🎖 #ተወዳዳሪ #ቁጥር ☞ 1⃣
✍ #ገጣሚ ☞ ፎዚያ ሙሀመድ
🦋የግጥሙ ርዕስ ☞ የህልሜ ላይ ንጉስ
ሳላዉቅህ ወድጀህ ናፍቂህ ሁኛለሁ
መምጫህን በናፍቆት እጠብቅሀለሁ
የልቤ ላይ ንጉስ የአምላኬ ስጦታ
ውዴ የኔ ባሌ የሂወቴ አለኝታ
ወዴት ነው ያለሀዉ መምጫህ ራቀብኝ
በናፍቆት ስባዝን ሰውነቴም ከዳኝ
የሚበላ ሞልቶ የምጠጣው ሳላጣ
ርሀቤ ሁነህ ሰውነቴም ነጣ
ልብስም አላጣሁም ድራብም ነበረኝ
አንተ የለህምና ቤቴም በረዶ ሆነብኝ
እጆቼን ወደ ላይ ወደ አላህ አንሰቼ ኢላሂ እለዋለሁ
በዱአየ ምላሽ የህልሜን ላይ ንጉስ እጠብቅሀለሁ
ውዴ
አንተም ዝም አትበል በዱአህ እገዘኝ
ሀላሌን ኢማኔን ውድ ባለቤቴን ወፍቀኝ በልልኝ
ንገረው ለአላህ እኔ እንደነገርኩት
ዱአችን እንዲሆን የሁለት በሁለት
ዱአችንም መቅቡል አላህም ሙጅብ ነው
ከኛ ሚጠበቀው የቂንን ማጥበቅ ነው
ዱአችን ተሰምቶ መልስ ያገኘ እለት
ሙሽራየ ሁነህ እኔም ውድ ሚስትህ
እናፍቃታለሁ የሰርጋችን እለት
✍ የፎዝያ ሙሀመድ ግጥም የተመቸዉ
እታች 🔴🔴 ☜ በዚህ መልክት ይምረጡ
✍ #ገጣሚ ☞ ፎዚያ ሙሀመድ
🦋የግጥሙ ርዕስ ☞ የህልሜ ላይ ንጉስ
ሳላዉቅህ ወድጀህ ናፍቂህ ሁኛለሁ
መምጫህን በናፍቆት እጠብቅሀለሁ
የልቤ ላይ ንጉስ የአምላኬ ስጦታ
ውዴ የኔ ባሌ የሂወቴ አለኝታ
ወዴት ነው ያለሀዉ መምጫህ ራቀብኝ
በናፍቆት ስባዝን ሰውነቴም ከዳኝ
የሚበላ ሞልቶ የምጠጣው ሳላጣ
ርሀቤ ሁነህ ሰውነቴም ነጣ
ልብስም አላጣሁም ድራብም ነበረኝ
አንተ የለህምና ቤቴም በረዶ ሆነብኝ
እጆቼን ወደ ላይ ወደ አላህ አንሰቼ ኢላሂ እለዋለሁ
በዱአየ ምላሽ የህልሜን ላይ ንጉስ እጠብቅሀለሁ
ውዴ
አንተም ዝም አትበል በዱአህ እገዘኝ
ሀላሌን ኢማኔን ውድ ባለቤቴን ወፍቀኝ በልልኝ
ንገረው ለአላህ እኔ እንደነገርኩት
ዱአችን እንዲሆን የሁለት በሁለት
ዱአችንም መቅቡል አላህም ሙጅብ ነው
ከኛ ሚጠበቀው የቂንን ማጥበቅ ነው
ዱአችን ተሰምቶ መልስ ያገኘ እለት
ሙሽራየ ሁነህ እኔም ውድ ሚስትህ
እናፍቃታለሁ የሰርጋችን እለት
✍ የፎዝያ ሙሀመድ ግጥም የተመቸዉ
እታች 🔴🔴 ☜ በዚህ መልክት ይምረጡ
🎖 #ተወዳዳሪ #ቁጥር ☞ 2⃣
✍ #ገጣሚ ☞ አብዱ እንድሪስ
🦋የግጥሙ ርዕስ➡️ #የቲምነት_ህይወት
አሰላሙአለይኩም ያአዩሀል ሙስሊማት፣
በናንተ ላይ ይሁን የአላህ ራህመት፣
ዛሬም እንደትናንት ያልሰጠነው ግምት፣
ብእር ከወረቀት ያልተከተበለት የቲምነት ህይወት፣
ላወሳችሁ ወደድኩ አድምጡኝ በእርጋታ፣
ሁሉን እንተውና ወሬን አሉባልታ፣
የሰው ልጅ እንዲህ ነው፦
ትናንት ያልነበረ በጀሊሉ ፍቃድ ዛሬ ላይ ተፈጥሮ፣
መኖርን ሲጀምር የማትሞላውን የአዱኒያን ኑሮ፣
በሳቅ በደስታ የልጅነት ግዜን ሳይከፋ ጨርሶ፣
በራህማን ችሮታ ሀሳቡም ሲዳብር እድሜውም ጎልምሶ፣
አድጎ ተመንድጎ ለአቅማዳም ደርሶ፣
መቀናጆን መርጦ ትዳርን መስርቶ፣
በአብራኩ ክፋይ እራሱን ተክቶ፣
በወለደው ልጁ አይኑ እየማለለ፣
ውስጡ እያናሸረ ናፍቆቱ እያየለ፣
ለሱ እያለ መኖር በቅጡ ሲጀምር፣
አድጎ ተድሮለት ጎጆ ይዞ ትዳር፣
ማየትን ሲናፍቅ የልጅ ልጅን መዳር፣
ታድያ ምን ያደርጋል ሁሉም ጅምር ሆኖ ልጁንም ሳይጠግበው ፤
ድንገት ሳይታሰብ ደብዳቤ መጥቶለት ካለማቱ ጌታ ከዛ ከፈጠረው፣
ህልሙ ሳይሳካ ልጁን ተለይቶ፣
የአይኑን ማረፊያ የቲም አርጎ ትቶ፣
ወደ አኼራ ሄደ ሁሉን ተሰናብቶ።
ነገር ግን ለዚህ ልጅ የዱኒያዊ ኑሮ አስቸገረው በጣም፣
ከጎኑ የታሉ እናትና አባት ሆኗልና የቲም፣
ሲበላም ሲጠጣ ሲቀመጥም ሲሄድ ደም እምንባ እያነባ፣
ሲመለከታቸው ልጆች ካባታቸው በነጋ በጠባ፣
በሀዘን ተውጦ ይላል ባባ ባባ፣
አባቱን አስታውሶ ከራሱ ያወጋል፣
ድጋሜ እናት ሄደች ተጠርታ ከሰማይ፣
ኑሪ ኑሪ ሣይላት በሂወት መንገድ ላይ፣
ሞት አደናቀፋት የልጅ
ልጅዋን ሣታይ ፤
የህይወት መቀነት እናት አለም ደጓ ፤
ከእንቁም የከበረ ፍቅር ነው ማእረጓ
ደፋ ቀና እያለ ጎጆዋን ያቀና፣
ምሦሦ ነበራት ታላቅ የልጅ
ጀግና ፤
ኑሪልኝ እያላት እሹሩሩ ቀድሞ
፣ አይንዋ ተከደነ ለዘላለም ጹሞ
እኔ ልኮራመት እኔ ልደፋልሽ፣
ወተቴን ቀምቶ እንባ ይሥጠኝ
ጡትሽ ፤
እያለ ሲበዝን
በትዝታ ማእበል ውስጡ ይናሽራል፣
ታድያ ምን ያደርጋል መቆም እንኳን አይችል ደጋፊ ሳይኖረው፣
እየተንፏቀቁ በብቸኝነት ጥግ ህይወትን መኖር ነው፣
የቲምነት ይህ ነው ድንገት ሳይዘጋጁ ተነጥሎ መሄድ፣
ልጆችን መበተን ለጎዳና ህይወት ለሰቀቀን መንገድ፣
ሁሉም ጅምር ሁኖ ላይጨረስ በከንቱ ስንለፋ ስንደክም፣
ኑሮ ያሳዝናል ድንገት ሞት እያለ ልጆች ሁነው የቲም፣
ትዝታው ይጎዳል የማታገኘውን ዳግም ሰው መናፈቅ፣
በእንባ ዋሻ ውስጥ ከሰዎች እይታ ማንነትን ማራቅ፣
ምን ያደርጋል ታድያ....
እጅጉን ከባድ ነው ተነጥሎ መኖር ከእናትና ካባት፣
ማንም አይረዳልህ ደርሶበት ካላየ የቲምነት ህይወት፣
ኑሮ ምስቅልቅሏ ወጥታብህ ስትነዳህ፣
ከጎንህ ደጋፊ ከሌለ ምርኩዝህ፣
አይዞህ ባይ እናትህ ጠፍታ ካጠገብህ፣
መኖርስ ከባድ ነው ይህን ሁሉ ችለህ፣
ግና ወንድሜ ሆይ
ይህ ሁሉ መብሰልሰል ምንም ዋጋ የለው አንድ ነገር አስታውስ፣
ውስጥህ ያቁምና የሀዘን ትርምስ፣
የረሱልን ﷺ ታሪክ ዘውር ብለህ አንብብ መፅናኛ እንዲሆንህ፣
ልብ ስጠኝና ስማኝ ካንደበቴ እኔው ላንብብልህ፣
ገና ሳይወለዱ ማህፀን እያሉ፣
ኣባታቸው ሞተ ተሰናብቶ ሄዱ ቤተሰብን ሁሉ፣
ለዚች ምድር ፍካት በጀሊሉ ፍቃድ ተወልደው ሲኖሩ፣
የናትነት እቅፍ በወጉ ሳይጠግቡ አሚናም ሙታለች እንዲህ ነው ነገሩ፣
ታድያ...!የሰማዩ ጌታ የምድሩ ባለቤት፣
ጥሎ አይጥልም እኮ የየቲምን ህይወት፣
እሱ አላቀውና ከፍጥረታት ሁሉ አንግሶ ከበላይ፣
ለትልቅ አላማ ብሎ ሲመርጣቸው ለአለማት ሲሳይ፣
ከፍጡር አብልጦ ያለናት ያላባት ያደገውን የቲም፣
የቃዲሩ ስራ ላሥተነተነው ሰው ያስደንቃል በጣም፣
እናም ወንድሜዋ...
አንዱ በር ሲዘጋ አሉ ክፍት በሮች በራህማኑ ፍቃድ፣
ሀዘን ትካዜውን ሁሉን ተወውና በሶብር ተራመድ፣
ግን እኮ ወንድሜ....
እንኳን ቤተሰብ አጥተህ የለም እንዴ የተላከን ነብይ ለአለማት እዝነት ﷺ ፣
እናም አትከፋ ዛሬ ላይ መቅመስህ የየቲምን ህይወት።
✍ የአብዱ እንድሪስ ግጥም የተመቸዉ
እታች 🔵🔵 ☜ በዚህ ምልክት ይምረጡ
✍ #ገጣሚ ☞ አብዱ እንድሪስ
🦋የግጥሙ ርዕስ➡️ #የቲምነት_ህይወት
አሰላሙአለይኩም ያአዩሀል ሙስሊማት፣
በናንተ ላይ ይሁን የአላህ ራህመት፣
ዛሬም እንደትናንት ያልሰጠነው ግምት፣
ብእር ከወረቀት ያልተከተበለት የቲምነት ህይወት፣
ላወሳችሁ ወደድኩ አድምጡኝ በእርጋታ፣
ሁሉን እንተውና ወሬን አሉባልታ፣
የሰው ልጅ እንዲህ ነው፦
ትናንት ያልነበረ በጀሊሉ ፍቃድ ዛሬ ላይ ተፈጥሮ፣
መኖርን ሲጀምር የማትሞላውን የአዱኒያን ኑሮ፣
በሳቅ በደስታ የልጅነት ግዜን ሳይከፋ ጨርሶ፣
በራህማን ችሮታ ሀሳቡም ሲዳብር እድሜውም ጎልምሶ፣
አድጎ ተመንድጎ ለአቅማዳም ደርሶ፣
መቀናጆን መርጦ ትዳርን መስርቶ፣
በአብራኩ ክፋይ እራሱን ተክቶ፣
በወለደው ልጁ አይኑ እየማለለ፣
ውስጡ እያናሸረ ናፍቆቱ እያየለ፣
ለሱ እያለ መኖር በቅጡ ሲጀምር፣
አድጎ ተድሮለት ጎጆ ይዞ ትዳር፣
ማየትን ሲናፍቅ የልጅ ልጅን መዳር፣
ታድያ ምን ያደርጋል ሁሉም ጅምር ሆኖ ልጁንም ሳይጠግበው ፤
ድንገት ሳይታሰብ ደብዳቤ መጥቶለት ካለማቱ ጌታ ከዛ ከፈጠረው፣
ህልሙ ሳይሳካ ልጁን ተለይቶ፣
የአይኑን ማረፊያ የቲም አርጎ ትቶ፣
ወደ አኼራ ሄደ ሁሉን ተሰናብቶ።
ነገር ግን ለዚህ ልጅ የዱኒያዊ ኑሮ አስቸገረው በጣም፣
ከጎኑ የታሉ እናትና አባት ሆኗልና የቲም፣
ሲበላም ሲጠጣ ሲቀመጥም ሲሄድ ደም እምንባ እያነባ፣
ሲመለከታቸው ልጆች ካባታቸው በነጋ በጠባ፣
በሀዘን ተውጦ ይላል ባባ ባባ፣
አባቱን አስታውሶ ከራሱ ያወጋል፣
ድጋሜ እናት ሄደች ተጠርታ ከሰማይ፣
ኑሪ ኑሪ ሣይላት በሂወት መንገድ ላይ፣
ሞት አደናቀፋት የልጅ
ልጅዋን ሣታይ ፤
የህይወት መቀነት እናት አለም ደጓ ፤
ከእንቁም የከበረ ፍቅር ነው ማእረጓ
ደፋ ቀና እያለ ጎጆዋን ያቀና፣
ምሦሦ ነበራት ታላቅ የልጅ
ጀግና ፤
ኑሪልኝ እያላት እሹሩሩ ቀድሞ
፣ አይንዋ ተከደነ ለዘላለም ጹሞ
እኔ ልኮራመት እኔ ልደፋልሽ፣
ወተቴን ቀምቶ እንባ ይሥጠኝ
ጡትሽ ፤
እያለ ሲበዝን
በትዝታ ማእበል ውስጡ ይናሽራል፣
ታድያ ምን ያደርጋል መቆም እንኳን አይችል ደጋፊ ሳይኖረው፣
እየተንፏቀቁ በብቸኝነት ጥግ ህይወትን መኖር ነው፣
የቲምነት ይህ ነው ድንገት ሳይዘጋጁ ተነጥሎ መሄድ፣
ልጆችን መበተን ለጎዳና ህይወት ለሰቀቀን መንገድ፣
ሁሉም ጅምር ሁኖ ላይጨረስ በከንቱ ስንለፋ ስንደክም፣
ኑሮ ያሳዝናል ድንገት ሞት እያለ ልጆች ሁነው የቲም፣
ትዝታው ይጎዳል የማታገኘውን ዳግም ሰው መናፈቅ፣
በእንባ ዋሻ ውስጥ ከሰዎች እይታ ማንነትን ማራቅ፣
ምን ያደርጋል ታድያ....
እጅጉን ከባድ ነው ተነጥሎ መኖር ከእናትና ካባት፣
ማንም አይረዳልህ ደርሶበት ካላየ የቲምነት ህይወት፣
ኑሮ ምስቅልቅሏ ወጥታብህ ስትነዳህ፣
ከጎንህ ደጋፊ ከሌለ ምርኩዝህ፣
አይዞህ ባይ እናትህ ጠፍታ ካጠገብህ፣
መኖርስ ከባድ ነው ይህን ሁሉ ችለህ፣
ግና ወንድሜ ሆይ
ይህ ሁሉ መብሰልሰል ምንም ዋጋ የለው አንድ ነገር አስታውስ፣
ውስጥህ ያቁምና የሀዘን ትርምስ፣
የረሱልን ﷺ ታሪክ ዘውር ብለህ አንብብ መፅናኛ እንዲሆንህ፣
ልብ ስጠኝና ስማኝ ካንደበቴ እኔው ላንብብልህ፣
ገና ሳይወለዱ ማህፀን እያሉ፣
ኣባታቸው ሞተ ተሰናብቶ ሄዱ ቤተሰብን ሁሉ፣
ለዚች ምድር ፍካት በጀሊሉ ፍቃድ ተወልደው ሲኖሩ፣
የናትነት እቅፍ በወጉ ሳይጠግቡ አሚናም ሙታለች እንዲህ ነው ነገሩ፣
ታድያ...!የሰማዩ ጌታ የምድሩ ባለቤት፣
ጥሎ አይጥልም እኮ የየቲምን ህይወት፣
እሱ አላቀውና ከፍጥረታት ሁሉ አንግሶ ከበላይ፣
ለትልቅ አላማ ብሎ ሲመርጣቸው ለአለማት ሲሳይ፣
ከፍጡር አብልጦ ያለናት ያላባት ያደገውን የቲም፣
የቃዲሩ ስራ ላሥተነተነው ሰው ያስደንቃል በጣም፣
እናም ወንድሜዋ...
አንዱ በር ሲዘጋ አሉ ክፍት በሮች በራህማኑ ፍቃድ፣
ሀዘን ትካዜውን ሁሉን ተወውና በሶብር ተራመድ፣
ግን እኮ ወንድሜ....
እንኳን ቤተሰብ አጥተህ የለም እንዴ የተላከን ነብይ ለአለማት እዝነት ﷺ ፣
እናም አትከፋ ዛሬ ላይ መቅመስህ የየቲምን ህይወት።
✍ የአብዱ እንድሪስ ግጥም የተመቸዉ
እታች 🔵🔵 ☜ በዚህ ምልክት ይምረጡ
🎖 #ተወዳዳሪ #ቁጥር ☞ 3⃣
✍ #ገጣሚ ☞ አብዱሰላም ኢብራሂም
🦋የግጥሙ ርዕስ ➡️ #ልኩራ_ወይስ_ልፈር
አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ
ሰላሙን በሙሉ አሏህ ያብዛላችሁ!!!።
እስቲ ይሄው አሁን ታዘቡኝ ቁምነገር
እኔስ በሙስሊሙ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
አንድ አላህ እያለ ሁሉንም ያስገኘው ሰማይ ሆነ ምድር
ዛሬ ሸኽ ሲጠራ እየተባለ ዱስቱር
ባንቱ ተጠጋሁኝ ነገሬን አደርጉት ገር
ሲለፈፍ ለፍጡር ሲዘከር ሲገበር
ሙታን ሲመለኩ እያሉ በቀብር
ማይሰሙ ማይመልሱ ከዛ ከአፈሩ ስር
"ላተስመዑል መውታ" ብሎ አላህ ሲናገር
ምንም እንኳ ብጮህ ለማይሰሙ ነገር
ሰው አላህን ትቶ ለነርሱ ሲገብር
ህይወትን ሲያጠፋ ለቆሌ ለአድባር
ሙስሊም ነን ሚለው ቃል በወሬ ብቻ ስቀር
እኔስ በሙስሊሙ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ድረሱልኝ ይላል ሳይከብደው ሳያፍር
ነቢይ ይሁን ወሊይ ያለውን አፈር ስር
ታዲያ በዚህ ዘመን ሽርክ ሲተገበር
እኔስ በሙስሊሙ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ትልቁ አጀንዳ የተፈጠረበት ሰማይ ሆነ ምድር
የአሏህ አንድነት በገሀድ ሲደፈር
ዳኢው ችላ ብሎ ሌላ ሲደሰኩር
ሱና ተዘንግቶ ቢድዓ ሲንሰራፋ
የነቢያት መንገድ ከስሞ እየጠፋ
ግትር ሆኖ መጥቶ ለቢድዓ ሲከራከር
በደካማ መረጃ ሲያቅራራ ሲፎክር
ታዲያ በሙስሊሙ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
የአሏህን ስም ባህሪ አጣሞ ሲቀያይር
በዚህ ቂላቂል እምነት ትውልድ ሲጭበረበር
ሰው ከእውቀት ርቆ መሀል ሲደናገር
ታዲያ እስኪ ፍረዱኝ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ሙስሊሙ በንግዱ እያጭበረበረ
የመንግስት ሰራተኛው በሙስና ከከበረ
ዳዒው ተውሂ ትቶ ሌላን ካስተማረ
ጃሂል ፈትዋ ሲሰጥ ተቀምጦ ዓሊሙ
እውቀት የተሰጠው ከአሏህ ከዓላሙ
መብት ለሚገባው ሳይሰጠው ሲቀር
እኔስ በሙስሊሙ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ወንዱ ሱሪው ረዝሞ ሴቶች ሲያሳጥሩ
ያለ ኢስላም ስብእና በኢስላም ሲጠሩ
ህጃብን በስርአት ለብሳ ሳትተገብር
እኔስ በሙስሊሙ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ሴቷ ከወንዱ ጋር ከሴቷ ጋር ወንዱ
በድብቅ በአደባባይ ተቃቅፈው ሲሄዱ
ሻርብ ጠቅለል አርጋ ሳያት በመንገዱ
እጅ ለጅ ተያይዘው በኢስላም ስነግዱ
እኝህን አይቼ ታዲያ ውስጤ ስሸበር
እኔስ በወጣቱ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ወጣት ችላ ብሎ ወደ እውቀት ገበያ መሄድ እየቻለ
የዲን እውቀት ትቶ ባካዳሚ እውቀት ከሆነ ባተሌ
እስላምን በቅጡ ለማወቅ ካልታደለ
ሀዲስን ቁርዓንን አታካብዱ ካለ
የሸሪዓን ህግ ጥሶ ሴሄድ ገደል ዳር ዳር
ከፈሽን ሲያሳንሰው ምንም ሳይበገር
እኔስ በሙስሊም ወጣት ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ወጣት በፀጉር አቆራረጥ
ፋሽን ብሎ በሀራም ሲሰምጥ
አንዱን ካንዱ አታበላልጥ
ብለው ሳለ የአለሙ ምርጥ
ይህን ትዕዛዝ ወጣት ኻልፎ
የሸሪዓን ህግ ድንበር አልፎ
በምዕራቡ ፋሽን እራሱ ተለክፎ
ችላ ብሎ ሲተው የነቢዩን ምክር
እኔስ በወንድሜ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
በሱሶች ተጠምዶ ዒባዳ ላይ የለ
ከተማውን ሞልቶ ሁሌ እንደዋለለ
በቁርአን በሀዲስ ሲዘከር ሲመከር
ይህን ችላ ብሎ ሱሱን ሲያጠናክር
ሲያስንቅ እምነቱን የሙስሊሙን ክብር
እኔስ በወንድሜ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
አረ ይህ ወጣት ትንሽ ትዕግስት አጥቶ
የመምረጥን መስፈርት ትቶ
ሴትን ስመርጥ በእንቶ ፈንቶ
ባርቴፊሽያል ውበት
በዘመኑ ውሸት
ክብር በሌላት ሴት
እየተሸወደ የሙስሊሙ ወጣት
ሀያዕ እና ግርማውን አውልቆ ሲጥላት
ባውላላ ሜዳ ላይ ከንቱ ሲንከራተት
ልኩራ ወይንስ ልፈር እናንተው ፍረዱት?።
እህቴ ተኳኩላ መስላ ገይረል ሙስሊም
ሙተሀጂባቷን በሞኝነት ስታልም
ኃላ ቀር ብላ ስትወተውት በዓለም
በተግባር የሌለን ኢማን በልብ ነው እያለች ስትፎክር
እራሷን ለአጅነቢይ ገላልጣ ስትዞር
ሙስሊም ነኝ እያለች እያስናቀች ሳየው የሙስሊሙን ክብር
ታዲያ በእህቴ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ሳታፍር ስትወጣ
ሀያዕ ሚባል አደብ አጥታ
ሂጃብ ጥላ ተገላልጣ
ውበት መስሏት ተውባ
ተኳኩላ ተቀንድባ
በሊፒስቲክ ተዋክባ
ለወንድሟ ሆና ዱንያ ላይ ፈተና
ስትከተል ሳየው የካፊሩን ሱና
የአባይን ልጅ ውሀ ጠማው
እንደተባለ በሀገሬ ሰው
የእስልምናን ግርማ ለብሳ
ከዱንያ ላይ አበሳ
መዳን ስትችል ከትንኮሳ
በዚህ ርካሽ ፋሽን በሜክአፕ ተሰርታ
አጅነቢይ ስትጣራ ሽቶ ተቀብታ
የእስልመና ህግ መሰላት ኃላ ቀር
ችላ ብላ ትታው ከምንም ሳትቆጥር
ባደባባይ አስፓልት ገሀድ ስትደፈር
እስላም የሰጣትን ያንን ውቡን ክብር
በእጇ አበላሽታ እንደ ሸቀጥ ስትቆጠር
ታዲያ በእህቴ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ካፊር እንዳልላት ፀጉሯና ሸፍናለች
በአላህ ትምላለች
ሙስሊም እንዳልላት ራሷን ገላልጣለች
የለበሰችው ከቅልጥሟ ደርሷል
ከንፈሯ ተቀብቶ የረጋ ደም መስሏል
ከፀጉሯ ከፊሉ ከሻሹ ስር ወጥቷል
የተቀባችው ሽቶ ኑ ድፈሩኝ ይላል
የድምፇማ ይቅር በጣሙን ይገርማል
ያረገችው ጫማ ቋቋ ቋቋ ይላል
ያልየህ እንደሆን ሰምተህ ወዲህ ዙር ይልሀል
የለበሰችው ልብስ ወጥሮ ይዟታል
የሰውነቷን ቅርፅ በግልፅ ያስጎበኛል
እንደዚህ ስትሆን ክብሯን ለማስደፈር
እኔስ በእህቴ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
በሸሪዓ የተጋባች
መህሯን ክብሯን ያስጠበቀች
በድንገት በክስተት ስመጣባት ችግር
ሸሪዓ እያለ የሰጣት ያን ክብር
ረግጣው ስትሄድ ፍታ ብሄር
ታዲያ በእህቴ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ወላጅም ለልጁ ቲቪ እየጋበዘው
ቀኑንም ማታውን በካርቱን ሲያጠምደው
ቁርዓን አይቀራ ፊልም ብቻ ቀኑ
ነገ ለቤተሰብ እዳ ለሚሆኑ
በፍልስፍና ተረት ልጆች ተበክሎ
መስጂድ ሶላት የለ ይገባል ደጅ ዘሎ
ወላጁም ሲተወሲተወው ይህን ችላ ብሎ
ቤተሰብ ሲሳደብ ትንሽ ቆየት ብሎ
በፈሳዶች ፊልም ልጅ ሲበረዝ ከስር
ወላጅ እንደመቆጣት ልጁን እንደመምከር
አብሮት ተመልክቶ እርሱን ሲያጠናክር
ለቁርአኑ ጉዳይ ምንም ሳይበገር
ታዲያ በወላጆች ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ኡለሞች እያሉ በእውቀት የረቀቁ
ሁሉንም የዲን ፈን በጥልቀት ያወቁ
ከኢስላም ጠላቶች ዝናር ያስወለቁ
በኢልም የተዋቡ ከእንቁ የደመቁ
የእስላም ጠበቆች በእውቀት የታጨቁ
በጨለማው ዘመን ብርሀን ያፈነጠቁ
የምዕራቡን ሳይንስ እጅጉን ያስናቁ
ብዙ ተፈትነው ተጉዘው በርቀት
ለእውቀት ብለው የከፈሉት መስዋዕት
ማያልቅ ታሪካቸው ተነግሮ ከመሰረት
እኝህ እንቁ እያሉ በዱንያ ምድር
በዚህ ዘመን ታዲያ ጃሂል ሆነን ስንቀር
በእስልምናችን ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ጌታዬ አሏህ ሆይ ያሯህማን ያሯሂም
እዝነትህ ስፋቱ ማለቂያ የለውም
የሙስሊሙን ኡማ ሁሉንም መልሰህ
በቁርዓን በሱና ቀጥ እንዲሉ አርገህ
እማፀንሀለሁ የሙጥኝ እያልኩኝ
ከቀልብ በሽታ በሀይልህ አክመኸኝ
በእስልምና መንገድ ቀጥ አድርገህ ምራኝ
በኢስላም ሀይማኖት ደስተኛ እንደሆንኩኝ
በሙስሊሙ ኡማ የምኮራ አርገኝ
ኻቲማችን የሚያምር አንተው አድርግልን
በስብእናችን ኢስላምን ምናስፋፋ አድርገን
✍ አብዱ ሰላም ኢብራሂም ግጥም የተመቸዉ
እታች ⚫️⚫️ ☜በዚህ ምልክት ይምረጡ
✍ #ገጣሚ ☞ አብዱሰላም ኢብራሂም
🦋የግጥሙ ርዕስ ➡️ #ልኩራ_ወይስ_ልፈር
አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ
ሰላሙን በሙሉ አሏህ ያብዛላችሁ!!!።
እስቲ ይሄው አሁን ታዘቡኝ ቁምነገር
እኔስ በሙስሊሙ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
አንድ አላህ እያለ ሁሉንም ያስገኘው ሰማይ ሆነ ምድር
ዛሬ ሸኽ ሲጠራ እየተባለ ዱስቱር
ባንቱ ተጠጋሁኝ ነገሬን አደርጉት ገር
ሲለፈፍ ለፍጡር ሲዘከር ሲገበር
ሙታን ሲመለኩ እያሉ በቀብር
ማይሰሙ ማይመልሱ ከዛ ከአፈሩ ስር
"ላተስመዑል መውታ" ብሎ አላህ ሲናገር
ምንም እንኳ ብጮህ ለማይሰሙ ነገር
ሰው አላህን ትቶ ለነርሱ ሲገብር
ህይወትን ሲያጠፋ ለቆሌ ለአድባር
ሙስሊም ነን ሚለው ቃል በወሬ ብቻ ስቀር
እኔስ በሙስሊሙ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ድረሱልኝ ይላል ሳይከብደው ሳያፍር
ነቢይ ይሁን ወሊይ ያለውን አፈር ስር
ታዲያ በዚህ ዘመን ሽርክ ሲተገበር
እኔስ በሙስሊሙ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ትልቁ አጀንዳ የተፈጠረበት ሰማይ ሆነ ምድር
የአሏህ አንድነት በገሀድ ሲደፈር
ዳኢው ችላ ብሎ ሌላ ሲደሰኩር
ሱና ተዘንግቶ ቢድዓ ሲንሰራፋ
የነቢያት መንገድ ከስሞ እየጠፋ
ግትር ሆኖ መጥቶ ለቢድዓ ሲከራከር
በደካማ መረጃ ሲያቅራራ ሲፎክር
ታዲያ በሙስሊሙ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
የአሏህን ስም ባህሪ አጣሞ ሲቀያይር
በዚህ ቂላቂል እምነት ትውልድ ሲጭበረበር
ሰው ከእውቀት ርቆ መሀል ሲደናገር
ታዲያ እስኪ ፍረዱኝ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ሙስሊሙ በንግዱ እያጭበረበረ
የመንግስት ሰራተኛው በሙስና ከከበረ
ዳዒው ተውሂ ትቶ ሌላን ካስተማረ
ጃሂል ፈትዋ ሲሰጥ ተቀምጦ ዓሊሙ
እውቀት የተሰጠው ከአሏህ ከዓላሙ
መብት ለሚገባው ሳይሰጠው ሲቀር
እኔስ በሙስሊሙ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ወንዱ ሱሪው ረዝሞ ሴቶች ሲያሳጥሩ
ያለ ኢስላም ስብእና በኢስላም ሲጠሩ
ህጃብን በስርአት ለብሳ ሳትተገብር
እኔስ በሙስሊሙ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ሴቷ ከወንዱ ጋር ከሴቷ ጋር ወንዱ
በድብቅ በአደባባይ ተቃቅፈው ሲሄዱ
ሻርብ ጠቅለል አርጋ ሳያት በመንገዱ
እጅ ለጅ ተያይዘው በኢስላም ስነግዱ
እኝህን አይቼ ታዲያ ውስጤ ስሸበር
እኔስ በወጣቱ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ወጣት ችላ ብሎ ወደ እውቀት ገበያ መሄድ እየቻለ
የዲን እውቀት ትቶ ባካዳሚ እውቀት ከሆነ ባተሌ
እስላምን በቅጡ ለማወቅ ካልታደለ
ሀዲስን ቁርዓንን አታካብዱ ካለ
የሸሪዓን ህግ ጥሶ ሴሄድ ገደል ዳር ዳር
ከፈሽን ሲያሳንሰው ምንም ሳይበገር
እኔስ በሙስሊም ወጣት ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ወጣት በፀጉር አቆራረጥ
ፋሽን ብሎ በሀራም ሲሰምጥ
አንዱን ካንዱ አታበላልጥ
ብለው ሳለ የአለሙ ምርጥ
ይህን ትዕዛዝ ወጣት ኻልፎ
የሸሪዓን ህግ ድንበር አልፎ
በምዕራቡ ፋሽን እራሱ ተለክፎ
ችላ ብሎ ሲተው የነቢዩን ምክር
እኔስ በወንድሜ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
በሱሶች ተጠምዶ ዒባዳ ላይ የለ
ከተማውን ሞልቶ ሁሌ እንደዋለለ
በቁርአን በሀዲስ ሲዘከር ሲመከር
ይህን ችላ ብሎ ሱሱን ሲያጠናክር
ሲያስንቅ እምነቱን የሙስሊሙን ክብር
እኔስ በወንድሜ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
አረ ይህ ወጣት ትንሽ ትዕግስት አጥቶ
የመምረጥን መስፈርት ትቶ
ሴትን ስመርጥ በእንቶ ፈንቶ
ባርቴፊሽያል ውበት
በዘመኑ ውሸት
ክብር በሌላት ሴት
እየተሸወደ የሙስሊሙ ወጣት
ሀያዕ እና ግርማውን አውልቆ ሲጥላት
ባውላላ ሜዳ ላይ ከንቱ ሲንከራተት
ልኩራ ወይንስ ልፈር እናንተው ፍረዱት?።
እህቴ ተኳኩላ መስላ ገይረል ሙስሊም
ሙተሀጂባቷን በሞኝነት ስታልም
ኃላ ቀር ብላ ስትወተውት በዓለም
በተግባር የሌለን ኢማን በልብ ነው እያለች ስትፎክር
እራሷን ለአጅነቢይ ገላልጣ ስትዞር
ሙስሊም ነኝ እያለች እያስናቀች ሳየው የሙስሊሙን ክብር
ታዲያ በእህቴ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ሳታፍር ስትወጣ
ሀያዕ ሚባል አደብ አጥታ
ሂጃብ ጥላ ተገላልጣ
ውበት መስሏት ተውባ
ተኳኩላ ተቀንድባ
በሊፒስቲክ ተዋክባ
ለወንድሟ ሆና ዱንያ ላይ ፈተና
ስትከተል ሳየው የካፊሩን ሱና
የአባይን ልጅ ውሀ ጠማው
እንደተባለ በሀገሬ ሰው
የእስልምናን ግርማ ለብሳ
ከዱንያ ላይ አበሳ
መዳን ስትችል ከትንኮሳ
በዚህ ርካሽ ፋሽን በሜክአፕ ተሰርታ
አጅነቢይ ስትጣራ ሽቶ ተቀብታ
የእስልመና ህግ መሰላት ኃላ ቀር
ችላ ብላ ትታው ከምንም ሳትቆጥር
ባደባባይ አስፓልት ገሀድ ስትደፈር
እስላም የሰጣትን ያንን ውቡን ክብር
በእጇ አበላሽታ እንደ ሸቀጥ ስትቆጠር
ታዲያ በእህቴ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ካፊር እንዳልላት ፀጉሯና ሸፍናለች
በአላህ ትምላለች
ሙስሊም እንዳልላት ራሷን ገላልጣለች
የለበሰችው ከቅልጥሟ ደርሷል
ከንፈሯ ተቀብቶ የረጋ ደም መስሏል
ከፀጉሯ ከፊሉ ከሻሹ ስር ወጥቷል
የተቀባችው ሽቶ ኑ ድፈሩኝ ይላል
የድምፇማ ይቅር በጣሙን ይገርማል
ያረገችው ጫማ ቋቋ ቋቋ ይላል
ያልየህ እንደሆን ሰምተህ ወዲህ ዙር ይልሀል
የለበሰችው ልብስ ወጥሮ ይዟታል
የሰውነቷን ቅርፅ በግልፅ ያስጎበኛል
እንደዚህ ስትሆን ክብሯን ለማስደፈር
እኔስ በእህቴ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
በሸሪዓ የተጋባች
መህሯን ክብሯን ያስጠበቀች
በድንገት በክስተት ስመጣባት ችግር
ሸሪዓ እያለ የሰጣት ያን ክብር
ረግጣው ስትሄድ ፍታ ብሄር
ታዲያ በእህቴ ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ወላጅም ለልጁ ቲቪ እየጋበዘው
ቀኑንም ማታውን በካርቱን ሲያጠምደው
ቁርዓን አይቀራ ፊልም ብቻ ቀኑ
ነገ ለቤተሰብ እዳ ለሚሆኑ
በፍልስፍና ተረት ልጆች ተበክሎ
መስጂድ ሶላት የለ ይገባል ደጅ ዘሎ
ወላጁም ሲተወሲተወው ይህን ችላ ብሎ
ቤተሰብ ሲሳደብ ትንሽ ቆየት ብሎ
በፈሳዶች ፊልም ልጅ ሲበረዝ ከስር
ወላጅ እንደመቆጣት ልጁን እንደመምከር
አብሮት ተመልክቶ እርሱን ሲያጠናክር
ለቁርአኑ ጉዳይ ምንም ሳይበገር
ታዲያ በወላጆች ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ኡለሞች እያሉ በእውቀት የረቀቁ
ሁሉንም የዲን ፈን በጥልቀት ያወቁ
ከኢስላም ጠላቶች ዝናር ያስወለቁ
በኢልም የተዋቡ ከእንቁ የደመቁ
የእስላም ጠበቆች በእውቀት የታጨቁ
በጨለማው ዘመን ብርሀን ያፈነጠቁ
የምዕራቡን ሳይንስ እጅጉን ያስናቁ
ብዙ ተፈትነው ተጉዘው በርቀት
ለእውቀት ብለው የከፈሉት መስዋዕት
ማያልቅ ታሪካቸው ተነግሮ ከመሰረት
እኝህ እንቁ እያሉ በዱንያ ምድር
በዚህ ዘመን ታዲያ ጃሂል ሆነን ስንቀር
በእስልምናችን ልኩራ ወይንስ ልፈር?።
ጌታዬ አሏህ ሆይ ያሯህማን ያሯሂም
እዝነትህ ስፋቱ ማለቂያ የለውም
የሙስሊሙን ኡማ ሁሉንም መልሰህ
በቁርዓን በሱና ቀጥ እንዲሉ አርገህ
እማፀንሀለሁ የሙጥኝ እያልኩኝ
ከቀልብ በሽታ በሀይልህ አክመኸኝ
በእስልምና መንገድ ቀጥ አድርገህ ምራኝ
በኢስላም ሀይማኖት ደስተኛ እንደሆንኩኝ
በሙስሊሙ ኡማ የምኮራ አርገኝ
ኻቲማችን የሚያምር አንተው አድርግልን
በስብእናችን ኢስላምን ምናስፋፋ አድርገን
✍ አብዱ ሰላም ኢብራሂም ግጥም የተመቸዉ
እታች ⚫️⚫️ ☜በዚህ ምልክት ይምረጡ
🎖 #ተወዳዳሪ #ቁጥር ☞ 5⃣
✍ #ገጣሚ ☞ ሀኒን መኑር
🦋የግጥሙ ርዕስ ☞ #ጌታዬ_ያላንተ_ባዶነኝ
ካንተ መንገድ ውጪ መኖሬን ሳስበው
ከእሁድ ተራራ እንደ ወደቀ ሰው
መሄድ ያቅተኛል አጥንቴ ይደቃል
እፎይታ አጣለው አቅሜ ይላሽቃል
የስኬቴ ማማ...
የዝናን ጎዳና ከፍ ብሎ ቢያሳየኝ
እዴት አድርጌ ነው?
እምነት በሌለበት ደስታዬን የማገኝ
ሰው ቢያከብረኝም
እንደሷ በሆንኩኝ እያለ ቢመኝም
ያለምንም እረፍት
ውስጤ በየዕለቱ በፍም እሳት ያራል
የዕንባዬ ዥረት በሁለት ጉንጮቼ ሁለት መስመር ሰርቷል
እራሴን ልጠይቅ
ህይወት አንተ ሳትኖር
ህይወት ምን ይሰራል
ያላንተ የቆመ መቆሙ ብኩን ነው
በህይወት መኖሩ
መኖሩ እራሱ ሞት ነው
ዳግም እንዳገኝህ
የልቦናዬ ኩራዝ
ሁሉን ነገር ትቼ
ልሸከም ግፍ መዘዝ
ያለኝን ነገር ልጣ
ማጣቴ ደስታ ነው
አንተ ግን ከሌለህ
ያለኝ በሽታ ነው
✍ የሀኒን መኑር ግጥም የተመቸዉ
እታች ⬛️ ⬛️ ☜በዚህ ምልክት ይምረጡ
✍ #ገጣሚ ☞ ሀኒን መኑር
🦋የግጥሙ ርዕስ ☞ #ጌታዬ_ያላንተ_ባዶነኝ
ካንተ መንገድ ውጪ መኖሬን ሳስበው
ከእሁድ ተራራ እንደ ወደቀ ሰው
መሄድ ያቅተኛል አጥንቴ ይደቃል
እፎይታ አጣለው አቅሜ ይላሽቃል
የስኬቴ ማማ...
የዝናን ጎዳና ከፍ ብሎ ቢያሳየኝ
እዴት አድርጌ ነው?
እምነት በሌለበት ደስታዬን የማገኝ
ሰው ቢያከብረኝም
እንደሷ በሆንኩኝ እያለ ቢመኝም
ያለምንም እረፍት
ውስጤ በየዕለቱ በፍም እሳት ያራል
የዕንባዬ ዥረት በሁለት ጉንጮቼ ሁለት መስመር ሰርቷል
እራሴን ልጠይቅ
ህይወት አንተ ሳትኖር
ህይወት ምን ይሰራል
ያላንተ የቆመ መቆሙ ብኩን ነው
በህይወት መኖሩ
መኖሩ እራሱ ሞት ነው
ዳግም እንዳገኝህ
የልቦናዬ ኩራዝ
ሁሉን ነገር ትቼ
ልሸከም ግፍ መዘዝ
ያለኝን ነገር ልጣ
ማጣቴ ደስታ ነው
አንተ ግን ከሌለህ
ያለኝ በሽታ ነው
✍ የሀኒን መኑር ግጥም የተመቸዉ
እታች ⬛️ ⬛️ ☜በዚህ ምልክት ይምረጡ
🎖 #ተወዳዳሪ #ቁጥር ☞ 6⃣
✍ #ገጣሚ ☞ ሒክማ ወለላዉ
🦋የግጥሙ ርዕስ ➡️ #ሁን_ያለዉ_ይሆናል
እኔ ያልኩት ላይሆን ከንቱ አስባለሁ
እሡ እንደው ፅፎታል አይቀር ለኔ ያለው
ከንቱ መባከኔ ታድያ ምን ዋጋ አለው
እኔ ያሰብኩት ቢሳካልኝ ሁሉ
እሱ ያለው ሆኗል ይፈፀማል ቃሉ
እኔ ያልኩት ደሞ ሳይሆንልኝ ቀርቶ
ሁን ያለው ይሆናል ቃሉ መች ተረስቶ
ከኔ ሚጠበቀው
መታገስ ብቻ ነው
አንድ ቀን ይመጣል አይቀር ለኔ ያለው
ቃሉ ይፈፀማል አላሁ ያሰበው
በትግስት መጠበቅ የኛ ግዴታ ነው
ሁን ያለው ይሆናል አይቀርም 1 ቀን
ትግስትህን ብቻ ጌታችን ወፍቀን
👍የሒክማ ወለላዉ ግጥም የተመቸዉ
እታች 🔷🔷 ☜በዚህ ምልክት ይምረጡ
✍ #ገጣሚ ☞ ሒክማ ወለላዉ
🦋የግጥሙ ርዕስ ➡️ #ሁን_ያለዉ_ይሆናል
እኔ ያልኩት ላይሆን ከንቱ አስባለሁ
እሡ እንደው ፅፎታል አይቀር ለኔ ያለው
ከንቱ መባከኔ ታድያ ምን ዋጋ አለው
እኔ ያሰብኩት ቢሳካልኝ ሁሉ
እሱ ያለው ሆኗል ይፈፀማል ቃሉ
እኔ ያልኩት ደሞ ሳይሆንልኝ ቀርቶ
ሁን ያለው ይሆናል ቃሉ መች ተረስቶ
ከኔ ሚጠበቀው
መታገስ ብቻ ነው
አንድ ቀን ይመጣል አይቀር ለኔ ያለው
ቃሉ ይፈፀማል አላሁ ያሰበው
በትግስት መጠበቅ የኛ ግዴታ ነው
ሁን ያለው ይሆናል አይቀርም 1 ቀን
ትግስትህን ብቻ ጌታችን ወፍቀን
👍የሒክማ ወለላዉ ግጥም የተመቸዉ
እታች 🔷🔷 ☜በዚህ ምልክት ይምረጡ
ISLAMIC SCHOOL via @like
✋አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ፡፡ በየአላችሁበት ሰላምታየ ይድረስ ብያለሁ፡፡
ዛሬ የመጨረሻዉ የሽልማቱ የግጥም ዉድድር ነዉ ከላይ በቻናል የተፓሰተዉን ግጥም ካነበባችሁ ቡሀላ አሁኑኑ በተወዳዳሪዎች የዉድድር ምልክት አሁኑኑ ያሳዉቁን፡፡
☞የተመቻችሁን መምረጥ ትችላላችሁ
🦋 ፎዚያ ሙሀመድ ☞🔴🔴
🦋 አብዱ እንድሪስ ☞🔵🔵
🦋 አብዱ ሰላም ኢብራሂም ☞⚫️⚫️
🦋 ሀያት ሁሴን ☞ 🔶🔶
🦋 ሀኒን መኑር ☞ ⬛️ ⬛️
🦋 ሒክማ ወለላዉ ☞ 🔷 🔷
በመንካት አሁኑኑ ይምረጡ፡፡ በዉድድር ምራጫዉ ስለተሳተፉ ከልብ እናመሰግናለን፡፡👇👇👇👇👇
ዛሬ የመጨረሻዉ የሽልማቱ የግጥም ዉድድር ነዉ ከላይ በቻናል የተፓሰተዉን ግጥም ካነበባችሁ ቡሀላ አሁኑኑ በተወዳዳሪዎች የዉድድር ምልክት አሁኑኑ ያሳዉቁን፡፡
☞የተመቻችሁን መምረጥ ትችላላችሁ
🦋 ፎዚያ ሙሀመድ ☞🔴🔴
🦋 አብዱ እንድሪስ ☞🔵🔵
🦋 አብዱ ሰላም ኢብራሂም ☞⚫️⚫️
🦋 ሀያት ሁሴን ☞ 🔶🔶
🦋 ሀኒን መኑር ☞ ⬛️ ⬛️
🦋 ሒክማ ወለላዉ ☞ 🔷 🔷
በመንካት አሁኑኑ ይምረጡ፡፡ በዉድድር ምራጫዉ ስለተሳተፉ ከልብ እናመሰግናለን፡፡👇👇👇👇👇
የታሪኩ ርዕስ
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
✍ #ክፍል 4⃣
#ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
ፎዚ የክፍላችን ተማሪ ነች ፈተና በመድረሱ ሰበብ ላይብረሪ ከወትሮው በበለጠ ተማሪ በብዛት ይገኛል ፎዚ እኛ ጋር ደርሳ ሰላም ካለችን በኃላ ብዙም ሳትቆይ የሰርግ ጥሪ ካርድ ሰጥታን ተመለሰች ማን ነው ባሏ ብለን ስሙን ስናይ ሙስጠፋ ጀማል ይላል አናውቀውም ነቢ እስኪ በአሏህ አግቢ ሚዜ እንሁን አልኳት
........"" አሁን ላይ ስለ ባል እያሰብኩ አይደለም ትምህቴ ላይ ነው ትኩረቴ ግን ከኔ በላይ አላህ ለኔ የሚጠቅመኝን ያውቃልና የአላህ ውሳኔ ከሆነ አላህ ባለው ጊዜ አገባለሁ አለችና
...... ቀጠል አድርጋ አንች ለምን አታገቢም አለች
.. .......እኔማ አገባለሁ ግን በእድሜ በቁመት በትምህርት ደረጃ ከኔ መብለጥ አለበት ብየ ትእዛዝ አዘል ሆነባቸውና እንዴ እኛኮ አይደለንም የምንሰራልሽ ባልሽን ብለው ሳቁብኝ በቃ ኢክሩን እንዳራት አልኩኝ እኔ አቂዳው ያማረ የዲን አጋዥ የሚሆነኝን ካገኘሁ ዛሬ ነገ ሳልል አገባለሁ አለች ......ኢክሩ ሀዩም ቀጠል አድርጋ እኔም ሰወች የሚያዩትን እብደቴን ሳይሆን አሏህ የሚያዬውን ውስጤን ተመልክቶ አሏህ ሷሊህ ባል ይሰጠኛል ስትል ነቢያት ንግግሯን ተከትላ የውስጥሽንማ አይቶ እብድ አፍቃሪ ሰጠሽ አለቻት አሻግሬን አስታውሳ
ይሄን ስትናገር ስቄ ልሙት አልኩኝ ከንግግሯ በላይ የኔ ሳቅ ያናደዳት ሀዩ ሁላችሁም ገደል ግቡ ብላ ትታን ሄደች ኢክሩ ተከትላ አባበለቻት፡፡ የፈተና ቀን ደረሰ እኔና ሀዩማትሪክ ተፈታኝ ስለሆን ፈተናው ብዙም አላሳሰበንም የፈተና ውጤት የሁለታችንም ጥሩ አይደለም ግን አላስደነገጠንም ፡፡
በነገራችን ላይ ኢክራም ልታገባ ነው ፈተና ከጨረስን ከ15 ቀን ቡሀላ ታገባለች፡፡ ቀን ቀንን እየተካ ማትሪክ ደረሰ እኔና ሀዩ በስማችን የሚገኘ ጎበዝ ተማሪ ፈለጌን እኔ ኢምራንን አገኘሁ አደራ አልኩት ሀሳቤን እሱ ላይ ተውኩ ሀያትም ሀይደርን አገኘች ፈተና ጀመርን ስሜን መታወቂያ ቁጥሬን አስተካክየ ሞላሁ ሌላውን የኢምራንን የጥያቄ ወረቀት ተቀብየ መልሱን መልስ መስጫ ወረቀቴ ላይ አሰፈርኩ ,,,,,,,,,,,,,,,,,በዚህ መልኩ ፈተና ጨረስን በቃ ከዚህ በኃላ ለ4 አመታት የቆየንበትን ትምህርት ቤት ዳግም ላንመለስ ተሰነባበትን
ውጭ ላይ ግማሹ ዩኒፎርም ይቀዳል አንዳንዱ ያቃጥላል ግማሹ ደግሞ ለተተኪ ተማሪወች አቅም ለሌላቸው ተማሪወች እንዲሆን ለበጎ አድራጎት ክበብ ይሰጣል እኛም ለቀጣይ ተማሪወች መማሪያ ይሆን ዘንድ ዩኒፎርማችንን አስረክበን ወጣን፡፡
አሁን ሀሣባችን የኢክሩ ሰርግ ላይ ሆኗል በነገራችን ላይ ኢክሩ የምታገባው የደሴ ልጅ ነው ደሴ በፍቅር ስትቆላመጥ ደግሞ "ኮቻ" የደሴ እህት ከተማ ስትሆን በ 20 ኪሜ ርቀት ላይ ትገኛለች:: ደሴና ኮቻን የሚለያቸው ጠመዝማዛው የሐረጎ ተራራ ብቻ ነው::ተራራውን ሲወጡ ደሴ አለች ተራራውን ሲወርዱ ኮቻ አለች::
ደሴ ከተማ ከኮምቦልቻ 20 ኪሜ ርቀት ላይ የምትገኝ ውብና ማራኪ ሀገር ከመሆኗም ባሻገር የወሎ መዲና በመባል ትታወቃለች ከ80% በላይ የሚሆነው ህዝቦቿ በንግድ ስራ ላይ የተሰማሩ እና ያለ ምንም የመንግስት በጀት ራሳቸው በራሳቸው ሀገራቸውን ያሳደጉ ከኢትዮጲያ ከአዲስአበባ ቀጥል የመንግስት ግብር የሚሰበሰብበት ሀገር ደሴ የጠንካራ ሰወች ስብስብ መኖሪያ ነች ፡፡ ግን ኢሀዲግ 27 አመት የደሴ ህዝብ በምራጫ ስለማይመርጠዉ አገሪቱን ለማዳከም ቢጥርም በደሴ ህዝብ ጥረት ታላቅነቷን አስመስክራለች፡፡ ከዚህም ባሻገር ደሴ ልጆቿን በዲነል ኢስላም በተርቢያ አንፃና ኮትኩታ የምታሳድግ በመሆኗ ልጆቿ የዲናቸው ጠበቃ ለዲናቸው ተጋዳይ ከራሳቸው አልፈው ለሀገር ለወገን የሚበቁ ለኢስላም ጠበቃ ለኡማው አገልጋይ የሆኑ ብዙ ማፍራት የቻለች ሀገር ናት ፡፡
ከዛሬ ሰባት አመት በፊት የአህባሽን አስተምሮ ወደ ደሴ ከተማ በማስገባት ይህን ጡሀራ ቀልብ ያላቸዉ የደሴ ከተማ ልጆችን ከዲናቸዉ እንዲርቁ ከመስጊድ እንዲወጡ ቂርአት እንዳይቀራ የደሴ ከተማ ወጣት ከዲኑ ተዳክሞ ጫት ተራ መዋል ከጀመረ ሰነበተ፡፡ ለምን በተለያዩ መስጊዶች ሲገቡ ከአህባሽ ዉጭ ያሉ ከእነሱ ደጋፊ ዉጭ ያሉትን እነሱ ባወጡት ስም ዉሀብይ ነዉ በማለት ስንት የደሴ ከተማ ልጆች ተገርፈዋል ተገለዋል ሴቶች ሒጃባቸዉ ተገፏል ፌደራል ፓሊስ በየመስጊድ ከነጫማዉ እየገባ ስንት ወጣት በእምነት ቦታዉ መስጊድ ዉስጥ ተገርፏል ? ወይ ጊዜ ያ ዘመን አልፎ አሁን ላይ ይሄ ለዉጥ መጥቶ ማየቱ ለራሱ እራሱን የቻለ ደስታ ነዉ አልሀምዱሊላህ፡፡
የኢክራም ባል አንዋርም የዚቹ ሀገር የደሴ ከተማ ፍሬ ነው አንዋር መካከለኛ ቁመት ቀላ ያለ የፊት ቀለም የደስደስ የፊት ገፅታ ያለው የተረጋጋና የረሡል ሠ ዐ ወ ሡና ሀይ የሚያደርግ የአለባበስ አዳብ አለው በአጠቃላይ አንዋር ቆንጆ ሊባል የሚችል ልጅ ነው ለነገሩ ሴትና ቲማቲም ኮምቦልቻ ወንድና ጫማ ደሴ ነው መገኛው ሲባል ሰምቻለሁ ምናልባትም የአንዋር ውበት ከሀገሩ ነው ከአፈሩ ከውሀው ብለን እንለፈው ፡፡
......... ኢክራምና አንዋር አንድ ላይ ሲታዩ እንዴት ተፈላልገው ተገኙ የማይል የለም የሁለቱ ጥምረት ባልና ሚስት ከአንድ ወንዝ ይቀዳል ለሚለው አባባል ትክክለኛነት ማሳያ ምሳሌ ይሆናሉ፡፡ የሰርጉ ሽር ጉድ ተጀምሯል የሙሽራ ቀሚስ ኢክሩ መርጣለች እኛም ወደን ይሁን ብለን ወደ ሚዜ ልብስ መረጣ ገባን.............
#Part 5⃣
ይ...........ቀ
........ጥ...........
..............ላ.............ል
SHARE
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
✍ #ክፍል 4⃣
#ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
ፎዚ የክፍላችን ተማሪ ነች ፈተና በመድረሱ ሰበብ ላይብረሪ ከወትሮው በበለጠ ተማሪ በብዛት ይገኛል ፎዚ እኛ ጋር ደርሳ ሰላም ካለችን በኃላ ብዙም ሳትቆይ የሰርግ ጥሪ ካርድ ሰጥታን ተመለሰች ማን ነው ባሏ ብለን ስሙን ስናይ ሙስጠፋ ጀማል ይላል አናውቀውም ነቢ እስኪ በአሏህ አግቢ ሚዜ እንሁን አልኳት
........"" አሁን ላይ ስለ ባል እያሰብኩ አይደለም ትምህቴ ላይ ነው ትኩረቴ ግን ከኔ በላይ አላህ ለኔ የሚጠቅመኝን ያውቃልና የአላህ ውሳኔ ከሆነ አላህ ባለው ጊዜ አገባለሁ አለችና
...... ቀጠል አድርጋ አንች ለምን አታገቢም አለች
.. .......እኔማ አገባለሁ ግን በእድሜ በቁመት በትምህርት ደረጃ ከኔ መብለጥ አለበት ብየ ትእዛዝ አዘል ሆነባቸውና እንዴ እኛኮ አይደለንም የምንሰራልሽ ባልሽን ብለው ሳቁብኝ በቃ ኢክሩን እንዳራት አልኩኝ እኔ አቂዳው ያማረ የዲን አጋዥ የሚሆነኝን ካገኘሁ ዛሬ ነገ ሳልል አገባለሁ አለች ......ኢክሩ ሀዩም ቀጠል አድርጋ እኔም ሰወች የሚያዩትን እብደቴን ሳይሆን አሏህ የሚያዬውን ውስጤን ተመልክቶ አሏህ ሷሊህ ባል ይሰጠኛል ስትል ነቢያት ንግግሯን ተከትላ የውስጥሽንማ አይቶ እብድ አፍቃሪ ሰጠሽ አለቻት አሻግሬን አስታውሳ
ይሄን ስትናገር ስቄ ልሙት አልኩኝ ከንግግሯ በላይ የኔ ሳቅ ያናደዳት ሀዩ ሁላችሁም ገደል ግቡ ብላ ትታን ሄደች ኢክሩ ተከትላ አባበለቻት፡፡ የፈተና ቀን ደረሰ እኔና ሀዩማትሪክ ተፈታኝ ስለሆን ፈተናው ብዙም አላሳሰበንም የፈተና ውጤት የሁለታችንም ጥሩ አይደለም ግን አላስደነገጠንም ፡፡
በነገራችን ላይ ኢክራም ልታገባ ነው ፈተና ከጨረስን ከ15 ቀን ቡሀላ ታገባለች፡፡ ቀን ቀንን እየተካ ማትሪክ ደረሰ እኔና ሀዩ በስማችን የሚገኘ ጎበዝ ተማሪ ፈለጌን እኔ ኢምራንን አገኘሁ አደራ አልኩት ሀሳቤን እሱ ላይ ተውኩ ሀያትም ሀይደርን አገኘች ፈተና ጀመርን ስሜን መታወቂያ ቁጥሬን አስተካክየ ሞላሁ ሌላውን የኢምራንን የጥያቄ ወረቀት ተቀብየ መልሱን መልስ መስጫ ወረቀቴ ላይ አሰፈርኩ ,,,,,,,,,,,,,,,,,በዚህ መልኩ ፈተና ጨረስን በቃ ከዚህ በኃላ ለ4 አመታት የቆየንበትን ትምህርት ቤት ዳግም ላንመለስ ተሰነባበትን
ውጭ ላይ ግማሹ ዩኒፎርም ይቀዳል አንዳንዱ ያቃጥላል ግማሹ ደግሞ ለተተኪ ተማሪወች አቅም ለሌላቸው ተማሪወች እንዲሆን ለበጎ አድራጎት ክበብ ይሰጣል እኛም ለቀጣይ ተማሪወች መማሪያ ይሆን ዘንድ ዩኒፎርማችንን አስረክበን ወጣን፡፡
አሁን ሀሣባችን የኢክሩ ሰርግ ላይ ሆኗል በነገራችን ላይ ኢክሩ የምታገባው የደሴ ልጅ ነው ደሴ በፍቅር ስትቆላመጥ ደግሞ "ኮቻ" የደሴ እህት ከተማ ስትሆን በ 20 ኪሜ ርቀት ላይ ትገኛለች:: ደሴና ኮቻን የሚለያቸው ጠመዝማዛው የሐረጎ ተራራ ብቻ ነው::ተራራውን ሲወጡ ደሴ አለች ተራራውን ሲወርዱ ኮቻ አለች::
ደሴ ከተማ ከኮምቦልቻ 20 ኪሜ ርቀት ላይ የምትገኝ ውብና ማራኪ ሀገር ከመሆኗም ባሻገር የወሎ መዲና በመባል ትታወቃለች ከ80% በላይ የሚሆነው ህዝቦቿ በንግድ ስራ ላይ የተሰማሩ እና ያለ ምንም የመንግስት በጀት ራሳቸው በራሳቸው ሀገራቸውን ያሳደጉ ከኢትዮጲያ ከአዲስአበባ ቀጥል የመንግስት ግብር የሚሰበሰብበት ሀገር ደሴ የጠንካራ ሰወች ስብስብ መኖሪያ ነች ፡፡ ግን ኢሀዲግ 27 አመት የደሴ ህዝብ በምራጫ ስለማይመርጠዉ አገሪቱን ለማዳከም ቢጥርም በደሴ ህዝብ ጥረት ታላቅነቷን አስመስክራለች፡፡ ከዚህም ባሻገር ደሴ ልጆቿን በዲነል ኢስላም በተርቢያ አንፃና ኮትኩታ የምታሳድግ በመሆኗ ልጆቿ የዲናቸው ጠበቃ ለዲናቸው ተጋዳይ ከራሳቸው አልፈው ለሀገር ለወገን የሚበቁ ለኢስላም ጠበቃ ለኡማው አገልጋይ የሆኑ ብዙ ማፍራት የቻለች ሀገር ናት ፡፡
ከዛሬ ሰባት አመት በፊት የአህባሽን አስተምሮ ወደ ደሴ ከተማ በማስገባት ይህን ጡሀራ ቀልብ ያላቸዉ የደሴ ከተማ ልጆችን ከዲናቸዉ እንዲርቁ ከመስጊድ እንዲወጡ ቂርአት እንዳይቀራ የደሴ ከተማ ወጣት ከዲኑ ተዳክሞ ጫት ተራ መዋል ከጀመረ ሰነበተ፡፡ ለምን በተለያዩ መስጊዶች ሲገቡ ከአህባሽ ዉጭ ያሉ ከእነሱ ደጋፊ ዉጭ ያሉትን እነሱ ባወጡት ስም ዉሀብይ ነዉ በማለት ስንት የደሴ ከተማ ልጆች ተገርፈዋል ተገለዋል ሴቶች ሒጃባቸዉ ተገፏል ፌደራል ፓሊስ በየመስጊድ ከነጫማዉ እየገባ ስንት ወጣት በእምነት ቦታዉ መስጊድ ዉስጥ ተገርፏል ? ወይ ጊዜ ያ ዘመን አልፎ አሁን ላይ ይሄ ለዉጥ መጥቶ ማየቱ ለራሱ እራሱን የቻለ ደስታ ነዉ አልሀምዱሊላህ፡፡
የኢክራም ባል አንዋርም የዚቹ ሀገር የደሴ ከተማ ፍሬ ነው አንዋር መካከለኛ ቁመት ቀላ ያለ የፊት ቀለም የደስደስ የፊት ገፅታ ያለው የተረጋጋና የረሡል ሠ ዐ ወ ሡና ሀይ የሚያደርግ የአለባበስ አዳብ አለው በአጠቃላይ አንዋር ቆንጆ ሊባል የሚችል ልጅ ነው ለነገሩ ሴትና ቲማቲም ኮምቦልቻ ወንድና ጫማ ደሴ ነው መገኛው ሲባል ሰምቻለሁ ምናልባትም የአንዋር ውበት ከሀገሩ ነው ከአፈሩ ከውሀው ብለን እንለፈው ፡፡
......... ኢክራምና አንዋር አንድ ላይ ሲታዩ እንዴት ተፈላልገው ተገኙ የማይል የለም የሁለቱ ጥምረት ባልና ሚስት ከአንድ ወንዝ ይቀዳል ለሚለው አባባል ትክክለኛነት ማሳያ ምሳሌ ይሆናሉ፡፡ የሰርጉ ሽር ጉድ ተጀምሯል የሙሽራ ቀሚስ ኢክሩ መርጣለች እኛም ወደን ይሁን ብለን ወደ ሚዜ ልብስ መረጣ ገባን.............
#Part 5⃣
ይ...........ቀ
........ጥ...........
..............ላ.............ል
SHARE
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
✋አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ፡፡ በየአላችሁበት ሰላምታየ ይድረስ ብየያለሁ፡፡
ይህ የግጥም ዉድድር ዛሬ ጨርሰናል የአሸናፊዎች አሸናፊ የሆነችዉ 3⃣5⃣8⃣ ያህል ሰዉ ድምፅ ሰጥቶ አንድኛ በመዉጣት #ፎዚያ #ሙሀመድ የህልሜ ላይ ንጉስ በሚለዉ ግጥሟ ከኮምቦልቻ አተማ...አሸናፊ ሁናለች🏆🏆🏆🏆🏆🏆 እንኳን ደስ ያለሽ፡፡
🎁🎁🎁🎁🎁🎁 እስኪ በደረጃ የወጡትን እናስቀምጥ ከነሀገራቸዉ እስከዛሬም በዉድድር ሀገር ያልጠቀስነዉ ሁሉም የሀገሩን ልጅ እንዳይመርጥ ብለን ነዉ፡፡
🏆#አንደኛ #ደረጃ የወጣችዉ ☞ ፎዚያ ሙሀመድ ከኮምቦልቻ ከተማ ➊➊➋ ድምፅ
2⃣ኛ የወጣዉ ☞አብዱሰላም ኢብራሂም ከጌዴኦ ከተማ ➏➍ ድምፅ
3⃣ ኛ የወጣዉ ☞ አብዱ እንድሪስ ከደሴ ከተማ በ➏➋ ድምፅ
4⃣ ኛ የወጣችዉ ☞ ሀያት ሁሴን ከሀረር ከተማ በ➏➊ ድምፅ
5⃣ኛ የወጣችዉ ☞ሒክማ ወለላዉ ከአዲስ አበባ ➌➌ ድምፅ
6⃣ ኛ የወጣችዉ ☞ ሀኒን መኑር ከአዲስ አበባ ➋➏ ድምፅ ናቸዉ፡፡
🎖የግጥም ዉድድሩን ጨርሰናል ከአሁን ቡሀላ ረመዷን እየመጣ ስለሆነ አይኖረንም፡፡ ግን እኔ የግጥም ርዕስ እየሰጠሇችሁ እየፃፋችሁ አወዳድራለሁ፡፡
⭐️⭐️⭐️አንደኛ የወጣችዉን ፎዝያ ሙሀመድ ነገ ሽልማት ከአስረከብን(ከሰጠንቡሀላ)መስጠታችን ለማረጋገጥ ነገ ማታ የፎዝያ ሙሀመድ አስተያየት እና ሽልማታ ነገ ማታ እናሳዉቃለን፡፡ ሁላችሁንም ከልብ አመሰግናለሁ፡፡
🥇🥇🥇🥇🥇አሸናፊ ፎዚያ ሙሀመድ እንኳን ደስ ያለሽ
አሸናፊ ፎዝያ ሙሀመድ መሆኗ ማሻአላህ ብያለሁ፡፡ ፎዚያ ሙሀመድ ማለት #የህልም_ባሌን_አገኘኙት ታሪክ ፀሀፊ ናት፡፡ በዚህ ታሪክ ብዙ ተከታታይ አድናቂ ያላት ስትሆን ደግሞ በግጥሙ አሸናፊ ስትሆን በጣም አስደሳች ነዉ፡፡
ነገ ከደሴ ከተማ ኮምቦልቻ ሽልማቷን እሰጣታለሁ፡፡
💐💐💐ለዚህ የግጥም ዉድድር ለሽልማቱ እስፓንሰር ለሆንሽኝ ስምሽን አልናገርም ምንዳሽን ከአላህ ታገኝዋለሽ ግን በዚህ ቻናል ስም ከልብ አመሰግናለሁ፡፡
ሁላችሁንም ከልብ እናመሰግናለን🍃〰🍃〰🍃〰🍃〰🍃〰
JOIN 👇👇
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
ይህ የግጥም ዉድድር ዛሬ ጨርሰናል የአሸናፊዎች አሸናፊ የሆነችዉ 3⃣5⃣8⃣ ያህል ሰዉ ድምፅ ሰጥቶ አንድኛ በመዉጣት #ፎዚያ #ሙሀመድ የህልሜ ላይ ንጉስ በሚለዉ ግጥሟ ከኮምቦልቻ አተማ...አሸናፊ ሁናለች🏆🏆🏆🏆🏆🏆 እንኳን ደስ ያለሽ፡፡
🎁🎁🎁🎁🎁🎁 እስኪ በደረጃ የወጡትን እናስቀምጥ ከነሀገራቸዉ እስከዛሬም በዉድድር ሀገር ያልጠቀስነዉ ሁሉም የሀገሩን ልጅ እንዳይመርጥ ብለን ነዉ፡፡
🏆#አንደኛ #ደረጃ የወጣችዉ ☞ ፎዚያ ሙሀመድ ከኮምቦልቻ ከተማ ➊➊➋ ድምፅ
2⃣ኛ የወጣዉ ☞አብዱሰላም ኢብራሂም ከጌዴኦ ከተማ ➏➍ ድምፅ
3⃣ ኛ የወጣዉ ☞ አብዱ እንድሪስ ከደሴ ከተማ በ➏➋ ድምፅ
4⃣ ኛ የወጣችዉ ☞ ሀያት ሁሴን ከሀረር ከተማ በ➏➊ ድምፅ
5⃣ኛ የወጣችዉ ☞ሒክማ ወለላዉ ከአዲስ አበባ ➌➌ ድምፅ
6⃣ ኛ የወጣችዉ ☞ ሀኒን መኑር ከአዲስ አበባ ➋➏ ድምፅ ናቸዉ፡፡
🎖የግጥም ዉድድሩን ጨርሰናል ከአሁን ቡሀላ ረመዷን እየመጣ ስለሆነ አይኖረንም፡፡ ግን እኔ የግጥም ርዕስ እየሰጠሇችሁ እየፃፋችሁ አወዳድራለሁ፡፡
⭐️⭐️⭐️አንደኛ የወጣችዉን ፎዝያ ሙሀመድ ነገ ሽልማት ከአስረከብን(ከሰጠንቡሀላ)መስጠታችን ለማረጋገጥ ነገ ማታ የፎዝያ ሙሀመድ አስተያየት እና ሽልማታ ነገ ማታ እናሳዉቃለን፡፡ ሁላችሁንም ከልብ አመሰግናለሁ፡፡
🥇🥇🥇🥇🥇አሸናፊ ፎዚያ ሙሀመድ እንኳን ደስ ያለሽ
አሸናፊ ፎዝያ ሙሀመድ መሆኗ ማሻአላህ ብያለሁ፡፡ ፎዚያ ሙሀመድ ማለት #የህልም_ባሌን_አገኘኙት ታሪክ ፀሀፊ ናት፡፡ በዚህ ታሪክ ብዙ ተከታታይ አድናቂ ያላት ስትሆን ደግሞ በግጥሙ አሸናፊ ስትሆን በጣም አስደሳች ነዉ፡፡
ነገ ከደሴ ከተማ ኮምቦልቻ ሽልማቷን እሰጣታለሁ፡፡
💐💐💐ለዚህ የግጥም ዉድድር ለሽልማቱ እስፓንሰር ለሆንሽኝ ስምሽን አልናገርም ምንዳሽን ከአላህ ታገኝዋለሽ ግን በዚህ ቻናል ስም ከልብ አመሰግናለሁ፡፡
ሁላችሁንም ከልብ እናመሰግናለን🍃〰🍃〰🍃〰🍃〰🍃〰
JOIN 👇👇
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
@የህልሜ ላይ ንጉስ BE convert 20190410215429
Audio Converter
💐💐💐💐የ6ቱም ዙር የግጥም አሸናፊ ፎዝያ ሙሀመድ ..ግጥሟን በAudio ተሰሮቶ ነዉ ፡ ጓበዝኳችሁ.............ፎዚያ ሙሀመድ እንኳን ደስ ያለሽ💐💐💐💐 ሁላችሁም ግጥሙን በAudio ያዳምጡት
JOIN
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
JOIN
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
🦋እዉነተኛ ታሪክ
😔 #ማን_ነዉ_ጥፋቸኛ 🤔
#Part 9⃣
#ፀሀፊ ☞ ከባለታሪኩ ያለምንም ማስተካከያ የተጨመረ የተቀነሰ ሳይኖረዉ ባለታሪኳ እንደላከችልኝ የቀረበ ታሪክ፡፡ ✍
🎖በISLAMIC UNIVERSITY ቻናል የቀረበ
አንድ ቀን ማታ ላይ ስልኬ ካርድ ዘጋ።ውጪ ወጥቼ አልገዛ ነገር ሱቅ ዝግ ነው ከየት ላምጣ? የሀዉለትን ሲም ቀፎዬ ውስጥ ከትቼ ጅንጀናዬን ቀጠልኩ ከዛም ስጨርስ ሲሙን አውጥቼ ሰጠኋት።
ከዛም በሌላኛው ቀን ቫይበር እየተጠቀምኩ ሌላ ቫይበር የሚጠቀሙት ሰዎችን contact ውስጥ ገብቼ እያየሁ የሆነ ሸበላ ልጅ አየሁ።ቆንጆ ነው ብዬ መልኩን ለራሴ መሰከርኩ ግን ማነው? ቁጥሩን አላቀውም መልኩም አላቀውም። ምናልባት የሀዉለትን ሲም ከትቼ የተጠቀምኩ ለት ቁጥሩ እኔ ላይ ኮፒ ሆኖ ይሆናል ብዬ አሰብኩ እናም ለሀዉለት ጠየኳት።
....ይህን ልጅ ታቂዋለሽ? ብዬ ስጠይቃት
.......ኧረ የ አክስታችን ልጅ ነው እሱንም ልትጀነጅኚው ነው ብላ ሳቀችብኝ።
...... ቀጥላም ግን ቁጥሩን ከየት አመጣሽው?? ስትለኝ
....ካንቺ ሲም ላይ ኮፒ ሆኖ ነው መሰለኝ ስላት በፍፁም እኔ የሱ ቁጥር የለኝም አለችኝ ግን አንቺ አታቂዉም ከገጠር በልጅነትሽ ስለወጣሽ የአክስታችን ልጅ ነዉ ብላ ስሙን ነገረችኝ....የአክስቴ ልጅ ስሙ ሰልማን ይባላል፡፡ ግን እውነትም ስንፈልግ የለም።ታዳ ከየት መጣ? አላህ ነው ሚያውቀው።
ዘመዴ የአክክቴ ልጅ እንደሆነ ስሰማ ደስ አለኝ ፡እኔም ዘመዶቼን እስከ አሁን ባለማወቄ ተገርሞኩፐ፡ ዘመድ ሞልቶኝ ዘመድ የሌለኝ ዘመድ ጋር አንደዋወል የዝምድናን ሀቅ የማንወጣ ቤተሰቦች ነን አሳፋሪ ነዉ፡፡
የአክስቴ ልጅ ሰልማን ጋር ማዉራት ጀመርን ........አፈቀርኩህ ሞትኩልህ አበድኩልህ እያልኩ አጃጅለው ጀመር። እሱም እዉነት መስሎታል.....በtelegram እና Whatsap .መደበሪያየ የማጀዝበዉ የገዛ ዘመዴን የአክስቴን ልጅ ሰልማንን ሁኗል፡፡ በሀማድ የተነሳ በሱ ተናድጄ ብዙ ወንዶችን ከተበቀልኩ ቡሀላ ወደራሴ የስጋ ዘመድ ደረስኩ ...የማወራዉ የፍቅር ወሬ እወድሀለሁ ያለአንተ መኖር አልችልም እያልኩ ቀን ማታ ሰልማንን መቆሚያ መቀመጫ አሳጣሁት፡፡
..........ማንነቴን ለማወቅ ያላደረገው ጥረት የለም።እንዳውም የካርድ ያጣሁ ለት ካርድ ሙላልኝና እነግርሀለው እያልኩ አስሞላዋለሁ። ግን ማንነቴን አያቅም ግን እኔ ለምን እንደማወራዉ ግራ ይገባኛል፡፡ ሰልማን የአክስቴ ልጅ ነዉ ለምንድን ነዉ የምታወሪዉ አላህን ፍሪ ይለናል ልቤ.......እኔዉ መልሼ አይ ሰልማን ችግር የለም የአክስቱ ልጅ ስለሆንኩ ምንም አይለኝም እያልኩ እራሴን አሳመንኩኝ። አመቱ አለቀ የማትሪክ ዉጤት መጣ ውጤቴም 3.00 አምጥቼ ወደ 11 ክፍል አለፍኩ። በዉጤቴ በጣም ተደሰትኩ 11 ክፍል ለመመዝገብ ወሰንኩኝ፡፡
ሰልማንን ማጃጃሉን ሲሰለቸኝም እሱም ማን ነሽ እያለ ሲያስቸግረኝ እውነቱን ነግሬዋለው እኔ ሲሀም እንደሆንኩ ዘመዱ እንደሆንኩ ነገርኩት።ሰልማንም ምን መልስ ሳይሰጠኝ ያወራሁት ወሬ አፍሮ ደንግጦ ዝም አለ ትግሪሚያለሽ እንዴት እንደዚህ ታረጊያለሽ ብሎ በጣም ተቆጣ ፡፡ግን በመቆጣት ብቻ የሚተወኝ አይመስልም፡፡
2009 ገባ እኔም ወደ ትውልድ ሀገሬ ወደ ገጠር ሂጃለሁ ።ምክንያቱም ሁለቱም ወንድሞቼ በ አንድ ቀን ሊያገቡ ሰርግ ተሰርጎል።መስከረም 8 2009 የሰርጋቸው ቀን ነው። ወንድሜ የወንድሜ ጓደኞች...እህቴ ሀዉለት....አባቴ የአክስቴ ልጅ የጀነጀንኩት ሰልማንንም ጨምሮ ብዙ አዲስ አበባ ያሉ ዘመዶቻችን ወደ ገጠር መጥተዋል
......ለሰርጉ በገጠር ባህል መሰረት የሰርጉ ቀን እስኪደርስ ድረስ ምሽት ምሽት ይጨፈራል። ሰልማንም ለጭፈራ ስለሚመጣ ቀረቤታችን የጎላ ሁኗል፡፡ ሰልማን ጋር የበፊት ያሳለፍነዉን እናወራለን በጣም ተቀራረብን
ሀገሩን በደንብ ስለማላውቀው ማለትም በልጅነቴ ስለሆነ አዲስ አባባ የሄድኩት ምንም ስለማላስታውስ ያስጎበኘኝ ነበር። አንዴ ከቤት ከወጣሁ መመለሻውን ስለማላውቀው እሱ ነበር ቤት የሚያደርሰኝ።.....ኧረ እንዳውም የልብ ጋደኛዬም ሁኗል በጣም ነው ምወደው።
የሰርጉ ቀን ደረሰ ከ አዲስ አበባ ወንድሞቼን አጅበው የሄዱ በርካታ ሰዎች ስለነበሩ የኛ ቤት እነሱን ብቻ ስለነበር የሚያስተናግደው እኛ መኝታችንን ዘመዶቻችን ቤት እየሄድን ነበር የምናድረው።
አብዛኛዉን ጊዜ እኔ እና ሀዉለት እነ ሰልማን ቤት (አክስቴ ቤት) እየሄድኩ አድር ነበር የምናድረዉ፡፡ አክስቴ ጋር በጣም ተቀራረብን ለምን እኔ በልጅነቴ አዲስ አበባ ስለሄድኩ ዘመዶቼን አላስተዋወቁኝም፡፡ ዝምድናን ቀጥሉ የተባለዉ የነብዩ ሀዲስ ለኛ ቤት ነበር መስራት ያለበት፡፡ ግን የቤተሰብ የዲን እዉቀት መኖር በጣም ጠቃሚ ነዉ፡፡የእኛ ዘመዶች ሁሉም አላህ እንድናዉቅ ከሀራም የሚከለከለዉን መቆጠብ ሀላል የሆነን መስራት ለይተዉ አያቁም ፡፡ ብቻ ኢንሻ አላህ በሂደት ሁሉም ነገር እንደሚሳካ፡፡
ሰልማን ቤት የማድረዉ ምክንያቱም እሱን እንጂ ሌላ ዘመድ ቢኖርም የማውቀው የምግባባዉ ለጊዜዉ የለኝማ!!
..... ....በtelegram እንደቀልድ የጀመርነዉ ወሬ ሰልማን በጣም ወዶኛል ግን መውደዱ ወደ ማፍቀር እየተቀየረ መጥቷል እኔ ግን አይገባኝም ምክንያቱም ሰልማን ዘመዴ ነው!!! ይሄንን ነው ልቤ የሚያቀው ሌላ ነገር አያስብም። እኔ በባህርዬ ሰው ስቀርብ ከልቤ ስለሆነ ለመራቅ እቸገራለሁ፡፡ ደግሞ ሰልማን ይወደኛል ያፈቅረኛል ብየ አስቤዉ አላቅም......ግን ሁሌ አይን አይኔን ባየኝ ቁጥር ..እኔን ሲንከባከበኝ ...አልፎ አልፎም ሲሀም ቆንጆ ልጅ እኮ ነሽ የሚለኝ ለኔ አልተዋጠልኝም፡፡
........ሰልማን የአክስቴ ልጅ እኔን ወዶኝ ይሆን??? በቀጣዩ ክፍል እናየዋለን....
#Part 🔟
ይ......ቀ...........
.............,ጥ........ላ...........ል
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
😔 #ማን_ነዉ_ጥፋቸኛ 🤔
#Part 9⃣
#ፀሀፊ ☞ ከባለታሪኩ ያለምንም ማስተካከያ የተጨመረ የተቀነሰ ሳይኖረዉ ባለታሪኳ እንደላከችልኝ የቀረበ ታሪክ፡፡ ✍
🎖በISLAMIC UNIVERSITY ቻናል የቀረበ
አንድ ቀን ማታ ላይ ስልኬ ካርድ ዘጋ።ውጪ ወጥቼ አልገዛ ነገር ሱቅ ዝግ ነው ከየት ላምጣ? የሀዉለትን ሲም ቀፎዬ ውስጥ ከትቼ ጅንጀናዬን ቀጠልኩ ከዛም ስጨርስ ሲሙን አውጥቼ ሰጠኋት።
ከዛም በሌላኛው ቀን ቫይበር እየተጠቀምኩ ሌላ ቫይበር የሚጠቀሙት ሰዎችን contact ውስጥ ገብቼ እያየሁ የሆነ ሸበላ ልጅ አየሁ።ቆንጆ ነው ብዬ መልኩን ለራሴ መሰከርኩ ግን ማነው? ቁጥሩን አላቀውም መልኩም አላቀውም። ምናልባት የሀዉለትን ሲም ከትቼ የተጠቀምኩ ለት ቁጥሩ እኔ ላይ ኮፒ ሆኖ ይሆናል ብዬ አሰብኩ እናም ለሀዉለት ጠየኳት።
....ይህን ልጅ ታቂዋለሽ? ብዬ ስጠይቃት
.......ኧረ የ አክስታችን ልጅ ነው እሱንም ልትጀነጅኚው ነው ብላ ሳቀችብኝ።
...... ቀጥላም ግን ቁጥሩን ከየት አመጣሽው?? ስትለኝ
....ካንቺ ሲም ላይ ኮፒ ሆኖ ነው መሰለኝ ስላት በፍፁም እኔ የሱ ቁጥር የለኝም አለችኝ ግን አንቺ አታቂዉም ከገጠር በልጅነትሽ ስለወጣሽ የአክስታችን ልጅ ነዉ ብላ ስሙን ነገረችኝ....የአክስቴ ልጅ ስሙ ሰልማን ይባላል፡፡ ግን እውነትም ስንፈልግ የለም።ታዳ ከየት መጣ? አላህ ነው ሚያውቀው።
ዘመዴ የአክክቴ ልጅ እንደሆነ ስሰማ ደስ አለኝ ፡እኔም ዘመዶቼን እስከ አሁን ባለማወቄ ተገርሞኩፐ፡ ዘመድ ሞልቶኝ ዘመድ የሌለኝ ዘመድ ጋር አንደዋወል የዝምድናን ሀቅ የማንወጣ ቤተሰቦች ነን አሳፋሪ ነዉ፡፡
የአክስቴ ልጅ ሰልማን ጋር ማዉራት ጀመርን ........አፈቀርኩህ ሞትኩልህ አበድኩልህ እያልኩ አጃጅለው ጀመር። እሱም እዉነት መስሎታል.....በtelegram እና Whatsap .መደበሪያየ የማጀዝበዉ የገዛ ዘመዴን የአክስቴን ልጅ ሰልማንን ሁኗል፡፡ በሀማድ የተነሳ በሱ ተናድጄ ብዙ ወንዶችን ከተበቀልኩ ቡሀላ ወደራሴ የስጋ ዘመድ ደረስኩ ...የማወራዉ የፍቅር ወሬ እወድሀለሁ ያለአንተ መኖር አልችልም እያልኩ ቀን ማታ ሰልማንን መቆሚያ መቀመጫ አሳጣሁት፡፡
..........ማንነቴን ለማወቅ ያላደረገው ጥረት የለም።እንዳውም የካርድ ያጣሁ ለት ካርድ ሙላልኝና እነግርሀለው እያልኩ አስሞላዋለሁ። ግን ማንነቴን አያቅም ግን እኔ ለምን እንደማወራዉ ግራ ይገባኛል፡፡ ሰልማን የአክስቴ ልጅ ነዉ ለምንድን ነዉ የምታወሪዉ አላህን ፍሪ ይለናል ልቤ.......እኔዉ መልሼ አይ ሰልማን ችግር የለም የአክስቱ ልጅ ስለሆንኩ ምንም አይለኝም እያልኩ እራሴን አሳመንኩኝ። አመቱ አለቀ የማትሪክ ዉጤት መጣ ውጤቴም 3.00 አምጥቼ ወደ 11 ክፍል አለፍኩ። በዉጤቴ በጣም ተደሰትኩ 11 ክፍል ለመመዝገብ ወሰንኩኝ፡፡
ሰልማንን ማጃጃሉን ሲሰለቸኝም እሱም ማን ነሽ እያለ ሲያስቸግረኝ እውነቱን ነግሬዋለው እኔ ሲሀም እንደሆንኩ ዘመዱ እንደሆንኩ ነገርኩት።ሰልማንም ምን መልስ ሳይሰጠኝ ያወራሁት ወሬ አፍሮ ደንግጦ ዝም አለ ትግሪሚያለሽ እንዴት እንደዚህ ታረጊያለሽ ብሎ በጣም ተቆጣ ፡፡ግን በመቆጣት ብቻ የሚተወኝ አይመስልም፡፡
2009 ገባ እኔም ወደ ትውልድ ሀገሬ ወደ ገጠር ሂጃለሁ ።ምክንያቱም ሁለቱም ወንድሞቼ በ አንድ ቀን ሊያገቡ ሰርግ ተሰርጎል።መስከረም 8 2009 የሰርጋቸው ቀን ነው። ወንድሜ የወንድሜ ጓደኞች...እህቴ ሀዉለት....አባቴ የአክስቴ ልጅ የጀነጀንኩት ሰልማንንም ጨምሮ ብዙ አዲስ አበባ ያሉ ዘመዶቻችን ወደ ገጠር መጥተዋል
......ለሰርጉ በገጠር ባህል መሰረት የሰርጉ ቀን እስኪደርስ ድረስ ምሽት ምሽት ይጨፈራል። ሰልማንም ለጭፈራ ስለሚመጣ ቀረቤታችን የጎላ ሁኗል፡፡ ሰልማን ጋር የበፊት ያሳለፍነዉን እናወራለን በጣም ተቀራረብን
ሀገሩን በደንብ ስለማላውቀው ማለትም በልጅነቴ ስለሆነ አዲስ አባባ የሄድኩት ምንም ስለማላስታውስ ያስጎበኘኝ ነበር። አንዴ ከቤት ከወጣሁ መመለሻውን ስለማላውቀው እሱ ነበር ቤት የሚያደርሰኝ።.....ኧረ እንዳውም የልብ ጋደኛዬም ሁኗል በጣም ነው ምወደው።
የሰርጉ ቀን ደረሰ ከ አዲስ አበባ ወንድሞቼን አጅበው የሄዱ በርካታ ሰዎች ስለነበሩ የኛ ቤት እነሱን ብቻ ስለነበር የሚያስተናግደው እኛ መኝታችንን ዘመዶቻችን ቤት እየሄድን ነበር የምናድረው።
አብዛኛዉን ጊዜ እኔ እና ሀዉለት እነ ሰልማን ቤት (አክስቴ ቤት) እየሄድኩ አድር ነበር የምናድረዉ፡፡ አክስቴ ጋር በጣም ተቀራረብን ለምን እኔ በልጅነቴ አዲስ አበባ ስለሄድኩ ዘመዶቼን አላስተዋወቁኝም፡፡ ዝምድናን ቀጥሉ የተባለዉ የነብዩ ሀዲስ ለኛ ቤት ነበር መስራት ያለበት፡፡ ግን የቤተሰብ የዲን እዉቀት መኖር በጣም ጠቃሚ ነዉ፡፡የእኛ ዘመዶች ሁሉም አላህ እንድናዉቅ ከሀራም የሚከለከለዉን መቆጠብ ሀላል የሆነን መስራት ለይተዉ አያቁም ፡፡ ብቻ ኢንሻ አላህ በሂደት ሁሉም ነገር እንደሚሳካ፡፡
ሰልማን ቤት የማድረዉ ምክንያቱም እሱን እንጂ ሌላ ዘመድ ቢኖርም የማውቀው የምግባባዉ ለጊዜዉ የለኝማ!!
..... ....በtelegram እንደቀልድ የጀመርነዉ ወሬ ሰልማን በጣም ወዶኛል ግን መውደዱ ወደ ማፍቀር እየተቀየረ መጥቷል እኔ ግን አይገባኝም ምክንያቱም ሰልማን ዘመዴ ነው!!! ይሄንን ነው ልቤ የሚያቀው ሌላ ነገር አያስብም። እኔ በባህርዬ ሰው ስቀርብ ከልቤ ስለሆነ ለመራቅ እቸገራለሁ፡፡ ደግሞ ሰልማን ይወደኛል ያፈቅረኛል ብየ አስቤዉ አላቅም......ግን ሁሌ አይን አይኔን ባየኝ ቁጥር ..እኔን ሲንከባከበኝ ...አልፎ አልፎም ሲሀም ቆንጆ ልጅ እኮ ነሽ የሚለኝ ለኔ አልተዋጠልኝም፡፡
........ሰልማን የአክስቴ ልጅ እኔን ወዶኝ ይሆን??? በቀጣዩ ክፍል እናየዋለን....
#Part 🔟
ይ......ቀ...........
.............,ጥ........ላ...........ል
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
የቸኮለ_አግብቼ��
ያኔ •••
አንዲህ ሆንኩ ሳትል
ደርሰህ ስኮበልል
•
•
አብዝቸ ፈልጌህ ከቶ አጥቸሀለሁ
በናፍቆትህ ብዛት አይሆኑ ሆኛለሁ
አንተ ግን ናፍቆቴን ከምንም ሳቆጥር
ከነመኖሬ እንኳ ተረስቶህ ኑረሀል
ነግበኔን ሳትፈራ ስቀህ አንግተሀል
ዛሬ ያሁሉ አልፎ በትግል ስረሳህ
ግዜ ጣለህና አንተ ራስህ መጣህ
እኔ ግን እንዳንተ አደለሁም ጨካኝ
በደልን ቆጥሬ በበደል ምዳኝ
መጣህን ስሰማ ከረፈደ ናፍቀህ
እንደምታገኛኝ ብዙ ተስፋ አንግበህ
ተቀበልኩህ እንጂ በደስታ ፈክቼ
አንተ ስትዘገይ የቸኮለ አግብቼ
#sean_wiz_y_lph
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
ያኔ •••
አንዲህ ሆንኩ ሳትል
ደርሰህ ስኮበልል
•
•
አብዝቸ ፈልጌህ ከቶ አጥቸሀለሁ
በናፍቆትህ ብዛት አይሆኑ ሆኛለሁ
አንተ ግን ናፍቆቴን ከምንም ሳቆጥር
ከነመኖሬ እንኳ ተረስቶህ ኑረሀል
ነግበኔን ሳትፈራ ስቀህ አንግተሀል
ዛሬ ያሁሉ አልፎ በትግል ስረሳህ
ግዜ ጣለህና አንተ ራስህ መጣህ
እኔ ግን እንዳንተ አደለሁም ጨካኝ
በደልን ቆጥሬ በበደል ምዳኝ
መጣህን ስሰማ ከረፈደ ናፍቀህ
እንደምታገኛኝ ብዙ ተስፋ አንግበህ
ተቀበልኩህ እንጂ በደስታ ፈክቼ
አንተ ስትዘገይ የቸኮለ አግብቼ
#sean_wiz_y_lph
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
✍ታላቁ አብርሀም ሊንከን
አሜሪካንን ሰሯት ከሚባሉት አባቶች እንደዋነኛ ነው። በችግር መሀል ዘና ማለት እና መቀለድ ይወዳል።
ሊንከን ወደ ስልጣን እንደመጣ አሜሪካ እርስ በርሷ ጦርነት ጀመረች። አብርሀም ሊንከን ግን በሰዎች ፊት ዘና ብሎ ይታይ ነበር። እንዳንድ ግራ ገቦች "አንተ ግን አሜሪካ እንዲህ እርስ በርሷ እየተዋጋች እንዴት ዘና ትላለህ?" ይሉታል። ቁም ነገርና ቀልድ የሚያውቀው ሊንከን "የወደፊቷን ታላቋን አሜሪካ እያየሁ ነው" እያለ ይመልሳል። እውነትም ዛሬ አሜሪካ ታላቅ ሆናለች።
🍃〰〰 በዛ ቀውጢ ወቅት ወደ ሊንከን መጥተው "ኸረ አሜሪካ ውስጥ ድሀ በዝቷልኮ?" ይሉታል። መልስ የማይቸግረው ታላቁ ነፍስ ሊንከን "ፈጣሪ ድሆችን ይወዳቸዋል። ለዚህ ነው አብዝቶ የፈጠራቸው" እያለ ይመልሳቸዋል። ዛሬ አሜሪካ ተርፏት የምትደፋው ምግብ ሌላ ሀገርን ይመግባል።
ዛሬ ድረስ የአሜሪካ ታላላቅ ዩኒቨርስቲዎች ስለ አብርሀም ሊንከን እስከዛሬ ጥልቅ ጥናቶች ማድረጋቸውን አላቆሙም።
(ሰላም ማለት፣ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚሰማህ ጤነኛ ስሜት ማለት ነው። በየትኛውም ሁኔታ ውስጥ መሪዎች ተረጋግተው መታየታቸው የሚመሩትን እንደሚያረጋጋ ሳይንሳዊ እውነታ ነው)
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
አሜሪካንን ሰሯት ከሚባሉት አባቶች እንደዋነኛ ነው። በችግር መሀል ዘና ማለት እና መቀለድ ይወዳል።
ሊንከን ወደ ስልጣን እንደመጣ አሜሪካ እርስ በርሷ ጦርነት ጀመረች። አብርሀም ሊንከን ግን በሰዎች ፊት ዘና ብሎ ይታይ ነበር። እንዳንድ ግራ ገቦች "አንተ ግን አሜሪካ እንዲህ እርስ በርሷ እየተዋጋች እንዴት ዘና ትላለህ?" ይሉታል። ቁም ነገርና ቀልድ የሚያውቀው ሊንከን "የወደፊቷን ታላቋን አሜሪካ እያየሁ ነው" እያለ ይመልሳል። እውነትም ዛሬ አሜሪካ ታላቅ ሆናለች።
🍃〰〰 በዛ ቀውጢ ወቅት ወደ ሊንከን መጥተው "ኸረ አሜሪካ ውስጥ ድሀ በዝቷልኮ?" ይሉታል። መልስ የማይቸግረው ታላቁ ነፍስ ሊንከን "ፈጣሪ ድሆችን ይወዳቸዋል። ለዚህ ነው አብዝቶ የፈጠራቸው" እያለ ይመልሳቸዋል። ዛሬ አሜሪካ ተርፏት የምትደፋው ምግብ ሌላ ሀገርን ይመግባል።
ዛሬ ድረስ የአሜሪካ ታላላቅ ዩኒቨርስቲዎች ስለ አብርሀም ሊንከን እስከዛሬ ጥልቅ ጥናቶች ማድረጋቸውን አላቆሙም።
(ሰላም ማለት፣ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚሰማህ ጤነኛ ስሜት ማለት ነው። በየትኛውም ሁኔታ ውስጥ መሪዎች ተረጋግተው መታየታቸው የሚመሩትን እንደሚያረጋጋ ሳይንሳዊ እውነታ ነው)
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
የታሪኩ ርዕስ
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
✍ #ክፍል 5⃣
#ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
የሰርጉ ሽር ጉድ ተጀምሯል የሙሽራ ቀሚስ ኢክሩ መርጣለች እኛም ወደን ይሁን ብለን ወደ ሚዜ ልብስ መረጣ ገባን ሰማያዊ ከለር ቀሚስ መርጠን የወንድ ሚዜ ሰማያዊ ሸሚዝና ከረባት እንዲገዙ ነግረናቸው ተስማሙ፡፡,,,,,,, ከቀናት በኃላ ደግሞ ቀይ ቀሚስ ቢሆን የበለጠ ያምራል የሚል ሀሣብ ተነሳ በሀሳቡ ተስማማን ስለዚህ ወንዶችም መቀየር አለባቸውና በቀይ ከለር እንዲቀይሩ ነገርናቸው
ውውውይይይ አቤት ሴት መሆን ብለው ሣ፡ሳይታዘቡን አልቀሩም የሰርግ ቀን ሲቀርብ እረፍት ያሳጣል እንዲሁ ያረፍንበትን ቀን ሳናውቀው ጁመአ (አርብ) ደረሰ ፡፡ ጁምአ ቀን የሂና ቀበታ ቀን ነው ሙሽራዋ ሂና ስትሰራ ሚዜና አጃቢ ተሰብስቦ ይጨፍራል ከጁመአ ሶላት በኃላ ሁላችንም እነ ኢክሩ ቤት ተሰባሰብን
.............ኢክሩ የህንድ ቀማስ ለብሳለች በጣም አምሮባታል እጇ ላይ የምትሰራውን የሂና ዲዛይን መርጠንላት ተሰራች ከዛ ጭፈራ ተጀመረ በዛቀን ያልጨፈረ የለም የሙአዝ የሠርግ ነሽዳወች ተወዳጅ ናቸው እድሜ ለሙነሽዶቻችን እንጅ ሠርጋችን አድምቀውታል............ በፊት በፊት የሙስሊም ሠርግ የሀዘን ቤት ያህል የቀዘቀዘ ነው ይሉነበር የሌላ እምነት ተከታዮች ምክንያቱም ሙዚቃ የለማ አሁን ግን ሙነሽዶቻችን ሠርጋችንን አድምቀው ከማንም በላይ ተወዳጅ አድርጎታል፡፡
አርብ በቅዳሜ ሊተካ ፀሀይ ቦታዋን ለጨረቃ ለቀቀች የቅዳሜን ፀሀይ ቀድመው በለሊት የሠፈር ሴቶች እንጀራ መጋገር ጀመረዋል እስከንጋት ድረስ ብዙ ጋጋሪወች ነበሩ ሴቶች እንጀራ ይጋግራሉ ወንዶች የተጋገረውን እንጀራ ወደቤት በማድረስ ስራ ተጠምደዋል ፡፡
.........እኛም ኢክሩን ይዘን ወደ የውበት ሳሎን ሄድን በርግጥ ኢክሩ መሰራት አልፈለገችም ለአንድ ቀን ብየ አልሰራም ነገ መፍረሱ አይቀርም ብላ ትታዋለች ግን በሰርግሽ ቀንማ አምሮብሽ ነው መታየት ያለብሽ ብለን ስንጫናት ተስማማች በርግጥ ሁሉም ሙስሊም ሴቶች ሲያገቡ ፀጉራቸውን ፐርም ይቀባሉ እንጅ ካውያም ሆነ ፔስትራ መሰራትን አይመርጡም ምክንያቱም ሠኞ ጠዋት ትጥበት ሥለሚወጅብ ( ግዴታ) ስለሚሆን መፍረሱ አይቀርም ስለዚህ ውሀ የማያፈርሰውንና ለረጂም ጊዜ የማቆየውን ፐርም መቀባት ይመርጣሉ፡፡
ከውበት ሳሎን እንደተመለስን ለመናፈሻ ቆይታችን የሚያስፈልጉንን ነገሮች ገዛዝተን የተከራየነውን የሰርግ ልብስ ይዘን ወደ ቤት ተመለስን ኡኡኡፍፍፍ የሠርግ ጣጣ ብዛቱ ወደቤት ስንመለስ ሰው ለጉድ ይተራመሳል ሴቶች ሽንኩርት በመክተፍ ወንዶች ስጋ በመቆራረጥ ሥራ ተጠምደዋል መድረኩ ተዘጋጅቶ አምሮበታል በግራና በቀኝ የተቀመጠው ሞንታርቦ የሙአዝን ነሽዳ በማስተጋባት የዳሱን ድባብ አድምቆታል፡፡
አሏሁመሶሊ አላ መሀመድ ጀማሉል አለም
አላሁመሶሊ አላ ሙሀመድ ጀማሉል አለም
ሙሽሪት ሙሽራው ኑር ፈሰሰባችሁ
የነብየ ሱና ሆነና ልብሳችሁ ጀማሉል አለም
አምራ ተውባለች ሙሽሪት ለባሏ
በሙሀባ ቅባት ደምቃ ተወልውላ ጀማሉል አለም
አትሽሽ ወንድሜ ፍርሀት ይበቃሀል
ለጤናህ ክፉ ነው ኢማን ይከዳሀል ጀማሉል አለም
አሏሁመሶሊ አላ መሀመድ ጀማሉል አለም
አላሁመሶሊ አላመሀመድ ጀማሉል አለም
እሥኪ አሙቁላት በአዳብ በሱና
ተገርታ ላደገች በሥላም በሰኪና ጀማሉል አለም
ማማር እንደዚህ ነው እንደ ብርሀን
አስከበረቻቸው እናት አባቷን
ምስጋናን አድርሰው ለኸለቀህ ጌታ
ዛሬ ለወፈቀህ ይህንን ሥጦታ ጀማሉል አለም
ተዘወጅ ወንድሜ ሽሽት አያዋጣም
ቀልብን አነጣጥሎ ሀያት የለውም ጣም ጀማሉል አለም
አላሁመሶሊ አላመሀመድ...
ሰአቱ መቁጠር አላቆመም የመግሪብ ሶላት ከሰገድን በኃላ መሽሮችን መጠባበቅ ጀመርን ቅዳሜ ማታ ኒካህ ይታሰራል ሙሽራው ከሚዜዎቹ ና ሽማግሌወች ጋር ሰርጉን በዱቤ ከሚያደምቁ ሙነሽዶች ጋር መጣ ቤት ከመግባታቸው በፊት ነሽዳ በዱቤ ታግዞ ጭፈራው ቀለጠ ሰው ተተረማመሰ በዚህ ጊዜ ሙሽራችንን ይዘን ወደ መኝታ ቤት ገብተን ተሰተርን፡፡
..........ሽማግሌዎች ገብተው ሁሉም ቦታቦታቸውን ያዙ ምግብ ቀርቦ ተስተናግደው እንደጨረሱ የኒካህ ኘሮግራም በጀመረ ከወንዱ በከል ያለውን ነገር ጨርሰው ሙሽሪትን ለማስፈረም የአንዋር 1ኛ ሚዜ ኡስማን ወረቀቱን ይዞ መጣ ፡፡
,,,,,,,,,,,,,,,,,ኡስማን ፀይም የሚያምር ወንዳወንድ የሆነ አቆም ያለም ኮስታራ ወንድ ነው ሲስቅ ጥርሶቹ ማራኪ ፈገግታው ገዳይ ነው ግን በዋዛ አይስቅም ችግሩ ወረቀቱን ተቀብየ ኢክሩን አስፈርሜ ሰጠሁት ኒካህ እንዳለቀ ሙሽራው ለሙሽረሪት ያመጣላትን ጥሎሽ ከኡስማን ተረክቤ ተመለስኩ አሁን ጉዳያቸውን ጨርሰዋል
.......ነገ ደግሞ ኢክሩን ለመውሰድ ይመጣሉ፡፡
ነገ ለኢክሩ ሰርግ ምን እንደሚመስል አዳሩስ ያ ነገር ተገኝቶ ይሆን ??? ነገ በኢክሩ ሰርግ እንገናኛለን😉 ግን ሼር የማያረግ አባሎቻችን ሼር የማታረጉ የስግብግብ ባህሪ እያየንባችሁ ስለሆነ የእናንተ ጤንነት ሀሳብ ሁኖብናል ..ሼር በማረግ አለን በሉን😊
#Part 6⃣
ይ........ቀ...
ጥ..............ላ
...........ል...........
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
✍ #ክፍል 5⃣
#ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
የሰርጉ ሽር ጉድ ተጀምሯል የሙሽራ ቀሚስ ኢክሩ መርጣለች እኛም ወደን ይሁን ብለን ወደ ሚዜ ልብስ መረጣ ገባን ሰማያዊ ከለር ቀሚስ መርጠን የወንድ ሚዜ ሰማያዊ ሸሚዝና ከረባት እንዲገዙ ነግረናቸው ተስማሙ፡፡,,,,,,, ከቀናት በኃላ ደግሞ ቀይ ቀሚስ ቢሆን የበለጠ ያምራል የሚል ሀሣብ ተነሳ በሀሳቡ ተስማማን ስለዚህ ወንዶችም መቀየር አለባቸውና በቀይ ከለር እንዲቀይሩ ነገርናቸው
ውውውይይይ አቤት ሴት መሆን ብለው ሣ፡ሳይታዘቡን አልቀሩም የሰርግ ቀን ሲቀርብ እረፍት ያሳጣል እንዲሁ ያረፍንበትን ቀን ሳናውቀው ጁመአ (አርብ) ደረሰ ፡፡ ጁምአ ቀን የሂና ቀበታ ቀን ነው ሙሽራዋ ሂና ስትሰራ ሚዜና አጃቢ ተሰብስቦ ይጨፍራል ከጁመአ ሶላት በኃላ ሁላችንም እነ ኢክሩ ቤት ተሰባሰብን
.............ኢክሩ የህንድ ቀማስ ለብሳለች በጣም አምሮባታል እጇ ላይ የምትሰራውን የሂና ዲዛይን መርጠንላት ተሰራች ከዛ ጭፈራ ተጀመረ በዛቀን ያልጨፈረ የለም የሙአዝ የሠርግ ነሽዳወች ተወዳጅ ናቸው እድሜ ለሙነሽዶቻችን እንጅ ሠርጋችን አድምቀውታል............ በፊት በፊት የሙስሊም ሠርግ የሀዘን ቤት ያህል የቀዘቀዘ ነው ይሉነበር የሌላ እምነት ተከታዮች ምክንያቱም ሙዚቃ የለማ አሁን ግን ሙነሽዶቻችን ሠርጋችንን አድምቀው ከማንም በላይ ተወዳጅ አድርጎታል፡፡
አርብ በቅዳሜ ሊተካ ፀሀይ ቦታዋን ለጨረቃ ለቀቀች የቅዳሜን ፀሀይ ቀድመው በለሊት የሠፈር ሴቶች እንጀራ መጋገር ጀመረዋል እስከንጋት ድረስ ብዙ ጋጋሪወች ነበሩ ሴቶች እንጀራ ይጋግራሉ ወንዶች የተጋገረውን እንጀራ ወደቤት በማድረስ ስራ ተጠምደዋል ፡፡
.........እኛም ኢክሩን ይዘን ወደ የውበት ሳሎን ሄድን በርግጥ ኢክሩ መሰራት አልፈለገችም ለአንድ ቀን ብየ አልሰራም ነገ መፍረሱ አይቀርም ብላ ትታዋለች ግን በሰርግሽ ቀንማ አምሮብሽ ነው መታየት ያለብሽ ብለን ስንጫናት ተስማማች በርግጥ ሁሉም ሙስሊም ሴቶች ሲያገቡ ፀጉራቸውን ፐርም ይቀባሉ እንጅ ካውያም ሆነ ፔስትራ መሰራትን አይመርጡም ምክንያቱም ሠኞ ጠዋት ትጥበት ሥለሚወጅብ ( ግዴታ) ስለሚሆን መፍረሱ አይቀርም ስለዚህ ውሀ የማያፈርሰውንና ለረጂም ጊዜ የማቆየውን ፐርም መቀባት ይመርጣሉ፡፡
ከውበት ሳሎን እንደተመለስን ለመናፈሻ ቆይታችን የሚያስፈልጉንን ነገሮች ገዛዝተን የተከራየነውን የሰርግ ልብስ ይዘን ወደ ቤት ተመለስን ኡኡኡፍፍፍ የሠርግ ጣጣ ብዛቱ ወደቤት ስንመለስ ሰው ለጉድ ይተራመሳል ሴቶች ሽንኩርት በመክተፍ ወንዶች ስጋ በመቆራረጥ ሥራ ተጠምደዋል መድረኩ ተዘጋጅቶ አምሮበታል በግራና በቀኝ የተቀመጠው ሞንታርቦ የሙአዝን ነሽዳ በማስተጋባት የዳሱን ድባብ አድምቆታል፡፡
አሏሁመሶሊ አላ መሀመድ ጀማሉል አለም
አላሁመሶሊ አላ ሙሀመድ ጀማሉል አለም
ሙሽሪት ሙሽራው ኑር ፈሰሰባችሁ
የነብየ ሱና ሆነና ልብሳችሁ ጀማሉል አለም
አምራ ተውባለች ሙሽሪት ለባሏ
በሙሀባ ቅባት ደምቃ ተወልውላ ጀማሉል አለም
አትሽሽ ወንድሜ ፍርሀት ይበቃሀል
ለጤናህ ክፉ ነው ኢማን ይከዳሀል ጀማሉል አለም
አሏሁመሶሊ አላ መሀመድ ጀማሉል አለም
አላሁመሶሊ አላመሀመድ ጀማሉል አለም
እሥኪ አሙቁላት በአዳብ በሱና
ተገርታ ላደገች በሥላም በሰኪና ጀማሉል አለም
ማማር እንደዚህ ነው እንደ ብርሀን
አስከበረቻቸው እናት አባቷን
ምስጋናን አድርሰው ለኸለቀህ ጌታ
ዛሬ ለወፈቀህ ይህንን ሥጦታ ጀማሉል አለም
ተዘወጅ ወንድሜ ሽሽት አያዋጣም
ቀልብን አነጣጥሎ ሀያት የለውም ጣም ጀማሉል አለም
አላሁመሶሊ አላመሀመድ...
ሰአቱ መቁጠር አላቆመም የመግሪብ ሶላት ከሰገድን በኃላ መሽሮችን መጠባበቅ ጀመርን ቅዳሜ ማታ ኒካህ ይታሰራል ሙሽራው ከሚዜዎቹ ና ሽማግሌወች ጋር ሰርጉን በዱቤ ከሚያደምቁ ሙነሽዶች ጋር መጣ ቤት ከመግባታቸው በፊት ነሽዳ በዱቤ ታግዞ ጭፈራው ቀለጠ ሰው ተተረማመሰ በዚህ ጊዜ ሙሽራችንን ይዘን ወደ መኝታ ቤት ገብተን ተሰተርን፡፡
..........ሽማግሌዎች ገብተው ሁሉም ቦታቦታቸውን ያዙ ምግብ ቀርቦ ተስተናግደው እንደጨረሱ የኒካህ ኘሮግራም በጀመረ ከወንዱ በከል ያለውን ነገር ጨርሰው ሙሽሪትን ለማስፈረም የአንዋር 1ኛ ሚዜ ኡስማን ወረቀቱን ይዞ መጣ ፡፡
,,,,,,,,,,,,,,,,,ኡስማን ፀይም የሚያምር ወንዳወንድ የሆነ አቆም ያለም ኮስታራ ወንድ ነው ሲስቅ ጥርሶቹ ማራኪ ፈገግታው ገዳይ ነው ግን በዋዛ አይስቅም ችግሩ ወረቀቱን ተቀብየ ኢክሩን አስፈርሜ ሰጠሁት ኒካህ እንዳለቀ ሙሽራው ለሙሽረሪት ያመጣላትን ጥሎሽ ከኡስማን ተረክቤ ተመለስኩ አሁን ጉዳያቸውን ጨርሰዋል
.......ነገ ደግሞ ኢክሩን ለመውሰድ ይመጣሉ፡፡
ነገ ለኢክሩ ሰርግ ምን እንደሚመስል አዳሩስ ያ ነገር ተገኝቶ ይሆን ??? ነገ በኢክሩ ሰርግ እንገናኛለን😉 ግን ሼር የማያረግ አባሎቻችን ሼር የማታረጉ የስግብግብ ባህሪ እያየንባችሁ ስለሆነ የእናንተ ጤንነት ሀሳብ ሁኖብናል ..ሼር በማረግ አለን በሉን😊
#Part 6⃣
ይ........ቀ...
ጥ..............ላ
...........ል...........
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
⭐️አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ፡፡ በቃላችን መሰረት የግጥም አሸናፊ ለሆነችዉ ፎዚያ ሙሀመድ ሽልማቱን አስረክበናል ፡፡ሸልማቱም
➊የምን ሀዘን የሚል አስተማሪ መፅሀፍ ዛሬ በእጇ የሰጠን ሲሆን፡፡ በተጨማሪም
➋ለአንድ ወር የሚቆይ 500MB የኢንተርኔት ጥቅል ፓኬጅ በስልኳ ልከናል፡፡ ለዚህ ሽልማት እስፓንሰር ለሆንሽኝ ስምሽን መጥቀስ አያስፈልግም ምንዳሽን በአኼራ ይክፈልሽ፡፡
⭐️⭐️ እንደ አቅማችን ይሄን ሽልማት ለፎዚያ ሙሀመድ ሰጥተናል፡፡ ከአነሰ ባጀት እያየን እንጨምራለን፡፡
➊የምን ሀዘን የሚል አስተማሪ መፅሀፍ ዛሬ በእጇ የሰጠን ሲሆን፡፡ በተጨማሪም
➋ለአንድ ወር የሚቆይ 500MB የኢንተርኔት ጥቅል ፓኬጅ በስልኳ ልከናል፡፡ ለዚህ ሽልማት እስፓንሰር ለሆንሽኝ ስምሽን መጥቀስ አያስፈልግም ምንዳሽን በአኼራ ይክፈልሽ፡፡
⭐️⭐️ እንደ አቅማችን ይሄን ሽልማት ለፎዚያ ሙሀመድ ሰጥተናል፡፡ ከአነሰ ባጀት እያየን እንጨምራለን፡፡
.........✋አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ፡፡ እንዴት ናችሁ ...የግጥም ዉድድሩን ሽልማት
🥇 #የምን_ሀዘን የሚል መፅሀፍ እና
🥈500MB ወርሀዊ የእንቴርኔት ጥቅል በስልክ ቁጥሬ ተልኮልኛል፡፡
ይህ ዉድድር ግጥሙን የፃፍኩት በቻናል እንዲቀርብ እንጂ ለዉድድር ይመጥናል ብየ አይደለም ነበር፡፡ ግን ተወዳድሮ አንደኛ ይወጣል ብየ አላሰብኩትም ነበር፡፡ ድምፅ ሰጥታችሁ በዚህ እዉቀት የምንጨብጥበት አስተማሪ በሆነ ቻናል አሸናፊ መሆኔ በጣም ደስ ብሎኛል፡፡ 💐💐💐💐
#የህልም_ባሌን_አገኘሁት ታሪክ ፅፌ ለእናንተ ካቀርብኩ ቡሀላ በሆነ ምክንያት መፃፍ አልቻልኩም፡፡ኢንሻ አላህ ከረመዷን ቡሀላ በሚያምር አስተማሪ በሆነ ተከታታይ ታሪክ ልክሳችሁ ላስደስታችሁ በቻናሉ ስም ቃል እገባለሁ፡፡ ሁላችሁምን ከልብ አመሰግናለሁ
✍ ፎዚያ ሙሀመድ ከኮምቦልቻ ከተማ በማይታይ ፊርማ.....
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
🥇 #የምን_ሀዘን የሚል መፅሀፍ እና
🥈500MB ወርሀዊ የእንቴርኔት ጥቅል በስልክ ቁጥሬ ተልኮልኛል፡፡
ይህ ዉድድር ግጥሙን የፃፍኩት በቻናል እንዲቀርብ እንጂ ለዉድድር ይመጥናል ብየ አይደለም ነበር፡፡ ግን ተወዳድሮ አንደኛ ይወጣል ብየ አላሰብኩትም ነበር፡፡ ድምፅ ሰጥታችሁ በዚህ እዉቀት የምንጨብጥበት አስተማሪ በሆነ ቻናል አሸናፊ መሆኔ በጣም ደስ ብሎኛል፡፡ 💐💐💐💐
#የህልም_ባሌን_አገኘሁት ታሪክ ፅፌ ለእናንተ ካቀርብኩ ቡሀላ በሆነ ምክንያት መፃፍ አልቻልኩም፡፡ኢንሻ አላህ ከረመዷን ቡሀላ በሚያምር አስተማሪ በሆነ ተከታታይ ታሪክ ልክሳችሁ ላስደስታችሁ በቻናሉ ስም ቃል እገባለሁ፡፡ ሁላችሁምን ከልብ አመሰግናለሁ
✍ ፎዚያ ሙሀመድ ከኮምቦልቻ ከተማ በማይታይ ፊርማ.....
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
🦋እዉነተኛ ታሪክ
😔 #ማን_ነዉ_ጥፋቸኛ 🤔
#Part 🔟
#ፀሀፊ ☞ ከባለታሪኩ ያለምንም ማስተካከያ የተጨመረ የተቀነሰ ሳይኖረዉ ባለታሪኳ እንደላከችልኝ የቀረበ ታሪክ፡፡ ✍
🎖በISLAMIC UNIVERSITY ቻናል የቀረበ
እኔ በባህርዬ ሰው ስቀርብ ከልቤ ስለሆነ ለመራቅ እቸገራለሁ፡፡ ደግሞ ሰልማን ይወደኛል ያፈቅረኛል ብየ አስቤዉ አላቅም......ግን ሁሌ አይን አይኔን ባየኝ ቁጥር ..እኔን ሲንከባከበኝ ...አልፎ አልፎም ሲሀም ቆንጆ ልጅ እኮ ነሽ የሚለኝ ለኔ አልተዋጠልኝም፡፡
አንድቀን ለታ እዛዉ ገጠር ወደ ጫካዉ ሄድን....የሆነ ጫካ ስር ቁጭ ብለን እንደልማዳችን የሆድ የሆዳችንን እያወራን ቆየን እየጨለመ ሲመጣ እንሂድ ወደቤት እንሂድ ብዬ ጨቀጨኩት
እሱም እሺ እንሄዳለን እያለ ወሬውን ቀጠለ።
እሱን በማግኘቴ በጣም ደስተኛ ነኝ ሁሌም አልሀምዱሊላህ ከዘመድ አዝማዴ ያገናኘከኝ አምላኬ እላለው። በTelegram ያወራነዉን የጀነጀንኩትን እረስቸዋለሁ፡፡
በጣም ጨለመ ሰልማን በአላህ እንሂድ ቤት እንዳያጡኝ ብዬ ለመንኩት ብቻዬን እንዳልሄድ መንገዱን አላቀውም።
..... እሱም እሺ ብሎ ተነሳና ቆምን ከዛም ከጫካው ለመውጣት ስንሞክር ሳላስበው ከንፈሬን ሳመኝ።
........እኔም በጣም ተናደድኩ እንዴት እንዴት እያልኩ አለቀስኩ ዘመዴ እኮ ነህ እንዴ እንዴት እንዲ ታስባለህ እያልኩ ጮህኩበት።
......... እሱም በአላህ አፉ በይኝ በቃ ሳላስብ ነው ወንድ አይደለሁ እንዴ ተወስውሼ ነው በአላህ እያለ ሲለምነኝ ልቤ ተረጋጋ። በአላህ ስም ሲመጣብኝ ንዴቴ ሁሉ በረደ። ይሄን ሁሉ በዋለልኝ በአላህ ስም ጠይቆኝ እንዴት አልምረውም? ይቅርታም አድርጌለት ወደቤት አድርሶኝ ሄደ
ከዛም በኋላ እንደሚያፈቅረኝ ከሌሎች ሰዎች መስማት ጀመርኩ ግን ማንንም አላምንም ነበር ምክንያቱም ከነሱ በፊት የማውቀው እሱን ነዋ።
.......እንዴት ብዬ ልመን ደሞም እኮ ዘመዴ ነው እንደዉም የቅርብ ዘመዴ የአክስቴ ልጅ ።
ሰርጉን ጨርሰናል ሰርጉ ደስ በሚል በገጠር ባህል ጨርሰን ሁላችንም ወደ አዲስ አበባ ተመልሰናል፡፡
ግን እዛው ገጠር እያለው አንድ አብዱ የሚባል መልከመልካም ልጅ ተዋውቄያለው ምግባሩ ደስ ይላል ግን ዝምተኛ ነው ብቻ በትንሹም ቢሆን ተግባብተናል።ስልክም ተለዋውጠናል።የ 11 ክፍል ትምርቴን ከጀመርኩ ሰነበተ የናቹራል ሳይንስ ተማሪ ነኝ
ሰልማንን ሲናፍቀኝ ናፍቀክኛል ና ላግኝህ ብዬ እደውልለታለው ከዛም አግኝቸው እመለሳለው ግን የማማክረዉን አማክሬ እንደፍቅረኛ ሳይሆን የማየዉ እንደ አክስቴ ልጅ ነዉ ። የሆነ ቀንም እንደልማዴ እንደናፈቀኝ ነግሬው ሰፈር ድረስ መጣና ታክሲ ሚይዝበት ቦታ ድረስ ልሸኘው ቃል ገብቼለት ጉዞ ጀመርን
....ከዛም አንድ የምነግርሽ ነገር አለ አውርቼ እስክጨርስ ድረስ ትተሺኝ ላትሄጂ ቃል ግቢልኝ አለኝ
.........እኔም እየሳኩ ከመች ጀምሮ ነው እኔ አንተን ትቼ መሄድ የጀመርኩት አልኩት። በጣም ሳኩበት። እሺ ብሎ ማውራት ጀመረ ፡፡
>>>>>>>> ሲሀም እኔ እስከዛሬ ድረስ ትርቂኛለሽ ብዬ በመፍራት የሆዴን ሳልነግርሽ ቆይቻለው ግን አሁን በቅቶኛል ከዚ በላይ መሸከም አልችልም እኔ አፈቅርሻለው።ዘመድ ነን ምናምን እንደምትይኝ አውቃለው ግን ደሞ አፈቅርሻለው ፈልጌ ያመጣሁት ነገር አይደለም ደሞ አንቺም እንደምታፈቅሪኝ አልጠራጠርም ቤተሰቦቻችንን ከፈራሽ ተያይዘን እንጥፋ..........እያለ ብዙ አወራ.ማመን አቃተኝ ምን ብዬ መልስ ልመልስ? አውርቶ ሲጨርስ ጥዬው እየሮጥኩ ሄድኩ። እቤቴ ሂጄ የምለዉ የምወስነዉ ቅጡ ጠፋኝ...ሰልማን በኔ ፍቅር እየተሰቃየ ነዉ እኔ ግን ብወደዉም የአክስቴ ልጅ ነዉ ብየ እራሴን አሳምኘዋለሁ፡፡ እኔ የሰልማን ላልሆን ተፈጥሪያለሁ...ሰልማን ግን እኔን እንደሚወደኝ ለብዙ ሰዉ ስለነገረ ወሬዉ በብዙ ሰዎች ጆሮ ገብቷል፡፡ በጣም ግራ ገባኝ ግን አንድ ዉሳኔ መወሰን እንዳለብኝ እራሴን አሳመንኩኝ፡፡
ሰልማን እኮ ወንድሜ ነው ጋደኛዬ ነው እንዴት ነው ከሱ ምርቀው? እያልኩ ብዙ ሀሳብ ካወጣሁ ካወረድኩ ቡሀላ ...ከብዙ ካሰብኳቸዉ ሀሳቦች አንዱ ላይ ደረስኩ ስልኩን ብላክ ሊስት ማስገባት የመጀመሪያ ዉሳኔ ከሰልማን የመራቂያ ብየ አሰብኩት ..ምንም አማራጭ የለኝ ሰልማንን እየወደድኩትም ቢሆን ግድ ነው ስልኩን ብላክ ሊስት ውስጥ አስገባሁት።በቃ ልርቀው ወሰንኩ። ሰልማንን ብላክ ሊስት ሳስገባዉ እንዳዲስ ማልቀስ ጀመርኩ። ግን ይሄ ለማን ምን ተብሎ ይነገራል? ካንዳንድ ወሬዎች ዝምታ ይሻላል ዝምምምም አልኩ። ለሀዉለት አልነግራት ገና ስጀምር አስጠንቅቃኛለች የአክስታችን ልጅ ነዉ እንዳታወሪ ብላ...ግን ወሬዉን ከሌላ ሰዉ እንደምሰማዉ እርግጠኛ ነኝ ለምን ብዙ ሰዉ ያቃልና፡፡
እኔና አባቴ በስርአቱ ተቀራርበን ማውራት ከተውን አመታት ተቆጥረዋል። ክፉ ጎረቤታሞች ይመስል እኔም ስለሱ ጥሩ አላወራም እሱም ስለኔ ጥሩ አያወራም አርፈሽ ትምህርትሽን ተማሪ በሚል ስበብ የመድረሳ ትምርቴን አስትቶኛል እንዳውም የሱና ፆሞችን መፆም እንዳቆም አስጠንቅቆኛል።
ሂወቴ በድብርት ተሞላ።ግን ከፊቴ ፈገግታ አይጠፍም ስስቅ እና ስጫወት የሚያዩኝ ጋደኞቼ ደስተኛ እመስላቸዋለው ግን የሆዴን የማቀው እኔ ነኝ።11ኛ ክል ብዙ ጋደኞችን አፍርቻለሁ ግን ይሄንን ነገር ማንም አያቅም። የመድረሳ ትምርቴን ካቆምኩበት ጊዜ ጀምሮ ስናደድ እና ስጨናነቅ እራሴን ስቼ መውደቅ ጀምሬያለው። ብዙ ጊዜ ራሴን ስቼ ትምህርት ቤት እየወደኩ ትምህርት ቤት ያሉ ጀመአዎች ቁርአን ይቀሩልኛል፡፡ ከዛ በጓደኞቼ እየተደገፍኩ እቤት መምጣት ተደጋግሟል፡፡
ምናልባትም ስኳር ወይም ደም ግፊት ሊሆን ይችላል ብለው በመጠርጠር ካንድም ሁለት ጊዜ ታከምኩ ምንም የለባትም ጭንቀት ብቻ ነው ብለውኛል። ቤተሰብም ጂኒ ነው ብለው ስላሰቡ ያልወሰዱኝ ሩቃ ቤት የለም ከ አዲስ አበባ ውጪ ሁላ ሂጃለሁ። ያልወሰድኩት የባህል መዳኒት የለም ግን ምንም ለውጥ የለኝም።
በተለይ ከአባቴ ጋር ትንሽ ንግግር ከተነጋገርኩ በጣም ስለምናደድ ወድያውኑ እወድቃለው።እሱም ተይ ስልሽ እንቢ ብለሽ እየተንዘላዘልሽ ነው በገዛ እጅሽ በሽታ የገዛሽው ይለኛል።
......እህቴ ሀዉለት ብቻዋን እኔን ከአንዱ ቦታ አንድ ቦታ ይሻላል ያለችውን ሩቃ ቤት ሁሉ እየወሰደችኝ ተቸግራለች በኔ ምክንያት ትምህርትም ትታለች። ሀዉለት ለኔ ልዩ ናት ከእህቴም በላይ ናት ። እናቴም ነጋ ጠባ ልጄን ከጉያዬ ነጥለህ ወስደህ በሽተኛ አረክብኝ በሚል ስበብ ከ አባቴ ጋር መጣላት ጀምራለች። እናቴ ስለእኔ ሲያነሱባት ታለቅሳለች።የእናቴ ሁኔታ ደሞ እኔን ይበልጥ ያሳምመኛል።
አብዱ ከሚባለው ልጅ ጋም እደዋወላለው ግን ብዙም አላምነውም ፡፡ የተዋወቅነዉ ገጠር ሰርግ ቤቱ ነበር፡፡ የሚኖረዉ አዲስ አበባ ነዉ፡፡ ከዛ በፊት የነበሩኝን ወንዶች እያሰብኩ የሚያወራው ሁሉ ውሸት ይመስለኛል። በሂደት ህመሙ ትንሽ ቀለል ብሎኛል ትምህርትም ጀምሪያለሁ፡፡ አንድ ቀንም አብዱ እንገናኝ እያለ ሲረብሸኝ ከትምህርት ስለቀቅ ተገናኝተን መንገድ ላይ ስንሄድ ሰልማን አየን።
Part 1⃣1⃣
ይ......,....ቀ
.......ጥ..........,ላ...........ል
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
😔 #ማን_ነዉ_ጥፋቸኛ 🤔
#Part 🔟
#ፀሀፊ ☞ ከባለታሪኩ ያለምንም ማስተካከያ የተጨመረ የተቀነሰ ሳይኖረዉ ባለታሪኳ እንደላከችልኝ የቀረበ ታሪክ፡፡ ✍
🎖በISLAMIC UNIVERSITY ቻናል የቀረበ
እኔ በባህርዬ ሰው ስቀርብ ከልቤ ስለሆነ ለመራቅ እቸገራለሁ፡፡ ደግሞ ሰልማን ይወደኛል ያፈቅረኛል ብየ አስቤዉ አላቅም......ግን ሁሌ አይን አይኔን ባየኝ ቁጥር ..እኔን ሲንከባከበኝ ...አልፎ አልፎም ሲሀም ቆንጆ ልጅ እኮ ነሽ የሚለኝ ለኔ አልተዋጠልኝም፡፡
አንድቀን ለታ እዛዉ ገጠር ወደ ጫካዉ ሄድን....የሆነ ጫካ ስር ቁጭ ብለን እንደልማዳችን የሆድ የሆዳችንን እያወራን ቆየን እየጨለመ ሲመጣ እንሂድ ወደቤት እንሂድ ብዬ ጨቀጨኩት
እሱም እሺ እንሄዳለን እያለ ወሬውን ቀጠለ።
እሱን በማግኘቴ በጣም ደስተኛ ነኝ ሁሌም አልሀምዱሊላህ ከዘመድ አዝማዴ ያገናኘከኝ አምላኬ እላለው። በTelegram ያወራነዉን የጀነጀንኩትን እረስቸዋለሁ፡፡
በጣም ጨለመ ሰልማን በአላህ እንሂድ ቤት እንዳያጡኝ ብዬ ለመንኩት ብቻዬን እንዳልሄድ መንገዱን አላቀውም።
..... እሱም እሺ ብሎ ተነሳና ቆምን ከዛም ከጫካው ለመውጣት ስንሞክር ሳላስበው ከንፈሬን ሳመኝ።
........እኔም በጣም ተናደድኩ እንዴት እንዴት እያልኩ አለቀስኩ ዘመዴ እኮ ነህ እንዴ እንዴት እንዲ ታስባለህ እያልኩ ጮህኩበት።
......... እሱም በአላህ አፉ በይኝ በቃ ሳላስብ ነው ወንድ አይደለሁ እንዴ ተወስውሼ ነው በአላህ እያለ ሲለምነኝ ልቤ ተረጋጋ። በአላህ ስም ሲመጣብኝ ንዴቴ ሁሉ በረደ። ይሄን ሁሉ በዋለልኝ በአላህ ስም ጠይቆኝ እንዴት አልምረውም? ይቅርታም አድርጌለት ወደቤት አድርሶኝ ሄደ
ከዛም በኋላ እንደሚያፈቅረኝ ከሌሎች ሰዎች መስማት ጀመርኩ ግን ማንንም አላምንም ነበር ምክንያቱም ከነሱ በፊት የማውቀው እሱን ነዋ።
.......እንዴት ብዬ ልመን ደሞም እኮ ዘመዴ ነው እንደዉም የቅርብ ዘመዴ የአክስቴ ልጅ ።
ሰርጉን ጨርሰናል ሰርጉ ደስ በሚል በገጠር ባህል ጨርሰን ሁላችንም ወደ አዲስ አበባ ተመልሰናል፡፡
ግን እዛው ገጠር እያለው አንድ አብዱ የሚባል መልከመልካም ልጅ ተዋውቄያለው ምግባሩ ደስ ይላል ግን ዝምተኛ ነው ብቻ በትንሹም ቢሆን ተግባብተናል።ስልክም ተለዋውጠናል።የ 11 ክፍል ትምርቴን ከጀመርኩ ሰነበተ የናቹራል ሳይንስ ተማሪ ነኝ
ሰልማንን ሲናፍቀኝ ናፍቀክኛል ና ላግኝህ ብዬ እደውልለታለው ከዛም አግኝቸው እመለሳለው ግን የማማክረዉን አማክሬ እንደፍቅረኛ ሳይሆን የማየዉ እንደ አክስቴ ልጅ ነዉ ። የሆነ ቀንም እንደልማዴ እንደናፈቀኝ ነግሬው ሰፈር ድረስ መጣና ታክሲ ሚይዝበት ቦታ ድረስ ልሸኘው ቃል ገብቼለት ጉዞ ጀመርን
....ከዛም አንድ የምነግርሽ ነገር አለ አውርቼ እስክጨርስ ድረስ ትተሺኝ ላትሄጂ ቃል ግቢልኝ አለኝ
.........እኔም እየሳኩ ከመች ጀምሮ ነው እኔ አንተን ትቼ መሄድ የጀመርኩት አልኩት። በጣም ሳኩበት። እሺ ብሎ ማውራት ጀመረ ፡፡
>>>>>>>> ሲሀም እኔ እስከዛሬ ድረስ ትርቂኛለሽ ብዬ በመፍራት የሆዴን ሳልነግርሽ ቆይቻለው ግን አሁን በቅቶኛል ከዚ በላይ መሸከም አልችልም እኔ አፈቅርሻለው።ዘመድ ነን ምናምን እንደምትይኝ አውቃለው ግን ደሞ አፈቅርሻለው ፈልጌ ያመጣሁት ነገር አይደለም ደሞ አንቺም እንደምታፈቅሪኝ አልጠራጠርም ቤተሰቦቻችንን ከፈራሽ ተያይዘን እንጥፋ..........እያለ ብዙ አወራ.ማመን አቃተኝ ምን ብዬ መልስ ልመልስ? አውርቶ ሲጨርስ ጥዬው እየሮጥኩ ሄድኩ። እቤቴ ሂጄ የምለዉ የምወስነዉ ቅጡ ጠፋኝ...ሰልማን በኔ ፍቅር እየተሰቃየ ነዉ እኔ ግን ብወደዉም የአክስቴ ልጅ ነዉ ብየ እራሴን አሳምኘዋለሁ፡፡ እኔ የሰልማን ላልሆን ተፈጥሪያለሁ...ሰልማን ግን እኔን እንደሚወደኝ ለብዙ ሰዉ ስለነገረ ወሬዉ በብዙ ሰዎች ጆሮ ገብቷል፡፡ በጣም ግራ ገባኝ ግን አንድ ዉሳኔ መወሰን እንዳለብኝ እራሴን አሳመንኩኝ፡፡
ሰልማን እኮ ወንድሜ ነው ጋደኛዬ ነው እንዴት ነው ከሱ ምርቀው? እያልኩ ብዙ ሀሳብ ካወጣሁ ካወረድኩ ቡሀላ ...ከብዙ ካሰብኳቸዉ ሀሳቦች አንዱ ላይ ደረስኩ ስልኩን ብላክ ሊስት ማስገባት የመጀመሪያ ዉሳኔ ከሰልማን የመራቂያ ብየ አሰብኩት ..ምንም አማራጭ የለኝ ሰልማንን እየወደድኩትም ቢሆን ግድ ነው ስልኩን ብላክ ሊስት ውስጥ አስገባሁት።በቃ ልርቀው ወሰንኩ። ሰልማንን ብላክ ሊስት ሳስገባዉ እንዳዲስ ማልቀስ ጀመርኩ። ግን ይሄ ለማን ምን ተብሎ ይነገራል? ካንዳንድ ወሬዎች ዝምታ ይሻላል ዝምምምም አልኩ። ለሀዉለት አልነግራት ገና ስጀምር አስጠንቅቃኛለች የአክስታችን ልጅ ነዉ እንዳታወሪ ብላ...ግን ወሬዉን ከሌላ ሰዉ እንደምሰማዉ እርግጠኛ ነኝ ለምን ብዙ ሰዉ ያቃልና፡፡
እኔና አባቴ በስርአቱ ተቀራርበን ማውራት ከተውን አመታት ተቆጥረዋል። ክፉ ጎረቤታሞች ይመስል እኔም ስለሱ ጥሩ አላወራም እሱም ስለኔ ጥሩ አያወራም አርፈሽ ትምህርትሽን ተማሪ በሚል ስበብ የመድረሳ ትምርቴን አስትቶኛል እንዳውም የሱና ፆሞችን መፆም እንዳቆም አስጠንቅቆኛል።
ሂወቴ በድብርት ተሞላ።ግን ከፊቴ ፈገግታ አይጠፍም ስስቅ እና ስጫወት የሚያዩኝ ጋደኞቼ ደስተኛ እመስላቸዋለው ግን የሆዴን የማቀው እኔ ነኝ።11ኛ ክል ብዙ ጋደኞችን አፍርቻለሁ ግን ይሄንን ነገር ማንም አያቅም። የመድረሳ ትምርቴን ካቆምኩበት ጊዜ ጀምሮ ስናደድ እና ስጨናነቅ እራሴን ስቼ መውደቅ ጀምሬያለው። ብዙ ጊዜ ራሴን ስቼ ትምህርት ቤት እየወደኩ ትምህርት ቤት ያሉ ጀመአዎች ቁርአን ይቀሩልኛል፡፡ ከዛ በጓደኞቼ እየተደገፍኩ እቤት መምጣት ተደጋግሟል፡፡
ምናልባትም ስኳር ወይም ደም ግፊት ሊሆን ይችላል ብለው በመጠርጠር ካንድም ሁለት ጊዜ ታከምኩ ምንም የለባትም ጭንቀት ብቻ ነው ብለውኛል። ቤተሰብም ጂኒ ነው ብለው ስላሰቡ ያልወሰዱኝ ሩቃ ቤት የለም ከ አዲስ አበባ ውጪ ሁላ ሂጃለሁ። ያልወሰድኩት የባህል መዳኒት የለም ግን ምንም ለውጥ የለኝም።
በተለይ ከአባቴ ጋር ትንሽ ንግግር ከተነጋገርኩ በጣም ስለምናደድ ወድያውኑ እወድቃለው።እሱም ተይ ስልሽ እንቢ ብለሽ እየተንዘላዘልሽ ነው በገዛ እጅሽ በሽታ የገዛሽው ይለኛል።
......እህቴ ሀዉለት ብቻዋን እኔን ከአንዱ ቦታ አንድ ቦታ ይሻላል ያለችውን ሩቃ ቤት ሁሉ እየወሰደችኝ ተቸግራለች በኔ ምክንያት ትምህርትም ትታለች። ሀዉለት ለኔ ልዩ ናት ከእህቴም በላይ ናት ። እናቴም ነጋ ጠባ ልጄን ከጉያዬ ነጥለህ ወስደህ በሽተኛ አረክብኝ በሚል ስበብ ከ አባቴ ጋር መጣላት ጀምራለች። እናቴ ስለእኔ ሲያነሱባት ታለቅሳለች።የእናቴ ሁኔታ ደሞ እኔን ይበልጥ ያሳምመኛል።
አብዱ ከሚባለው ልጅ ጋም እደዋወላለው ግን ብዙም አላምነውም ፡፡ የተዋወቅነዉ ገጠር ሰርግ ቤቱ ነበር፡፡ የሚኖረዉ አዲስ አበባ ነዉ፡፡ ከዛ በፊት የነበሩኝን ወንዶች እያሰብኩ የሚያወራው ሁሉ ውሸት ይመስለኛል። በሂደት ህመሙ ትንሽ ቀለል ብሎኛል ትምህርትም ጀምሪያለሁ፡፡ አንድ ቀንም አብዱ እንገናኝ እያለ ሲረብሸኝ ከትምህርት ስለቀቅ ተገናኝተን መንገድ ላይ ስንሄድ ሰልማን አየን።
Part 1⃣1⃣
ይ......,....ቀ
.......ጥ..........,ላ...........ል
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
〰〰〰⭐️ሁለት አይነት ሰዎች አሉ
አንዱ መልካም ነው ብሎ በመልካምነትህ ብቻ ይወድሀል
አንዱ መልካምና የዋህ ነህ ብሎ
ይነግድብሀል ይጠቀምብሀል
አንተ ለሰዎች ከየቱ ነህ ሰዎች ላንተ ከየቱ ናቸው ልንገርህ ሁሌም ቢሆን ከመልካሞቹ ሁን ሰው ላይ ከሚነግዱት ከመሆን እራስህን ጠብቅ
❤️💓💓❤️💓💓❤️
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🍃•••════•
አንዱ መልካም ነው ብሎ በመልካምነትህ ብቻ ይወድሀል
አንዱ መልካምና የዋህ ነህ ብሎ
ይነግድብሀል ይጠቀምብሀል
አንተ ለሰዎች ከየቱ ነህ ሰዎች ላንተ ከየቱ ናቸው ልንገርህ ሁሌም ቢሆን ከመልካሞቹ ሁን ሰው ላይ ከሚነግዱት ከመሆን እራስህን ጠብቅ
❤️💓💓❤️💓💓❤️
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🍃•••════•
#የወር_አበባሽ_ተዛብቶብሽ_ይሆን?
… ስለ ወር አበባ መዛባት ብሎም መቅረት መረጃ
✍የወር አበባ ዑደት ተዛባ የምንለው አንዲት ሴት ወትሮ ከምታየው የተለየ ጠባይ ሲገጥማት
ነው፡፡
✡ የወር አበባ መዛባት ዓይነቶች
☞የፍሰት መጠን መብዛት
☞የፍሰት መጠን ማነስ
☞ መቅረት
☞ የቀኑ መዛባት
☞ቶሎ ቶሎ መምጣት
✡ የወር አበባ መዛባት መገለጫዎች
☞የፍሰት መጠን መብዛት- ከዚህ በፊት ይፈስሽ ከነበረው መጠን በላይ ሲበዛ፣ ከ7 ቀናት
ባላይ ሲፈስሽ፣
☞ ብዙ የንጽሕና መጠበቂያ ለመጠቀም ስትገደጂ፣ ሲፈስሽ የሚረጋ ከሆነ፣
☞የድካ ስሜት ካለሽ፣ የማዞር ስሜት ካለሽ እና ራስን እስከ መሳት ስትደርሺ ፍሰቱ ተዛብቷል
ማለት ነው፡፡
#መንስኤዎች፡-
☞ማህፀን እጢዎች፣
☞ የሆርሞን መዛባት፣
☞ጭንቀት፣ መድሀኒቶች፣ የደም
መርጋት ችግር ሊሆን ይችላል።
#የፍሰት_መጠን_ማነስ፡- ከ35 ቀናት በላይ እየቆየ የሚመጣ ከሆነ፣ ከሁለት ቀናት ባነሰ ጊዜ
ብቻ በመጠኑ የሚፈስሽ ከሆነ ይሄ የማነስ ምልክት ነው።
#መንስኤዎች፡- የእንቁላል አመራረት ሂደት መዛባት(PCOD)
መቅረት፡- ለ3 ተከታታይ ዑደት ወይም ለ6 ወራት የወር አበባ መቅረት፤ መንስኤዎቸሁም
👉እርግዝና፣ የማኅጸን ጠባሳ፣ የማኅጸን ኢንፌክሽን፣ የሆርሞን መዛባት
👉ጭንቀት፣ ከባድ የሆነ የስፖርት እንቅስቃሴ ወይም ማረጥ ሊሆኑ ይችላሉ።
#ቀኑን_ማዛባት፡- ወቅቱን ጠብቆ የማይፈስ የወር አበባ ዑደት
#መንስኤዎች፡- የማኅጸን ዕጢዎች፣ የማህጸን ጫፍ ካንሰር
ቶሎ ቶሎ መጣ የምንለው፡- ከ21 ቀናት በታች ተደጋሞ የሚመጣ ከሆነ ነው።
#መንስኤዎች፡- ማህፀን ፣ የሆርሞን መዛባት፣ ጭንቀት፣ መድሀኒቶች፣ የማረጥ
እድሜ ላይ መድረስ ሊሆኑ ይችላሉ።
መፍትሔዎች እንደ መንስኤዎች ዓይነት ይለያያል። ችግር ከገጠምዎት የተሻለ መፍትሄ
ለማግኘት ወደ ህክምና ቦታ ሄዶ ምርመራ ማድረግና ተገቢውን ህክምና ማግኘት
ያስፈልጋል፡፡
-----------
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
… ስለ ወር አበባ መዛባት ብሎም መቅረት መረጃ
✍የወር አበባ ዑደት ተዛባ የምንለው አንዲት ሴት ወትሮ ከምታየው የተለየ ጠባይ ሲገጥማት
ነው፡፡
✡ የወር አበባ መዛባት ዓይነቶች
☞የፍሰት መጠን መብዛት
☞የፍሰት መጠን ማነስ
☞ መቅረት
☞ የቀኑ መዛባት
☞ቶሎ ቶሎ መምጣት
✡ የወር አበባ መዛባት መገለጫዎች
☞የፍሰት መጠን መብዛት- ከዚህ በፊት ይፈስሽ ከነበረው መጠን በላይ ሲበዛ፣ ከ7 ቀናት
ባላይ ሲፈስሽ፣
☞ ብዙ የንጽሕና መጠበቂያ ለመጠቀም ስትገደጂ፣ ሲፈስሽ የሚረጋ ከሆነ፣
☞የድካ ስሜት ካለሽ፣ የማዞር ስሜት ካለሽ እና ራስን እስከ መሳት ስትደርሺ ፍሰቱ ተዛብቷል
ማለት ነው፡፡
#መንስኤዎች፡-
☞ማህፀን እጢዎች፣
☞ የሆርሞን መዛባት፣
☞ጭንቀት፣ መድሀኒቶች፣ የደም
መርጋት ችግር ሊሆን ይችላል።
#የፍሰት_መጠን_ማነስ፡- ከ35 ቀናት በላይ እየቆየ የሚመጣ ከሆነ፣ ከሁለት ቀናት ባነሰ ጊዜ
ብቻ በመጠኑ የሚፈስሽ ከሆነ ይሄ የማነስ ምልክት ነው።
#መንስኤዎች፡- የእንቁላል አመራረት ሂደት መዛባት(PCOD)
መቅረት፡- ለ3 ተከታታይ ዑደት ወይም ለ6 ወራት የወር አበባ መቅረት፤ መንስኤዎቸሁም
👉እርግዝና፣ የማኅጸን ጠባሳ፣ የማኅጸን ኢንፌክሽን፣ የሆርሞን መዛባት
👉ጭንቀት፣ ከባድ የሆነ የስፖርት እንቅስቃሴ ወይም ማረጥ ሊሆኑ ይችላሉ።
#ቀኑን_ማዛባት፡- ወቅቱን ጠብቆ የማይፈስ የወር አበባ ዑደት
#መንስኤዎች፡- የማኅጸን ዕጢዎች፣ የማህጸን ጫፍ ካንሰር
ቶሎ ቶሎ መጣ የምንለው፡- ከ21 ቀናት በታች ተደጋሞ የሚመጣ ከሆነ ነው።
#መንስኤዎች፡- ማህፀን ፣ የሆርሞን መዛባት፣ ጭንቀት፣ መድሀኒቶች፣ የማረጥ
እድሜ ላይ መድረስ ሊሆኑ ይችላሉ።
መፍትሔዎች እንደ መንስኤዎች ዓይነት ይለያያል። ችግር ከገጠምዎት የተሻለ መፍትሄ
ለማግኘት ወደ ህክምና ቦታ ሄዶ ምርመራ ማድረግና ተገቢውን ህክምና ማግኘት
ያስፈልጋል፡፡
-----------
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
የታሪኩ ርዕስ
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
✍ #ክፍል 6⃣
#ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
ሰአቱ መሽቷል ግን የሰው ትርምስና ግርግር የቀን ያህል ሆኗል አዳርም አይተኝም ሴቶች ወጥ ሲሰሩ ወንዶች ሴቶችን ሲጠብቁ ያድራሉ ፡፡ እኛም መኝታ ቤት ገብተን የሙሽራ ቀሚስ እየለበስን በማን ላይ ያምራል ብለን ፉክክር ይዘናል ሁኔታችን አሳቃትና ኢክሩ ሁላችሁም ታምራላችሁ የኔ ውቦች አሁን ግን እንተኛ መሽቷል ነገ ጠዋት መነሳት አለብን ብላን እኔና ኢክሩ አንድ ላይ ነቢ ከሀዩ ጋር አብረው ተኙ በተኛንበት ሆነን ስናወራ እኩለ ለሊት ደረሰ ኢክሩ በሀሳብ ተጓዘች ኢኩ ትተሽኝ የት ሄድሽ ብየ ከሀሳቧ አባነንካት
እእእ ነገኮ በዚህ ሰአት ከአኑ ጋር ነኝ አለች ግን አስባው ሳይሆን ድንገት ከአፏ አምልጦ እንሆነ ማፈሯ ያሥታውቃል፡፡ የነገዉ የአንዋር አዳር አስጨንቋታል፡፡
......ሀሀሀ በይ ነገ ሲደርስ ትናንት ኢማን ጋር ነበርኩ እንድትይ አደራ አልካትና ተሳስቅን እኔ ትቻት ተኛሁ ኢክሩ ግን ሀሳቡ ያስተኛት አይመስለኝም ጠዋት ስንነሳም ሰው አሁንም እንዳለ ነው የነ ኢክራም ቤት በሰው ተጨናንቆል ስለዚህ ሙሽራው አንዋር መቶ እስኪወስዳት እኛ ቤት እንድትቆይ ተስማምተን ወደኛ ቤት ሄደን ሁሉንም እንደምንፈልገው አርገን ከጨረስን በኃላ በየተራ ሻወር ወሰደን መዘጋጀት ጀመርን ወደ 4 ሰአት አካባቢ ጓደኞቿ አጃቢወች መምጣት ጀምረዋል ቤቱ ሞቅሞቅ ማለት ጀመረ የምሳ ሰአት እሥኪደርስ በጂፓስ ድምፁን ከፍ አድርገን ነሽዳውን ለቀቀቅነው፡፡
የምሳ ሰአት ደርስ አጃቢወች ምሳ እየበሉ ወደ ሙሽሪት መምጣት ጀምረዋል የጀመአ ልጆች ተሰባሰቡ ጂፖሱን አቆምንና በዱቤ ታጅበን በራሣችን ነሽዳ ማለት ጀመርን እየተቀያየርን
ነቢ ሰላምአላ ሰላምአላ
ረሱል ሰላምአላ ሰላምአላ
እስኪ ሁላችሁም ትዳር ግቡበት
አታዩም ኢኩየ እንዳማረበት
ነቢ ሰላምአላ ሰላምአላ
ረሱል ሰላምአላ ሰላምአላ
ዘንድሮም አጃቢ ካችአምናም አጃቢ
እጣችንን አዉጣዉ ያረቢ ያረቢ
ኩልም አልካልም ሰላምአላ
ኩልማ ለምኔ ሰላም አላ
ኡሥታዝ አቡበከርን ሰላምአላ
ባየሁበት አይኔ ሰላም አላ...
.....ይሄ ግጥም የምንጠቀመው
አቂዳችንን ለመግለፅ ነው ምክንያቱም ሀገራችን ኮምቦልቻ የአህባሾች ዋና መፍለቂያ በመሆኗ ምክንያት በተሳሳተ አቂዳ ማህበረሰቡን በጥሜት ጎዳና አስገብተው ከእነሹ አቂዳ ውጭ ያለን ሰው ውሀ ብያ ነው ካፊር ነው የእነሱ ኢባዳ የማስመሰል ነው አላህ አይቀበለውም ብለው በአሏህ ላይ ድንበር ሲያልፉ ይስተዋላል የባሪያን ስራ መርማሪና አዋቂ ራሱ አላህ ሁኖ ሳለ እነሱ ግን አላህ አይቀበላቸውም ብለው ደምድመዋል የጀነት መግባያ ካርድ በጃቸው ያለ እስኪመስል ድረስ በስራቸው ተማምነውና ተኩራርተው ሲናገሩ በሀፍረት ያሸማቅቃሉ እኛም ባገኘነው አጋጣሚ ሁሉ ተከታያቸው እንዳልሆን እናሳውቃለን ለዛም ነው ኡዝታዝ አቡበከር አህመድን ነው አሚራችን ብለን ያንፀባረቅነው፡፡
ኡስታዝ አቡበከር አህመድም የዚሁ የወሎ መዲና እንብርት የሆነችዉ የደሴ ከተማ ተወላጅ ነዉ፡፡ አቡከር አህመድ አላህ ይርሀማቸዉ እና የሸህ አደም ተማሪ በታላቁ አረብ ገንዳ መስጊድ ቂርአቱን በመቅራት ያሳለፈ ምርጥ ኡስታዛችን ነዉ፡፡ አቡከር አህመድ ደሴ ከተማ ላይ በተለያዩ መስጊዶች ደአዋ ሲያደርግ እንዴት ደስ ይል ነበር፡፡ ወያኔ ከተወለደበት ሀገር ደሴ ከተማ አፈናቅሎ ለዲኑ ሲል አምስት አመታትን የተሰቃየ ..አሁን ደግሞ ከእስር ወጥቶ በፊት ያሰቃዩኝ ግፍ የሰሩኝን አዉፍ ብያለሁ ያለ የምናከብረዉ ወሎየ የዉቧ ከተማ የወሎ እንብርት የደሴ ከተማ ልጅ ነዉ አቡበከር አህመድ
አሁንም ድረስ ኮምቦልቻ ህዝቡን በአህባሽ አስተምሮ የተተበተበ ነዉ፡፡ አህባሽ ወያኔ ያመጣብን የእስራኤል እጅ ስራ የሆነ ኢስላምን የሚመስል ግን ከካፊሮች በላይ ኢስላምን የሚያጠፋ አስተምህሮት ነዉ፡፡ ከተለያዩ ሀገሮች የአህባሽ አስተምሮ ኮምቦልቻ ላይ አሁን ድረስ ተንሰራፍቶ ይገኛል፡፡ ሰዉ አህባሽ ሰባት አመታት አስተምህሮቱን ሲያስፋፋ ሙስሊሙ ያተረፈዉ ጫት መቃም እንጂ መስጊድ ሲገነባ የኢስላም ትምህርት ቤት ሲገነባ ቁርአን ሀፊዝ ሲመረቅ አላየንም፡፡ ይሄ ማለት ሙስሊሙን ለማዳከም ኢስላምን የመሰለ ግን ዉስጡ ግን ኢስላምን ለማጥፋት የተነሳ አመለካከት የአህባሽ አመለካከት ነዉ፡፡ መቼም አላህ ጌታችን ዲኑን እንደሚጠብቀዉ በቁርአን እራሱ ነግሮናል እንጂ በእነሱ ክፋት እና ሀሳብ ቢሆን አህባሾች ዲኑን አበላሽተዉታል ፡፡ አርባ አራት ነጥብ
አሁን ከእናቶች መልእክት ደረሠን ባሏ ከመምጣቱ በፊት ጥፍር ትቆረጣለች ወደ ዳሱ ኢክሩን ይዘን ገባን ረከቦት ተዘርግቶ ቡና ተፈልቶ ዳቦ ተጋግሯል ኢክሩ ጥፍሯን የሚቆርጧት አግብተው ያልፈቱ እናቶች ናቸው ጥሩ ገድ ነው ይላሉ ሳሩን ወተት ውስጥ እየከተቱ የኢክሩን እግር ይቀቧታል ለወጉ ያክል ጥፍር ይቆረጣል ከዛ በኃላ ዳቦውን ወገቧ ላይ ይቆርሱትና እናቶት ይመርቆታል ኢክሩ ጥፍር እስክትቆረጥ በነሽዳ እናጅባታለን
ከስንዴ እንክርዳድ ይለቀምለታል
ከውሀ አረንጓዴ ይገፈፍለታል
አሁን ከኢክሩየ ምን ይወጣላታል
ከቅጠሎች ሁሉ ኮባ ሰፊ ነው
አሁን የኢኩየ ምኗ ክፍ ነው
የኢክሩየ እናት ውጭ ተከሰሻል
ይችን መሳይ ቆንጆ ማን ውለጅ ብሎሻል
የኢኩየ እናት ነይ ውጭ ከጓዳ
ሷሊህ የወለደ አያጣም እንግዳ.....
ጥፍር ቆረጣ አልቆ ወደቤት ተመልሠናል ፡፡
ወደ ዘጠኝ ሰአት አካባቢ አንዋሬ ከነ አጃባዉ ከደሴ ከተማ መጣ፡፡ በወጣት የታጀበ ብዙ ግሩፕ ያሉት ሚዜዎች አንድ አይነት አንድአይነት የተለያዩ የለበሱ ሚዜዉ ማን እንደሆነ እንኳ ያደናግር ነበር፡፡ እየጨፈረ ወደ ዳሱ ገቡ፡፡
ነቢ ሰላምአላ ሰላምአላ
ረሡል ሰላምአላ ሰላምአላ
አሁን ከቅድሙ ሰላምአላ
በጣም ደስ አለኝ ሰላምአላ
የኢቅራእ ጀመአ ሰላምአላ
መጡ መሰለኝ ሰላምአላ
ነቢ ሰላምአላ ሰላምአላ
ረሱል ሰላምአላ ሰላምአላ
ምን አይነት ነገር ነዉ አንዳይነት ነገር
ሙሽሮች ቆንጆ ናቸዉ ለማወዳደር
ነቢ ሰላምአላ ሰላምአላ
ረሱል ሰላምአላ ሰላምአላ
አሁን እኔ ብሞት አንድሞት
አንድ ሞት ነዉ ወይ
የትዳርን ሀያት አንድ ቀን ሳላይ
.
. ነቢ ሰላምአላ ሰላምአላ
ረሱል ሰላምአላ ሰላምአላ
የትኛዉ ፆምሽ ነዉ የትኛዉ ዱአሽ
አንዋርን መሳይ ቆንጆ አላህ የሰጠሽ
ነቢ ሰላምአላ ሰላምአላ
ረሱል ሰላምአላ ሰላምአላ
ያገባም አገባ ያላገባም ገባ
ሚዜዉ ብቻ ቀረ ሸዋር እየገባ
አታገባም ወይ አታገባም ወይ
አጥር አጥር መሄድ አይበቃህም ወይ
በመንገድ መጋተት አይበቃህም ወይ
ነቢ ሰላምአላ ላምአላ
ረሡል ሠላምአላ ሠላም አላ
ምሽት 3:45 አኑ ታላቅ ፊልሚያ አለዉ
እኛ አላገዝነዉም አላህ ይሁነዉ
ነቢ ሰላምአላ ሰላምአላ
ረሱል ሰላምአላ ሰላምአላ
የኛ ሙሽሪት አላህ ይሁንሽ
አንዋሬ ስልጡን ነዉ ሽሮ አይበላልሽ
....አረ ብዙ ተጨፈረ ከዛ ቁጭ በሉ ተብለዉ አጃቢዉ ተቀመጡ ለሚዜዎቹ ለሙሽሮቹ ዶሮ ወጥ ቀረበ ለአጃቢዉ ሁሉም በሉ፡፡ የዶሮ ማንሻ ተብሎ 600 ብር ተቀበልን ይሄ የወሎ ባህላችን ነዉ፡፡ ወሎየነት መገለጫችን ነዉ፡፡ አኑ ከበሉ ቡሀላ አጃቢዉ በዱቤ መጨፈር ጀመሩ ልጅቱን ስጡን ነዉ
አህመድ ነብየ አህመድ ነብየ
አህመድ ነብየ አህመድ ነብየ
ምን አይነቴ ሰፈር ነው አህመድ ነብየ
ምን አይነት ቀበሌ አህመድ ነብየ
ነብየ ሲነሱ አህመድ ነብየ
ተሰብስቦ ወሬ አህመድ ነብየ
እስኪ በእጃችሁ አህመድ ነብየ
አጨብጭቡበት አህመድ ነብየ
👇👇👇👇👇👇
💖 #የህልም #ባሌን #በአገኘሁት 💐
✍ #ክፍል 6⃣
#ፀሀፊ ☞ #ፎዚያ #ሙሀመድ
በIslamic university channal
ሰአቱ መሽቷል ግን የሰው ትርምስና ግርግር የቀን ያህል ሆኗል አዳርም አይተኝም ሴቶች ወጥ ሲሰሩ ወንዶች ሴቶችን ሲጠብቁ ያድራሉ ፡፡ እኛም መኝታ ቤት ገብተን የሙሽራ ቀሚስ እየለበስን በማን ላይ ያምራል ብለን ፉክክር ይዘናል ሁኔታችን አሳቃትና ኢክሩ ሁላችሁም ታምራላችሁ የኔ ውቦች አሁን ግን እንተኛ መሽቷል ነገ ጠዋት መነሳት አለብን ብላን እኔና ኢክሩ አንድ ላይ ነቢ ከሀዩ ጋር አብረው ተኙ በተኛንበት ሆነን ስናወራ እኩለ ለሊት ደረሰ ኢክሩ በሀሳብ ተጓዘች ኢኩ ትተሽኝ የት ሄድሽ ብየ ከሀሳቧ አባነንካት
እእእ ነገኮ በዚህ ሰአት ከአኑ ጋር ነኝ አለች ግን አስባው ሳይሆን ድንገት ከአፏ አምልጦ እንሆነ ማፈሯ ያሥታውቃል፡፡ የነገዉ የአንዋር አዳር አስጨንቋታል፡፡
......ሀሀሀ በይ ነገ ሲደርስ ትናንት ኢማን ጋር ነበርኩ እንድትይ አደራ አልካትና ተሳስቅን እኔ ትቻት ተኛሁ ኢክሩ ግን ሀሳቡ ያስተኛት አይመስለኝም ጠዋት ስንነሳም ሰው አሁንም እንዳለ ነው የነ ኢክራም ቤት በሰው ተጨናንቆል ስለዚህ ሙሽራው አንዋር መቶ እስኪወስዳት እኛ ቤት እንድትቆይ ተስማምተን ወደኛ ቤት ሄደን ሁሉንም እንደምንፈልገው አርገን ከጨረስን በኃላ በየተራ ሻወር ወሰደን መዘጋጀት ጀመርን ወደ 4 ሰአት አካባቢ ጓደኞቿ አጃቢወች መምጣት ጀምረዋል ቤቱ ሞቅሞቅ ማለት ጀመረ የምሳ ሰአት እሥኪደርስ በጂፓስ ድምፁን ከፍ አድርገን ነሽዳውን ለቀቀቅነው፡፡
የምሳ ሰአት ደርስ አጃቢወች ምሳ እየበሉ ወደ ሙሽሪት መምጣት ጀምረዋል የጀመአ ልጆች ተሰባሰቡ ጂፖሱን አቆምንና በዱቤ ታጅበን በራሣችን ነሽዳ ማለት ጀመርን እየተቀያየርን
ነቢ ሰላምአላ ሰላምአላ
ረሱል ሰላምአላ ሰላምአላ
እስኪ ሁላችሁም ትዳር ግቡበት
አታዩም ኢኩየ እንዳማረበት
ነቢ ሰላምአላ ሰላምአላ
ረሱል ሰላምአላ ሰላምአላ
ዘንድሮም አጃቢ ካችአምናም አጃቢ
እጣችንን አዉጣዉ ያረቢ ያረቢ
ኩልም አልካልም ሰላምአላ
ኩልማ ለምኔ ሰላም አላ
ኡሥታዝ አቡበከርን ሰላምአላ
ባየሁበት አይኔ ሰላም አላ...
.....ይሄ ግጥም የምንጠቀመው
አቂዳችንን ለመግለፅ ነው ምክንያቱም ሀገራችን ኮምቦልቻ የአህባሾች ዋና መፍለቂያ በመሆኗ ምክንያት በተሳሳተ አቂዳ ማህበረሰቡን በጥሜት ጎዳና አስገብተው ከእነሹ አቂዳ ውጭ ያለን ሰው ውሀ ብያ ነው ካፊር ነው የእነሱ ኢባዳ የማስመሰል ነው አላህ አይቀበለውም ብለው በአሏህ ላይ ድንበር ሲያልፉ ይስተዋላል የባሪያን ስራ መርማሪና አዋቂ ራሱ አላህ ሁኖ ሳለ እነሱ ግን አላህ አይቀበላቸውም ብለው ደምድመዋል የጀነት መግባያ ካርድ በጃቸው ያለ እስኪመስል ድረስ በስራቸው ተማምነውና ተኩራርተው ሲናገሩ በሀፍረት ያሸማቅቃሉ እኛም ባገኘነው አጋጣሚ ሁሉ ተከታያቸው እንዳልሆን እናሳውቃለን ለዛም ነው ኡዝታዝ አቡበከር አህመድን ነው አሚራችን ብለን ያንፀባረቅነው፡፡
ኡስታዝ አቡበከር አህመድም የዚሁ የወሎ መዲና እንብርት የሆነችዉ የደሴ ከተማ ተወላጅ ነዉ፡፡ አቡከር አህመድ አላህ ይርሀማቸዉ እና የሸህ አደም ተማሪ በታላቁ አረብ ገንዳ መስጊድ ቂርአቱን በመቅራት ያሳለፈ ምርጥ ኡስታዛችን ነዉ፡፡ አቡከር አህመድ ደሴ ከተማ ላይ በተለያዩ መስጊዶች ደአዋ ሲያደርግ እንዴት ደስ ይል ነበር፡፡ ወያኔ ከተወለደበት ሀገር ደሴ ከተማ አፈናቅሎ ለዲኑ ሲል አምስት አመታትን የተሰቃየ ..አሁን ደግሞ ከእስር ወጥቶ በፊት ያሰቃዩኝ ግፍ የሰሩኝን አዉፍ ብያለሁ ያለ የምናከብረዉ ወሎየ የዉቧ ከተማ የወሎ እንብርት የደሴ ከተማ ልጅ ነዉ አቡበከር አህመድ
አሁንም ድረስ ኮምቦልቻ ህዝቡን በአህባሽ አስተምሮ የተተበተበ ነዉ፡፡ አህባሽ ወያኔ ያመጣብን የእስራኤል እጅ ስራ የሆነ ኢስላምን የሚመስል ግን ከካፊሮች በላይ ኢስላምን የሚያጠፋ አስተምህሮት ነዉ፡፡ ከተለያዩ ሀገሮች የአህባሽ አስተምሮ ኮምቦልቻ ላይ አሁን ድረስ ተንሰራፍቶ ይገኛል፡፡ ሰዉ አህባሽ ሰባት አመታት አስተምህሮቱን ሲያስፋፋ ሙስሊሙ ያተረፈዉ ጫት መቃም እንጂ መስጊድ ሲገነባ የኢስላም ትምህርት ቤት ሲገነባ ቁርአን ሀፊዝ ሲመረቅ አላየንም፡፡ ይሄ ማለት ሙስሊሙን ለማዳከም ኢስላምን የመሰለ ግን ዉስጡ ግን ኢስላምን ለማጥፋት የተነሳ አመለካከት የአህባሽ አመለካከት ነዉ፡፡ መቼም አላህ ጌታችን ዲኑን እንደሚጠብቀዉ በቁርአን እራሱ ነግሮናል እንጂ በእነሱ ክፋት እና ሀሳብ ቢሆን አህባሾች ዲኑን አበላሽተዉታል ፡፡ አርባ አራት ነጥብ
አሁን ከእናቶች መልእክት ደረሠን ባሏ ከመምጣቱ በፊት ጥፍር ትቆረጣለች ወደ ዳሱ ኢክሩን ይዘን ገባን ረከቦት ተዘርግቶ ቡና ተፈልቶ ዳቦ ተጋግሯል ኢክሩ ጥፍሯን የሚቆርጧት አግብተው ያልፈቱ እናቶች ናቸው ጥሩ ገድ ነው ይላሉ ሳሩን ወተት ውስጥ እየከተቱ የኢክሩን እግር ይቀቧታል ለወጉ ያክል ጥፍር ይቆረጣል ከዛ በኃላ ዳቦውን ወገቧ ላይ ይቆርሱትና እናቶት ይመርቆታል ኢክሩ ጥፍር እስክትቆረጥ በነሽዳ እናጅባታለን
ከስንዴ እንክርዳድ ይለቀምለታል
ከውሀ አረንጓዴ ይገፈፍለታል
አሁን ከኢክሩየ ምን ይወጣላታል
ከቅጠሎች ሁሉ ኮባ ሰፊ ነው
አሁን የኢኩየ ምኗ ክፍ ነው
የኢክሩየ እናት ውጭ ተከሰሻል
ይችን መሳይ ቆንጆ ማን ውለጅ ብሎሻል
የኢኩየ እናት ነይ ውጭ ከጓዳ
ሷሊህ የወለደ አያጣም እንግዳ.....
ጥፍር ቆረጣ አልቆ ወደቤት ተመልሠናል ፡፡
ወደ ዘጠኝ ሰአት አካባቢ አንዋሬ ከነ አጃባዉ ከደሴ ከተማ መጣ፡፡ በወጣት የታጀበ ብዙ ግሩፕ ያሉት ሚዜዎች አንድ አይነት አንድአይነት የተለያዩ የለበሱ ሚዜዉ ማን እንደሆነ እንኳ ያደናግር ነበር፡፡ እየጨፈረ ወደ ዳሱ ገቡ፡፡
ነቢ ሰላምአላ ሰላምአላ
ረሡል ሰላምአላ ሰላምአላ
አሁን ከቅድሙ ሰላምአላ
በጣም ደስ አለኝ ሰላምአላ
የኢቅራእ ጀመአ ሰላምአላ
መጡ መሰለኝ ሰላምአላ
ነቢ ሰላምአላ ሰላምአላ
ረሱል ሰላምአላ ሰላምአላ
ምን አይነት ነገር ነዉ አንዳይነት ነገር
ሙሽሮች ቆንጆ ናቸዉ ለማወዳደር
ነቢ ሰላምአላ ሰላምአላ
ረሱል ሰላምአላ ሰላምአላ
አሁን እኔ ብሞት አንድሞት
አንድ ሞት ነዉ ወይ
የትዳርን ሀያት አንድ ቀን ሳላይ
.
. ነቢ ሰላምአላ ሰላምአላ
ረሱል ሰላምአላ ሰላምአላ
የትኛዉ ፆምሽ ነዉ የትኛዉ ዱአሽ
አንዋርን መሳይ ቆንጆ አላህ የሰጠሽ
ነቢ ሰላምአላ ሰላምአላ
ረሱል ሰላምአላ ሰላምአላ
ያገባም አገባ ያላገባም ገባ
ሚዜዉ ብቻ ቀረ ሸዋር እየገባ
አታገባም ወይ አታገባም ወይ
አጥር አጥር መሄድ አይበቃህም ወይ
በመንገድ መጋተት አይበቃህም ወይ
ነቢ ሰላምአላ ላምአላ
ረሡል ሠላምአላ ሠላም አላ
ምሽት 3:45 አኑ ታላቅ ፊልሚያ አለዉ
እኛ አላገዝነዉም አላህ ይሁነዉ
ነቢ ሰላምአላ ሰላምአላ
ረሱል ሰላምአላ ሰላምአላ
የኛ ሙሽሪት አላህ ይሁንሽ
አንዋሬ ስልጡን ነዉ ሽሮ አይበላልሽ
....አረ ብዙ ተጨፈረ ከዛ ቁጭ በሉ ተብለዉ አጃቢዉ ተቀመጡ ለሚዜዎቹ ለሙሽሮቹ ዶሮ ወጥ ቀረበ ለአጃቢዉ ሁሉም በሉ፡፡ የዶሮ ማንሻ ተብሎ 600 ብር ተቀበልን ይሄ የወሎ ባህላችን ነዉ፡፡ ወሎየነት መገለጫችን ነዉ፡፡ አኑ ከበሉ ቡሀላ አጃቢዉ በዱቤ መጨፈር ጀመሩ ልጅቱን ስጡን ነዉ
አህመድ ነብየ አህመድ ነብየ
አህመድ ነብየ አህመድ ነብየ
ምን አይነቴ ሰፈር ነው አህመድ ነብየ
ምን አይነት ቀበሌ አህመድ ነብየ
ነብየ ሲነሱ አህመድ ነብየ
ተሰብስቦ ወሬ አህመድ ነብየ
እስኪ በእጃችሁ አህመድ ነብየ
አጨብጭቡበት አህመድ ነብየ
👇👇👇👇👇👇