነው መሆን ያለበት ብሎ ይሞግታል፡፡ ሁለታችንም የኔ የኔ እያልን እንጮሀለን ጩኸታችን የሚረብሸው አባቴ ለሁለታችንም የምንፈልገውን ይሰጠናል፡፡ ከዛም የምንፈልገውን ካገኘን ተንኮላችንን እንናገራለን፡፡ " ....ውይ የናንተንኮ ሚስጥር ቀበሮ እንካን ፈልፍላ አታወጣውም ጉደኖች ናችሁ!!!" ትለናለች፡፡ ሁለታችንም በጣም እንዋደዳለን ሁሌ እንደ ህፃን እያየኝ ይንከባከበኛል ይሳሳልኛል፡፡ በርግጥ በፍቅር መውደቄን ደብቄዋለሁ፡፡ ምክንያቴ ግን ወንድሜ ስለሚወደኝ ሁሉም ወንዶች ለሱ ያንሱበታል፡፡ ለዚህም ነው ሳልነግረው የተውኩት፡፡ አሁን ግን ማወቅ ያለበት ሰአት ደርሷል፡፡
"አሰላሙአለይኩም ወንድሜ እንዴት ነህ?"
"ወአለይኩምሰላም የኔ ቆንጅየና ጣፋጭ ተወዳጅ እህት ደህና ነሽልኝ ትንሿ?"
"አልሀምዱሊላህ ደህና ነኝ የሆነ ነገር ልነግርህ ነው"
"ምን? ንገሪኛ!"
"ላገባ ነው"
"ምን!? ማንን? የት?" በደነገጠና ተቆራረጠ ድምፅ ጥያቄውን አከታተለ፡፡
" እኔ ቤት ለመንገር ፈራሁ በቃ ሁሉንም አንተ ጨርሰው!"
"እንዴ ምኑን ነው ምጨርሰው!? ምንም አልገባኝም ማንን ነው የምታገቢው?
"ኡስማን ይባላል የደሴ ልጅ ነው የኢክራም የባሏ ጓደኛ ሚዜው ነበር"
"ሀሀሀሀሀሀ ሚዜው! በትላልቅ ሰርጎች ትንንሽ ሰርጎች ይፈጠራሉ ሲባል ሰምቸ ነበር ሀሀሀሀሀ ሚዜውን አንችም ወሰድሽ!!"
" እባክህ ወሬውን አቁምና ወደ ተግባር ግባ"
"እሽ ታዛዠ ነኝ ላንች የማልሆነው የለም ታውቂያለሽ አሁኑ አማቸን አገኘዋለሁ!!"
"በቃ እሽ አግኘው እና ዝርዝር ዘገባ ታቀርብልኛለህ"
" እሽ ትንሿ አትርሽ ደግሞ በጣም እንደምወድሽ በቃ ቻው"
"እኔም ውውድድድ ነውኮ ማረግህ የኔውድ ቻው" ስልኩን እንደዘጋሁ አስከትሎ አለሜ ደወለ፡፡ ለሷሊህ እንደነገርኩትና እንደሚያገኘው ነገርኩት፡፡ ልክ ሷልህ እንዳለው " ዋው አማቸን ልተዋወቀው ስለሆነ ደስ ብሎኛል!!" ብሎ አማቸ የሚለውን ቃል ደገመልኝ፡፡ ሁለቱም ሳይተዋወቁ ለኔ ሲሉ ብቻ ስለተዋደዱ ደስ አለኝ፡፡
ምንም ጊዜ ሳያባክኑ የዛኑ ቀን ተገናኝተው ተዋወቁ፡፡ አሁን ሀሳቤን ሷልህ ላይ ጥየ በመጠኑም ቢሆን እፎይ ብያለሁ፡፡ ምክንያቱም ወንድሜ ሀሳቤን ይጋራልኛል፡፡ ከተገናኙ በኃላ ሷሊህ ደውሎ "ምርጫሽን ወድጀልሻለሁ!! የኔቆንጆ አሪፍ ልጅ!! ነው በቃ ከዚህ በኃላ እኔ ጉዳዩን አስፈፅማለሁ፡፡ አንች አታስቢ እሽ ትንሿ" ብሎ አበሸረኝ፡፡ አለሜ ሁሉም ነገር በፍጥነት በፍጥነት እንዲሆን ይፈልጋል፡፡ ሷሊህም ሀሳቡን ደግፎ የዛኑ ቀን ማታ ቤት ነገራቸው፡፡ አባቴ ደወለልኝ እንደነገራቸው እርግጠኛ ሆንኩ ስልኩን ለማንሳት አፈርኩ ሳላነሳ ተውኩት፡፡ ቀጥላ እናቴ ደወለች ፍርሀት ፍርሀት አለኝ ግን ከአባቴ በዚህ ጉዳይ ላይ እናቴ ትሻለኛለች፡፡ እየፈራሁ አነሳሁት "የኔልጅ ናፍቆቴ ምንድነው የምንሰማው!?" አለችኝ በፍርሀት ድምፅ " ያው ሷልህ እንደነገራችሁ ነው" አልኮት በለሆሳስ ድምፅ " እሽ ልጅንስ በደንብ ታውቂዋለሽ? ልጀ እወድሻለሁ ክፉ እንዳያገኝብኝ እሰጋለሁ!! የአይኔ ማረፊያ ስስቴ ነሽ የኔ ልጅ" ፍቅር ስስትና እኔን የማጣት ፍርሀት ባስጨነቀው ድምፅ እንባ እየተናነቃት ተናገረች
" እማ እባክሽ እንደዚህ አትሁኝ!! በጣም ቅርብሽ ነኝኮ የምሆነው በፈለግነው ሰአት መገናኘት እንችላለን ደሴ ማለትኮ የ20 ደቂቃ መንገድ ነው ሩቅ አይደለም ደግሞ አሁንስ የሁለት ቀን ጉዞ ተጉዠ ተራርቀን የለ!? እማ እንደውም ደስ ሊልሽ ነው ሚገባው!" እንባዋ እንባየን ቢያመጣውም አብሬያት ከማልቀስ ማረጋጋትን መረጥኩ፡፡ ይሄን ስናገር ለቅሶዋን አቁማ ሳቀች ተረጋጋችም፡፡ በተረጋጋ መንፈስ ብዙ አወራን ከእናቴ ጋር ንግግራችንን ጨርሰን ስልኩን ዘግቸ ወደ አለሜ ደወልኩ እኔ ቤተሰብ ጉዳዩን ስላወቀ እፎይ ብየ ደስ ብሎኛል፡፡ አለሜን ከሷሊህ ጋር በመተዋወቁ ደስ ብሎታል እሱም ልክ እንደ ሷሊህ ተመችቶታል ወንድሜና ባሌ ቀድመው ተዋውቀው በመዋደዳቸው ደስ ብሎኛል፡፡ ሽማግሌ እሁድ እንደሚልክ ነገረኝ ያው ሠርጉም እኔ ስመለስ ክረምት ላይ ነው ሚሆነው አለሜ ሀምሌ ውስጥ እንዲሆን ይፈልጋል ከዚህ መቼ ትምህርት እንደምጨርስ በቁርጥ ቀኑን አላውቅም ስለዚህ ነሀሴ መጀመሪያ ላይ እንዲሆን ሀሳብ አቀረብኩ ቅር እያለውም ቢሆን ተስማማን፡፡ ግን አንድ ነገር ውስጤን ረበሸኝ፡፡ ከአለሜ ጋር በአንድ ቤት ውስጥ በትዳር ተሳስሮ መኖር ህልሜ ነው ግን ትምህርቴስ!? ከተጋባን በኃላ ላልማር ነው ወይስ ተጋብተን ተለያይተን ልማር? ከተጋባን በኃላ እንካን ለአመታት ለቀናት ልለየው አልፈልግም፡፡ ሁሌም አብሬው መሆን ነው ፍላጎቴ፡፡ ጠዋት ከእንቅልፌ ስነቃ የእይታየ መጀመሪያ አለሜ እንዲሆንልኝ ነው ምኞቴ!!! የትዳር ትርጉም እኔ እስከገባኝ ድረስ በአንድ ጣሪያ ስር ተሳስቦ አንዳቸው ለአንዳቸው መኖር ማለት ነው ተራርቆ ትዳር ለኔ አይዋጥልኝም፡፡ ስለዚህ ያሳሰበኝን ጉዳይም ነገርኩት "በጭራሽ ትምህርት ማቆም ብሎ ነገር የለም እዚህ ያለውን ነገር እኔ እጨርሳለሁ አንች ከዛ ዝውውር ሞልተሽ ግሬድ ሪፖርተሽን ይዘሽ መተሽ ሁለተኛ አመት እዚሁ ወሎ ዩኒቨርስቲ ትጀምሪያለሽ!" ይሄን ሲለኝ ደስታየ ወደር አጣ ትልቅ ሸክም ቀለለኝ!!! " አረ! ይቻላል ማለት ነው ዝውውር!? በጣም ደስ ይላል!" " አወ ይቻላል ሁቢ በቃ ሱቅ ልዘጋ ነው ቤት ገብቸ በደንብ እናወራለን እሽ እወድሻለሁ! የኔ ንግስት"
" እሽ እኔም እወድሀለሁ! ቻው" ስልኩን ከዘጋሁ በኃላ በሀሳብ ባህር ሰምጨ ጠፍሁ፡፡
#part 1⃣6⃣
ይ.....ቀ.....ጥ
.............ላ..................ል
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════•••🍃🍃•••════
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 1⃣5⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
የግማሽ ሴሚስተር እረፍት ቤተሰብ ጋር ከሄደው ተማሪ ይልቅ እዛው ጊቢ የሚቆዩ ተማሪወች ብልጫ አላቸው፡፡ የአንደኛ ሴሚስተር ትምህርት ጨርሰን ሁለተኛን ለመጀመር ምዝገባ ጨርሰናል፡፡ ግን ትምህርት በቶሎ አይጀመርም፡፡ የአሁን ውጤቴ እጅግ በጣም አስደስቶኛል 3.85 ሁኖልኛል፡፡ በውጤቴ ጏደኞቸም አለሜም በጣም ተደሰቱ ለቤተሰቧቸ ግን አልነገርካቸውም፡፡ ምክንያቱም አያምኑኝማ፡፡ እነሱ የሚያውቆት ኢማን ትምህርት ፈፅሞ የማይሆንላትን ግዴለሿን ኢማን ነው አሁን 3.85 አመጣሁ ብል ማን ያምነኛል እዛው ሂጀ በአይናቸው ካላሳየሁ፡፡
አለሜ ተጋብተን አብረን ለመኖር ራሱን አዘጋጅቷል፡፡ ቤተሰቦቹ ጋር እንደሚኖር አውቅ ነበር፡፡ አሁን የራሱን ቤት ተከራይቶ የኔን መምጣት የሚጠባበቅ ይመስላል፡፡ አለሜ ሽማግሌ ወደኔ ቤተሰቦች ለመላክ የኔን ትእዛዝ ይጠባበቃል ምክንያቱም ሽማግሌወች ከመምጣታቸው በፊት ቤተሰቦቸ እንግዳ እንደሚመጣ አውቀው መዘጋጀት አለባቸው፡፡ እኔ ግን ለመናገር ፈራሁ ሁሌ እንደ ህፃን ስለሚቆጥሩኝ ዛሬ አድጌያለሁ ዳሩኝ ለማለት አቅም አጣሁ ግን ደግሞ መናገሬ ግዴታ ነው፡፡ ፈራ ተባ እያልኩ ለሷሊህ መደወል እንዳለብኝም አሰብኩ ምንም ነገር ሲፈጠር ቀድሜ ለሱ ነው የምነግረው እሱም እንደዛው የሚያሳስበው ነገር ካለ ምንም ሳይደብቅ ይነግረኛል፡፡ የሆነ ነገር ስናስብ ቀድመን እናቅዳለን እቅዳችንን የምናሳካው በመጣላትም ሊሆን ይችላል፡፡ የምፈልገውን ነገር ስናገር ከኔ ተቃራኒ ይሆናል በጭራሽ ይሄ አይሆንም ይሄ ነው መሆን ያለበት ብሎ ይሞግታል፡፡ ሁለታችንም የኔ የኔ እያልን እንጮሀለን ጩኸታችን የሚረብሸው አባቴ ለሁለታችንም የምንፈልገውን ይሰጠናል፡፡ ከዛም የምንፈልገውን ካገኘን ተንኮላችንን እንናገራለን፡፡ " ....ውይ የናንተንኮ ሚስጥር ቀበሮ እንካን ፈልፍላ አታወጣውም ጉደኖች ናችሁ!!!" ትለናለች፡፡ ሁለታችንም በጣም እንዋደዳለን ሁሌ እንደ ህፃን እያየኝ ይንከባከበኛል ይሳሳልኛል፡፡ በርግጥ በፍቅር መውደቄን ደብቄዋለሁ፡፡ ምክንያቴ ግን ወንድሜ ስለሚወደኝ ሁሉም ወንዶች ለሱ ያንሱበታል፡፡ ለዚህም ነው ሳልነግረው የተውኩት፡፡ አሁን ግን ማወቅ ያለበት ሰአት ደርሷል፡፡
"አሰላሙአለይኩም ወንድሜ እንዴት ነህ?"
"ወአለይኩምሰላም የኔ ቆንጅየና ጣፋጭ ተወዳጅ እህት ደህና ነሽልኝ ትንሿ?"
"አልሀምዱሊላህ ደህና ነኝ የሆነ ነገር ልነግርህ ነው"
"ምን? ንገሪኛ!"
"ላገባ ነው"
"ምን!? ማንን? የት?" በደነገጠና ተቆራረጠ ድምፅ ጥያቄውን አከታተለ፡፡
" እኔ ቤት ለመንገር ፈራሁ በቃ ሁሉንም አንተ ጨርሰው!"
"እንዴ ምኑን ነው ምጨርሰው!? ምንም አልገባኝም ማንን ነው የምታገቢው?
"ኡስማን ይባላል የደሴ ልጅ ነው የኢክራም የባሏ ጓደኛ ሚዜው ነበር"
"ሀሀሀሀሀሀ ሚዜው! በትላልቅ ሰርጎች ትንንሽ ሰርጎች ይፈጠራሉ ሲባል ሰምቸ ነበር ሀሀሀሀሀ ሚዜውን አንችም ወሰድሽ!!"
" እባክህ ወሬውን አቁምና ወደ ተግባር ግባ"
"እሽ ታዛዠ ነኝ ላንች የማልሆነው የለም ታውቂያለሽ አሁኑ አማቸን አገኘዋለሁ!!"
"በቃ እሽ አግኘው እና ዝርዝር ዘገባ ታቀርብልኛለህ"
" እሽ ትንሿ አትርሽ ደግሞ በጣም እንደምወድሽ በቃ ቻው"
"እኔም ውውድድድ ነውኮ ማረግህ የኔውድ ቻው" ስልኩን እንደዘጋሁ አስከትሎ አለሜ ደወለ፡፡ ለሷሊህ እንደነገርኩትና እንደሚያገኘው ነገርኩት፡፡ ልክ ሷልህ እንዳለው " ዋው አማቸን ልተዋወቀው ስለሆነ ደስ ብሎኛል!!" ብሎ አማቸ የሚለውን ቃል ደገመልኝ፡፡ ሁለቱም ሳይተዋወቁ ለኔ ሲሉ ብቻ ስለተዋደዱ ደስ አለኝ፡፡
ምንም ጊዜ ሳያባክኑ የዛኑ ቀን ተገናኝተው ተዋወቁ፡፡ አሁን ሀሳቤን ሷልህ ላይ ጥየ በመጠኑም ቢሆን እፎይ ብያለሁ፡፡ ምክንያቱም ወንድሜ ሀሳቤን ይጋራልኛል፡፡ ከተገናኙ በኃላ ሷሊህ ደውሎ "ምርጫሽን ወድጀልሻለሁ!! የኔቆንጆ አሪፍ ልጅ!! ነው በቃ ከዚህ በኃላ እኔ ጉዳዩን አስፈፅማለሁ፡፡ አንች አታስቢ እሽ ትንሿ" ብሎ አበሸረኝ፡፡ አለሜ ሁሉም ነገር በፍጥነት በፍጥነት እንዲሆን ይፈልጋል፡፡ ሷሊህም ሀሳቡን ደግፎ የዛኑ ቀን ማታ ቤት ነገራቸው፡፡ አባቴ ደወለልኝ እንደነገራቸው እርግጠኛ ሆንኩ ስልኩን ለማንሳት አፈርኩ ሳላነሳ ተውኩት፡፡ ቀጥላ እናቴ ደወለች ፍርሀት ፍርሀት አለኝ ግን ከአባቴ በዚህ ጉዳይ ላይ እናቴ ትሻለኛለች፡፡ እየፈራሁ አነሳሁት "የኔልጅ ናፍቆቴ ምንድነው የምንሰማው!?" አለችኝ በፍርሀት ድምፅ " ያው ሷልህ እንደነገራችሁ ነው" አልኮት በለሆሳስ ድምፅ " እሽ ልጅንስ በደንብ ታውቂዋለሽ? ልጀ እወድሻለሁ ክፉ እንዳያገኝብኝ እሰጋለሁ!! የአይኔ ማረፊያ ስስቴ ነሽ የኔ ልጅ" ፍቅር ስስትና እኔን የማጣት ፍርሀት ባስጨነቀው ድምፅ እንባ እየተናነቃት ተናገረች
" እማ እባክሽ እንደዚህ አትሁኝ!! በጣም ቅርብሽ ነኝኮ የምሆነው በፈለግነው ሰአት መገናኘት እንችላለን ደሴ ማለትኮ የ20 ደቂቃ መንገድ ነው ሩቅ አይደለም ደግሞ አሁንስ የሁለት ቀን ጉዞ ተጉዠ ተራርቀን የለ!? እማ እንደውም ደስ ሊልሽ ነው ሚገባው!" እንባዋ እንባየን ቢያመጣውም አብሬያት ከማልቀስ ማረጋጋትን መረጥኩ፡፡ ይሄን ስናገር ለቅሶዋን አቁማ ሳቀች ተረጋጋችም፡፡ በተረጋጋ መንፈስ ብዙ አወራን ከእናቴ ጋር ንግግራችንን ጨርሰን ስልኩን ዘግቸ ወደ አለሜ ደወልኩ እኔ ቤተሰብ ጉዳዩን ስላወቀ እፎይ ብየ ደስ ብሎኛል፡፡ አለሜን ከሷሊህ ጋር በመተዋወቁ ደስ ብሎታል እሱም ልክ እንደ ሷሊህ ተመችቶታል ወንድሜና ባሌ ቀድመው ተዋውቀው በመዋደዳቸው ደስ ብሎኛል፡፡ ሽማግሌ እሁድ እንደሚልክ ነገረኝ ያው ሠርጉም እኔ ስመለስ ክረምት ላይ ነው ሚሆነው አለሜ ሀምሌ ውስጥ እንዲሆን ይፈልጋል ከዚህ መቼ ትምህርት እንደምጨርስ በቁርጥ ቀኑን አላውቅም ስለዚህ ነሀሴ መጀመሪያ ላይ እንዲሆን ሀሳብ አቀረብኩ ቅር እያለውም ቢሆን ተስማማን፡፡ ግን አንድ ነገር ውስጤን ረበሸኝ፡፡ ከአለሜ ጋር በአንድ ቤት ውስጥ በትዳር ተሳስሮ መኖር ህልሜ ነው ግን ትምህርቴስ!? ከተጋባን በኃላ ላልማር ነው ወይስ ተጋብተን ተለያይተን ልማር? ከተጋባን በኃላ እንካን ለአመታት ለቀናት ልለየው አልፈልግም፡፡ ሁሌም አብሬው መሆን ነው ፍላጎቴ፡፡ ጠዋት ከእንቅልፌ ስነቃ የእይታየ መጀመሪያ አለሜ እንዲሆንልኝ ነው ምኞቴ!!! የትዳር ትርጉም እኔ እስከገባኝ ድረስ በአንድ ጣሪያ ስር ተሳስቦ አንዳቸው ለአንዳቸው መኖር ማለት ነው ተራርቆ ትዳር ለኔ አይዋጥልኝም፡፡ ስለዚህ ያሳሰበኝን ጉዳይም ነገርኩት "በጭራሽ ትምህርት ማቆም ብሎ ነገር የለም እዚህ ያለውን ነገር እኔ እጨርሳለሁ አንች ከዛ ዝውውር ሞልተሽ ግሬድ ሪፖርተሽን ይዘሽ መተሽ ሁለተኛ አመት እዚሁ ወሎ ዩኒቨርስቲ ትጀምሪያለሽ!" ይሄን ሲለኝ ደስታየ ወደር አጣ ትልቅ ሸክም ቀለለኝ!!! " አረ! ይቻላል ማለት ነው ዝውውር!? በጣም ደስ ይላል!" " አወ ይቻላል ሁቢ በቃ ሱቅ ልዘጋ ነው ቤት ገብቸ በደንብ እናወራለን እሽ እወድሻለሁ! የኔ ንግስት"
" እሽ እኔም እወድሀለሁ! ቻው" ስልኩን ከዘጋሁ በኃላ በሀሳብ ባህር ሰምጨ ጠፍሁ፡፡
#part 1⃣6⃣
ይ.....ቀ.....ጥ
.............ላ..................ል
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════•••🍃🍃•••════
68 ሚሊዮን ብር ምንድን ነው?
————————— .
.
68 ሚሊዮን ብር ከሦስት የሐጅ ጉዞዎች ብቻ የመጅሊሱ ሠራተኞች ሳይኾኑ በልዑካን ቡድን ስም በመጅሊሱ ወጪ ወደ ሐጅ በሄዱ ሰዎች ምክንያት ብቻ ከመጅሊሱ የተመዘበረው የገንዘብ መጠን ነው፡፡ በ2008 ዓ.ል 17 ሚሊዮን 514 ሺህ ብር፣ በ2009 ዓ.ል 29 ሚሊዮን 82 ሺህ ብር፣ እንዲሁም በ2010 የሐጅ ወቅት 11 ሚሊዮን 161 ሺህ 200 ብር፣ በጥቅሉ 68 ሚሊዮን 918 ሺህ 400 ብር ተመዝብሯል።
. ይህ ገንዘብ በአንድ ዘርፍ ብቻ የተመዘበረ ነው፡፡ በአውሮፕላን ትኬት፣ በሆቴልና ማረፊያ ኪራይ፣ በምግብ ግዢና በመሳሰሉ ዘርፎች የሚመዘበረው አጠቃላይ የገንዘብ መጠን ደግሞ ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ ይደርሳል፡፡
. የሐጅና ዑምራ ጉዞን የሚያስተናብረው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት (መጅሊስ) ከፍተኛ ሹመኞችና አንዳንድ የመንግሥት ሲቪልና የጸጥታ ኃላፊዎች በሐጅ ጉዞና ሂደቱ ዙሪያ ከፍተኛ የጥቅም ትስስር በመፍጠር በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር የገንዘብ ምዘበራ ይፈጽማሉ፡፡ .
ይህ የተቀናጀ የዘረፋ ድርጊት እንዲቆምና በድርጊቱ የተሳተፉ የመጅሊስ ሹመኞች ለፍርድ እንዲቀርቡ በተደጋጋሚ ሙስሊሙ ማኅበረሰብ ሲጠይቅ ቆይቷል፡፡ ከመንግሥትና ከሚመለከታቸው አካላት ግን በቂ ምላሽ አልተገኘም። በመሆኑም ይህንን የሕዝብ ጥያቄ ዳግም ለመንግሥትና ለሚመለከታቸው አካላት ለማቅረብ በመጅሊስ የሐጅ ጉዞ ሂደት ውስጥ ብቻ የሚፈጸሙ እጅግ ከፍተኛ ደረጃ የደረሱ የሙስና ወንጀሎችንና በደሎችን የሚያጋልጥ የማኅበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ይደረጋል፡፡
. «ዘንድሮም ልንዘረፍ?» በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ዘመቻ ከነገ ረቡዕ ሚያዚያ 16 እስከ ጁሙዓ ሚያዚያ 18 ለሦስት ቀናት የሚቆይ ነው፡፡ በዘመቻው በሠነድ የተደገፉ የገንዘብ ዘረፋዎች፣ ከሕግ አግባብ ውጭ የሚፈጸሙ የሀብት ብክነቶችና የሕዝብ እንግልቶች መነሻና መድረሻዎች ለሕዝብ ይፋ ይደረጋሉ፡፡ .
እርስዎም ለዘመቻው የተዘጋጀውን ፕሮፋይል ፒክቸር በመቀየርና የሚተላለፉ መረጃዎች ተደራሽ እንዲሆኑ ሼርና ላይክ በማድረግ ወንጀለኞች ለፍርድ እንዲቀርቡ በምናደርገው ጥረት ሁነኛ አጋዥ እንዲሆኑን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
————————— .
.
68 ሚሊዮን ብር ከሦስት የሐጅ ጉዞዎች ብቻ የመጅሊሱ ሠራተኞች ሳይኾኑ በልዑካን ቡድን ስም በመጅሊሱ ወጪ ወደ ሐጅ በሄዱ ሰዎች ምክንያት ብቻ ከመጅሊሱ የተመዘበረው የገንዘብ መጠን ነው፡፡ በ2008 ዓ.ል 17 ሚሊዮን 514 ሺህ ብር፣ በ2009 ዓ.ል 29 ሚሊዮን 82 ሺህ ብር፣ እንዲሁም በ2010 የሐጅ ወቅት 11 ሚሊዮን 161 ሺህ 200 ብር፣ በጥቅሉ 68 ሚሊዮን 918 ሺህ 400 ብር ተመዝብሯል።
. ይህ ገንዘብ በአንድ ዘርፍ ብቻ የተመዘበረ ነው፡፡ በአውሮፕላን ትኬት፣ በሆቴልና ማረፊያ ኪራይ፣ በምግብ ግዢና በመሳሰሉ ዘርፎች የሚመዘበረው አጠቃላይ የገንዘብ መጠን ደግሞ ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ ይደርሳል፡፡
. የሐጅና ዑምራ ጉዞን የሚያስተናብረው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት (መጅሊስ) ከፍተኛ ሹመኞችና አንዳንድ የመንግሥት ሲቪልና የጸጥታ ኃላፊዎች በሐጅ ጉዞና ሂደቱ ዙሪያ ከፍተኛ የጥቅም ትስስር በመፍጠር በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር የገንዘብ ምዘበራ ይፈጽማሉ፡፡ .
ይህ የተቀናጀ የዘረፋ ድርጊት እንዲቆምና በድርጊቱ የተሳተፉ የመጅሊስ ሹመኞች ለፍርድ እንዲቀርቡ በተደጋጋሚ ሙስሊሙ ማኅበረሰብ ሲጠይቅ ቆይቷል፡፡ ከመንግሥትና ከሚመለከታቸው አካላት ግን በቂ ምላሽ አልተገኘም። በመሆኑም ይህንን የሕዝብ ጥያቄ ዳግም ለመንግሥትና ለሚመለከታቸው አካላት ለማቅረብ በመጅሊስ የሐጅ ጉዞ ሂደት ውስጥ ብቻ የሚፈጸሙ እጅግ ከፍተኛ ደረጃ የደረሱ የሙስና ወንጀሎችንና በደሎችን የሚያጋልጥ የማኅበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ይደረጋል፡፡
. «ዘንድሮም ልንዘረፍ?» በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ዘመቻ ከነገ ረቡዕ ሚያዚያ 16 እስከ ጁሙዓ ሚያዚያ 18 ለሦስት ቀናት የሚቆይ ነው፡፡ በዘመቻው በሠነድ የተደገፉ የገንዘብ ዘረፋዎች፣ ከሕግ አግባብ ውጭ የሚፈጸሙ የሀብት ብክነቶችና የሕዝብ እንግልቶች መነሻና መድረሻዎች ለሕዝብ ይፋ ይደረጋሉ፡፡ .
እርስዎም ለዘመቻው የተዘጋጀውን ፕሮፋይል ፒክቸር በመቀየርና የሚተላለፉ መረጃዎች ተደራሽ እንዲሆኑ ሼርና ላይክ በማድረግ ወንጀለኞች ለፍርድ እንዲቀርቡ በምናደርገው ጥረት ሁነኛ አጋዥ እንዲሆኑን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
👂
#የጆሮ_ማሳከክ_ምክንያቶች_በጥቂቱ
ጆሮ ለመስማት የሚያገለግለን የሰውነታችን ክፍል ነው ከዚህም ባለፈ ጆሮ ሚዛንን ለመጠበቅም ጠቀሜታ አለው። ጆሮ በተለያየ ምክንያት ሲጎዳ ከሚከሰቱ ምልክቶች አንዱ የማሳከክ ስሜት ነው።
👂👂የጆሮ ማሳከክ መንስኤዎችን ማወቅ በቶሎ መፍሄዎቻቸውን እንድንፈልግ ይረዳናል።
ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ለጆሮ ማሳከክ መንስኤዎችም ናቸው፦
📌 #የጆሮ_ኩክ_መከማቸት
የጆሮ ኩክ (Earwax) የምንለው ሰውነታችን የሞቱ ሴሎችንና ቆሻሻዎችን የሚያጸዳበት መንገድ ሲሆን በብዛት በሚገኝበት ወቅት ግን የማሳከክ ስሜትን ይፈጥራል።
ጆሮን ለማጽዳት መሞከር ኩክ ይበልጥ ወደ ውስጥ እንዲገባ ስለሚያደርግ ይህን ከማድረግ ይቆጠቡ። ወደ ሀኪም በመሄድ ከታዪና ትክክለኛ ምክንያቱ የኩክ መጠራቀም ሆኖ ከተገኘ በጠብታ መድሀኒት ወይንም በህክምና ባለሞያ እርዳታ እንዲወጣ ይደረጋል።
📌 #ኢንፌክሽን
የጆሮ ማሳከክ አንዳንዴ ደግሞ የ ኢንፌክሽን መኖር ምልክት ይሆናል። ጉንፋንን ወይንም ቶንሲልን የሚያስከትሉ ባክቴርያና ቫይረስ በደም ተዘዋውረው ወደ ጆሮ በመሄድ ኢንፌክሽን እንዲፈጠር ያደርጋሉ።
ውሀ ዋና የሚዋኙ ሰዎችም ውሃው በጆሮ ውስጥ ለረጅም ጊዜ ስለሚቆይ እና ተፈጥሮአዊ የሆነውን ጀርሞችን የመከላከል አቅም በእርጥበት ምክንያት እንዲያጣ ስለሚያድርግ ሌላው የ ኢንፌክሽን መንስኤ ተደርጎ ይወሰዳል።
የማሳከክ ስሜቱ እንዲጠፋ ወደ ሀኪም በመሄድ ጸረ ባክቴርያ የሆኑ የጆሮ መድሀኒቶችን መጠቀም ተገቢ ነው።
📌 #የቆዳ_አለርጂ
በጆሮዎ ውጨኛው ክፍል የሚገኘው ቆዳዎ በአለርጂ ምክንያት የማሳከክ ስሜትን ሊያመጣ ይችላል።
የመዋቢያ ቅባቶች ወይንም ቁሳቁሶች አለርጂን ሊይስከትሉ ይችላሉ። የማሳከክ ስሜቱ እንዲጠፋ አለርጂው የተከሰተበትን ምክንያት ተከታትሎ ማወቅ ያስፈልጋል። ከዛም መጠቀም ማቆም ተገቢ ነው።
📌 #ጆሮን_በሹል_እና_ጎጂ_ሊሆኑ በሚችሉ እንደ ጸጉር ሻጤ፣ አግራፍ፣ የክብሪት እንጨት በመሳሰሉት ማጽዳት የጆሮ ቆዳን ለመሰንጠቅ ስለሚችል ለኢንፌክሽን ይዳርጋል ከዚህም ባለፈ የጆሮን ውስጣዊ ክፍል በመጉዳት የመስማት ችሎታችንን ሊያሳጣን ይችላል።
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
#የጆሮ_ማሳከክ_ምክንያቶች_በጥቂቱ
ጆሮ ለመስማት የሚያገለግለን የሰውነታችን ክፍል ነው ከዚህም ባለፈ ጆሮ ሚዛንን ለመጠበቅም ጠቀሜታ አለው። ጆሮ በተለያየ ምክንያት ሲጎዳ ከሚከሰቱ ምልክቶች አንዱ የማሳከክ ስሜት ነው።
👂👂የጆሮ ማሳከክ መንስኤዎችን ማወቅ በቶሎ መፍሄዎቻቸውን እንድንፈልግ ይረዳናል።
ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ለጆሮ ማሳከክ መንስኤዎችም ናቸው፦
📌 #የጆሮ_ኩክ_መከማቸት
የጆሮ ኩክ (Earwax) የምንለው ሰውነታችን የሞቱ ሴሎችንና ቆሻሻዎችን የሚያጸዳበት መንገድ ሲሆን በብዛት በሚገኝበት ወቅት ግን የማሳከክ ስሜትን ይፈጥራል።
ጆሮን ለማጽዳት መሞከር ኩክ ይበልጥ ወደ ውስጥ እንዲገባ ስለሚያደርግ ይህን ከማድረግ ይቆጠቡ። ወደ ሀኪም በመሄድ ከታዪና ትክክለኛ ምክንያቱ የኩክ መጠራቀም ሆኖ ከተገኘ በጠብታ መድሀኒት ወይንም በህክምና ባለሞያ እርዳታ እንዲወጣ ይደረጋል።
📌 #ኢንፌክሽን
የጆሮ ማሳከክ አንዳንዴ ደግሞ የ ኢንፌክሽን መኖር ምልክት ይሆናል። ጉንፋንን ወይንም ቶንሲልን የሚያስከትሉ ባክቴርያና ቫይረስ በደም ተዘዋውረው ወደ ጆሮ በመሄድ ኢንፌክሽን እንዲፈጠር ያደርጋሉ።
ውሀ ዋና የሚዋኙ ሰዎችም ውሃው በጆሮ ውስጥ ለረጅም ጊዜ ስለሚቆይ እና ተፈጥሮአዊ የሆነውን ጀርሞችን የመከላከል አቅም በእርጥበት ምክንያት እንዲያጣ ስለሚያድርግ ሌላው የ ኢንፌክሽን መንስኤ ተደርጎ ይወሰዳል።
የማሳከክ ስሜቱ እንዲጠፋ ወደ ሀኪም በመሄድ ጸረ ባክቴርያ የሆኑ የጆሮ መድሀኒቶችን መጠቀም ተገቢ ነው።
📌 #የቆዳ_አለርጂ
በጆሮዎ ውጨኛው ክፍል የሚገኘው ቆዳዎ በአለርጂ ምክንያት የማሳከክ ስሜትን ሊያመጣ ይችላል።
የመዋቢያ ቅባቶች ወይንም ቁሳቁሶች አለርጂን ሊይስከትሉ ይችላሉ። የማሳከክ ስሜቱ እንዲጠፋ አለርጂው የተከሰተበትን ምክንያት ተከታትሎ ማወቅ ያስፈልጋል። ከዛም መጠቀም ማቆም ተገቢ ነው።
📌 #ጆሮን_በሹል_እና_ጎጂ_ሊሆኑ በሚችሉ እንደ ጸጉር ሻጤ፣ አግራፍ፣ የክብሪት እንጨት በመሳሰሉት ማጽዳት የጆሮ ቆዳን ለመሰንጠቅ ስለሚችል ለኢንፌክሽን ይዳርጋል ከዚህም ባለፈ የጆሮን ውስጣዊ ክፍል በመጉዳት የመስማት ችሎታችንን ሊያሳጣን ይችላል።
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
✍ #ሀምዳ_ሆስፒታል :- ጋዛ ፣ ፍልስጥኤም
የግንባታው ሙሉ ወጪ በኳታር መንግስት የተሸፈነው የአርቴፊሻል እግር እና እጅ መግጠሚያ እንዲሁም ለአካል ጉዳተኛች ማገገሚያ ይረዳ ዘንድ ከ100 በላይ የመኝታ ክፍሎች ያሉት ዘመናዊ ሆስፒታል ግንባታው ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ በትላንትናው ዕለት ተመርቋል ።
በወራሪ የእስራኤል ጦር የሽብር ጥቃት ብዛት ያላቸው የፍልስጥኤም ወጣት ፣ አዛውንት ህፃናት ሳይቀሩ እጅ እግራቸውን አጥተው በዕለት ተዕለት ኑሯቸው ችግር ላይ መውደቃቸውን የተገነዘቡት መልካሞቹ የኳታር የንጉሳውያን ቤተሰቦች ዘመናዊ ሀምዳ ሆስፒታልን ሰርተው አስረክበዋል ።
Via Bilal zeyd
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════•••🍃🍃•••════•
የግንባታው ሙሉ ወጪ በኳታር መንግስት የተሸፈነው የአርቴፊሻል እግር እና እጅ መግጠሚያ እንዲሁም ለአካል ጉዳተኛች ማገገሚያ ይረዳ ዘንድ ከ100 በላይ የመኝታ ክፍሎች ያሉት ዘመናዊ ሆስፒታል ግንባታው ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ በትላንትናው ዕለት ተመርቋል ።
በወራሪ የእስራኤል ጦር የሽብር ጥቃት ብዛት ያላቸው የፍልስጥኤም ወጣት ፣ አዛውንት ህፃናት ሳይቀሩ እጅ እግራቸውን አጥተው በዕለት ተዕለት ኑሯቸው ችግር ላይ መውደቃቸውን የተገነዘቡት መልካሞቹ የኳታር የንጉሳውያን ቤተሰቦች ዘመናዊ ሀምዳ ሆስፒታልን ሰርተው አስረክበዋል ።
Via Bilal zeyd
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════•••🍃🍃•••════•
#እትጨነቁ_ከሚለው_መፅሐፍ_ለይ_እንዳገኘው_...
#እትጨነቁ_!
✍ ,,,,,,ክፍል አንድ
ዛሬ ላይ ጭንቀት በየአካባቢው በዝቷል፡፡ የ‹ዱዓእ አድርጉልኝ› ድምጽ ከወዲህ ከወዲያም ይሰማል፡፡ ባልተፈጠርኩ ብሎ የሚያማርር፤ ‹ብን ብዬ ወዴት ልጥፋ!› ብሎ የሚያለቅስ ብዙ ነው፡፡ ዱንያ በብዙ ፈተናዎቿ ብዙዎችን አስጨንቃለች፡፡ ብልሆች ከሚያስጨንቃቸው ነገር ለማምለጥ የዘየዱት መላ ቢኖር ነገሮችን ቆም ብለው አለማዳመጥን ነው፣ ሀሳብ ፊት ከሰጡት አናት ላይ ይወጣል፡፡ ሌሎች ደግሞ ጊዜ ወስደውና ሆነ ብለው ያስባሉ፣ ይጨነቃሉ፡፡ በጭንቀት ነገሮችን መለወጥ እንደማይችሉ እያወቁ ትካዜ ያበዛሉ፣ በገዛ እጃቸው ራሣቸውን ያስራሉ፡፡
ወዳጆቼ አታስቡ አትጨነቁ!
ሥሩ እንጂ አትጨነቁ፣ ጣሩ እንጂ አትብሰልሰሉ፤ ዘና በሉ በሀሳብ አትብከንከኑ፡፡ ጭንቀት ችግርን አይፈታም፤ ሀሳብ ማብዛት ሸክምን አያራግፍም፣ ማማረር ጉዳይን አያቃልልም፣ .. እናም አታስቡ አትጨነቁ፡፡
አትጨነቁ !
እንድንሠራ፣ እንድንበረታ፣ እንድንፀና ነው የሚያዘን ፈጣሪያችን፡፡ እንዳንጨነቅ በጭንቀትም እንዳናልቅ ነው የሚመክረን ጌታችን፡፡ ከምንም በላይ የምናምነው የሱን ቃል ነው፡፡ በጥሩ ነገር አስቡኝ ብሏል፣ ተስፋ እንዳንቆርጥ መክሮናል፡፡ “እዝነቴ ከቁጣዬ ትበልጣለች” ብሏል፣ አዛኝ እና መሀሪ ነኝ ብሏል፣ ቸር እና የተከበርኩ ነኝ ብሏል፣ ዱዓችሁን እሰማለሁ ብሏል፣ ችግራችሁን አስወግዳለሁ ብሏል፣ ነፍስ ከምትችለው በላይ እንደማትገደድ ተናግሯል፣ ከወለደችን እናታችን በላይ እንደሚያዝልን ነግሮናል፣ እናም ወዳጆቼ “ላ ተይአሱ፣ ላ ተቅነጡ፣ ላ ተሂኑ፣ ላ ተሕዘኑ፣ …. ፡፡ ኢንሻአላሀ አናስብም አንጨነቅም፡፡ እንሠራለን እንተጋለን ፡፡ እንጥራለን፣ እንሞክራለን፡፡ የሱን ምክር እንሰማለን፣ በሱ ቃልኪዳን እናምናለን፡፡ በሱ ላይም ተስፋ እናሳድራለን፡፡ ያዝንልናል፣ ያልፈናል፣ ይምረናል፣ ይቅር ይለናል … ብለን እናስባለን፡፡ ስለዚህ የምን ሐዘን የምን ጭንቀት! ወዳጆቼ … አብሽሩ አትጨነቁ…
አታስቡ አትጨነቁ!
አብሽሩ ያሉት መልዕክተኛው ናቸው፡፡ አይዟችሁ የሚሉን ነቢያችን ናቸው፡፡ ዲናችሁ ገር ነው ብለዋል፣ አምላካችሁ ቸር ነውና ስትለምኑት ባዶ እጃችሁን አይመልሳችሁም ብለዋል፣ ከልቡ ላ ኢላሀ ኢለላህ ያለ በቀጥታ ጀነት ገባ ብለዋል፡፡ እናም የቻላችሁትን ያህል አላህን ፍሩ፤ ያቻላችሁትን ያህል ጣሩ፣ የገራላችሁን ያህል ሞክሩ፣ ጥሩ ተናገሩ ጥሩ ሥሩ፤ ከቀንም ከሌሊትም በዒባዳና በዱዓ በርቱ፤ መካከለኛና ሚዛናዊ ሁኑ፤ አትስነፉ ድንበር አትለፉ፡፡ አብሽሩ ትድናላችሁ፣ አይዟችሁ ጀነት ትገባላችሁ፤ ኢንሻአላህ ካሰባችሁበት ትደርሳላችሁ፡፡
ሰዎችም መጨነቅን አይፈልጉም፡፡ የሚጨነቅንም ሰው ማየት አይፈልጉም፡፡ ጭንቀታምን ሰው ማንም አይወደውም፡፡ ሁሌም ችግር ብቻ የሚያወራውን አይታገሱትም፡፡ ገና ሲያዩት ይጨንቃቸዋል፡፡ ሲያገኙት ይከብዳቸዋል፡፡ ከሩቅ ሲያዩት ‹ያው ጭንቀታም መጣ ደግሞ!› ይሉታል፡፡ እናም ወዳጄ .. ታዲያ ‹መጣልን› እንጂ ሰዎች ‹መጣብን› ከሚሉት አትሁን፡፡ ለሰዎች ምጣላቸው እንጂ አትምጣባቸው፡፡ ዛሬ ላይ ብዙዎች ገር እና አስደሳች የሆኑ ነገሮችን ማየት ይናፍቃሉ፡፡ የሚያበስራቸውን ሰው ይወዳሉ፡፡ ‹አብሽሩ፣ አይዟችሁ› የሚላቸውን ይቀበላሉ፡፡ ዘና፣ ፈገግ የሚያሰኛቸውን ሰው ይናፍቃሉ፡፡
አታስቡ አትጨነቁ!
በመከራ ታገሱ፣ በችግራችሁ ላይ ንገሱ፡፡ ክረምት ደረቅ ወራት እንደሚያልፉት ሁሉ የመከራ ዘመንም ያልፋል፡፡ የመከራ ምጥ ደስታን ይወዳል፡፡ የከለከለህ ሊሰጥህ ነው፤ የሚኮረኩምህ ሊያሳድግህ ነው፣ የሚፈትንህ ሊመርጥህ ነው፡፡ ፈተና እንኳን ለኛ ለደጋጎቹስ መቼ ቀረና፡፡ ነቢ ኑሕ ሌት ተቀን ወደ አላህ መንገድ ተጣርተው ጥቂት ብቻ እንጂ ሰሚ አጡ፣ አዩብ ሰውነታቸው በትል እስኪወረር ተፈተኑ፣ ዩኑስ በጨለማዎች ዉጥ ሆነው እሪ አሉ፣ የዕቁብ ዐይናቸው እስኪጠፋ አለቀሱ፣ ሙሳ ከሕዝቦቻቸው ጋር መከራ አዩ፣ ኢብራሂም እሳት ዉስጥ ተጣሉ፣ ዘከሪያ በልጅ እጦት ተፈተኑ፣ ዒሳ ለግድያ ተፈለጉ፣ ሙሐመድ ከሀገራቸው ተሰደዱ፣ የሙሳ እናት ልባቸው ባዶ እስኪሆን ደነገጡ፤ ሃጀር በበረሃ ተንከራተቱ፣ ንፅህት መርየም በሆዷ ዉስጥ የያዘችውን አላወቀችም ነበርና በምጥ ላይ ሆነው ‹ምነው ከዚህ ቀደም ሞቼ በሆነ ኖሮ አለች፡፡ ታዲያ ሁሉም መጨረሻቸው ድልና ስኬት ነበር፡፡
አብሽሩ አትጨነቁ !
ጀነት እንጂ ዱንያ ለዕረፍት አልተፈጠረችም፡፡ በተሠጡት ነገር ረክተው ካልኖሩባት በስተቀር በሷ ላይ እርካታ የለም፡፡ ድሃ ሀብትን ይመኛል፤ ሀብታም ነፃነትን ያልማል፡፡ ልጅ መቼ አድጌ ሰው እሆናለሁ ይላል፤ ሽማግሌ ልጅነቱን ይናፍቃል፤ ያላገባ የሚስት ያለህ ይላል፤ ያገባውም ስለ ትዳር ያማርራል፤ ልጅ ያጣው በናፍቆት ይብሰለሰላል፣ ልጅ ያለው በልጆቹ ይማረራል፣ ሀገር ዉስጥ ያለው ዉጭ አገርን ይመኛል፣ ዉጭ ያለው የስደትን ሕይወት ይረግማል፡፡ ሁሉም ይመኛል፣ ዱንያን የምትሞላ ይመስለዋል፡፡ ሆኖም ግን ከሳቡት ሲደርሱ እሷ ያው ናት፡፡ እናም እርካታ ያለው በእጃችን ነውና እንርካ፡፡ ባለን በመብቃቃት ደስታችንን እንፍጠር፡፡
አታስቡ አትጨነቁ!
ችግሮችን አትጥሉ፣ ተግዳሮቶችን አትፍሩ፡፡ ለዉድቀት ሁሉ አሉታዊ ትርጉም አትስጡ፡፡ከማይመቹ ነገሮች አዳዲስ ነገር ይወለዳሉ፡፡ ጨለማ ባይኖር ኖሮ መብራት ለመፍጠር ማን ይጥር ነበር?፡፡ ጎረቤቶቻችን ዕቃ ባይከለክሉን ዕቃ አንገዛም ነበር፡፡ አከራዮች የቤት ኪራይ ባይጨምሩብን የራሣችን ቤት አንሠራም ነበር፡፡ አንዳንዶች ‹ደደብ መሃይም› ባይሉን ኖሮ ዲግሪም ማስተርስም አንጨብጥም ነበር፡፡ ቅቤ ተገፋችና አናት ላይ ሄዳ ቁጭ አለች አሉ፡፡ መልካም ቁጭቶች ተነሳሽነትን ይጨምራሉ፤ ለስኬትም ያበቃሉ፡፡ እናም አትዘኑ አትጨነቁ፡፡ ለችግራችን መፍትሄው ያለው ችግሩ አጠገብ ነውና ዙሪያችሁን ቃኙ፡፡ ጭንቀትን እርሱና ወደ መፍትሄው ሩጡ፡፡ አብሽሩ ወዳጆቼ!
#ፀሀፊ_ ✍ #መህቡባ_ቢንት_እቡሃ_
Part 2⃣
........ይቀጥላል.. .....
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
#እትጨነቁ_!
✍ ,,,,,,ክፍል አንድ
ዛሬ ላይ ጭንቀት በየአካባቢው በዝቷል፡፡ የ‹ዱዓእ አድርጉልኝ› ድምጽ ከወዲህ ከወዲያም ይሰማል፡፡ ባልተፈጠርኩ ብሎ የሚያማርር፤ ‹ብን ብዬ ወዴት ልጥፋ!› ብሎ የሚያለቅስ ብዙ ነው፡፡ ዱንያ በብዙ ፈተናዎቿ ብዙዎችን አስጨንቃለች፡፡ ብልሆች ከሚያስጨንቃቸው ነገር ለማምለጥ የዘየዱት መላ ቢኖር ነገሮችን ቆም ብለው አለማዳመጥን ነው፣ ሀሳብ ፊት ከሰጡት አናት ላይ ይወጣል፡፡ ሌሎች ደግሞ ጊዜ ወስደውና ሆነ ብለው ያስባሉ፣ ይጨነቃሉ፡፡ በጭንቀት ነገሮችን መለወጥ እንደማይችሉ እያወቁ ትካዜ ያበዛሉ፣ በገዛ እጃቸው ራሣቸውን ያስራሉ፡፡
ወዳጆቼ አታስቡ አትጨነቁ!
ሥሩ እንጂ አትጨነቁ፣ ጣሩ እንጂ አትብሰልሰሉ፤ ዘና በሉ በሀሳብ አትብከንከኑ፡፡ ጭንቀት ችግርን አይፈታም፤ ሀሳብ ማብዛት ሸክምን አያራግፍም፣ ማማረር ጉዳይን አያቃልልም፣ .. እናም አታስቡ አትጨነቁ፡፡
አትጨነቁ !
እንድንሠራ፣ እንድንበረታ፣ እንድንፀና ነው የሚያዘን ፈጣሪያችን፡፡ እንዳንጨነቅ በጭንቀትም እንዳናልቅ ነው የሚመክረን ጌታችን፡፡ ከምንም በላይ የምናምነው የሱን ቃል ነው፡፡ በጥሩ ነገር አስቡኝ ብሏል፣ ተስፋ እንዳንቆርጥ መክሮናል፡፡ “እዝነቴ ከቁጣዬ ትበልጣለች” ብሏል፣ አዛኝ እና መሀሪ ነኝ ብሏል፣ ቸር እና የተከበርኩ ነኝ ብሏል፣ ዱዓችሁን እሰማለሁ ብሏል፣ ችግራችሁን አስወግዳለሁ ብሏል፣ ነፍስ ከምትችለው በላይ እንደማትገደድ ተናግሯል፣ ከወለደችን እናታችን በላይ እንደሚያዝልን ነግሮናል፣ እናም ወዳጆቼ “ላ ተይአሱ፣ ላ ተቅነጡ፣ ላ ተሂኑ፣ ላ ተሕዘኑ፣ …. ፡፡ ኢንሻአላሀ አናስብም አንጨነቅም፡፡ እንሠራለን እንተጋለን ፡፡ እንጥራለን፣ እንሞክራለን፡፡ የሱን ምክር እንሰማለን፣ በሱ ቃልኪዳን እናምናለን፡፡ በሱ ላይም ተስፋ እናሳድራለን፡፡ ያዝንልናል፣ ያልፈናል፣ ይምረናል፣ ይቅር ይለናል … ብለን እናስባለን፡፡ ስለዚህ የምን ሐዘን የምን ጭንቀት! ወዳጆቼ … አብሽሩ አትጨነቁ…
አታስቡ አትጨነቁ!
አብሽሩ ያሉት መልዕክተኛው ናቸው፡፡ አይዟችሁ የሚሉን ነቢያችን ናቸው፡፡ ዲናችሁ ገር ነው ብለዋል፣ አምላካችሁ ቸር ነውና ስትለምኑት ባዶ እጃችሁን አይመልሳችሁም ብለዋል፣ ከልቡ ላ ኢላሀ ኢለላህ ያለ በቀጥታ ጀነት ገባ ብለዋል፡፡ እናም የቻላችሁትን ያህል አላህን ፍሩ፤ ያቻላችሁትን ያህል ጣሩ፣ የገራላችሁን ያህል ሞክሩ፣ ጥሩ ተናገሩ ጥሩ ሥሩ፤ ከቀንም ከሌሊትም በዒባዳና በዱዓ በርቱ፤ መካከለኛና ሚዛናዊ ሁኑ፤ አትስነፉ ድንበር አትለፉ፡፡ አብሽሩ ትድናላችሁ፣ አይዟችሁ ጀነት ትገባላችሁ፤ ኢንሻአላህ ካሰባችሁበት ትደርሳላችሁ፡፡
ሰዎችም መጨነቅን አይፈልጉም፡፡ የሚጨነቅንም ሰው ማየት አይፈልጉም፡፡ ጭንቀታምን ሰው ማንም አይወደውም፡፡ ሁሌም ችግር ብቻ የሚያወራውን አይታገሱትም፡፡ ገና ሲያዩት ይጨንቃቸዋል፡፡ ሲያገኙት ይከብዳቸዋል፡፡ ከሩቅ ሲያዩት ‹ያው ጭንቀታም መጣ ደግሞ!› ይሉታል፡፡ እናም ወዳጄ .. ታዲያ ‹መጣልን› እንጂ ሰዎች ‹መጣብን› ከሚሉት አትሁን፡፡ ለሰዎች ምጣላቸው እንጂ አትምጣባቸው፡፡ ዛሬ ላይ ብዙዎች ገር እና አስደሳች የሆኑ ነገሮችን ማየት ይናፍቃሉ፡፡ የሚያበስራቸውን ሰው ይወዳሉ፡፡ ‹አብሽሩ፣ አይዟችሁ› የሚላቸውን ይቀበላሉ፡፡ ዘና፣ ፈገግ የሚያሰኛቸውን ሰው ይናፍቃሉ፡፡
አታስቡ አትጨነቁ!
በመከራ ታገሱ፣ በችግራችሁ ላይ ንገሱ፡፡ ክረምት ደረቅ ወራት እንደሚያልፉት ሁሉ የመከራ ዘመንም ያልፋል፡፡ የመከራ ምጥ ደስታን ይወዳል፡፡ የከለከለህ ሊሰጥህ ነው፤ የሚኮረኩምህ ሊያሳድግህ ነው፣ የሚፈትንህ ሊመርጥህ ነው፡፡ ፈተና እንኳን ለኛ ለደጋጎቹስ መቼ ቀረና፡፡ ነቢ ኑሕ ሌት ተቀን ወደ አላህ መንገድ ተጣርተው ጥቂት ብቻ እንጂ ሰሚ አጡ፣ አዩብ ሰውነታቸው በትል እስኪወረር ተፈተኑ፣ ዩኑስ በጨለማዎች ዉጥ ሆነው እሪ አሉ፣ የዕቁብ ዐይናቸው እስኪጠፋ አለቀሱ፣ ሙሳ ከሕዝቦቻቸው ጋር መከራ አዩ፣ ኢብራሂም እሳት ዉስጥ ተጣሉ፣ ዘከሪያ በልጅ እጦት ተፈተኑ፣ ዒሳ ለግድያ ተፈለጉ፣ ሙሐመድ ከሀገራቸው ተሰደዱ፣ የሙሳ እናት ልባቸው ባዶ እስኪሆን ደነገጡ፤ ሃጀር በበረሃ ተንከራተቱ፣ ንፅህት መርየም በሆዷ ዉስጥ የያዘችውን አላወቀችም ነበርና በምጥ ላይ ሆነው ‹ምነው ከዚህ ቀደም ሞቼ በሆነ ኖሮ አለች፡፡ ታዲያ ሁሉም መጨረሻቸው ድልና ስኬት ነበር፡፡
አብሽሩ አትጨነቁ !
ጀነት እንጂ ዱንያ ለዕረፍት አልተፈጠረችም፡፡ በተሠጡት ነገር ረክተው ካልኖሩባት በስተቀር በሷ ላይ እርካታ የለም፡፡ ድሃ ሀብትን ይመኛል፤ ሀብታም ነፃነትን ያልማል፡፡ ልጅ መቼ አድጌ ሰው እሆናለሁ ይላል፤ ሽማግሌ ልጅነቱን ይናፍቃል፤ ያላገባ የሚስት ያለህ ይላል፤ ያገባውም ስለ ትዳር ያማርራል፤ ልጅ ያጣው በናፍቆት ይብሰለሰላል፣ ልጅ ያለው በልጆቹ ይማረራል፣ ሀገር ዉስጥ ያለው ዉጭ አገርን ይመኛል፣ ዉጭ ያለው የስደትን ሕይወት ይረግማል፡፡ ሁሉም ይመኛል፣ ዱንያን የምትሞላ ይመስለዋል፡፡ ሆኖም ግን ከሳቡት ሲደርሱ እሷ ያው ናት፡፡ እናም እርካታ ያለው በእጃችን ነውና እንርካ፡፡ ባለን በመብቃቃት ደስታችንን እንፍጠር፡፡
አታስቡ አትጨነቁ!
ችግሮችን አትጥሉ፣ ተግዳሮቶችን አትፍሩ፡፡ ለዉድቀት ሁሉ አሉታዊ ትርጉም አትስጡ፡፡ከማይመቹ ነገሮች አዳዲስ ነገር ይወለዳሉ፡፡ ጨለማ ባይኖር ኖሮ መብራት ለመፍጠር ማን ይጥር ነበር?፡፡ ጎረቤቶቻችን ዕቃ ባይከለክሉን ዕቃ አንገዛም ነበር፡፡ አከራዮች የቤት ኪራይ ባይጨምሩብን የራሣችን ቤት አንሠራም ነበር፡፡ አንዳንዶች ‹ደደብ መሃይም› ባይሉን ኖሮ ዲግሪም ማስተርስም አንጨብጥም ነበር፡፡ ቅቤ ተገፋችና አናት ላይ ሄዳ ቁጭ አለች አሉ፡፡ መልካም ቁጭቶች ተነሳሽነትን ይጨምራሉ፤ ለስኬትም ያበቃሉ፡፡ እናም አትዘኑ አትጨነቁ፡፡ ለችግራችን መፍትሄው ያለው ችግሩ አጠገብ ነውና ዙሪያችሁን ቃኙ፡፡ ጭንቀትን እርሱና ወደ መፍትሄው ሩጡ፡፡ አብሽሩ ወዳጆቼ!
#ፀሀፊ_ ✍ #መህቡባ_ቢንት_እቡሃ_
Part 2⃣
........ይቀጥላል.. .....
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
የታሪኩ ርዕስ
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 1⃣6⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
በህይወታችን ውስጥ ወሳኝ የሆነ ሰው ሲኖር ህይወትን ቀላል ያደርግልናል፡፡ የመኖር ጉጉታችን ያሻቅባል፡፡ ከአለሜ ጋር በሀላል የምንቆራኝበትን ቀን በናፍቆት እጠባበቃለሁ፡፡
ግን ደግሞ አንዱ ቀን የአመት ያህል ይረዝምብኛል ቢሆንም ግን ዛሬን አልፌ ነገ የሚሉት ቀን ለመድረስ እጓጓለሁ ምክንያቱም የአንዷ ቀን ማለደች ማግስት ስሟን ከኢክራም ወደ " ኡሙ ሰኪና" ( የሰኪና እናት) ብላ አሻሻለችው፡፡ የአረፍ በአል በመድረሱ ምክንያት ከአስር ቀን ቀድሞ የሚፆም የዙልሂጃ ፆም ጀምረናል፡፡ በዚህም ምክንያት ከአለሜ ጋር ቀን ቀን አንደዋወልም "ፆም ታቀጥኛለሽ!" ይለኛል፡፡ ለነገሩ እኔም ድምፁን ስሰማ ገና ልዩ የሆነ ስሜት ይሰማኛል፡፡ ለዛም ነው ቀን የማንደዋወለው ማታ ማታ ግን ስለ ውሏችን የማውራት ልምዱ አለን፡፡
የዙልሂጃ ሰባተኛው ቀን ላይ አንድ ደህንነት የመንግስት ተላላኪ ወደ ሱቅ መጥቶ
......."በፊት ከመስጅድ አትጠፍም ነበር በጀመአ ሶላት አሁን ለምን ቀረህ? አለው
....... " ምን አገባህ ስግደቴ ለአላህ እንጅ ለማንም አይደለም የትም ብሰግድ አያገባህም!" ይሄ የአለሜ መልስ ነው በርግጥ መስጅዶች በጠቅላላ በአህባሽ ህገ ወጡ መጅሊስ ቁጥጥር ስር ከዋለ በኃላ ህዝበ ሙስሊሙ ከመስጅድ ርቆ በሻው መዋል ከጀመረ ሰንብቷል፡፡ ታዳ ዛሬ ለምን አይናቸውን አለሜ ላይ አሳረፉ፡፡ ፍርሀት ወረረኝ " አለሜ እባክህ ራስህን ጠብቅ ምንም ቢናገሩ መልስ አትስጣቸው አሁን ጊዜ የነሱ ነው ምንም አትሁንብኝ እኔ አልችልም አንተን ማጣት እባክህ የምልህን ስማ!እባክህ!" ፍርሀት በተላበሰ የድምፅ ቅላፄ ለመንኩት፡፡ " .......ሁቢ እንደዚህማ ፈሪ አትሁኝ ይሄኮ የተፈጠርንበት አላማ ለአላህ መገዛት፡፡ በአላህ መንገድ ላይ ሲታገሉ መሞት የማይገኝ እድል ነው በአቂዳ ጉዳይ ለሚመጣ ማንኛውም ጉዳይ ወደ ኃላ አላፈገፍግም ደግሞ አላህ አሳውቆኝ እያለ ህዝቡን ከጥሜት ካልታደኩኝ የማወቄ ጥቅሙ ምንድነው ነገ!? በዲኔ ከማንም ጋር አልደራደርም ደግሞ ማንም ሊያስቆመኝ አይችልም! አንችም ብትሆኝ! ንግግሩ ንዴትና ቆራጥነት ይስተዋልበታል፡፡ ......"ስለምወድህ ነው ክፉህን ማየት አልሻም ለዛ ነው የፈራሁት" አልኩት " አትፍሪ የኔውድ ምንም አይፈጠርም እሽ" ብሎ በፈገግታ ፍርሀቴን ሊያስረሳኝ ሞከረ ፡፡ " እሽ አልፈራም" አልኩኝ በውሸት ውስጤ በፍርሀት እየራደ፡፡ ስልኩን ዘግቸ በሀሳብ ርቄ ተጓዝኩ፡፡ በዚሁ በአቂዳ ጉዳይ ኬሚሴ፣ ባቲ፣ ገርባ፣ ደጋን ደሴን ጨምሮ የተገረፈና የታሰረ ወጣት እጅግ በጣም ብዙ ነው፡፡ ግርፊያና እንግልት የበዛበት ወጣት " እምቢ ለዲኔ ተጋዳይ ዲኔን ጠባቂ ነኝ" ያለም ሸፍቶ ከቤቱ እንደወጣ ቀርቷል!! ልጆቻቸው እምጥ ይግቡ ስምጥ ያልታወቀ እርማቸውን እንዳያወጡ መርዶ አልመጣላቸው አሉ ብለው ተስፍን አይሰንቁ አድራሻቸው አይታወቅ የውሀ ሽታ ሆነውባቸው የልጅ ናፍቆት እሳት ውስጣቸው በቀብሮ ረመጡ እያቃጠላቸው የሚኖሩ ወላጆች ቁጥራቸው ብዙ ነው፡፡
እኔም የዚሁ የድብደባ ሰለባ የሆነን አንድ የኬሚሴ ወጣት ህግን ሳያውቁ ህግ እናስከብራለን በሚሉ ዩኒፎርም ለባሾቾ ተደብድቦ ደሴ ሆስፒታል ህይወቱ ስታልፍ በአይኔ አይቻለሁ፡፡ ይሄን ሳስታውስ ልቤ መምታት ያቆመች መሠለኝ፡፡ ሰውነቴ መንቀጥቀጥ ጀመረ፡፡ እንባየ ያለ ማቆረጥ ይፈሳል፡፡ ለምን ዛሬ እይታቸውን ወደ አለሜ አረጉ? ምን እያቀዱበት ነው? ምን ሊያደርጉት አሰቡ? ይሄን ሳውጠነጥን ጉልበቴን ቡርክ ያዘኝ ማሰብ ማቆም ፈለኩ ግን አልቻልኩም፡፡ በጭንቀት ስባዝን የፈጅር አዛን የሰላት ጥሪ ድምፅ ሰማሁ፡፡ ተነስቸ ከሰገድኩ በኃላ እጆቸን ከፍ አድርጌ አላህን ተማፀንኩ አለሜን ከተንኮለኞች ሴራ ጠብቅልኝ ካንተ ውጭ ማንም የለኝም ብየ ወደ ጌታየ የድረስልኝ ጥሪየን አስተጋባሁ፡፡
ጠዋት ክላስ ስለነበር ወደ ክላስ ሄድኩኝ ግን ተረጋግቸ መማር አልቻልኩም! አለሜን አስረው ሲገርፉት ይታየኛል አይኔ በእንባ ይሸፈናል ለምን ክላስ እንደተቀመጥኩ አልገባኝም ምን እየተባለ እንደሆነ አልሰማም ደንዝዣለሁ ከክላስ እንደወጣሁ ደወልኩ፡፡ ፆም እስከምንጨርስ ቀን ቀን ላናወራ ተስማምተናል ግን አላስቻለኝም ደህንነቱ ያሳስበኛል፡፡ የደወልኩት ማታ የነገረኝ ጉዳይ አስጨንቆኝ እንደሆነ ገና ሳልነግረው ገብቶታል፡፡ " ሁቢ ምንምኮ የሚያሰጨንቅ ነገር የለም ሁሉም ነገር ሰላም ነው እኔን አንች እንደምታስቢው ሊያስሩኝ ቢፈልጉ ያኔ ገና ከጅምሩ ያስሩኝ ነበር፡፡ ያው አንዳንድ ጉረኛ ሰው አለ አይደል ደህንነት መሆኑን አውቄ እንዳጎበድድለት ፈልጎ አልተሳካለትም እንጅ ሌላ ምንም ችግር የለም አታስቢ እሽ ሀቢብቲ!"አለኝ እንደዚህ ሲለኝ በጣም ተረጋጋሁ " ኡፍፍ አልሀምዱሊላህ ታውቃለህ እንዴት ጨንቆኝ እንደነበር!? .....የኔልዩ በጣም ነው የምወድህ ምንም እንድትሆንብኝ አልፈልግም በጣም በጣም ስለምወድህ!!"
"ማሬ ማታ እናውራ አንች ፆም አቅጥን አሁን ያልሽውን ማታ ትደግሚያታለሽ!! ቻው" ድምፁን ስለሰማሁ ደስታም መረጋጋትም ተሰማኝ አልሀምዱሊላህ! ብየ በረጅሙ ተነፈስኩ፡፡
ማታ ቤት ሲገባ ደወለልኝ ቤት " ቤት ገባሁ" ሲለኝ "የት ቤት" ብየ ጠየኩት ማለት የፈለኩት ቤተሰቦችህ ጋር ወይስ የተከራየህው? መሆኑ ገብቶታል " አይ ቤተሰብ ጋር እኔ ብቻየን መኖር አለመድኩም ይጨንቀኛል!! አንች ስትመጭልኝ አብረን ነው አዲሱ ቤታችን ምንገባው! አንች ካዘዝሽኝ ግን ትእዛዝሽን እፈፅማለሁ!" አለኝ ንግግሩ አስፈነደቀኝ፡፡ የቀኑን ንግግሬን አሁን እንድደግምለት ጠየቀኝ በደስታ ደገምኩለት፡፡ በጣም ተደሰተ ወደ ፊት አብረን ስለሚኖረን ህይወት ስለምንወልዳቸው ልጆች ብዛት እያወራኝ ነገን በጉጉት እንድጠብቅ አደረገኝ፡ሁሉም ነገር በንፍስ ፍጥነት አልፎ ያች አብሮነታችን አንድ ብሎ የሚጀምርበት ቀን በደረሰ ብየ ተመኘሁ፡፡
የአረፍ በአል ዋዜማ ደረሰ ግቢ እንደ ቤት አይሆንም ሁሌም ቢሆን ግቢ አንዳይነት ነገር ነው ከምግብ ውጭ ሌላ ምንም ተጨማሪ ዝግጀት የለም፡፡ ከጀመአ ልጆች ጋር በአሉን ለማክበር አስበን ነበር የዶርም ልጆች አራታችን ሙስሊም ነን ሁለቱ ናቸው ክርስቲያን ዮዲት "ለምን እዚሁ ዶርም ውስጥ አናከብርም በአል በአል እናስመስለው!!" ስላለች እዛው አንድ ላይ ልናከብር ተስማማን፡፡ የበአል ድባብ ለማስፈን ዶርማችን ውስጥ ተፍ ተፍ ብለን ያቅማችንን በማድረግ በቃ በአል ነው! ብለን ራሳችንን አሳመን፡፡
ምሽቱን ለዘመድ ጏደኞቸ ቀድሜ የእንካን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፍኩ! ጠዋት የሱቢሂ የሰላት አዛን ጥሪን አስከትሎ ብዙም ሳይቆይ " ለበይክ አሏሁመ ለበይክ
ለበይክ ላ ሸሪከ ለከ ለበይክ
ኢነል ሀምዳ ወኒእመታ
ለከወል ሙልክ ላ ሸሪከ ለክ" ሚነል አይዲ ሀቢብቲ" የአለሜ የፅሁፍ መልእክት ነበር እንብቤ እንደጨረስኩ ደወልኩለት! የአረፍ ሰላት ቶሎ ነው የሚሰገደው ምክንያቱም እርድ ከስግደት በኃላ ስለሆነ፡፡
......." ሀቢብቲ ከሰገዳ እንደተመለስኩ እደውልልሻለሁ አርፍጀባቸው እየደወሉ አጨናነቁኝ አሁን መደወል አቆሙ ሰለቻቸው መሰል" አለኝ "
.......አረ አታስጠብቃቸው በቃ ቶሎ ሂድላቸው! የት ነው የምትገናኙት?"
......"ቧንቧ ውሀ ሙስጤ ጋር ነው የምንገናኘው" ቧንቧውሀ ቅርብ ነው የኢድ ሰላት የሚሰገደው ካራጉቱ (ፉርቃን) መስጅድ 👇👇
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 1⃣6⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
በህይወታችን ውስጥ ወሳኝ የሆነ ሰው ሲኖር ህይወትን ቀላል ያደርግልናል፡፡ የመኖር ጉጉታችን ያሻቅባል፡፡ ከአለሜ ጋር በሀላል የምንቆራኝበትን ቀን በናፍቆት እጠባበቃለሁ፡፡
ግን ደግሞ አንዱ ቀን የአመት ያህል ይረዝምብኛል ቢሆንም ግን ዛሬን አልፌ ነገ የሚሉት ቀን ለመድረስ እጓጓለሁ ምክንያቱም የአንዷ ቀን ማለደች ማግስት ስሟን ከኢክራም ወደ " ኡሙ ሰኪና" ( የሰኪና እናት) ብላ አሻሻለችው፡፡ የአረፍ በአል በመድረሱ ምክንያት ከአስር ቀን ቀድሞ የሚፆም የዙልሂጃ ፆም ጀምረናል፡፡ በዚህም ምክንያት ከአለሜ ጋር ቀን ቀን አንደዋወልም "ፆም ታቀጥኛለሽ!" ይለኛል፡፡ ለነገሩ እኔም ድምፁን ስሰማ ገና ልዩ የሆነ ስሜት ይሰማኛል፡፡ ለዛም ነው ቀን የማንደዋወለው ማታ ማታ ግን ስለ ውሏችን የማውራት ልምዱ አለን፡፡
የዙልሂጃ ሰባተኛው ቀን ላይ አንድ ደህንነት የመንግስት ተላላኪ ወደ ሱቅ መጥቶ
......."በፊት ከመስጅድ አትጠፍም ነበር በጀመአ ሶላት አሁን ለምን ቀረህ? አለው
....... " ምን አገባህ ስግደቴ ለአላህ እንጅ ለማንም አይደለም የትም ብሰግድ አያገባህም!" ይሄ የአለሜ መልስ ነው በርግጥ መስጅዶች በጠቅላላ በአህባሽ ህገ ወጡ መጅሊስ ቁጥጥር ስር ከዋለ በኃላ ህዝበ ሙስሊሙ ከመስጅድ ርቆ በሻው መዋል ከጀመረ ሰንብቷል፡፡ ታዳ ዛሬ ለምን አይናቸውን አለሜ ላይ አሳረፉ፡፡ ፍርሀት ወረረኝ " አለሜ እባክህ ራስህን ጠብቅ ምንም ቢናገሩ መልስ አትስጣቸው አሁን ጊዜ የነሱ ነው ምንም አትሁንብኝ እኔ አልችልም አንተን ማጣት እባክህ የምልህን ስማ!እባክህ!" ፍርሀት በተላበሰ የድምፅ ቅላፄ ለመንኩት፡፡ " .......ሁቢ እንደዚህማ ፈሪ አትሁኝ ይሄኮ የተፈጠርንበት አላማ ለአላህ መገዛት፡፡ በአላህ መንገድ ላይ ሲታገሉ መሞት የማይገኝ እድል ነው በአቂዳ ጉዳይ ለሚመጣ ማንኛውም ጉዳይ ወደ ኃላ አላፈገፍግም ደግሞ አላህ አሳውቆኝ እያለ ህዝቡን ከጥሜት ካልታደኩኝ የማወቄ ጥቅሙ ምንድነው ነገ!? በዲኔ ከማንም ጋር አልደራደርም ደግሞ ማንም ሊያስቆመኝ አይችልም! አንችም ብትሆኝ! ንግግሩ ንዴትና ቆራጥነት ይስተዋልበታል፡፡ ......"ስለምወድህ ነው ክፉህን ማየት አልሻም ለዛ ነው የፈራሁት" አልኩት " አትፍሪ የኔውድ ምንም አይፈጠርም እሽ" ብሎ በፈገግታ ፍርሀቴን ሊያስረሳኝ ሞከረ ፡፡ " እሽ አልፈራም" አልኩኝ በውሸት ውስጤ በፍርሀት እየራደ፡፡ ስልኩን ዘግቸ በሀሳብ ርቄ ተጓዝኩ፡፡ በዚሁ በአቂዳ ጉዳይ ኬሚሴ፣ ባቲ፣ ገርባ፣ ደጋን ደሴን ጨምሮ የተገረፈና የታሰረ ወጣት እጅግ በጣም ብዙ ነው፡፡ ግርፊያና እንግልት የበዛበት ወጣት " እምቢ ለዲኔ ተጋዳይ ዲኔን ጠባቂ ነኝ" ያለም ሸፍቶ ከቤቱ እንደወጣ ቀርቷል!! ልጆቻቸው እምጥ ይግቡ ስምጥ ያልታወቀ እርማቸውን እንዳያወጡ መርዶ አልመጣላቸው አሉ ብለው ተስፍን አይሰንቁ አድራሻቸው አይታወቅ የውሀ ሽታ ሆነውባቸው የልጅ ናፍቆት እሳት ውስጣቸው በቀብሮ ረመጡ እያቃጠላቸው የሚኖሩ ወላጆች ቁጥራቸው ብዙ ነው፡፡
እኔም የዚሁ የድብደባ ሰለባ የሆነን አንድ የኬሚሴ ወጣት ህግን ሳያውቁ ህግ እናስከብራለን በሚሉ ዩኒፎርም ለባሾቾ ተደብድቦ ደሴ ሆስፒታል ህይወቱ ስታልፍ በአይኔ አይቻለሁ፡፡ ይሄን ሳስታውስ ልቤ መምታት ያቆመች መሠለኝ፡፡ ሰውነቴ መንቀጥቀጥ ጀመረ፡፡ እንባየ ያለ ማቆረጥ ይፈሳል፡፡ ለምን ዛሬ እይታቸውን ወደ አለሜ አረጉ? ምን እያቀዱበት ነው? ምን ሊያደርጉት አሰቡ? ይሄን ሳውጠነጥን ጉልበቴን ቡርክ ያዘኝ ማሰብ ማቆም ፈለኩ ግን አልቻልኩም፡፡ በጭንቀት ስባዝን የፈጅር አዛን የሰላት ጥሪ ድምፅ ሰማሁ፡፡ ተነስቸ ከሰገድኩ በኃላ እጆቸን ከፍ አድርጌ አላህን ተማፀንኩ አለሜን ከተንኮለኞች ሴራ ጠብቅልኝ ካንተ ውጭ ማንም የለኝም ብየ ወደ ጌታየ የድረስልኝ ጥሪየን አስተጋባሁ፡፡
ጠዋት ክላስ ስለነበር ወደ ክላስ ሄድኩኝ ግን ተረጋግቸ መማር አልቻልኩም! አለሜን አስረው ሲገርፉት ይታየኛል አይኔ በእንባ ይሸፈናል ለምን ክላስ እንደተቀመጥኩ አልገባኝም ምን እየተባለ እንደሆነ አልሰማም ደንዝዣለሁ ከክላስ እንደወጣሁ ደወልኩ፡፡ ፆም እስከምንጨርስ ቀን ቀን ላናወራ ተስማምተናል ግን አላስቻለኝም ደህንነቱ ያሳስበኛል፡፡ የደወልኩት ማታ የነገረኝ ጉዳይ አስጨንቆኝ እንደሆነ ገና ሳልነግረው ገብቶታል፡፡ " ሁቢ ምንምኮ የሚያሰጨንቅ ነገር የለም ሁሉም ነገር ሰላም ነው እኔን አንች እንደምታስቢው ሊያስሩኝ ቢፈልጉ ያኔ ገና ከጅምሩ ያስሩኝ ነበር፡፡ ያው አንዳንድ ጉረኛ ሰው አለ አይደል ደህንነት መሆኑን አውቄ እንዳጎበድድለት ፈልጎ አልተሳካለትም እንጅ ሌላ ምንም ችግር የለም አታስቢ እሽ ሀቢብቲ!"አለኝ እንደዚህ ሲለኝ በጣም ተረጋጋሁ " ኡፍፍ አልሀምዱሊላህ ታውቃለህ እንዴት ጨንቆኝ እንደነበር!? .....የኔልዩ በጣም ነው የምወድህ ምንም እንድትሆንብኝ አልፈልግም በጣም በጣም ስለምወድህ!!"
"ማሬ ማታ እናውራ አንች ፆም አቅጥን አሁን ያልሽውን ማታ ትደግሚያታለሽ!! ቻው" ድምፁን ስለሰማሁ ደስታም መረጋጋትም ተሰማኝ አልሀምዱሊላህ! ብየ በረጅሙ ተነፈስኩ፡፡
ማታ ቤት ሲገባ ደወለልኝ ቤት " ቤት ገባሁ" ሲለኝ "የት ቤት" ብየ ጠየኩት ማለት የፈለኩት ቤተሰቦችህ ጋር ወይስ የተከራየህው? መሆኑ ገብቶታል " አይ ቤተሰብ ጋር እኔ ብቻየን መኖር አለመድኩም ይጨንቀኛል!! አንች ስትመጭልኝ አብረን ነው አዲሱ ቤታችን ምንገባው! አንች ካዘዝሽኝ ግን ትእዛዝሽን እፈፅማለሁ!" አለኝ ንግግሩ አስፈነደቀኝ፡፡ የቀኑን ንግግሬን አሁን እንድደግምለት ጠየቀኝ በደስታ ደገምኩለት፡፡ በጣም ተደሰተ ወደ ፊት አብረን ስለሚኖረን ህይወት ስለምንወልዳቸው ልጆች ብዛት እያወራኝ ነገን በጉጉት እንድጠብቅ አደረገኝ፡ሁሉም ነገር በንፍስ ፍጥነት አልፎ ያች አብሮነታችን አንድ ብሎ የሚጀምርበት ቀን በደረሰ ብየ ተመኘሁ፡፡
የአረፍ በአል ዋዜማ ደረሰ ግቢ እንደ ቤት አይሆንም ሁሌም ቢሆን ግቢ አንዳይነት ነገር ነው ከምግብ ውጭ ሌላ ምንም ተጨማሪ ዝግጀት የለም፡፡ ከጀመአ ልጆች ጋር በአሉን ለማክበር አስበን ነበር የዶርም ልጆች አራታችን ሙስሊም ነን ሁለቱ ናቸው ክርስቲያን ዮዲት "ለምን እዚሁ ዶርም ውስጥ አናከብርም በአል በአል እናስመስለው!!" ስላለች እዛው አንድ ላይ ልናከብር ተስማማን፡፡ የበአል ድባብ ለማስፈን ዶርማችን ውስጥ ተፍ ተፍ ብለን ያቅማችንን በማድረግ በቃ በአል ነው! ብለን ራሳችንን አሳመን፡፡
ምሽቱን ለዘመድ ጏደኞቸ ቀድሜ የእንካን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፍኩ! ጠዋት የሱቢሂ የሰላት አዛን ጥሪን አስከትሎ ብዙም ሳይቆይ " ለበይክ አሏሁመ ለበይክ
ለበይክ ላ ሸሪከ ለከ ለበይክ
ኢነል ሀምዳ ወኒእመታ
ለከወል ሙልክ ላ ሸሪከ ለክ" ሚነል አይዲ ሀቢብቲ" የአለሜ የፅሁፍ መልእክት ነበር እንብቤ እንደጨረስኩ ደወልኩለት! የአረፍ ሰላት ቶሎ ነው የሚሰገደው ምክንያቱም እርድ ከስግደት በኃላ ስለሆነ፡፡
......." ሀቢብቲ ከሰገዳ እንደተመለስኩ እደውልልሻለሁ አርፍጀባቸው እየደወሉ አጨናነቁኝ አሁን መደወል አቆሙ ሰለቻቸው መሰል" አለኝ "
.......አረ አታስጠብቃቸው በቃ ቶሎ ሂድላቸው! የት ነው የምትገናኙት?"
......"ቧንቧ ውሀ ሙስጤ ጋር ነው የምንገናኘው" ቧንቧውሀ ቅርብ ነው የኢድ ሰላት የሚሰገደው ካራጉቱ (ፉርቃን) መስጅድ 👇👇
ስለሆነ ሙስጤ ጋር የሚጠባበቁት "እሽ በቃ ቻው" ብየ ስልኩን ዘጋሁ፡፡ የደሴ ከተማ ከኢትዮ የሚለየዉ የኢድ ሶላት በእስታዲየም አይሰግድም የራሱ ከእስታድየም በላይ እጅግ በጣም ሰፊ ቦታ ያለዉ ፉርቃን መስጂድ ነዉ የሚሰገደዉ በኢድ ሁሉም ወደ ፉርቃን መስጂድ ነዉ በጣም ሰፊ ሁሉንም የመጣዉን ሰዉ የሚያስተናግድ ቦታ ነዉ የደሴ ከተማ ሙስሊም እስታዲየም ሰግዶ አያቅም በራሱ ሰፊ መስጊድ ፉርቃን መስጊድ ነዉ፡፡
.....የኢድ ሰላትን ሰግደን ተመለስን፡፡ አለሜ ግን አልደወለም ምናልባትም ጓደኞቹ ጋር ሆኖ ነው ይደውላል ብየ አሰብኩ ሳይደውል 5 ሰአት ሆነ ባለመደወሉ እየተናደድኩ ስደውል ስልኩ አይሰራም፡፡ ምንድነው ነገሩ ደጋግሜ ብሞክርም አይሰራም ምን ተፈጥሮ ነው!? ጨነቀኝ ወደ ኢክሩ ደወልኩ ኢክሩ ድምፇ ልክ አይደለም ታለቅሳለች የልቤ ምት ይቀልጥ ፈጠነ የተፈጠረውን ጠየካት ልትነግረኝ ብትፈልግም ሳግ እያነቃት ቃል ማውጣት ከበዳት ፉርቃን መስጊድ ብጥብጥ ነበር ፡፡ አህባሾች እና ወያኔ የደሴ ከተማ ወጣትን ያስመቱበት ያስገረፉበት በፌደራል ፓሊስ እና በተናካሽ ዉሾች ሙስሊሙ የተገረፈበት በዉሾች የተነከሰበት ሴት ሂጃቧን ስልክ ሳይቀር የጠፋበት ልጆች ያለቀሱበት የተረጋገጡበት ..ሽማግሌዎች ገደል የገቡበት የማይረሳ ትዝታ ያሳለፉበት በአህባሾች እና በፌደራል ፓሊሶች የደሴ ከተማ ህዝብ የአረፋ ሶላት ለመስገድ ሂዶ በተቃራኒዉ ተገርፎ የተመለሰ አካል ጉዳተኛ የሆነ ስንት ወጣት ቤተሰብ ጋር በአልን አከብራለሁ ብሎ ፓሊስ ጣቢያ ወህኒ ቤት ያደረዉ ህዝብ የማይረሳ የደሴ ከተማ ህዝብ መሰዋአትነት ነበር ድምፃችን ይሰማ ድምፃችን ይሰማ ህገወጡ መጅሊስ አይመራንም ባለህዝብ ላይ የማይረሳ ትዝታዎች ደሴ ከተማ ላይ አልፈዋል ያሁሉ በደል አልፎ አሁን መድረሱ አልሀምዱሊላህ፡፡ አለሜንም እንደምንም ታግላ እእእ አሰሯቸው!" ይሙት ይትረፍ የማቀዉ ነገር የለኝም ብዙ ህዝብ ሀኪም ቤት እና ወህኒ ቤት ገብቷል እሱ ግን በሂወት ካለ ጥሩ ነዉ አለችን ሲቃ ባፈነው ድምፅ፡፡ እኔም የምናገረዉ ጠፋኝ.............,
▶️ ቤተሰብ ሼር አይዘንጉ አስተማሪ ታሪክ ነዉ፡፡
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
.....የኢድ ሰላትን ሰግደን ተመለስን፡፡ አለሜ ግን አልደወለም ምናልባትም ጓደኞቹ ጋር ሆኖ ነው ይደውላል ብየ አሰብኩ ሳይደውል 5 ሰአት ሆነ ባለመደወሉ እየተናደድኩ ስደውል ስልኩ አይሰራም፡፡ ምንድነው ነገሩ ደጋግሜ ብሞክርም አይሰራም ምን ተፈጥሮ ነው!? ጨነቀኝ ወደ ኢክሩ ደወልኩ ኢክሩ ድምፇ ልክ አይደለም ታለቅሳለች የልቤ ምት ይቀልጥ ፈጠነ የተፈጠረውን ጠየካት ልትነግረኝ ብትፈልግም ሳግ እያነቃት ቃል ማውጣት ከበዳት ፉርቃን መስጊድ ብጥብጥ ነበር ፡፡ አህባሾች እና ወያኔ የደሴ ከተማ ወጣትን ያስመቱበት ያስገረፉበት በፌደራል ፓሊስ እና በተናካሽ ዉሾች ሙስሊሙ የተገረፈበት በዉሾች የተነከሰበት ሴት ሂጃቧን ስልክ ሳይቀር የጠፋበት ልጆች ያለቀሱበት የተረጋገጡበት ..ሽማግሌዎች ገደል የገቡበት የማይረሳ ትዝታ ያሳለፉበት በአህባሾች እና በፌደራል ፓሊሶች የደሴ ከተማ ህዝብ የአረፋ ሶላት ለመስገድ ሂዶ በተቃራኒዉ ተገርፎ የተመለሰ አካል ጉዳተኛ የሆነ ስንት ወጣት ቤተሰብ ጋር በአልን አከብራለሁ ብሎ ፓሊስ ጣቢያ ወህኒ ቤት ያደረዉ ህዝብ የማይረሳ የደሴ ከተማ ህዝብ መሰዋአትነት ነበር ድምፃችን ይሰማ ድምፃችን ይሰማ ህገወጡ መጅሊስ አይመራንም ባለህዝብ ላይ የማይረሳ ትዝታዎች ደሴ ከተማ ላይ አልፈዋል ያሁሉ በደል አልፎ አሁን መድረሱ አልሀምዱሊላህ፡፡ አለሜንም እንደምንም ታግላ እእእ አሰሯቸው!" ይሙት ይትረፍ የማቀዉ ነገር የለኝም ብዙ ህዝብ ሀኪም ቤት እና ወህኒ ቤት ገብቷል እሱ ግን በሂወት ካለ ጥሩ ነዉ አለችን ሲቃ ባፈነው ድምፅ፡፡ እኔም የምናገረዉ ጠፋኝ.............,
▶️ ቤተሰብ ሼር አይዘንጉ አስተማሪ ታሪክ ነዉ፡፡
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
#ትልቅ_ትምህርት_የወር_አበባ
አስቀድሞ የሚቋረጥበት ምክንያት
ሴቶች በተፈጥሮ በአማካኝ በወር አንድ ጊዜ የሚያዩትን እና ልጅ ለመውለድ የሚያስችላቸውን የወር አበባ የሚያጡበት menopause እድሜ ከ45-55 አመት ሲሆን አንዳንድ ጊዜ እስከ 60 አመት ድረስም ሊዘገይ እንደሚችል ጥናቶች ያሳያሉ፡፡
🍃 ከዚህ በተቃራኒው ደግሞ እድያቸው ሳይደርስ ገና ከ30-40 አመት በሚደርስበት ጊዜም menopause የወር አበባ ሊቋረጥ እንደሚችል ባለሙያዎች ይመሰክራሉ፡፡ የወር አበባ ለመቋረጥ ትክክለኛው እድሜ ነው ከሚባለው በተለየ እድሜያቸው ሳይደርስ ለምን ይቋረጣል የሚለውን በዚህ እትም እናስነብባችሁዋለን፡፡ ምንጫችን Web-Med..ድረገጽ ነው፡፡
✍በተለያዩ የህመም አጋጣሚዎች የሚሰጡ ሕክምናዎች በምክንያትነት የሚጠቀሱበት ሁኔታ አለ፡፡ ለምሳሌም ልጅ በመውለድ እድሜ ላይ ያለች ሴት ማህጸንዋ በጤና እክል ምክንያት በቀዶ ሕክምና ቢወገድ ወዲያውኑ ወደ ወር አበባ መቋረጥ menopause ይገጥማታል፡፡ ይህም በቀዶ ሕክምና ምክንያት የተከሰተ menopause ይባላል:: ሴትዋ የወር አበባዋ በዚህ መንገድ የተቋረጠ ከሆነ በእድሜያቸው የወር አበባ መቋረጥ እንደሚገጥማቸው ሴቶች አስቀድሞ menopause ሳይደርስ ለወራት ወይንም ለአመታት የሚኖረው ሂደት ወይንም ስሜት አይኖ ራትም፡፡
📌የወር አበባው ከተቋረጠ በሁዋላም ቢሆን በእድሜያቸው እንደተቋረጠባቸው ሴቶች ሳይሆን በመጠኑ አንዳንድ ስሜቶች ሊኖሩአት ይችላሉ፡፡
የሴትዋ ማህጸን uterus በኦፕራሲዮን በሚወገድበት ወቅት ሙሉ ለሙሉ ሳይሆን አንደኛው ሳይወጣ ከቀረ ምንም እንኩዋን የወር አበባ ማየት ባትችልም የሴትየዋ አካል ሆርሞን ማምረቱን ይቀጥላል፡፡ ይህ ሂደትም ሴትየዋ በእድሜዋ የወር አበባ ከሚቋረጥበት እስክትደርስ የሚቀጥል ተፈጥሮአዊ ሁኔታ ነው፡፡
የካንሰር ሕክምና(chemotherapy)
አንዲት ሴት በካንሰር ሕመም ምክንያት የሚሰጠውን ተከታታይ ሕክምና chemotherapy ወይም የጨረር ሕክምና በሚወሰድበት ጊዜ የወር አበባ መቋረጥ ሊያስከትል ይችላል፡፡ በተፈጥሮ ለእርግዝና ዝግጁ የሆነች ሴት ይህንን ህክምና በምትወስድበት ወቅት ልክ እድሜያቸው ደርሶ የወር አበባ ሊቋረጥ በሂደት ላይ እንዳሉት ሴቶች ስሜቱ ይጀምራታል፡፡ የወር አበባ መቋረጥም የካንሰር ሕክምናው መደረግ ከጀመረ ወይንም ምልክቶቹ መታየት ከጀመሩበት ከተወሰኑ ወራት በሁዋላ የወር አበባ መቋረጥ ሊከተል ይችላል፡፡
የብቃት ማነስ
📌ከቤተሰብ በሚወረስ ተፈጥሮአዊ ሁኔታ ወይንም በተፈጥሮ ምክንያት የወር አበባ ካለጊዜው የሚቋረጥበት አጋጣሚ ይኖራል፡፡ እድሜያቸው 40 አመት ሳይሞላ የወር አበባ የሚቋረጥባቸው ሴቶች 1 ከመቶ የሚሆኑ ሴቶች ላይ ይስተዋላል፡፡ ይህ ሁኔታ አንዳድ ጊዜ ተፈጥሮአዊ አቅምን በሚቀንሱ ሕመሞች ሊመጣ ወይንም በቀር ሊወረስ የሚችል ነው፡፡
✍menopause በምን መንገድ ምርመራው
ሊካሄድ ይችላል?
ምርመራው የሚካሄድበት የሆርሞን መጠን ከአንድዋ ሴት የሌላዋ የተለየ ሊሆን ይችላል፡፡ ከአንዱዋ ሴት ሌላዋ ሴት ብቻም ሳይሆን በአንድዋ ሴት ብቻም ከቀን ቀን መጠኑ ከፍና ዝቅ ሊል ይችላል፡፡ ሴትየዋ ወደ ወር አበባ መቋረጥ ወቅት እየሄደች ነው ወይንም ኤደለም የሚለውን ለማወቅ የሚረዳ ውስን የሆነ የደም ምርመራ የለም፡፡ ስለዚህ ሁኔታው አስቸጋሪ ስለሚሆን የወር አበባ መቋረጥን ለማወቅ ምርመራ ከማድረግ ይልቅ የወር አበባ መዛባትን ለማስተካከል ምርመራ ማድረግ ወይንም የህክምና አገልግሎት መስጠት ይመረጣል፡፡ የወር አበባ መቋረጥ menopause ይከሰታል ወይንስ የሚለውን ለማወቅ ብቸኛው መንገድ ሌላውን ሕክምና እያደረጉ ለ12/ወራት ያህል በትእግስት መጠበቅ ብቻ ነው፡፡
Menopause የወር አበባ መቋረጥ የሚደረግለት ሕክምና አለ?
የወር አበባ መቋረጥ ሕመም ሳይሆን ተፈጥሮአዊ ሂደት ነው፡፡ ስለሆነም ምንም አይነት ሕክምና መደረግ አለበት ተብሎ አይመከርም፡፡ በእርግጥ ተያያዥ በሆኑ ምክንያቶች የሚታዩ የጤና መጉዋደሎች ካሉ አስፈላጊው ሕክምና ሊደረግ ይችላል፡፡
📌የወር አበባ መቋረጥን በሚመለከት መታወቅ ያለባቸው ነገሮች በሚል የህክምና ባለሙያዋ ዴብራ ሮዝ ዊልሰን የመከሩት ወይንም ሁሉም ሴት ሊያውቀው የሚገባው ነገር ያሉትን እናስከትል፡፡
➊የመጀመሪያው ሁሉም ሴቶች ያሉበትን እድሜ ምንጊዜም ማስተዋል እና መዘጋጀት እንዳለባቸው የሚጠቁም ነው፡፡ ማንኛዋም ሴት እድሜዋ ከ45-55 አመት ሲሆን የወር አበባ መቋረጥ እንደሚኖር በመገመት የሚሰሙ አንዳንድ ስሜቶችን ተፈጥሮአዊ ብሎ ማስተናገድ ይገባል፡፡
➋ሁለተኛው የወር አበባ ከመቋረጡ በፊት እና ሲቋረጥ ያለውን ልዩነት ለይቶ መገንዘብ ነው፡፡ ቅድመ የወር አበባ መቋረጥ ሰውት የወር አበባ መቋረጥን ለማስተናገድ የሚዘጋጅበት ነው፡፡ ያ ማለት ደግሞ በሰውነት ውስጥ የሚመረተው የሆርሞን መጠን እየቀነሰ በመሄድ ላይ ነው ማለት ነው፡፡
☞የወር አበባ መዛባት፤
☞ሙቀትና ላብ፤ የመሳሰሉት ስሜቶች ይታያሉ፡፡
➌ ሶስተኛው የሆርሞን መጠን መቀነስን ምክንያት በማድረግ የሚሰሙ ስሜቶች ምን እንደሆኑ ማወቅ ነው፡፡ ወደ 75 ከመቶ የሚሆኑ ሴቶች ሙቀትና ወበቅ እንዲሁም የማላብ ስሜት አላቸው፡፡ አንዳንድ ሴቶች የጡንቻዎችና የመገናኛ አካላት ሕመም ሊሰማቸው ይችላል፡፡
➍በአራተኛ ደረጃ በድንገት የሚሰማ ሙቀት በሰውነት ላይ መኖሩን ማወቅ
በመላ ሰውነት ላይ በድንገት ወበቅ ሲሰማ የሰውነት ሙቀት ልክም አብሮ ይጨምራል፡፡ ይህ ሙቀት የላይኛውን የሰውነት ክፍል ማለትም እንደፊት እና ደረት ያሉ አካባቢዎችን ከለር በማቅላት ወይንም በማበለዝ ሊለውጥ ይችላል፡፡ ይህ ሁኔታ መጨነቅን፤
☞የልብ ምትን ማፍጠን ወይንም በትክክል እንዳይመታ ማድረግ፤
☞የድብርት ስሜት፤ የመሳሰሉትን ሊፈጥር ይችላል፡፡ በእንደዚህ ያለው ወቅት ፤ ቡናን ማብዛት፤ ቅመም እና ቅባት የበዛባቸውን ምግቦችን መመገብ፤ አካባቢው ሞቃታማ በሆነ ስፍራ መኖር የመሳሰሉትን ማስወገድ የተሸለ ስሜት እንዲኖር ይረዳል፡፡
⭐️ከዚሁ ጋር ተያይዞ ከፍተኛ የሆነ ክብደትን እና ሲጋራ መጤስን ማስወገድም ይመከራል፡፡
➎በአምስተኛ ደረጃ ማስታወስ የሚገባው የወር አበባ መቋረጥ ከአጥንትና ከልብ ሕመም ጋር የሚገናኝባቸው መንገዶች መኖራቸውን ነው፡፡ ለዚህም በምክንያትነት የሚጠቀሰው ኢስትሮጂን የተባለው ንጥረ ነገር በሰውነት ውስጥ መመረቱ የሚቀንስት እድሜ በመሆኑ ነው፡፡ በዚህ ወቅት አጥንት ጥንካሬውን የሚቀንስበት ወቅት ይሆናል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የወር አበባቸው የተቋረጠ ወይንም menopause የደረሱ ሴቶች የልብ ምት ፈጠን የማለት ወይንም የመደበር ሁኔታን ሊያሳይ ይችላል፡፡
የኢስትሮጂን መቀነስ የልብን መስመሮች እንደልብ እንዳይታዘዙ ሊያደርጋቸው ይችላል፡፡ በዚህ ጊዜ ደም በሰውነት ውስጥ ያለውን ምልልስ ሊያውክ ይችላል፡፡ ስለዚህም አመጋገብን ማስተካከል፤ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ፤ ሲጋራ አለማጤስ፤ ክብደትን መቆጣጠር ጤንነትን ለመጠበቅ ያስችላል፡፡👇👇👇
አስቀድሞ የሚቋረጥበት ምክንያት
ሴቶች በተፈጥሮ በአማካኝ በወር አንድ ጊዜ የሚያዩትን እና ልጅ ለመውለድ የሚያስችላቸውን የወር አበባ የሚያጡበት menopause እድሜ ከ45-55 አመት ሲሆን አንዳንድ ጊዜ እስከ 60 አመት ድረስም ሊዘገይ እንደሚችል ጥናቶች ያሳያሉ፡፡
🍃 ከዚህ በተቃራኒው ደግሞ እድያቸው ሳይደርስ ገና ከ30-40 አመት በሚደርስበት ጊዜም menopause የወር አበባ ሊቋረጥ እንደሚችል ባለሙያዎች ይመሰክራሉ፡፡ የወር አበባ ለመቋረጥ ትክክለኛው እድሜ ነው ከሚባለው በተለየ እድሜያቸው ሳይደርስ ለምን ይቋረጣል የሚለውን በዚህ እትም እናስነብባችሁዋለን፡፡ ምንጫችን Web-Med..ድረገጽ ነው፡፡
✍በተለያዩ የህመም አጋጣሚዎች የሚሰጡ ሕክምናዎች በምክንያትነት የሚጠቀሱበት ሁኔታ አለ፡፡ ለምሳሌም ልጅ በመውለድ እድሜ ላይ ያለች ሴት ማህጸንዋ በጤና እክል ምክንያት በቀዶ ሕክምና ቢወገድ ወዲያውኑ ወደ ወር አበባ መቋረጥ menopause ይገጥማታል፡፡ ይህም በቀዶ ሕክምና ምክንያት የተከሰተ menopause ይባላል:: ሴትዋ የወር አበባዋ በዚህ መንገድ የተቋረጠ ከሆነ በእድሜያቸው የወር አበባ መቋረጥ እንደሚገጥማቸው ሴቶች አስቀድሞ menopause ሳይደርስ ለወራት ወይንም ለአመታት የሚኖረው ሂደት ወይንም ስሜት አይኖ ራትም፡፡
📌የወር አበባው ከተቋረጠ በሁዋላም ቢሆን በእድሜያቸው እንደተቋረጠባቸው ሴቶች ሳይሆን በመጠኑ አንዳንድ ስሜቶች ሊኖሩአት ይችላሉ፡፡
የሴትዋ ማህጸን uterus በኦፕራሲዮን በሚወገድበት ወቅት ሙሉ ለሙሉ ሳይሆን አንደኛው ሳይወጣ ከቀረ ምንም እንኩዋን የወር አበባ ማየት ባትችልም የሴትየዋ አካል ሆርሞን ማምረቱን ይቀጥላል፡፡ ይህ ሂደትም ሴትየዋ በእድሜዋ የወር አበባ ከሚቋረጥበት እስክትደርስ የሚቀጥል ተፈጥሮአዊ ሁኔታ ነው፡፡
የካንሰር ሕክምና(chemotherapy)
አንዲት ሴት በካንሰር ሕመም ምክንያት የሚሰጠውን ተከታታይ ሕክምና chemotherapy ወይም የጨረር ሕክምና በሚወሰድበት ጊዜ የወር አበባ መቋረጥ ሊያስከትል ይችላል፡፡ በተፈጥሮ ለእርግዝና ዝግጁ የሆነች ሴት ይህንን ህክምና በምትወስድበት ወቅት ልክ እድሜያቸው ደርሶ የወር አበባ ሊቋረጥ በሂደት ላይ እንዳሉት ሴቶች ስሜቱ ይጀምራታል፡፡ የወር አበባ መቋረጥም የካንሰር ሕክምናው መደረግ ከጀመረ ወይንም ምልክቶቹ መታየት ከጀመሩበት ከተወሰኑ ወራት በሁዋላ የወር አበባ መቋረጥ ሊከተል ይችላል፡፡
የብቃት ማነስ
📌ከቤተሰብ በሚወረስ ተፈጥሮአዊ ሁኔታ ወይንም በተፈጥሮ ምክንያት የወር አበባ ካለጊዜው የሚቋረጥበት አጋጣሚ ይኖራል፡፡ እድሜያቸው 40 አመት ሳይሞላ የወር አበባ የሚቋረጥባቸው ሴቶች 1 ከመቶ የሚሆኑ ሴቶች ላይ ይስተዋላል፡፡ ይህ ሁኔታ አንዳድ ጊዜ ተፈጥሮአዊ አቅምን በሚቀንሱ ሕመሞች ሊመጣ ወይንም በቀር ሊወረስ የሚችል ነው፡፡
✍menopause በምን መንገድ ምርመራው
ሊካሄድ ይችላል?
ምርመራው የሚካሄድበት የሆርሞን መጠን ከአንድዋ ሴት የሌላዋ የተለየ ሊሆን ይችላል፡፡ ከአንዱዋ ሴት ሌላዋ ሴት ብቻም ሳይሆን በአንድዋ ሴት ብቻም ከቀን ቀን መጠኑ ከፍና ዝቅ ሊል ይችላል፡፡ ሴትየዋ ወደ ወር አበባ መቋረጥ ወቅት እየሄደች ነው ወይንም ኤደለም የሚለውን ለማወቅ የሚረዳ ውስን የሆነ የደም ምርመራ የለም፡፡ ስለዚህ ሁኔታው አስቸጋሪ ስለሚሆን የወር አበባ መቋረጥን ለማወቅ ምርመራ ከማድረግ ይልቅ የወር አበባ መዛባትን ለማስተካከል ምርመራ ማድረግ ወይንም የህክምና አገልግሎት መስጠት ይመረጣል፡፡ የወር አበባ መቋረጥ menopause ይከሰታል ወይንስ የሚለውን ለማወቅ ብቸኛው መንገድ ሌላውን ሕክምና እያደረጉ ለ12/ወራት ያህል በትእግስት መጠበቅ ብቻ ነው፡፡
Menopause የወር አበባ መቋረጥ የሚደረግለት ሕክምና አለ?
የወር አበባ መቋረጥ ሕመም ሳይሆን ተፈጥሮአዊ ሂደት ነው፡፡ ስለሆነም ምንም አይነት ሕክምና መደረግ አለበት ተብሎ አይመከርም፡፡ በእርግጥ ተያያዥ በሆኑ ምክንያቶች የሚታዩ የጤና መጉዋደሎች ካሉ አስፈላጊው ሕክምና ሊደረግ ይችላል፡፡
📌የወር አበባ መቋረጥን በሚመለከት መታወቅ ያለባቸው ነገሮች በሚል የህክምና ባለሙያዋ ዴብራ ሮዝ ዊልሰን የመከሩት ወይንም ሁሉም ሴት ሊያውቀው የሚገባው ነገር ያሉትን እናስከትል፡፡
➊የመጀመሪያው ሁሉም ሴቶች ያሉበትን እድሜ ምንጊዜም ማስተዋል እና መዘጋጀት እንዳለባቸው የሚጠቁም ነው፡፡ ማንኛዋም ሴት እድሜዋ ከ45-55 አመት ሲሆን የወር አበባ መቋረጥ እንደሚኖር በመገመት የሚሰሙ አንዳንድ ስሜቶችን ተፈጥሮአዊ ብሎ ማስተናገድ ይገባል፡፡
➋ሁለተኛው የወር አበባ ከመቋረጡ በፊት እና ሲቋረጥ ያለውን ልዩነት ለይቶ መገንዘብ ነው፡፡ ቅድመ የወር አበባ መቋረጥ ሰውት የወር አበባ መቋረጥን ለማስተናገድ የሚዘጋጅበት ነው፡፡ ያ ማለት ደግሞ በሰውነት ውስጥ የሚመረተው የሆርሞን መጠን እየቀነሰ በመሄድ ላይ ነው ማለት ነው፡፡
☞የወር አበባ መዛባት፤
☞ሙቀትና ላብ፤ የመሳሰሉት ስሜቶች ይታያሉ፡፡
➌ ሶስተኛው የሆርሞን መጠን መቀነስን ምክንያት በማድረግ የሚሰሙ ስሜቶች ምን እንደሆኑ ማወቅ ነው፡፡ ወደ 75 ከመቶ የሚሆኑ ሴቶች ሙቀትና ወበቅ እንዲሁም የማላብ ስሜት አላቸው፡፡ አንዳንድ ሴቶች የጡንቻዎችና የመገናኛ አካላት ሕመም ሊሰማቸው ይችላል፡፡
➍በአራተኛ ደረጃ በድንገት የሚሰማ ሙቀት በሰውነት ላይ መኖሩን ማወቅ
በመላ ሰውነት ላይ በድንገት ወበቅ ሲሰማ የሰውነት ሙቀት ልክም አብሮ ይጨምራል፡፡ ይህ ሙቀት የላይኛውን የሰውነት ክፍል ማለትም እንደፊት እና ደረት ያሉ አካባቢዎችን ከለር በማቅላት ወይንም በማበለዝ ሊለውጥ ይችላል፡፡ ይህ ሁኔታ መጨነቅን፤
☞የልብ ምትን ማፍጠን ወይንም በትክክል እንዳይመታ ማድረግ፤
☞የድብርት ስሜት፤ የመሳሰሉትን ሊፈጥር ይችላል፡፡ በእንደዚህ ያለው ወቅት ፤ ቡናን ማብዛት፤ ቅመም እና ቅባት የበዛባቸውን ምግቦችን መመገብ፤ አካባቢው ሞቃታማ በሆነ ስፍራ መኖር የመሳሰሉትን ማስወገድ የተሸለ ስሜት እንዲኖር ይረዳል፡፡
⭐️ከዚሁ ጋር ተያይዞ ከፍተኛ የሆነ ክብደትን እና ሲጋራ መጤስን ማስወገድም ይመከራል፡፡
➎በአምስተኛ ደረጃ ማስታወስ የሚገባው የወር አበባ መቋረጥ ከአጥንትና ከልብ ሕመም ጋር የሚገናኝባቸው መንገዶች መኖራቸውን ነው፡፡ ለዚህም በምክንያትነት የሚጠቀሰው ኢስትሮጂን የተባለው ንጥረ ነገር በሰውነት ውስጥ መመረቱ የሚቀንስት እድሜ በመሆኑ ነው፡፡ በዚህ ወቅት አጥንት ጥንካሬውን የሚቀንስበት ወቅት ይሆናል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የወር አበባቸው የተቋረጠ ወይንም menopause የደረሱ ሴቶች የልብ ምት ፈጠን የማለት ወይንም የመደበር ሁኔታን ሊያሳይ ይችላል፡፡
የኢስትሮጂን መቀነስ የልብን መስመሮች እንደልብ እንዳይታዘዙ ሊያደርጋቸው ይችላል፡፡ በዚህ ጊዜ ደም በሰውነት ውስጥ ያለውን ምልልስ ሊያውክ ይችላል፡፡ ስለዚህም አመጋገብን ማስተካከል፤ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ፤ ሲጋራ አለማጤስ፤ ክብደትን መቆጣጠር ጤንነትን ለመጠበቅ ያስችላል፡፡👇👇👇
➏ዴብራ ሮዝ ዊልሰን በስድስተኛ ደረጃ ያስቀመጡት ምክር ክብደትን የሚመለከት ነው፡፡ በሰውነት ውስጥ ሊኖር የሚገባው የሆርሞን መጠን መቀነስ በራሱ ክብደትን ሊያመጣ እንደሚችል ማሰብ ይገባል፡፡ እድሜ መጨመር በራሱም ክብደትን ሊያመጣ እንደሚችል ሳይንሱ ያረጋግጣል፡፡
⭐️ስለዚህም ከላይ የተጠቀሱትን የጤና አጠባበቅ መርሆዎች መከተል ይገባል፡፡ ከዚህም በተጨ ማሪ በሳምንት እስከ 150 ደቂቃ የሚደርስ መካከለኛ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ወይንም በሳምንት /75/ደቂቃ ያህል ጠበቅ ያለ እንቅስቃሴ መለትም እንደ ሩጫ የመሳሰሉትን ማድረግ ይጠቅማል፡፡
✔️ባጠቃላይም የወር አበባ መቋረጥ menopause ተከትለው የሚመጡ አንዳንድ ስሜቶችን ለማስተካከል ሲባል የሚሰጡ ህክምናዎች ቢኖሩም ተመራጩ ግን በተፈጥሮአዊ መንገድ ማስተካከል መሞከር ነው:: በመድሀኒት የታገዘ አኑዋኑዋርን ከመመስረት ይልቅ
☞የአኑዋኑዋርን መንገድ በመቀየር፤
☞ክብደትን በመቀነስ፤
☞የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በማድረግ
☞የመኖሪያ አካባቢን ከሙቀት በማግለል፤
☞ የመኝታ ክፍልን ሙቀት በመቆጣጠር፤
☞አለባበስን ቀለል በማድረግና ከጥጥ የተሰሩ ልብሶችን በመምረጥ…ወዘተ በmenopause ወቅት የሚከሰትን ወበቅና ሙቀት መከላከል ይቻላል፡፡
ሼር አይዘንጉ
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════••••••════•
⭐️ስለዚህም ከላይ የተጠቀሱትን የጤና አጠባበቅ መርሆዎች መከተል ይገባል፡፡ ከዚህም በተጨ ማሪ በሳምንት እስከ 150 ደቂቃ የሚደርስ መካከለኛ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ወይንም በሳምንት /75/ደቂቃ ያህል ጠበቅ ያለ እንቅስቃሴ መለትም እንደ ሩጫ የመሳሰሉትን ማድረግ ይጠቅማል፡፡
✔️ባጠቃላይም የወር አበባ መቋረጥ menopause ተከትለው የሚመጡ አንዳንድ ስሜቶችን ለማስተካከል ሲባል የሚሰጡ ህክምናዎች ቢኖሩም ተመራጩ ግን በተፈጥሮአዊ መንገድ ማስተካከል መሞከር ነው:: በመድሀኒት የታገዘ አኑዋኑዋርን ከመመስረት ይልቅ
☞የአኑዋኑዋርን መንገድ በመቀየር፤
☞ክብደትን በመቀነስ፤
☞የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በማድረግ
☞የመኖሪያ አካባቢን ከሙቀት በማግለል፤
☞ የመኝታ ክፍልን ሙቀት በመቆጣጠር፤
☞አለባበስን ቀለል በማድረግና ከጥጥ የተሰሩ ልብሶችን በመምረጥ…ወዘተ በmenopause ወቅት የሚከሰትን ወበቅና ሙቀት መከላከል ይቻላል፡፡
ሼር አይዘንጉ
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════••••••════•
የታሪኩ ርዕስ
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 1⃣7⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
እንጃ የሱ ነገር!" ይኑር ይሙት አለችን ሲቃ ባፈነው ድምፅ፡፡ ይሄን ስሰማ ስልኬ ከእጀ አመለጠኝ ሰማይ መሬቱ ተሽከረከረብኝ፡፡ ጉልበቴን ብርክ ያዘኝ፡፡ ጨለማ ሆነብኝ ከዚህ በኃላ ምን እንደሆንኩ አላውቅም፡፡ ብቻ ስነቃ ተማሪወች ከበውኝ ነኢማ ጉልበቷ ላይ አስተኝታኝ ልቤ በውሀ መራሱን ሳይ ራሴን ስቸ መውደቄን ተረዳሁ፡፡ ልክ እንደነቃሁ እንደ እብድ አረገኝ እየጮህኩ አለቅሳለሁ! ሁኔታየ ግራ ያጋባቸው ተማሪወች የሆንኩትን ለማወቅ " ምን ሆነሽ ነው!!? ተረጋጊ" ይላሉ በእንባ በተሸፈነ አይኔ ስልኬን እየፈለኩ" ስልኬ የታል? ስልኬን ስጡኝ!"ብየ አንባረኩ፡፡ ወዳዉ ስልኬን እንደሰጡኝ ኢክሩ ደዉላ ኡስማን በፌደራል መኪና ተይዞ አይተንዋል አሉኝ አልሞተም ፓሊስ ጣብያ ታስሮ ነዉ የሚሆነዉ ..ግን ተገርፏል ደም በደም ሁኗል ብለዉ ያዩ ሰዎች ነገሩን አለችኝ፡፡
እሺ ብየ ስልኩን ዘግቼ ኡስማን በሂወት ካለ አባቴ መፍትሄ አያጣም ብየ አባቴ ጋር ደወልኩ፡፡ እንደወትሮው ከሰላምታ አልጀመርኩም " አባቴ ኡስማንን አሰሩት! እባክህ እንደምንም ብለህ አስፈታው!! እሱ ምንም አላጠፍም!!! አባ እባክህ አስፈታሁ አንድ ነገር ቢሆን እኔ እሞታለሁ!" ሲቃ ባፈነው ድምፅ ለመንኩት አባቴ በጣም ደነገጠ ኒካህ ባይኖረንም ግን ልጅህን ለልጀ ተብሎ ርክክብ ተፈፅሟል፡፡
.... " አይዞሽ ልጀ ተረጋጊ!! የቻልኩትን አደርጋለሁ!" ብሎኝ ምንም ጊዜ ሳያባክኑ ከሷልህ ጋር ለመሄድ ሲነሱ እናቴ እኔም አብሬ እሄዳለሁ ብላ ተነሳች፡፡ከኮምቦልቻ ወደ ደሴ ከተማ ሄዱ፡፡ ደሴ እንደደረሱ የኡስማንን ቤተሰብ አያውቁም እና ወደ ኢክራም ጋር ሄዱ ኢክሩ አራስ ብትሆንም በሰአቱ ሰለ ባሏ እንጅ ስለ ልጇ አላሰበችም፡፡ የኔ ቤተሰቦች ኢክራም ጋር ሂደው የታሰሩበትን ቦታ ሲጠይቁ እኔም እሄዳለሁ ብላ ኢክሩ ተነሳች፡፡ ልጅሽን ጠብቂ ብትባል አልሰማም፡፡ እናቴ ትጠብቅ ጡጦ ትጥባ ብላ በልጇ ወሰነችባት፡፡ ፖሊስ ጣቢያ ሲደርሱ የአለሜ እናት ታናሽ ወንድሙ አማር እና ታናሽ እህቱ ሲሀም አሉ፡፡
.... .....አባቱ ሸህ አህመድ ለሀጅ ጉዞ ከሀገር በመውጣታቸው ሰበብ ይሄን ጉድ አላዩም፡፡ ሲሀምና እናቱ ያለቅሳሉ ወንድሙ በጭንቀት ተውጦ የሚያደርገው ግራ ገብቶታል፡፡ ይገርማል የአላህ ቀድር ቤተሰቦቻችን ለመተዋወቅ የኛን ሰርግ ሲጠባበቁ የአላህ ውሳኔ ሆነና በዚህ በሙሲባ ቀን ተገናኙ፡፡
አባቴ ሁሉንም ለማረጋጋት ሞከረና ወደ ውስጥ ገባ የታሰሩበትን ምክንያት ለማወቅ፡፡ አንዋር፣ ሙስጠፍ፣ ከማል እና አብበከር ገና ወደ መስጅድ ለመሄድ አለሜን በመጠበቅ ላይ እንዳሉ ነው የሽብር ተግባር ነው አላማችሁ ብለው ከሙስጤ ሱቅ ለቃቅመው የወሰዷቸው ያ ጓደኛችሁ የት አለ ተብለው ሲጠየቁ ሁሉም በአንድ ድምፅ አናውቅም ብለው ባለማወቃቸው ፀኑ! መልሳቸው ያላስደሰታቸው ዩኒፎርም ለባሾች ዱላ ሰነዘሩባቸው ግን ከአቆማቸው ንቅንቅ አላሉም! እነሱ ተገርፈው ተደብድበው ለጓደኛቸው ነፃነትን ሊሰጡ ያለበትን አናውቅም ብለው በአቆማቸው ፀኑ!! አለሜ ሱቅ እንደደረሰ ጓደኞቹ የሉም ተለያይተው መሄድ አለመዱሞ ግን ያኔ ሲያጣቸው አርፍጀባቸው ተናደዋል ማለት ነው ብሎ ወደ ወስጅድ ገሰገሰ፡፡
አገር አማን ብሎ ከቤቱ የወጣው አለሜ እዛ ሲደርስ ያየው ነገር አሳመመው! ከቤታቸው የኢድ ሰላትን ለመስገድ እንጅ አንዳችም ሸፍጥም ሆነ ተንኮል ያላሰበው ሙስሊሙ ኡማ " ጅራፍ ራሱ ተማቶ ራሱ ይጮሀል" እንዲሉት አህባሾች ሆን ብለው አቅደውና ተዘጋጅተው ባሴሩት የተንኮል ረብሻቸው ምክንያት ህዝበ ሙስሊሙ በአስለቃሽ ጭስ ታፍኖ መውጫ ቀዳዳ ጠፍቶት አንዱ በአንዱ ላይ ይተረማመሳል የፈረደበትም የፌደራል ዱላ ይቀምሳል፡፡ ይሄ ነገር ያሳመመው አለሜ ከፊት ለፊቱ ያገኘውን ዩኑፎርም ለባሽ በጅዶ መሬት ላይ አንጥፎ ከአፈር ደባለቀው! በዚህ ጊዜ ሌሎች ዩኒፎርም ለባሾች ተረባርበው አለሜን ያዙት ደበደቡትም እንደኳስ አንስተው መኪናቸው ላይ ወረወሩት! ይሄ ስራቸው ግን አለሜን እልኩ እንዲገነፍል እንጅ እንዲፈራ አላደረገውም፡፡...." እናተ አራታችሁ በአንድ ሁናችሁ ብትገጥሙኝ እንካን አትመቱኝም ደካሞች ናችሁ!! የማትረቡ! እወቁ መከበሬያችሁ ልብሳችሁ ነው!!" ብሎ ፊት ለፊቱ ካለው ሰው ላይ ምራቁን ተፍበት፡፡ ንግግሩ ንዴታቸውን ጣሪያ አድርሶት ነበር ንቀቱም ሲጨመርበት ደግሞ አበዱ፡፡ በጣም ደበደቡት ፖሊስ ጣቢያ እስኪደርሱ አላስችል ብሏቸው እዛው መኪና ላይ ጀመሩት፡፡
ቤተሰብ በጠቅላላ በሽብር ተውጦ በሀሳብ ተውጠው የፖሊስ ጣቢያ ደጅ ይጠናሉ፡፡ እናቴ የሆነ ነገር ትዝ አላት የእህቷ ልጅ ባል ዋና አዛዥ ኢንስፔክተር ነው ግን የትኛው ፖሊስ ጣቢያ እንደሆነ አታውቅም፡፡ ብቻ ያው ከዛው ነው ይተዋወቃሉ ብላ ለእህቷ ልጅ ደውላ ነገረቻት፡፡ " እሽ በቃ አትጨናነቂ እንደሚሆን እናደርጋለን " የአለሜ እናት ይሄን ሲሰሙ ገና ሳይፈታ የተፈታላቸው ያህል በመደሰት ዘለው እናቴን አቅፈው ሳሟት ጨለማ ወርሷቸው የሚያደርኩት አተው ሲጨነቁ ይሄ የተስፋ ጭላንጭል ሲታያቸው እንዴት አይጠመጠሙባት፡፡ በዚህ በጭንቅ ጊዜ አይዞሽ ባይ ከጎኗ ስታገኝ ለምን አትደሰት? ከሠርጉ በፊት ልጃችን ብለው እሱን ለማስፈታት ላይ ታች ሲሯሯጡ ስታይ ትንግርት ሆኖባት ደስታዋ ወደር አልነበረውም፡፡ እኔ ደውየ
እንደነገርካቸው ስታውቅ ደግሞ ገና ሳታየኝ ሳታውቀኝ ወደደችኝ ከመልካም ሰወች ጋር ተዛመድኩ ብላ ተደሰተች፡፡
የ እናቴ የእህቷ ልጅ(ራህማ) ከተወሰነ ደቂቃ በኃላ መልሳ ደወለችና "ቤት ነው ያለው መተሽ ንገሪው" አለቻት ሁሉም ተያይዘው ወደሷው ቤት አመሩ፡፡ ባሏ አህመድን ቤት አገኙት አህመድ የሚስቱን ቤተሰቦች ያከብራል፡፡ እናቴ ጉዳዩን በዝርዝር አስረዳችው "የት ፖሊስ ጣቢያ ነው የታሰረው? አለ ወንድሙ አማር " 2ተኛ ፖሊስ ጣቢያ" አለ ፈጠን ብሎ እሱ የ5ተኛ ፖሊስ ጣቢያ ዋና አዛዠ ነው፡፡ ለ2ተኛ ፖሊስ ጣቢያ ዋና አዛዠ ደውሎ ከተነጋገሩ በኃላ "......
#part 1⃣8⃣
ይ.......ቀ .......
ጥ...........ላ............ል
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 1⃣7⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
እንጃ የሱ ነገር!" ይኑር ይሙት አለችን ሲቃ ባፈነው ድምፅ፡፡ ይሄን ስሰማ ስልኬ ከእጀ አመለጠኝ ሰማይ መሬቱ ተሽከረከረብኝ፡፡ ጉልበቴን ብርክ ያዘኝ፡፡ ጨለማ ሆነብኝ ከዚህ በኃላ ምን እንደሆንኩ አላውቅም፡፡ ብቻ ስነቃ ተማሪወች ከበውኝ ነኢማ ጉልበቷ ላይ አስተኝታኝ ልቤ በውሀ መራሱን ሳይ ራሴን ስቸ መውደቄን ተረዳሁ፡፡ ልክ እንደነቃሁ እንደ እብድ አረገኝ እየጮህኩ አለቅሳለሁ! ሁኔታየ ግራ ያጋባቸው ተማሪወች የሆንኩትን ለማወቅ " ምን ሆነሽ ነው!!? ተረጋጊ" ይላሉ በእንባ በተሸፈነ አይኔ ስልኬን እየፈለኩ" ስልኬ የታል? ስልኬን ስጡኝ!"ብየ አንባረኩ፡፡ ወዳዉ ስልኬን እንደሰጡኝ ኢክሩ ደዉላ ኡስማን በፌደራል መኪና ተይዞ አይተንዋል አሉኝ አልሞተም ፓሊስ ጣብያ ታስሮ ነዉ የሚሆነዉ ..ግን ተገርፏል ደም በደም ሁኗል ብለዉ ያዩ ሰዎች ነገሩን አለችኝ፡፡
እሺ ብየ ስልኩን ዘግቼ ኡስማን በሂወት ካለ አባቴ መፍትሄ አያጣም ብየ አባቴ ጋር ደወልኩ፡፡ እንደወትሮው ከሰላምታ አልጀመርኩም " አባቴ ኡስማንን አሰሩት! እባክህ እንደምንም ብለህ አስፈታው!! እሱ ምንም አላጠፍም!!! አባ እባክህ አስፈታሁ አንድ ነገር ቢሆን እኔ እሞታለሁ!" ሲቃ ባፈነው ድምፅ ለመንኩት አባቴ በጣም ደነገጠ ኒካህ ባይኖረንም ግን ልጅህን ለልጀ ተብሎ ርክክብ ተፈፅሟል፡፡
.... " አይዞሽ ልጀ ተረጋጊ!! የቻልኩትን አደርጋለሁ!" ብሎኝ ምንም ጊዜ ሳያባክኑ ከሷልህ ጋር ለመሄድ ሲነሱ እናቴ እኔም አብሬ እሄዳለሁ ብላ ተነሳች፡፡ከኮምቦልቻ ወደ ደሴ ከተማ ሄዱ፡፡ ደሴ እንደደረሱ የኡስማንን ቤተሰብ አያውቁም እና ወደ ኢክራም ጋር ሄዱ ኢክሩ አራስ ብትሆንም በሰአቱ ሰለ ባሏ እንጅ ስለ ልጇ አላሰበችም፡፡ የኔ ቤተሰቦች ኢክራም ጋር ሂደው የታሰሩበትን ቦታ ሲጠይቁ እኔም እሄዳለሁ ብላ ኢክሩ ተነሳች፡፡ ልጅሽን ጠብቂ ብትባል አልሰማም፡፡ እናቴ ትጠብቅ ጡጦ ትጥባ ብላ በልጇ ወሰነችባት፡፡ ፖሊስ ጣቢያ ሲደርሱ የአለሜ እናት ታናሽ ወንድሙ አማር እና ታናሽ እህቱ ሲሀም አሉ፡፡
.... .....አባቱ ሸህ አህመድ ለሀጅ ጉዞ ከሀገር በመውጣታቸው ሰበብ ይሄን ጉድ አላዩም፡፡ ሲሀምና እናቱ ያለቅሳሉ ወንድሙ በጭንቀት ተውጦ የሚያደርገው ግራ ገብቶታል፡፡ ይገርማል የአላህ ቀድር ቤተሰቦቻችን ለመተዋወቅ የኛን ሰርግ ሲጠባበቁ የአላህ ውሳኔ ሆነና በዚህ በሙሲባ ቀን ተገናኙ፡፡
አባቴ ሁሉንም ለማረጋጋት ሞከረና ወደ ውስጥ ገባ የታሰሩበትን ምክንያት ለማወቅ፡፡ አንዋር፣ ሙስጠፍ፣ ከማል እና አብበከር ገና ወደ መስጅድ ለመሄድ አለሜን በመጠበቅ ላይ እንዳሉ ነው የሽብር ተግባር ነው አላማችሁ ብለው ከሙስጤ ሱቅ ለቃቅመው የወሰዷቸው ያ ጓደኛችሁ የት አለ ተብለው ሲጠየቁ ሁሉም በአንድ ድምፅ አናውቅም ብለው ባለማወቃቸው ፀኑ! መልሳቸው ያላስደሰታቸው ዩኒፎርም ለባሾች ዱላ ሰነዘሩባቸው ግን ከአቆማቸው ንቅንቅ አላሉም! እነሱ ተገርፈው ተደብድበው ለጓደኛቸው ነፃነትን ሊሰጡ ያለበትን አናውቅም ብለው በአቆማቸው ፀኑ!! አለሜ ሱቅ እንደደረሰ ጓደኞቹ የሉም ተለያይተው መሄድ አለመዱሞ ግን ያኔ ሲያጣቸው አርፍጀባቸው ተናደዋል ማለት ነው ብሎ ወደ ወስጅድ ገሰገሰ፡፡
አገር አማን ብሎ ከቤቱ የወጣው አለሜ እዛ ሲደርስ ያየው ነገር አሳመመው! ከቤታቸው የኢድ ሰላትን ለመስገድ እንጅ አንዳችም ሸፍጥም ሆነ ተንኮል ያላሰበው ሙስሊሙ ኡማ " ጅራፍ ራሱ ተማቶ ራሱ ይጮሀል" እንዲሉት አህባሾች ሆን ብለው አቅደውና ተዘጋጅተው ባሴሩት የተንኮል ረብሻቸው ምክንያት ህዝበ ሙስሊሙ በአስለቃሽ ጭስ ታፍኖ መውጫ ቀዳዳ ጠፍቶት አንዱ በአንዱ ላይ ይተረማመሳል የፈረደበትም የፌደራል ዱላ ይቀምሳል፡፡ ይሄ ነገር ያሳመመው አለሜ ከፊት ለፊቱ ያገኘውን ዩኑፎርም ለባሽ በጅዶ መሬት ላይ አንጥፎ ከአፈር ደባለቀው! በዚህ ጊዜ ሌሎች ዩኒፎርም ለባሾች ተረባርበው አለሜን ያዙት ደበደቡትም እንደኳስ አንስተው መኪናቸው ላይ ወረወሩት! ይሄ ስራቸው ግን አለሜን እልኩ እንዲገነፍል እንጅ እንዲፈራ አላደረገውም፡፡...." እናተ አራታችሁ በአንድ ሁናችሁ ብትገጥሙኝ እንካን አትመቱኝም ደካሞች ናችሁ!! የማትረቡ! እወቁ መከበሬያችሁ ልብሳችሁ ነው!!" ብሎ ፊት ለፊቱ ካለው ሰው ላይ ምራቁን ተፍበት፡፡ ንግግሩ ንዴታቸውን ጣሪያ አድርሶት ነበር ንቀቱም ሲጨመርበት ደግሞ አበዱ፡፡ በጣም ደበደቡት ፖሊስ ጣቢያ እስኪደርሱ አላስችል ብሏቸው እዛው መኪና ላይ ጀመሩት፡፡
ቤተሰብ በጠቅላላ በሽብር ተውጦ በሀሳብ ተውጠው የፖሊስ ጣቢያ ደጅ ይጠናሉ፡፡ እናቴ የሆነ ነገር ትዝ አላት የእህቷ ልጅ ባል ዋና አዛዥ ኢንስፔክተር ነው ግን የትኛው ፖሊስ ጣቢያ እንደሆነ አታውቅም፡፡ ብቻ ያው ከዛው ነው ይተዋወቃሉ ብላ ለእህቷ ልጅ ደውላ ነገረቻት፡፡ " እሽ በቃ አትጨናነቂ እንደሚሆን እናደርጋለን " የአለሜ እናት ይሄን ሲሰሙ ገና ሳይፈታ የተፈታላቸው ያህል በመደሰት ዘለው እናቴን አቅፈው ሳሟት ጨለማ ወርሷቸው የሚያደርኩት አተው ሲጨነቁ ይሄ የተስፋ ጭላንጭል ሲታያቸው እንዴት አይጠመጠሙባት፡፡ በዚህ በጭንቅ ጊዜ አይዞሽ ባይ ከጎኗ ስታገኝ ለምን አትደሰት? ከሠርጉ በፊት ልጃችን ብለው እሱን ለማስፈታት ላይ ታች ሲሯሯጡ ስታይ ትንግርት ሆኖባት ደስታዋ ወደር አልነበረውም፡፡ እኔ ደውየ
እንደነገርካቸው ስታውቅ ደግሞ ገና ሳታየኝ ሳታውቀኝ ወደደችኝ ከመልካም ሰወች ጋር ተዛመድኩ ብላ ተደሰተች፡፡
የ እናቴ የእህቷ ልጅ(ራህማ) ከተወሰነ ደቂቃ በኃላ መልሳ ደወለችና "ቤት ነው ያለው መተሽ ንገሪው" አለቻት ሁሉም ተያይዘው ወደሷው ቤት አመሩ፡፡ ባሏ አህመድን ቤት አገኙት አህመድ የሚስቱን ቤተሰቦች ያከብራል፡፡ እናቴ ጉዳዩን በዝርዝር አስረዳችው "የት ፖሊስ ጣቢያ ነው የታሰረው? አለ ወንድሙ አማር " 2ተኛ ፖሊስ ጣቢያ" አለ ፈጠን ብሎ እሱ የ5ተኛ ፖሊስ ጣቢያ ዋና አዛዠ ነው፡፡ ለ2ተኛ ፖሊስ ጣቢያ ዋና አዛዠ ደውሎ ከተነጋገሩ በኃላ "......
#part 1⃣8⃣
ይ.......ቀ .......
ጥ...........ላ............ል
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
👍1🥰1
✍ሚያዝያ 23 በሸራተን አዲስ ከተለያዩ
ሙህራን ዓሊሞች የሚገኙበት ጉባዬ ይካሄዳል
"... ሚያዚያ 23 የህዝብን ተቃውሞ መሰረት በማድረግ ከመጅሊስ በላይ ሆኖ ውሳኔ የሚሰጥ ባላደራ ኮሚቴ ይቋቋማል" ኡስታዝ ካሚል ሸምሱ
.
☞«የዛሬዋ ቀን ለኢትዮጲያ ሙስሊሞች የደስታ ቀን ነው!» ሙፍቲህ ሀጅ ኡመር
.
☞"በመጅሊስ ተመዘበረ ለተባለው 68 ሚልዮን ጉዳዩ አስተዳደራዊ በመሆኑ እኛ ለዚህ ምላሽ አንሰጥም"
*********
በዛሬው እለት የ9ኙ ኮሚቴ የጋራ መግለጫ በኡማ ሆቴል ተሰጠ
''''''''''''''''''
☞በዛሬው እለት የሙስሊሙን ሁለንተናዊ ችግር ይፈታል ተብሎ የተቋቋመው 9 ኙ ኮሚቴ አባላት በኡማ ሆቴል ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ::
በኮሚቴው መግለጫው ንግግር ያደረጉት የኮሚቴው ሊቀመንበር መፍቲ ሀጅ ኡመር ሲሆኑ "የዛሬዋ እለት ለኢትዮጲያዊያን ሙስሊሞች የደስታ ቀን ናት!" ብለዋል።
በመቀጠልም ንግግር ያደረገው የኮሚቴው ዋና ፀሀፊ ዶ/ር እድሪስ መሀመድ "ሰላም ለሁላችንም አስፈላጊ ነው!" ያለ ሲሆን "መለያየታችን ጉዳት እንጂ ጠቀሜታ የለውም..." ብሎዋል።አክሎም የዘጠኙ የጋራ ተቋማዊ ለውጡ ኮሚቴ ባከናወናቸው ተግባራት በጣም ልፋት ማድረጉንም አዉስቶዋል።
☞የኮሚቴው ቃል አቀባይ ኡስታዝ ካሚል ሸምሱ በበኩሉ "ኮሚቴው ስራውን በተሳካ ሁኔታ አጠናቆዋል, የኮሚቴውን ስራ ተግባራዊ ለማድረግም በሚቀጥለው ሳምንት ሚያዚያ 23/2011 በሸራተን ሆቴል 300 የሙስሊሙ ኡማ ተወካዬች በተገኙበት ወይይት ይደረገበታል!" ብሎዋል።
"በእለቱም የህዝብን ተቃውሞ መሰረት በማድረግ ከመጅሊስ በላይ ሆኖ ውሳኔ የሚሰጥ ባላደራ ኮሚቴ ይቋቋማል" ብሎዋል።
☞በመጨረሻም ራዲዬ ነጃሺን ጨምሮ ከተለያዩ ሚዲያዎች ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡ ሲሆን ሀጅንና የሀጅ ምዝበራን አስመልክቶ ከራዲዬ ነጃሺ ለቀረበላቸው ጥያቄ ጉዳዩ አስተዳደራዊ ጉዳይ ስለሆነ እኛ መልስ መስጠት አንችልም ብለዋል።
ሚያዚያ 17| 2011 አዲስ አበባ ኢትዮጲያ
Join 👇👇👇
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
ሙህራን ዓሊሞች የሚገኙበት ጉባዬ ይካሄዳል
"... ሚያዚያ 23 የህዝብን ተቃውሞ መሰረት በማድረግ ከመጅሊስ በላይ ሆኖ ውሳኔ የሚሰጥ ባላደራ ኮሚቴ ይቋቋማል" ኡስታዝ ካሚል ሸምሱ
.
☞«የዛሬዋ ቀን ለኢትዮጲያ ሙስሊሞች የደስታ ቀን ነው!» ሙፍቲህ ሀጅ ኡመር
.
☞"በመጅሊስ ተመዘበረ ለተባለው 68 ሚልዮን ጉዳዩ አስተዳደራዊ በመሆኑ እኛ ለዚህ ምላሽ አንሰጥም"
*********
በዛሬው እለት የ9ኙ ኮሚቴ የጋራ መግለጫ በኡማ ሆቴል ተሰጠ
''''''''''''''''''
☞በዛሬው እለት የሙስሊሙን ሁለንተናዊ ችግር ይፈታል ተብሎ የተቋቋመው 9 ኙ ኮሚቴ አባላት በኡማ ሆቴል ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ::
በኮሚቴው መግለጫው ንግግር ያደረጉት የኮሚቴው ሊቀመንበር መፍቲ ሀጅ ኡመር ሲሆኑ "የዛሬዋ እለት ለኢትዮጲያዊያን ሙስሊሞች የደስታ ቀን ናት!" ብለዋል።
በመቀጠልም ንግግር ያደረገው የኮሚቴው ዋና ፀሀፊ ዶ/ር እድሪስ መሀመድ "ሰላም ለሁላችንም አስፈላጊ ነው!" ያለ ሲሆን "መለያየታችን ጉዳት እንጂ ጠቀሜታ የለውም..." ብሎዋል።አክሎም የዘጠኙ የጋራ ተቋማዊ ለውጡ ኮሚቴ ባከናወናቸው ተግባራት በጣም ልፋት ማድረጉንም አዉስቶዋል።
☞የኮሚቴው ቃል አቀባይ ኡስታዝ ካሚል ሸምሱ በበኩሉ "ኮሚቴው ስራውን በተሳካ ሁኔታ አጠናቆዋል, የኮሚቴውን ስራ ተግባራዊ ለማድረግም በሚቀጥለው ሳምንት ሚያዚያ 23/2011 በሸራተን ሆቴል 300 የሙስሊሙ ኡማ ተወካዬች በተገኙበት ወይይት ይደረገበታል!" ብሎዋል።
"በእለቱም የህዝብን ተቃውሞ መሰረት በማድረግ ከመጅሊስ በላይ ሆኖ ውሳኔ የሚሰጥ ባላደራ ኮሚቴ ይቋቋማል" ብሎዋል።
☞በመጨረሻም ራዲዬ ነጃሺን ጨምሮ ከተለያዩ ሚዲያዎች ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡ ሲሆን ሀጅንና የሀጅ ምዝበራን አስመልክቶ ከራዲዬ ነጃሺ ለቀረበላቸው ጥያቄ ጉዳዩ አስተዳደራዊ ጉዳይ ስለሆነ እኛ መልስ መስጠት አንችልም ብለዋል።
ሚያዚያ 17| 2011 አዲስ አበባ ኢትዮጲያ
Join 👇👇👇
t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
ፍልስጤማዊቷ «ሀዲላ ካሊድ» በ #ማሌዢያ በተካሄደ አለም አቀፍ የቁርዓን ሂፍዝ ውድድር ሁለተኛ ስትወጣ፤ ባለቤቷ «ሙሳ ሙሀመድ» ደግሞ ከወራት በፊት በ #ክሮሺያ በተካሄደ አለም አቀፍ ውድድር አንደኛ ወጥቷል።
መልካም ሴቶች ለመልካም ወንዶች
❤️💗❤️
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
መልካም ሴቶች ለመልካም ወንዶች
❤️💗❤️
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
#እትጨነቁ_ከሚለው_መፅሐፍ_ለይ_እንዳገኘው_...
#ወዳጄ_አትጨነቅ_
ክፍል2⃣
ህይውትን እትርገማት፤ዱንያን እምርረህ እትጥላት ።ዓለምን ምንም ነገር እንደሌላት ድሃ እገር እድርገህ እትመልከታት ።ዱኒይ ቡዙ በጎ ነገር አላት ።ዝናብ ፤ፀሐይ ፣አላት ።መጠለያና ልብስ አላት ።መብራት ፤ውሃ.. ሌሎችንም በርካታ ነገሮች አላት ።ቀን አላት ሮጠህ ጥረህና ግረህ ህልምህን የምታሳካበት ።ሌሊት አላት ።የምታርፍበት ፤የምትስክንበት ።ንፁህ ውሃ አላት ጥምህን የምትቆርጥበት ፣ተፈጥሮ አላት መንፈስህ የምታድስበት ።እናም የእላህን ፀጋዎች እታስተባብል ወዳጄ! ተፈጥሮን እለማየት ፈጣሪን እለማየት ነውና ።
#እኔ_ግን_እልጨነቅም_!
ችግሮችን ይዠ እልዞርም ።ሀሳቦችን ተሽክሜ እልንቀሳቀስም ።ከቻልኩ መሬት እስቀምጩ እራግፌእቸው እወጣለሁ ።ካልሆነም ዋጥ እድርጌ ነገሮች አይቶ እንዳላየ ፣ሰምቶም እንዳልስማ እሆናለሁ ።ደግሞ ለዚህች ዓለም! እላለሁ ።ከአባታችን ጀምሮ ሁሉም ስው ልጆች በፈተና ዉስጥ መጥተዋል ።ቡዙዎች በቡዙ ነገር ተፈትነው ታግስዋል ።ችለዋል ረስተዋል ።የዐይን ብርሃን ተነፍገው ፣የእብራካቸውን ፍሬ እጥተው ፣የትዳር ጓደኛ ተነጥቀው ፤..የሚኖሩ ብዙ እሉ ።ነገሮችን ስንረሳ በራሣቸው ጊዜ ይመጣሉ ።እናም እታስቡ እትጨነቅ.. .
#እታስቡ_እትጨነቁ_!
ምንድነው የሚያስጨንቃችሁ! ዲናችን ገር አምላካችን ቸር ነው። ከቻልክ ትሠራለህ ፤ለጭንቀትህ መፍትሄ ታመጣለህ ።ካልቻልክ ግን በጭንቀት ሙት የሚል የለም።መፍትሄ ከሌለው የለውም ነው።እራት ነጥብ ።
#ምን_እስጨነቀህ_ ..?
በምድር ላይ የሚሆነው እላህ (ሱ.ወ) ብቻ ያለው ነውና ተረጋግተህ ኑር።የምትወደው ልጅህ ሲታመም እትሽበር ።በባለቤትህ ለመውለድ መዘግየት እትሽበር ።የራስ ምታት ሲነሳብህ ወባ ሊነሳብኝ ነው መሠለኝ ።እትበል ።በር በተንኳኳ ቁጥር መልካም ዜና ሳይሆን ይቸላል ብለህ በፍርሃት እትወረር ።ስልክ ሲደወል ጥሩ እስብ ።ከሀገርና ቤተስብ ርቀህ ስትሄድ አትጨነቅ ።ተረጋጋ ፤ረጋ በል።ዘና ማለት ለመሥራት ያነሳሳል ።ብዙ ርቀት ያስጉዛል ።ጥሩ ማስብ ለመኖር ያግዛል ።ጭንቀት ግን እያንቀሳቅስም አያሠራም ።መሽበር ስውን ያስራል ፤ነፃነትንም ይነፍጋል ።ኢማንህ እይለቅ እንጂ ሱሪህ ቢያልቅ ጫማህ ቢገነጠል ምን እስጨነቀህ? እናም ዘና በል ወዳጄ! ።
#የምሬን_ነው_ እትጨነቁ_ !
ደስታ ማለት ያለ ችግር መሆን ማለት እይደለም።እናት አባት ሳይኖርህ ፤ ገነዘብ ሳይኖርህ ፣ባል ሳይኖርሽ ፤-ሚስት ሳይኖርህ ፣ ፤ልጅና ሀብት ሳይኖርህ ደስተኛ ሆነህ መኖር ትችላለህ ።ደስታ ማለት ከችግሮች ሁሉ በላይ መሆን ማለት ነው።በዚህች ዐለም ላይ ማዘን ተገቢ ቢሆን ኖሮ ከነብዩ በላይ ሐዘን ለማንም ባልተገባ።ገና ሳይወለዱ አባታቸውን አጡ ።ትንሽ ከፍ እንዳሉ እናታቸው በሞት ተነጠቁ ።የቲም ሆነው ከአያታቸውና አጎታቸው ቤት ተጠግተው አደጉ ።ፍየል በማገድ ተቀጠሩ ፣በንግድ ሥራ ተሠማሩ ።ከነብይነት በኋላም ቢሆን ችግር እግር በእግር ነበር የተከተላቸው ።በመካ ከስሐቦቻቸው ጋር ታላቅ መከራ እዩ ።ማህበራዊ ማዕቀብ ተጣለባቸው ።በመንደራቸው ተገለሉ ።በጣኢፋ ተደበደቡ ።ለግዲያ ተሴረባቸው። ችግሩ ሲጢና ከትውልድ ቀያቸው ተሰደዱ ።በስደት ሀገርም ቢሆን ጠላቶቻቸው ፋታ እልስጧቸውም ።ያሉበት ድረስ መጥተው ወጓቸው ።አጎታቸው ተገለሉ ።ምርጥ ስሐቦቻቸው ሞቱባቸው።በዱንያ ላይ ዕረፍት የሚባል ነገር ሳያዩ ያለፉት ።ያም ሆኖ ከማንኛውም ስው ባላይ ደስተኛ ነበሩ ።እላህ በስጣቸው ሁሉ ደስተኛ ነብሩ ።ቀድሞውኑ ዱንያ ጀነት እንዳልሆነች እውቀዋልና ።ስለሆነም ከርሣቸው ሕይወት ቡዙ ተማሩ።እታስቡ እትጨነቁ!
#እትታስቡ_እትጨነቁ_!....
በመጨነቅና በማማረር ያመጣነው ለውጥ የለም። ተነስቶ በመንቀሳቀስ እንጂ ዘግቶ ማልቀስ የፈየደን ነገር አላየንም ።በጭንቀት ስንዝር ያህል እንኳን ነገሮችን መግፋት አንችልም ።የጎደለ ኑሮ የሚሞለው በሥራ እንጂ በጭንቀት እይደለም ።ተጨንቀን ቡዙ አየን ።ጭንቀትን ትተንም እየን።ስፊ ልዩነቱን በርግጥም አስተዋልን ።ስንስቅላቸው ረጃጅም ቀናቶች አለፉ ።ትላልቅ ሽክሞች ረገፉ ።ከባባድ ችግሮችም ተረሱ ።እናም ፈታ በል፤ ዘና ፣ብል። አትጨነቂ ፤አትጨነቅ ።ያለፈውን ዘመን በፀፀት ፣የሚመጣውን ደግሞ በስጋት የሚኖር ከሆነ ዱንያ ላይ እየኖርን እይደለንም ።የስጋት ኑሮ ኑሮ ነው አይባልም ።ብዙዎቻችን የነገና የነገወዲያ ሁኔታ ነው የሚያስጨንቀን ።የምግብ ዋጋ መጨመር ፤የነዳጅ ወጋ መናር ፣የትምህርት ቤት ከፍያ ከፍ ማለት እና ሌላም....ሌላም። በርግጥም ሁኔታው ያስፈራ ይሆናል ።ሆኖም ግን ይህች ዓለምም ሆነ ሁላችንም ፍጥረታት የለነው በእላህ እጅ መሆናችን አንዘንጋ ።ሠራተኞች ለቀጠራቸው ባለሀብት ራሣቸውን ጥለው ደሞዛቸውን ይጠብቁ የለ።እኛስ ራሣችን ለፈጠረን ጌታ መጣል ኢንዴት ይቅተናል?.....ምን ያስፈራናል ፣ምንስ ያስጨንቀንናል!........
#የምን_መጨነቅ_?
ነገሮች ላእላህ (ሱ.ወ) ከፈጠራቸው ልክ ሳያልፉ ነገር የምን መጨነቅ! ።የፈስስ ውሃ መታፈስ ካልቻለ ለምን ማልቀስ! ። ያለፈን ነገር መላ ፈልግለት እንጂ እትጨነቅ ።የፈሰሰ ውሃ እይታፈስም ።የሞተ ወዳጅም አይመለስም ።ህይወት በእስጨናቂ እጋጣሚዎችና ሐዘንን በሚያወርሱ ከስተቶች የተሞላች ናትና እትጨነቅ ። ችግርህን በራስህ እጅ ፍታ ።በሀገር ምርት ኩራ ።በራስህና በማንነትህ ደስተኛ ሁን።በተፈጠርክበት ቤተስብና እገር ደስተኛ ሁን ።ራስህን ቻል ራስህን ሁን።በእምነትህና በፈጣሪህ ደስተኛ ሁን።ትንሽም ብትሆን ሀብትህን አትናቅ ።አሮጌ ልብስ ካለህ እጠብና ውጣ።ጠባቧን ቤትህን እስማምራት ።መደስትን ባህልህና ልምድህ እድርግ ።የደስታ ዜማ እንጎራጉር ።እተናት ለምንሄደው ዓለም የምን መጨነቅ.? ደስታ ከመጋዝን የሚያወጡት እለያም ከእሩቅ የሚያመጡት የቅንጦት እቃ እይደለም ።በሁላችንም በእጅ ያለ ነገር ነው ።መኖሪያው ቀልብ ውስጥ ነው።እናም ቀልባችሁን ፈትሹ ።እትጨነቁ.. ....
#ዘና_በል_እትጨነቅ_...
የደስታ መንገዶችን እነፍንፍ ።ቀልብህ ጥሩ ሲያስብና ጥሩ ሲጠረጥር ደስተኛ ትሆናለህ ።ስው ስትረዳና ለስው ስትኖር ደስተኛ ትሆናለህ ።መልካም ስትሠራና በጎ ስታደርግ ደስተኛ ትሆናለህ ።ደከመህና ለፍተህ ስታገኝ ደስትኛ ትሆናለህ ።ወላጆችህን ስትረዳ ፤ልጅህን በሥርዓት ስታሳድግ ደስተኛ ትሆናለህ ።ልባዊ የሆነ ዱዓና ዒባዳ ስታደርግ ደስትኛ ትሆናለህ ።ደስታችሁን ለማምጣት በበጎ ነገሮች ሁሉ ታገዙ ።በጎ ነገርም አብዝታችሁ ሥሩ ።እብሽሩ እትጨነቁ ። ....ደስታን መስጊድ በመሄድ ፈልጉ ።ሱብሒን በጀመዓ በመስገድ ፈልጉ ።በሱስ ውስጥ ደስታ ይገኛል ብላችሁ እታስቡ ።ከጫት በኋላ የሚተርፈው ድብርት ነው፥ ከመጠጥ በኋላ ራስ ምታት ነው።ከቅናት ፣ከጥላቻ ፤ከምቅኝነት በመራቅ ደስታን ፈልጉ ።ለስሜታችሁ ባለመታዘዝ ፤ለጌዜያዊ ጥቅም ባማደር ፤ ከኃጢአት በመራቅ ፤ከዓሊሞች ጋር በመቀማመጥ ፣ዝምድናን በመቀጠል ፣ለድሃ በመራራት ፣ለሚስኪን በማዘን ፣ምላስን በዚክር በማርጠብ ፣እላህን በሁሉም ሁኔታ በማመስገን ውስጥ ደስታን ፈልጉ ።
#ይቀጥላል _..........
ABX
አዘጋጅ #መህቡባ_ቢንት_እቡሃ_ ...
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
〰🍃〰🍃〰〰〰🍃〰🍃
#ወዳጄ_አትጨነቅ_
ክፍል2⃣
ህይውትን እትርገማት፤ዱንያን እምርረህ እትጥላት ።ዓለምን ምንም ነገር እንደሌላት ድሃ እገር እድርገህ እትመልከታት ።ዱኒይ ቡዙ በጎ ነገር አላት ።ዝናብ ፤ፀሐይ ፣አላት ።መጠለያና ልብስ አላት ።መብራት ፤ውሃ.. ሌሎችንም በርካታ ነገሮች አላት ።ቀን አላት ሮጠህ ጥረህና ግረህ ህልምህን የምታሳካበት ።ሌሊት አላት ።የምታርፍበት ፤የምትስክንበት ።ንፁህ ውሃ አላት ጥምህን የምትቆርጥበት ፣ተፈጥሮ አላት መንፈስህ የምታድስበት ።እናም የእላህን ፀጋዎች እታስተባብል ወዳጄ! ተፈጥሮን እለማየት ፈጣሪን እለማየት ነውና ።
#እኔ_ግን_እልጨነቅም_!
ችግሮችን ይዠ እልዞርም ።ሀሳቦችን ተሽክሜ እልንቀሳቀስም ።ከቻልኩ መሬት እስቀምጩ እራግፌእቸው እወጣለሁ ።ካልሆነም ዋጥ እድርጌ ነገሮች አይቶ እንዳላየ ፣ሰምቶም እንዳልስማ እሆናለሁ ።ደግሞ ለዚህች ዓለም! እላለሁ ።ከአባታችን ጀምሮ ሁሉም ስው ልጆች በፈተና ዉስጥ መጥተዋል ።ቡዙዎች በቡዙ ነገር ተፈትነው ታግስዋል ።ችለዋል ረስተዋል ።የዐይን ብርሃን ተነፍገው ፣የእብራካቸውን ፍሬ እጥተው ፣የትዳር ጓደኛ ተነጥቀው ፤..የሚኖሩ ብዙ እሉ ።ነገሮችን ስንረሳ በራሣቸው ጊዜ ይመጣሉ ።እናም እታስቡ እትጨነቅ.. .
#እታስቡ_እትጨነቁ_!
ምንድነው የሚያስጨንቃችሁ! ዲናችን ገር አምላካችን ቸር ነው። ከቻልክ ትሠራለህ ፤ለጭንቀትህ መፍትሄ ታመጣለህ ።ካልቻልክ ግን በጭንቀት ሙት የሚል የለም።መፍትሄ ከሌለው የለውም ነው።እራት ነጥብ ።
#ምን_እስጨነቀህ_ ..?
በምድር ላይ የሚሆነው እላህ (ሱ.ወ) ብቻ ያለው ነውና ተረጋግተህ ኑር።የምትወደው ልጅህ ሲታመም እትሽበር ።በባለቤትህ ለመውለድ መዘግየት እትሽበር ።የራስ ምታት ሲነሳብህ ወባ ሊነሳብኝ ነው መሠለኝ ።እትበል ።በር በተንኳኳ ቁጥር መልካም ዜና ሳይሆን ይቸላል ብለህ በፍርሃት እትወረር ።ስልክ ሲደወል ጥሩ እስብ ።ከሀገርና ቤተስብ ርቀህ ስትሄድ አትጨነቅ ።ተረጋጋ ፤ረጋ በል።ዘና ማለት ለመሥራት ያነሳሳል ።ብዙ ርቀት ያስጉዛል ።ጥሩ ማስብ ለመኖር ያግዛል ።ጭንቀት ግን እያንቀሳቅስም አያሠራም ።መሽበር ስውን ያስራል ፤ነፃነትንም ይነፍጋል ።ኢማንህ እይለቅ እንጂ ሱሪህ ቢያልቅ ጫማህ ቢገነጠል ምን እስጨነቀህ? እናም ዘና በል ወዳጄ! ።
#የምሬን_ነው_ እትጨነቁ_ !
ደስታ ማለት ያለ ችግር መሆን ማለት እይደለም።እናት አባት ሳይኖርህ ፤ ገነዘብ ሳይኖርህ ፣ባል ሳይኖርሽ ፤-ሚስት ሳይኖርህ ፣ ፤ልጅና ሀብት ሳይኖርህ ደስተኛ ሆነህ መኖር ትችላለህ ።ደስታ ማለት ከችግሮች ሁሉ በላይ መሆን ማለት ነው።በዚህች ዐለም ላይ ማዘን ተገቢ ቢሆን ኖሮ ከነብዩ በላይ ሐዘን ለማንም ባልተገባ።ገና ሳይወለዱ አባታቸውን አጡ ።ትንሽ ከፍ እንዳሉ እናታቸው በሞት ተነጠቁ ።የቲም ሆነው ከአያታቸውና አጎታቸው ቤት ተጠግተው አደጉ ።ፍየል በማገድ ተቀጠሩ ፣በንግድ ሥራ ተሠማሩ ።ከነብይነት በኋላም ቢሆን ችግር እግር በእግር ነበር የተከተላቸው ።በመካ ከስሐቦቻቸው ጋር ታላቅ መከራ እዩ ።ማህበራዊ ማዕቀብ ተጣለባቸው ።በመንደራቸው ተገለሉ ።በጣኢፋ ተደበደቡ ።ለግዲያ ተሴረባቸው። ችግሩ ሲጢና ከትውልድ ቀያቸው ተሰደዱ ።በስደት ሀገርም ቢሆን ጠላቶቻቸው ፋታ እልስጧቸውም ።ያሉበት ድረስ መጥተው ወጓቸው ።አጎታቸው ተገለሉ ።ምርጥ ስሐቦቻቸው ሞቱባቸው።በዱንያ ላይ ዕረፍት የሚባል ነገር ሳያዩ ያለፉት ።ያም ሆኖ ከማንኛውም ስው ባላይ ደስተኛ ነበሩ ።እላህ በስጣቸው ሁሉ ደስተኛ ነብሩ ።ቀድሞውኑ ዱንያ ጀነት እንዳልሆነች እውቀዋልና ።ስለሆነም ከርሣቸው ሕይወት ቡዙ ተማሩ።እታስቡ እትጨነቁ!
#እትታስቡ_እትጨነቁ_!....
በመጨነቅና በማማረር ያመጣነው ለውጥ የለም። ተነስቶ በመንቀሳቀስ እንጂ ዘግቶ ማልቀስ የፈየደን ነገር አላየንም ።በጭንቀት ስንዝር ያህል እንኳን ነገሮችን መግፋት አንችልም ።የጎደለ ኑሮ የሚሞለው በሥራ እንጂ በጭንቀት እይደለም ።ተጨንቀን ቡዙ አየን ።ጭንቀትን ትተንም እየን።ስፊ ልዩነቱን በርግጥም አስተዋልን ።ስንስቅላቸው ረጃጅም ቀናቶች አለፉ ።ትላልቅ ሽክሞች ረገፉ ።ከባባድ ችግሮችም ተረሱ ።እናም ፈታ በል፤ ዘና ፣ብል። አትጨነቂ ፤አትጨነቅ ።ያለፈውን ዘመን በፀፀት ፣የሚመጣውን ደግሞ በስጋት የሚኖር ከሆነ ዱንያ ላይ እየኖርን እይደለንም ።የስጋት ኑሮ ኑሮ ነው አይባልም ።ብዙዎቻችን የነገና የነገወዲያ ሁኔታ ነው የሚያስጨንቀን ።የምግብ ዋጋ መጨመር ፤የነዳጅ ወጋ መናር ፣የትምህርት ቤት ከፍያ ከፍ ማለት እና ሌላም....ሌላም። በርግጥም ሁኔታው ያስፈራ ይሆናል ።ሆኖም ግን ይህች ዓለምም ሆነ ሁላችንም ፍጥረታት የለነው በእላህ እጅ መሆናችን አንዘንጋ ።ሠራተኞች ለቀጠራቸው ባለሀብት ራሣቸውን ጥለው ደሞዛቸውን ይጠብቁ የለ።እኛስ ራሣችን ለፈጠረን ጌታ መጣል ኢንዴት ይቅተናል?.....ምን ያስፈራናል ፣ምንስ ያስጨንቀንናል!........
#የምን_መጨነቅ_?
ነገሮች ላእላህ (ሱ.ወ) ከፈጠራቸው ልክ ሳያልፉ ነገር የምን መጨነቅ! ።የፈስስ ውሃ መታፈስ ካልቻለ ለምን ማልቀስ! ። ያለፈን ነገር መላ ፈልግለት እንጂ እትጨነቅ ።የፈሰሰ ውሃ እይታፈስም ።የሞተ ወዳጅም አይመለስም ።ህይወት በእስጨናቂ እጋጣሚዎችና ሐዘንን በሚያወርሱ ከስተቶች የተሞላች ናትና እትጨነቅ ። ችግርህን በራስህ እጅ ፍታ ።በሀገር ምርት ኩራ ።በራስህና በማንነትህ ደስተኛ ሁን።በተፈጠርክበት ቤተስብና እገር ደስተኛ ሁን ።ራስህን ቻል ራስህን ሁን።በእምነትህና በፈጣሪህ ደስተኛ ሁን።ትንሽም ብትሆን ሀብትህን አትናቅ ።አሮጌ ልብስ ካለህ እጠብና ውጣ።ጠባቧን ቤትህን እስማምራት ።መደስትን ባህልህና ልምድህ እድርግ ።የደስታ ዜማ እንጎራጉር ።እተናት ለምንሄደው ዓለም የምን መጨነቅ.? ደስታ ከመጋዝን የሚያወጡት እለያም ከእሩቅ የሚያመጡት የቅንጦት እቃ እይደለም ።በሁላችንም በእጅ ያለ ነገር ነው ።መኖሪያው ቀልብ ውስጥ ነው።እናም ቀልባችሁን ፈትሹ ።እትጨነቁ.. ....
#ዘና_በል_እትጨነቅ_...
የደስታ መንገዶችን እነፍንፍ ።ቀልብህ ጥሩ ሲያስብና ጥሩ ሲጠረጥር ደስተኛ ትሆናለህ ።ስው ስትረዳና ለስው ስትኖር ደስተኛ ትሆናለህ ።መልካም ስትሠራና በጎ ስታደርግ ደስተኛ ትሆናለህ ።ደከመህና ለፍተህ ስታገኝ ደስትኛ ትሆናለህ ።ወላጆችህን ስትረዳ ፤ልጅህን በሥርዓት ስታሳድግ ደስተኛ ትሆናለህ ።ልባዊ የሆነ ዱዓና ዒባዳ ስታደርግ ደስትኛ ትሆናለህ ።ደስታችሁን ለማምጣት በበጎ ነገሮች ሁሉ ታገዙ ።በጎ ነገርም አብዝታችሁ ሥሩ ።እብሽሩ እትጨነቁ ። ....ደስታን መስጊድ በመሄድ ፈልጉ ።ሱብሒን በጀመዓ በመስገድ ፈልጉ ።በሱስ ውስጥ ደስታ ይገኛል ብላችሁ እታስቡ ።ከጫት በኋላ የሚተርፈው ድብርት ነው፥ ከመጠጥ በኋላ ራስ ምታት ነው።ከቅናት ፣ከጥላቻ ፤ከምቅኝነት በመራቅ ደስታን ፈልጉ ።ለስሜታችሁ ባለመታዘዝ ፤ለጌዜያዊ ጥቅም ባማደር ፤ ከኃጢአት በመራቅ ፤ከዓሊሞች ጋር በመቀማመጥ ፣ዝምድናን በመቀጠል ፣ለድሃ በመራራት ፣ለሚስኪን በማዘን ፣ምላስን በዚክር በማርጠብ ፣እላህን በሁሉም ሁኔታ በማመስገን ውስጥ ደስታን ፈልጉ ።
#ይቀጥላል _..........
ABX
አዘጋጅ #መህቡባ_ቢንት_እቡሃ_ ...
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. t.me/Islam_and_Science
t.me/Islam_and_Science
〰🍃〰🍃〰〰〰🍃〰🍃
😔ልጅየው ጭንቅላት ላይ ያለው የካንሰር ጠባሳ ሲሆን ~ አባትየው ጭንቅላቱ ላይ ያለው ግን ንቅሳት ነው። አባትየው ይህን በማድረጉም፦ የካንሰር ታማሚው ልጁን የተለየ ስነልቦናዊ ስጋትና ጭንቀት ሳይፈጠርበት በሰላም እያኖረው ነው።
አንዳንዴ የሌሎችን ጭንቀትና ስጋት ለማስወገድ፡ እነሱ የሚጨነቁበትንና የሚሰጉበትን ነገር በኛም የደረሰና፦ እኛ ግን ሳንሰጋበትና ሳንጨነቅበት በሰላም እየኖርን ያለን አስመስለን ልንታያቸው ይገባል።
ክብር ለአባቶች...!
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🍃•••════•
አንዳንዴ የሌሎችን ጭንቀትና ስጋት ለማስወገድ፡ እነሱ የሚጨነቁበትንና የሚሰጉበትን ነገር በኛም የደረሰና፦ እኛ ግን ሳንሰጋበትና ሳንጨነቅበት በሰላም እየኖርን ያለን አስመስለን ልንታያቸው ይገባል።
ክብር ለአባቶች...!
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🍃•••════•
የታሪኩ ርዕስ
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 1⃣8⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
ለ2ተኛ ፖሊስ ጣቢያ ዋና አዛዠ ደውሎ ከተነጋገሩ በኃላ በቃ ምንም ችግር የለም ነገ በዋስ መውጣት ይችላሉ!" ብሎ አበሰራቸው ሀዘን በደስታ ተቀየረ፡፡ ያለወንጀላቸው አሸባሪ ተብለው ታርጋ ሳይለጠፍላቸው እና ለአመታት ዘብጥያ ከመውረዳቸው በፊት ደርሶ ታደጋቸው! እስኪ እኛስ ሰው ስላለን በሰው በዘመድ ነፃ ወጡ! ዘመድ የሌለውስ ምን ይሁን? አይ ጊዜ!! ለነገሩ እነ አለሜኮ ምንም ጥፍት የለባቸውም እንካን አንድ ቀን አንድ ሰአት ስር ቤት መቆየት የለባቸውም፡፡ ግን አልሀምዱሊላህ ያለ ጥፋት ለአመታት እንዲቆይ የተፈረደበትስ ነፍ አይደል፡፡
..... ደውለው ነገ እንደሚፈታ ሲነግሩኝ ተረጋጋሁ ግን ደግሞ ከፍቶኛል! አለሜን ሲደበደብ ውሎ ጨለማ ቤት እንደሚያድር ሳስብ ከፋኝ ለዛውም በአረፍ ቀን! ግን ደግሞ ይህ የአላህ ውሳኔ ነው አምኖ መቀበል ግዴታ ነው እናም ማመስገን አለብን ከዚህስ የባሰ ቢያመጣ ማን ከልካይ አለው አሏህ በራህመቱ እንጅ፡፡ ነግቶ የአለሜን ድምፅ እስክሰማ ቸኮልኩ፡፡ ማታ ማታ እናወራ ነበር ዛሬ ግን ድምፅ ሳቁ ርቆብኛል፡፡ የተፃፃፍናቸውን የፅሁፍ መልእክቶች ማንበብ ጀመርኩ፡፡ በመጠኑም ቢሆን ሀዘኔን ቀነሰልኝ፡፡ ነገን በናፍቆት ስጠባበቅ በዛው እንቅልፍ ወሰደኝ፡፡
ሁሉም ጊዜ አላፊ ነው የተደሰትንበትን ቀን አቁመን ማቆየት፡፡ የተከፍንበትን ደግሞ ከፍተን በፍጥነት ማሳለፍ አይቻለንም፡፡ ሁሉም በራሱ የጊዜ አዙሪት ይሽከረከራል፡፡ ያ የሽብር እና የጭንቀት ቀን አሁን ላይ ትናንት ብለን አለፍነው፡፡ ዛሬ አዲስ ቀን ብሩህ ተስፍን ይዞልን መጣ!! አልሀምዱሊላህ ገና ከጠዋት ጀምሬ ስልክ መደወሌን ተያይዠዋለሁ ግን ስልኩ አሁንም ዝግ ነው ለነገሩ ከ2 ሰአት በፊት የመንግስት ተቆማት ስራ እንደማይጀምሩ ግልፅ ነው እኔ ቸኮልኩ እንጅ፡፡ ሆኖም ግን ቶሎ ቶሎ ሰአት አያለሁ ሰአቱ ግን አይሄድም ኡፍፍ ሲያስጠላ! ሰአቱ 4:23 ሲል የአለሜ ስልክ ጠራ፡፡..... "ኡፍ አልሀምዱሊላህ ተፈቱ ማለት ነው!" በደስታ ብዛት ልቤ ደረቴን ዘልየ ልውጣ ያለች ይመስል ትደልቀው ይዛለች!! እጀን ወደ ደረቴ አስጠግቸ ልቤን ደግፌ ያዝካት! አለሜ ስልኩን አንስቶ
....... " አሰላሙአለይኩም ሁቢ" አለኝ ገና ድምፅን ስሰማ ከየት መጣ ሳልለው እንባየ ልክ እንደ ደራሽ ወንዝ ተዘረገፈ! ከማልቀስ ውጭ ቃላት ማውጣት ተሳነኝ፡፡
......አሁን አንተ ላይ እጃቸውን አነሱ? እጃቸው ይቆረጥ በውሰጤ ረገምካቸው አለሜ ምኑ ክፉ ሆኖ እሱ ላይ ይጨከናል!? ለቅሶየን እንዳቆም ብዙ አባበለኝ ልክ ምንም እንዳልተፈጠረ ለማስመሰል ሞከረ፡፡
......" ሀቢብቲ አሁን ስላለፈ ነገር አይታሰብም እሽ! ትናንትን አልፈን ዛሬ ላይ ደርሰናል! ኢንሻአላህ ነገን ደግሞ በተስፍ እንጠብቃለን! ከሁሉም በላይ ደግሞ አብሮነታችን ትልቅዋጋ አለው!! ሁቢ ሁለታችን አንድ ላይ ስንሆን ጠንካሮች ነው የኔውድ አንችኮ ለኔ ብርታቴ ነሽ! አንች አቅም ስታጭኮ እኔም እወድቃለሁ! ሀዘንሽ እኔን ይጥለኛል ፍፁም ደስተኛ ሁኝልኝ! ውዴ እንባሽን ማየት አልፈልግም ሁቢ እስኪ ንገሪኝ እኔ እንድወድቅብሽ ደካማ እንድሆንብሽ ትፈልጊያለሽ? እእ ንገሪኝ" ንግግሩን ልቤን እያሞከው ሰማሁት
..... " አልፈልግም ሁሌም ጠንካራና አሸናፊ እንድትሆንልኝ ነው የምፈልገው" አልኩት "
....... እኮ ፍላጎትሽ ያ ከሆነ እንባሽን ጥረጊ!! ዳግም ስታለቅሽ እንዳላይሽ" ሲለኝ,,,,,,, በፍጥነት እንባየን ጠረኩ እና " ውዴ ግን ጉድተውሀል አይደል?" ብየ በሀዘኔታ ቅላፄ ጠየኩት " ኦኦ በቃ ያንን እንርሳ ተባባልንኮ ያ ከትናንት ጋር አብሮ አለፈ ዛሬ ላይ ሆነን ስለ ነገ እናስብ የኔንግስት ሰርጋችንኮ እየደረሰ ነው ምን ታስቢያለሽ?" አለኝ
ወሬ ለማስቀየር ሆን ብሎ የሰርግ ርእስ እንደመረጠ ገብቶኛል ግን ደግሞ ስለ ሰርጋችን ቀን ከሱ ጋር ማውራት ደስታን ይፈጥርልኛል ያነቃቃኛልም! በአንድ ጊዜ ከሀዘን ወደ ደስታ ስሜቴን ቀየረው " አወ አይገርምም እየደረሰ ነውኮ ባሌ ልትሆን!! ውይ ታድየ!" በደስታ ፍልቅልቅ እያልኩ አወራሁት "ለጫጉላ ሽርሽር የት እንድንሄድ ትፈልጊያለሽ?"
"እእ ባህር ዳር ቢሆን ደስ ይለኛል" አልኩት.......
#Part 1⃣9⃣
ይ.....ቀ........
...........ጥ.....ላ........ል
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
🎧 #ክፍል 1⃣8⃣
✍ #ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
ለ2ተኛ ፖሊስ ጣቢያ ዋና አዛዠ ደውሎ ከተነጋገሩ በኃላ በቃ ምንም ችግር የለም ነገ በዋስ መውጣት ይችላሉ!" ብሎ አበሰራቸው ሀዘን በደስታ ተቀየረ፡፡ ያለወንጀላቸው አሸባሪ ተብለው ታርጋ ሳይለጠፍላቸው እና ለአመታት ዘብጥያ ከመውረዳቸው በፊት ደርሶ ታደጋቸው! እስኪ እኛስ ሰው ስላለን በሰው በዘመድ ነፃ ወጡ! ዘመድ የሌለውስ ምን ይሁን? አይ ጊዜ!! ለነገሩ እነ አለሜኮ ምንም ጥፍት የለባቸውም እንካን አንድ ቀን አንድ ሰአት ስር ቤት መቆየት የለባቸውም፡፡ ግን አልሀምዱሊላህ ያለ ጥፋት ለአመታት እንዲቆይ የተፈረደበትስ ነፍ አይደል፡፡
..... ደውለው ነገ እንደሚፈታ ሲነግሩኝ ተረጋጋሁ ግን ደግሞ ከፍቶኛል! አለሜን ሲደበደብ ውሎ ጨለማ ቤት እንደሚያድር ሳስብ ከፋኝ ለዛውም በአረፍ ቀን! ግን ደግሞ ይህ የአላህ ውሳኔ ነው አምኖ መቀበል ግዴታ ነው እናም ማመስገን አለብን ከዚህስ የባሰ ቢያመጣ ማን ከልካይ አለው አሏህ በራህመቱ እንጅ፡፡ ነግቶ የአለሜን ድምፅ እስክሰማ ቸኮልኩ፡፡ ማታ ማታ እናወራ ነበር ዛሬ ግን ድምፅ ሳቁ ርቆብኛል፡፡ የተፃፃፍናቸውን የፅሁፍ መልእክቶች ማንበብ ጀመርኩ፡፡ በመጠኑም ቢሆን ሀዘኔን ቀነሰልኝ፡፡ ነገን በናፍቆት ስጠባበቅ በዛው እንቅልፍ ወሰደኝ፡፡
ሁሉም ጊዜ አላፊ ነው የተደሰትንበትን ቀን አቁመን ማቆየት፡፡ የተከፍንበትን ደግሞ ከፍተን በፍጥነት ማሳለፍ አይቻለንም፡፡ ሁሉም በራሱ የጊዜ አዙሪት ይሽከረከራል፡፡ ያ የሽብር እና የጭንቀት ቀን አሁን ላይ ትናንት ብለን አለፍነው፡፡ ዛሬ አዲስ ቀን ብሩህ ተስፍን ይዞልን መጣ!! አልሀምዱሊላህ ገና ከጠዋት ጀምሬ ስልክ መደወሌን ተያይዠዋለሁ ግን ስልኩ አሁንም ዝግ ነው ለነገሩ ከ2 ሰአት በፊት የመንግስት ተቆማት ስራ እንደማይጀምሩ ግልፅ ነው እኔ ቸኮልኩ እንጅ፡፡ ሆኖም ግን ቶሎ ቶሎ ሰአት አያለሁ ሰአቱ ግን አይሄድም ኡፍፍ ሲያስጠላ! ሰአቱ 4:23 ሲል የአለሜ ስልክ ጠራ፡፡..... "ኡፍ አልሀምዱሊላህ ተፈቱ ማለት ነው!" በደስታ ብዛት ልቤ ደረቴን ዘልየ ልውጣ ያለች ይመስል ትደልቀው ይዛለች!! እጀን ወደ ደረቴ አስጠግቸ ልቤን ደግፌ ያዝካት! አለሜ ስልኩን አንስቶ
....... " አሰላሙአለይኩም ሁቢ" አለኝ ገና ድምፅን ስሰማ ከየት መጣ ሳልለው እንባየ ልክ እንደ ደራሽ ወንዝ ተዘረገፈ! ከማልቀስ ውጭ ቃላት ማውጣት ተሳነኝ፡፡
......አሁን አንተ ላይ እጃቸውን አነሱ? እጃቸው ይቆረጥ በውሰጤ ረገምካቸው አለሜ ምኑ ክፉ ሆኖ እሱ ላይ ይጨከናል!? ለቅሶየን እንዳቆም ብዙ አባበለኝ ልክ ምንም እንዳልተፈጠረ ለማስመሰል ሞከረ፡፡
......" ሀቢብቲ አሁን ስላለፈ ነገር አይታሰብም እሽ! ትናንትን አልፈን ዛሬ ላይ ደርሰናል! ኢንሻአላህ ነገን ደግሞ በተስፍ እንጠብቃለን! ከሁሉም በላይ ደግሞ አብሮነታችን ትልቅዋጋ አለው!! ሁቢ ሁለታችን አንድ ላይ ስንሆን ጠንካሮች ነው የኔውድ አንችኮ ለኔ ብርታቴ ነሽ! አንች አቅም ስታጭኮ እኔም እወድቃለሁ! ሀዘንሽ እኔን ይጥለኛል ፍፁም ደስተኛ ሁኝልኝ! ውዴ እንባሽን ማየት አልፈልግም ሁቢ እስኪ ንገሪኝ እኔ እንድወድቅብሽ ደካማ እንድሆንብሽ ትፈልጊያለሽ? እእ ንገሪኝ" ንግግሩን ልቤን እያሞከው ሰማሁት
..... " አልፈልግም ሁሌም ጠንካራና አሸናፊ እንድትሆንልኝ ነው የምፈልገው" አልኩት "
....... እኮ ፍላጎትሽ ያ ከሆነ እንባሽን ጥረጊ!! ዳግም ስታለቅሽ እንዳላይሽ" ሲለኝ,,,,,,, በፍጥነት እንባየን ጠረኩ እና " ውዴ ግን ጉድተውሀል አይደል?" ብየ በሀዘኔታ ቅላፄ ጠየኩት " ኦኦ በቃ ያንን እንርሳ ተባባልንኮ ያ ከትናንት ጋር አብሮ አለፈ ዛሬ ላይ ሆነን ስለ ነገ እናስብ የኔንግስት ሰርጋችንኮ እየደረሰ ነው ምን ታስቢያለሽ?" አለኝ
ወሬ ለማስቀየር ሆን ብሎ የሰርግ ርእስ እንደመረጠ ገብቶኛል ግን ደግሞ ስለ ሰርጋችን ቀን ከሱ ጋር ማውራት ደስታን ይፈጥርልኛል ያነቃቃኛልም! በአንድ ጊዜ ከሀዘን ወደ ደስታ ስሜቴን ቀየረው " አወ አይገርምም እየደረሰ ነውኮ ባሌ ልትሆን!! ውይ ታድየ!" በደስታ ፍልቅልቅ እያልኩ አወራሁት "ለጫጉላ ሽርሽር የት እንድንሄድ ትፈልጊያለሽ?"
"እእ ባህር ዳር ቢሆን ደስ ይለኛል" አልኩት.......
#Part 1⃣9⃣
ይ.....ቀ........
...........ጥ.....ላ........ል
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group