〰〰〰🍃 #አቂቃ"🍃〰〰〰〰
አቂቃ ማለት አዲስ ለተወለደ ህፃን ልጅ የሚታረድ መስዋእት የሚደረግ እርድ ነው። የተወደደ እና የተፀና የተከበደ ነቢያዊ ፈለግ እርድ ነው።
✍“ #አቂቃ ማረድ በጣም የጠበቀ እና የተወደደ ሱና (ሱና ሙአከዳ) ነው።
ምክንያቱም ነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል👇
"ማንኛውም ልጅ በ7ኛው ቀን በሚታረድለት ዐቂቃ የተያዘ ነው ። ይህም ማለት ዐቂቃ የሚታረድለት ሕፃን ለወላጆቹ በቂያማ ቀን ሸፈዐ ይሆናል ።
☞ስሙ የሚወጣለትም
☞ራሱንም (ፀጉሩን) የሚላጨው በዛን ዕለት ነው።" ሲሉ መናገራቸውን ነው (አቡዳውድ እና ነሳኢ) ዘግበውታል።
✔️የዐቂቃ ዓላማው (የተደነገገበት) ምክንያት ለአላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ ምስጋና ለማድረስ ነው። ይህም አንድ ሰው ልጅ ስለተወለደለት በመደሰት በ 7ኛው ቀን ደስታውን ለመግለፅ እና ይህንንም ደስታውን ሰዎች እንዲያውቁት ለማድረግ እና የተወለደውም ልጅ የማን እንደሆነ ለማሣወቅ ነውና አላህ ደግሞ ልጁን እንደሚጠብቀው፣ሷሊህ ልጅ እንዲሆንለት ምክንያትም እንዲሆነው የሚደረግ አርዶ ሰውን የማብላት ስርኣት #አቂቃ ይባላል።
✔️በአብዛኞቹ ሙስሊም ምሁራን እንዳሉት ዐቂቃ መደረግ ያለበት ትልቅ ሱና (ሱና ሙአከዳ) ነው። እንደ አንዳንድ ምሁራን ደግሞ ዐቂቃ ማድረግ ዋጅብ (ግዴታ) ነው የሚሉ ዑለማዎችም አሉ። በላጩና የተመረጠው የዐቂቃ ማውጫ ጊዜም ልጅ በተወለደ በሰባተኛው (7ኛው) ቀን ነው የሚሆነው።
〰〰〰▶️ ወላጆች (እናትና አባት) አሊያም አያቶች ማለትም የወላጅ አባት እና እናት ለልጃቸው አሊያም ለልጅ ልጃቸው ዐቂቃ ማውጣት አለባቸው፣ይችላሉም።
የተወለደው ልጅ
☞ወንድ ከሆነ ሁለት በግ(ፍየል)
☞ሴት ከሆነች ደግሞ 1 በግ(ፍየል) ሊታረድ ይወደዳል ።
ምክንያቱም ነብዩ ሙሐመድ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም የአሊይ(ረዐ) ልጅ ሐሰን በተወለደበት ጊዜ ሁለት በግ አርደዋል ።
(ቲርሚዚ ዘግበውታል)
እንዲሁም ስሙን ደህና ኢስላማዊ ስም በመምረጥ ሊጠራው ይገባል።
‼️ሰባተኛው ቀን ያልታረደ እንደሆነ በ14ኛው ቀን ሊታረድ ይችላል ያም ካልሆነ በ 21ኛው ቀን ቢያወጣ ችግር የለውም ይላሉ ኡለማዎች፣
በአጠቃላይ አንድ ልጅ እስኪጎረምስ ድረስ አቂቃ ማውጣት ይችላል የሚሉ ኡለማዎችም አሉ፣ እናም ቀኑ አልፎዋል ብለን ይህን የጠበቀና የተወደደ የረሱል(ሰአወ) ሱና ከመተግበር አንዘናጋ።
✍ምን አልባት ህፃኑ ሰባት ቀን ሳይሞላው የሞተ እንደሆነ ዐቂቃ ማረዱ አስፈላጊ አይሆንም ብለዋል ኡለማዎች።
አንድ ሰው በህፃንነቱ ወላጆቹ አቂቃ ካላወጡለትና ትልቅ ሰው ከሆነ በሁዋላ ና አቅሙ ካለው ጓደኞቹን ሰብስቦ አላማውን ነግሯቸው(ዐቂቃ እንደሆነ ነግሯቸው) አቂቃ ማውጣት ይችላል ብለዋል።( ኢብን ባዝ ረሂመሁላህ)
ስለዚህ እድሜያችን የፈለገ ያህል ቢሆንም አቂቃን ነይተን ማውጣት እንችላለንና አንዘናጋ
የታረደው እንሠሣ ሥጋው በዒድ አል-አድሃ በዓል እንደሚደረገው ሁሉ ሦስት ቦታ መከፈል አለበት። አንድ ሦስተኛው- ለድሃ፣ አንድ ሦስተኛው- ለጓደኞች እና አንድ ሦስተኛው ደግሞ ለቤተሰብ ይሠጣል።
አንድ ሰው የታረደውን ሥጋ ሁሉንም ለድሆችና ችግረኛ ሰዎች መስጠት ይችላል።
ልጆች የአላህ ስጦታ ናቸው። እናም ይህን ታላቅ ፀጋ የሠጠንን አላህን ማመስገን ይኖርብናል። ልጆችንም ገና ከህፃንነታቸው ጀምሮ ልንንከባከባቸውና በኢስላማዊ አስተዳደግ እና ትምህርት ያድጉ ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት ልናደርግላቸው ይገባል።
አላህ (ሱወ) ሷሊህ ልጆችን ይወፍቀን🤲
.〰⭐️〰⭐️〰⭐️〰⭐️〰⭐️
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🍃•••════•
አቂቃ ማለት አዲስ ለተወለደ ህፃን ልጅ የሚታረድ መስዋእት የሚደረግ እርድ ነው። የተወደደ እና የተፀና የተከበደ ነቢያዊ ፈለግ እርድ ነው።
✍“ #አቂቃ ማረድ በጣም የጠበቀ እና የተወደደ ሱና (ሱና ሙአከዳ) ነው።
ምክንያቱም ነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል👇
"ማንኛውም ልጅ በ7ኛው ቀን በሚታረድለት ዐቂቃ የተያዘ ነው ። ይህም ማለት ዐቂቃ የሚታረድለት ሕፃን ለወላጆቹ በቂያማ ቀን ሸፈዐ ይሆናል ።
☞ስሙ የሚወጣለትም
☞ራሱንም (ፀጉሩን) የሚላጨው በዛን ዕለት ነው።" ሲሉ መናገራቸውን ነው (አቡዳውድ እና ነሳኢ) ዘግበውታል።
✔️የዐቂቃ ዓላማው (የተደነገገበት) ምክንያት ለአላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ ምስጋና ለማድረስ ነው። ይህም አንድ ሰው ልጅ ስለተወለደለት በመደሰት በ 7ኛው ቀን ደስታውን ለመግለፅ እና ይህንንም ደስታውን ሰዎች እንዲያውቁት ለማድረግ እና የተወለደውም ልጅ የማን እንደሆነ ለማሣወቅ ነውና አላህ ደግሞ ልጁን እንደሚጠብቀው፣ሷሊህ ልጅ እንዲሆንለት ምክንያትም እንዲሆነው የሚደረግ አርዶ ሰውን የማብላት ስርኣት #አቂቃ ይባላል።
✔️በአብዛኞቹ ሙስሊም ምሁራን እንዳሉት ዐቂቃ መደረግ ያለበት ትልቅ ሱና (ሱና ሙአከዳ) ነው። እንደ አንዳንድ ምሁራን ደግሞ ዐቂቃ ማድረግ ዋጅብ (ግዴታ) ነው የሚሉ ዑለማዎችም አሉ። በላጩና የተመረጠው የዐቂቃ ማውጫ ጊዜም ልጅ በተወለደ በሰባተኛው (7ኛው) ቀን ነው የሚሆነው።
〰〰〰▶️ ወላጆች (እናትና አባት) አሊያም አያቶች ማለትም የወላጅ አባት እና እናት ለልጃቸው አሊያም ለልጅ ልጃቸው ዐቂቃ ማውጣት አለባቸው፣ይችላሉም።
የተወለደው ልጅ
☞ወንድ ከሆነ ሁለት በግ(ፍየል)
☞ሴት ከሆነች ደግሞ 1 በግ(ፍየል) ሊታረድ ይወደዳል ።
ምክንያቱም ነብዩ ሙሐመድ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም የአሊይ(ረዐ) ልጅ ሐሰን በተወለደበት ጊዜ ሁለት በግ አርደዋል ።
(ቲርሚዚ ዘግበውታል)
እንዲሁም ስሙን ደህና ኢስላማዊ ስም በመምረጥ ሊጠራው ይገባል።
‼️ሰባተኛው ቀን ያልታረደ እንደሆነ በ14ኛው ቀን ሊታረድ ይችላል ያም ካልሆነ በ 21ኛው ቀን ቢያወጣ ችግር የለውም ይላሉ ኡለማዎች፣
በአጠቃላይ አንድ ልጅ እስኪጎረምስ ድረስ አቂቃ ማውጣት ይችላል የሚሉ ኡለማዎችም አሉ፣ እናም ቀኑ አልፎዋል ብለን ይህን የጠበቀና የተወደደ የረሱል(ሰአወ) ሱና ከመተግበር አንዘናጋ።
✍ምን አልባት ህፃኑ ሰባት ቀን ሳይሞላው የሞተ እንደሆነ ዐቂቃ ማረዱ አስፈላጊ አይሆንም ብለዋል ኡለማዎች።
አንድ ሰው በህፃንነቱ ወላጆቹ አቂቃ ካላወጡለትና ትልቅ ሰው ከሆነ በሁዋላ ና አቅሙ ካለው ጓደኞቹን ሰብስቦ አላማውን ነግሯቸው(ዐቂቃ እንደሆነ ነግሯቸው) አቂቃ ማውጣት ይችላል ብለዋል።( ኢብን ባዝ ረሂመሁላህ)
ስለዚህ እድሜያችን የፈለገ ያህል ቢሆንም አቂቃን ነይተን ማውጣት እንችላለንና አንዘናጋ
የታረደው እንሠሣ ሥጋው በዒድ አል-አድሃ በዓል እንደሚደረገው ሁሉ ሦስት ቦታ መከፈል አለበት። አንድ ሦስተኛው- ለድሃ፣ አንድ ሦስተኛው- ለጓደኞች እና አንድ ሦስተኛው ደግሞ ለቤተሰብ ይሠጣል።
አንድ ሰው የታረደውን ሥጋ ሁሉንም ለድሆችና ችግረኛ ሰዎች መስጠት ይችላል።
ልጆች የአላህ ስጦታ ናቸው። እናም ይህን ታላቅ ፀጋ የሠጠንን አላህን ማመስገን ይኖርብናል። ልጆችንም ገና ከህፃንነታቸው ጀምሮ ልንንከባከባቸውና በኢስላማዊ አስተዳደግ እና ትምህርት ያድጉ ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት ልናደርግላቸው ይገባል።
አላህ (ሱወ) ሷሊህ ልጆችን ይወፍቀን🤲
.〰⭐️〰⭐️〰⭐️〰⭐️〰⭐️
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🍃•••════•
ኒው ዚላንድ‼️
በኒው ዚላንድ አል ኑር እና ሊን ዉድ በተሰኙ መስጅዶች ውስጥ በሰጋጆች ላይ በተከፈተ የተኩስ አደጋ፣
ወደ 40 የሚጠጉ ሙስሊሞች ሙተዋል።
በጣም ብዙ ሰጋጆች ደግሞ ለከፍተኛና ለቀላል አደጋ ተጋልጠዋል።
የአደጋው ፈጻሚዎች ምንነት በውል ባይታወቅም፣
ሶስት ወንዶችና አንድ ሴት በፖሊስ በቁጥጥር ስር ውለዋል።
በጣም ያሳዝናል።
የሚገርመው ነገር ደግሞ፣
ይህን አደጋ ያደረሱት ግለሰቦች አውቶማቲክ ተኩሱን፣
በፌስቡክና በኢንስታግራም አካውንታቸው በቀጥታ ስርጭት (Live) አስተላልፈውታል።
የኒው ዚላንድ ፖሊስ ጉዳዩን ለፌስቡክ በማሳወቅ ቪዲዮው ወዲያው እንዲጠፋና አካውንታቸውም እንዲወገድ ተደርጓል::
😢 #በኒውዘርላንድ በአሰቃቂ
ሁኔታ ገድሏቸዋል።
اللهم انصر الإسلام والمسلمين 😭
ምንጭ ☞Esat_tv
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
በኒው ዚላንድ አል ኑር እና ሊን ዉድ በተሰኙ መስጅዶች ውስጥ በሰጋጆች ላይ በተከፈተ የተኩስ አደጋ፣
ወደ 40 የሚጠጉ ሙስሊሞች ሙተዋል።
በጣም ብዙ ሰጋጆች ደግሞ ለከፍተኛና ለቀላል አደጋ ተጋልጠዋል።
የአደጋው ፈጻሚዎች ምንነት በውል ባይታወቅም፣
ሶስት ወንዶችና አንድ ሴት በፖሊስ በቁጥጥር ስር ውለዋል።
በጣም ያሳዝናል።
የሚገርመው ነገር ደግሞ፣
ይህን አደጋ ያደረሱት ግለሰቦች አውቶማቲክ ተኩሱን፣
በፌስቡክና በኢንስታግራም አካውንታቸው በቀጥታ ስርጭት (Live) አስተላልፈውታል።
የኒው ዚላንድ ፖሊስ ጉዳዩን ለፌስቡክ በማሳወቅ ቪዲዮው ወዲያው እንዲጠፋና አካውንታቸውም እንዲወገድ ተደርጓል::
😢 #በኒውዘርላንድ በአሰቃቂ
ሁኔታ ገድሏቸዋል።
اللهم انصر الإسلام والمسلمين 😭
ምንጭ ☞Esat_tv
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
ከ40 በላይ ሙስሊሞች የገደለው አሸባሪው ብሬንተን ይሄ ነው
በ #ኒውዝላንድ በሚገኝ መስጅድ ተኩስ የከፈተው አሸባሪ የ 28 አመቱ 'ብሬንተን ታረንት' የሚባል ሲሆን አውስትራሊያዊ ነው። #NewZealand ##Terrorist
በአስቸኳይ ለህግ ቀርቦ ተገቢውን ቅጣት ይሰጠው
«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::
በ #ኒውዝላንድ በሚገኝ መስጅድ ተኩስ የከፈተው አሸባሪ የ 28 አመቱ 'ብሬንተን ታረንት' የሚባል ሲሆን አውስትራሊያዊ ነው። #NewZealand ##Terrorist
በአስቸኳይ ለህግ ቀርቦ ተገቢውን ቅጣት ይሰጠው
«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::
😔 #የባከነ 〰 #ህይወት 😢
#ክፍል 8⃣
#ፀሀፊ ☞ mahalet Ethiopiawt
ዶክተሩ ውጤትሽ እንደሚሳየው ቫይርሱ በደምሽ ውስጥ መኖሩን ያሳይል ተጨማሪ ምርመራ አድርገሽ C D 4 ተለክቶልሽ መዳኒቱን መውሰድ ይኖርብሻል አለኝ ዶክተር እየቀለድክ መሆን አለበት ፍቅርኛየ ነፃ ሁኖ እንዴት እኔ ሊኖርብኝ ይችላል የማይመስል ነገር አታውራ አልኩት ኮስተር ብየ አንዳንዴ እንዲህ አይነት ክስተት ይፍጠራል ይህ ማለት ፍቅርኛሽ እስከመጨርሸው ቫይርሱ አይተላለፍበትም ማለት አይደለም ከዛሬ ጀምሮ በግንኙነታችሁ ጥንቃቄ ማድርግ ይኖርባችኃል፡፡
ፈጣሪ ግን ለምን ፈተና አበዛህብኝ አሁን ማን አለኝ ታምሜ ስተኛ ማነው አይዞሽ የሚለኝ እያልኩ ሳለቅስ ሰለሞን እኔ ካንችጋር ነኝ መቸም ቢሆን አልተውሽም ፍቅራችን ባለበት ይቀጥላል እያለ ለማፃናናት ይሞክራል
እሩጨ ከቢሮው ወጣሁ መኪና ውስጥ ገብቸ መሞት ፍለኩ እሩጨ ወደ አስፓልት ስሄድ ቢሮ የጣልኩትን ቦርሰየን ይዞ ሰለሞን ተከተለኝ አስፓልት ውስጥ ልገባ ስል ሰለሞን እጀን ያዘኝ አስፓልቱ ዳር ኩርምት ብየ ቁጭ አልኩ
......ሰለሞን ከጎኔ ቁጭ ብሎ ማርቲ ሰው በድንገተኛ ህመም ይሞታል ስንት መጥፎ አጋጣሚወች አሉ አባክሽ ተርጋጊ እያለ ብዙ ነገር ያወራል ፈጣሪ ለምን ፍተና አበዛብኝ ገና 20 አመት እንኳን ሳይሞላኝ ስቃየን አበዛው ለምን ለምን እያልኩ ፈጣሪን ሳማርር .......ሰለሞን እባክሽን ፈጣሪን አታማሪ እምልልሻለሁ ከጎንሽ አርቅም ፍቅራችን ይቀጥላል እያለ ሲያለቅስ አሳዘነኝ እሽ በቃ ወደቤት እንሂድ ብየው ታክሲ ይዘን ሄድን
ሰለሞን እኔን ለማስደሰት የሚችለውን ሁሉ ያደርጋል አንድ ቀን ካርድ ለመግዛት ሱቅ ስወጣ መንገድ ላይ መፅሄት ወድቆ አ አንስቸ ስገልጠው ፀበል የሚጸብሉ አባት እና ወርድ ብሎ ስለፀበሉ አጠር ያለ ፁሁፉ ተፅፎል በዚህ ገዳም በኤች አይቪ በተለያዩ በሽታወች ብዙ ህመምተኞች እንደተፍወሱ መፍወሳቸውን ይገልፃል በግልባጭ አድራሻውን አገኘውት
የሞባይል ካርዱን ሳልገዛ ወደቤት ተመልሸ መፅሄቱን ለሰለሞን አሳየውት እዚህ ገዳም መሄድ አለብኝ ብየ ልብሴን ሰበሰብኩ ሰለሞን አትሄጅ ለማለት አልደፍርም ሁኔታየ ሁሉ የእብደት ሁኖበት ተገርሞ ያየኛል በጧት ሻንጣየን የዥ ስወጣ መኪና ላስይዝሽ ብሎ ተከተለኝ ለአንዳንድ ነገር ይሁንሽ ብሎ የተጠቀለለ ብር ሰጥቶኝ እንባው እየተናነቀው ሸኝቶኝ ተመለሰ
እኔ ሀሳቤ ሁሉ ተጠምቄ ከቫይርሱ ነፃ ሁኘ መመለስን ብቻ መኪናው ውስጥ ሁኘ ስጓዝ እራሴን ታዘብኩት አሁን ስታመም በዱር በገደል ይህን ያክል እርቄ ለመዳን ስል ተጓዝኩ ህይወቴ ደስተኛ ሲሆን ፍጣሪን አላመሰገንኩት ሲከፋኝ ብቻ ፍጣሪን አማርራለሁ ይህን እያሰብኩ እራሴን ደጋግሜ ወቀስኩ ከቀኑ 5 ሰዐት ሲሆን ከገዳሙ ደርስኩ ፀበል ተጠማቄው ተጠምቀው ጨርሰው ደርስኩ ልክ እንደእኔ የመጡ የተሰባሰቡት ከቁጥር በላይ ናቸው ወጣቶች ህፃናት አዛውንት ሁሉም ፡፡
አንዲት በእኔ እድሜ የምትሆን ልጅ አየሁ ጠጋ ብየ ሰላም ብያት ስለፀበሉ እንድታወርኝ ጠየኳት ብዙዎቻችን እንደሚፍውስ ነግራኝ አንችም ከልብሽ ካመንሽበት ጭንቀትሽን ያቀልልሻል አለችኝ፡፡ 4 ወር ሙሉ ከገዳሙ ሳልወጣ ፀበል ተጠመኩ፡፡ በ4ኛው ወር በየቀኑ አርንጓዴ ነገር ያስታውከኛል ሽንትቤት ያሮጠኘል ህመሜ ለሳምንት ያለማቆርጥ አሰቃየኝ ፍጣሪ ይህ አለም በቃሽ ብለህ ልትገለኝ ወይስ ስቃይሽ ይበቃሻል ብለህ ልታድነኝ ነው እያልኩ ሳለቅስ ……፡፡……አንድ ትልቅ ሰዉ እዛዉ ፀበሉ ላይ የሚሰራ
⚠️ማሳሰቢያ☞.#Part ስለ ሌላ ሀይማኖት መፈወሻ ይዳስሳል ግን ልታዉቁ የሚገባዉ የክርስትና ሀይማኖትን ትልቅነት በላጭነት ፀበል እንደሚፈዉስ part ➑ ይዳስሳል ፡፡ እስከ ታሪኩ መጨረሻ ድረስ ማንበብ አለባችሁ በአስተያየት መስጫ ገብታችሁ አንዳንድ አፋችሁ ላይ ስድብ ብቻ የሚወጣ ልጆች አላችሁ ..የምላቾሁ የዚህ #part ➑ በቀጣዩ ሞን ይፈጠር ይሆን እዉነት በፀበሉ ትድን ይሆን?? የሚለዉ የሚለየዉ በቀጣዩ ክፍል ነዉ፡፡
⚠️ግን ይህን ታሪክ ስናነብ ኢስላምን ያልተገነዘቡ ሙስሊሙስ ወንድም እና እህቶች ከኤች አይቪ ከተለያየ በሽታ ለመዳን ጠንቋይ ቤት ፀበልም የሚሄድ አለ እኮ አላህ ይጠብቀን የተለያዩ ቦታዎች ይሄዱ የለ ??? ስለሆነም ማርታ ፀበል ሄደች ከኤች አይቪ ለመዳን ከተባለ..ሙስሊሙም ከኤች አይቪ ለመዳን ፀበልም ጠንቋይ ቤት ሄደ ብላችሁ አእምሯችሁን ሰፋ አርጋችሁ እሰቡት፡፡
#ማርታ በዚህ ፀበል ከኤች አይቪ ትድን ይሆን ???
#Part 9⃣
ይ............ቀ............
...........ጥ............ላ,............ል
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
☑️ ሼር በማድረግ ለሁሉም ያድርሱ
#ክፍል 8⃣
#ፀሀፊ ☞ mahalet Ethiopiawt
ዶክተሩ ውጤትሽ እንደሚሳየው ቫይርሱ በደምሽ ውስጥ መኖሩን ያሳይል ተጨማሪ ምርመራ አድርገሽ C D 4 ተለክቶልሽ መዳኒቱን መውሰድ ይኖርብሻል አለኝ ዶክተር እየቀለድክ መሆን አለበት ፍቅርኛየ ነፃ ሁኖ እንዴት እኔ ሊኖርብኝ ይችላል የማይመስል ነገር አታውራ አልኩት ኮስተር ብየ አንዳንዴ እንዲህ አይነት ክስተት ይፍጠራል ይህ ማለት ፍቅርኛሽ እስከመጨርሸው ቫይርሱ አይተላለፍበትም ማለት አይደለም ከዛሬ ጀምሮ በግንኙነታችሁ ጥንቃቄ ማድርግ ይኖርባችኃል፡፡
ፈጣሪ ግን ለምን ፈተና አበዛህብኝ አሁን ማን አለኝ ታምሜ ስተኛ ማነው አይዞሽ የሚለኝ እያልኩ ሳለቅስ ሰለሞን እኔ ካንችጋር ነኝ መቸም ቢሆን አልተውሽም ፍቅራችን ባለበት ይቀጥላል እያለ ለማፃናናት ይሞክራል
እሩጨ ከቢሮው ወጣሁ መኪና ውስጥ ገብቸ መሞት ፍለኩ እሩጨ ወደ አስፓልት ስሄድ ቢሮ የጣልኩትን ቦርሰየን ይዞ ሰለሞን ተከተለኝ አስፓልት ውስጥ ልገባ ስል ሰለሞን እጀን ያዘኝ አስፓልቱ ዳር ኩርምት ብየ ቁጭ አልኩ
......ሰለሞን ከጎኔ ቁጭ ብሎ ማርቲ ሰው በድንገተኛ ህመም ይሞታል ስንት መጥፎ አጋጣሚወች አሉ አባክሽ ተርጋጊ እያለ ብዙ ነገር ያወራል ፈጣሪ ለምን ፍተና አበዛብኝ ገና 20 አመት እንኳን ሳይሞላኝ ስቃየን አበዛው ለምን ለምን እያልኩ ፈጣሪን ሳማርር .......ሰለሞን እባክሽን ፈጣሪን አታማሪ እምልልሻለሁ ከጎንሽ አርቅም ፍቅራችን ይቀጥላል እያለ ሲያለቅስ አሳዘነኝ እሽ በቃ ወደቤት እንሂድ ብየው ታክሲ ይዘን ሄድን
ሰለሞን እኔን ለማስደሰት የሚችለውን ሁሉ ያደርጋል አንድ ቀን ካርድ ለመግዛት ሱቅ ስወጣ መንገድ ላይ መፅሄት ወድቆ አ አንስቸ ስገልጠው ፀበል የሚጸብሉ አባት እና ወርድ ብሎ ስለፀበሉ አጠር ያለ ፁሁፉ ተፅፎል በዚህ ገዳም በኤች አይቪ በተለያዩ በሽታወች ብዙ ህመምተኞች እንደተፍወሱ መፍወሳቸውን ይገልፃል በግልባጭ አድራሻውን አገኘውት
የሞባይል ካርዱን ሳልገዛ ወደቤት ተመልሸ መፅሄቱን ለሰለሞን አሳየውት እዚህ ገዳም መሄድ አለብኝ ብየ ልብሴን ሰበሰብኩ ሰለሞን አትሄጅ ለማለት አልደፍርም ሁኔታየ ሁሉ የእብደት ሁኖበት ተገርሞ ያየኛል በጧት ሻንጣየን የዥ ስወጣ መኪና ላስይዝሽ ብሎ ተከተለኝ ለአንዳንድ ነገር ይሁንሽ ብሎ የተጠቀለለ ብር ሰጥቶኝ እንባው እየተናነቀው ሸኝቶኝ ተመለሰ
እኔ ሀሳቤ ሁሉ ተጠምቄ ከቫይርሱ ነፃ ሁኘ መመለስን ብቻ መኪናው ውስጥ ሁኘ ስጓዝ እራሴን ታዘብኩት አሁን ስታመም በዱር በገደል ይህን ያክል እርቄ ለመዳን ስል ተጓዝኩ ህይወቴ ደስተኛ ሲሆን ፍጣሪን አላመሰገንኩት ሲከፋኝ ብቻ ፍጣሪን አማርራለሁ ይህን እያሰብኩ እራሴን ደጋግሜ ወቀስኩ ከቀኑ 5 ሰዐት ሲሆን ከገዳሙ ደርስኩ ፀበል ተጠማቄው ተጠምቀው ጨርሰው ደርስኩ ልክ እንደእኔ የመጡ የተሰባሰቡት ከቁጥር በላይ ናቸው ወጣቶች ህፃናት አዛውንት ሁሉም ፡፡
አንዲት በእኔ እድሜ የምትሆን ልጅ አየሁ ጠጋ ብየ ሰላም ብያት ስለፀበሉ እንድታወርኝ ጠየኳት ብዙዎቻችን እንደሚፍውስ ነግራኝ አንችም ከልብሽ ካመንሽበት ጭንቀትሽን ያቀልልሻል አለችኝ፡፡ 4 ወር ሙሉ ከገዳሙ ሳልወጣ ፀበል ተጠመኩ፡፡ በ4ኛው ወር በየቀኑ አርንጓዴ ነገር ያስታውከኛል ሽንትቤት ያሮጠኘል ህመሜ ለሳምንት ያለማቆርጥ አሰቃየኝ ፍጣሪ ይህ አለም በቃሽ ብለህ ልትገለኝ ወይስ ስቃይሽ ይበቃሻል ብለህ ልታድነኝ ነው እያልኩ ሳለቅስ ……፡፡……አንድ ትልቅ ሰዉ እዛዉ ፀበሉ ላይ የሚሰራ
⚠️ማሳሰቢያ☞.#Part ስለ ሌላ ሀይማኖት መፈወሻ ይዳስሳል ግን ልታዉቁ የሚገባዉ የክርስትና ሀይማኖትን ትልቅነት በላጭነት ፀበል እንደሚፈዉስ part ➑ ይዳስሳል ፡፡ እስከ ታሪኩ መጨረሻ ድረስ ማንበብ አለባችሁ በአስተያየት መስጫ ገብታችሁ አንዳንድ አፋችሁ ላይ ስድብ ብቻ የሚወጣ ልጆች አላችሁ ..የምላቾሁ የዚህ #part ➑ በቀጣዩ ሞን ይፈጠር ይሆን እዉነት በፀበሉ ትድን ይሆን?? የሚለዉ የሚለየዉ በቀጣዩ ክፍል ነዉ፡፡
⚠️ግን ይህን ታሪክ ስናነብ ኢስላምን ያልተገነዘቡ ሙስሊሙስ ወንድም እና እህቶች ከኤች አይቪ ከተለያየ በሽታ ለመዳን ጠንቋይ ቤት ፀበልም የሚሄድ አለ እኮ አላህ ይጠብቀን የተለያዩ ቦታዎች ይሄዱ የለ ??? ስለሆነም ማርታ ፀበል ሄደች ከኤች አይቪ ለመዳን ከተባለ..ሙስሊሙም ከኤች አይቪ ለመዳን ፀበልም ጠንቋይ ቤት ሄደ ብላችሁ አእምሯችሁን ሰፋ አርጋችሁ እሰቡት፡፡
#ማርታ በዚህ ፀበል ከኤች አይቪ ትድን ይሆን ???
#Part 9⃣
ይ............ቀ............
...........ጥ............ላ,............ል
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
☑️ ሼር በማድረግ ለሁሉም ያድርሱ
✋አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ፡፡ በየአላችሁበት ሰላምታየ ይድረስ ብያለሁ፡፡ ነገ ቅዳሜ 2⃣ ዙር የግጥም ዉድድር ስላለ ሁላችሁም ተወዳዳሪዎችን ድምፅ በመስጠት እንድታግዙን እንላለን፡፡
ጠቀም ያለ ሽልማት ያለዉ ነዉ፡፡
✍ግጥም በbot የላካችሁ ሁላችሁንም በየተራችሁ እናወዳድራለን፡፡
⭐️ነገ ስድስት ተወዳዳሪዎችን ስድስቱን ግጥሙን ካነበባችሁ ቡሀላ አንዱን ብቻ በመምረጥ Like ትሰጣላችሁ፡፡
‼️ ተዋዳዳሪዎች የተወዳደሩት ግጥሙ ከቻናል copy የተደረገ ወይ እናንተ የፃፋችሁት ከሆነ በአስተያየት መስጫዉ bot ሹክ ይበሉን☺️፡፡ ግጥሙ ከዉድድር ዉጭ ይሆናል👌
መመዝገብ የሚፈልግ በአስተያየት መስጫ bot ይላኩ፡፡
መልካም ዉድድር ይሁንላችሁ፡፡ የቻናል ቤተሰቦችም መልካም የግጥም ምርጫ☺️ ይሁንላችሁ፡፡
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🍃•••════•
ጠቀም ያለ ሽልማት ያለዉ ነዉ፡፡
✍ግጥም በbot የላካችሁ ሁላችሁንም በየተራችሁ እናወዳድራለን፡፡
⭐️ነገ ስድስት ተወዳዳሪዎችን ስድስቱን ግጥሙን ካነበባችሁ ቡሀላ አንዱን ብቻ በመምረጥ Like ትሰጣላችሁ፡፡
‼️ ተዋዳዳሪዎች የተወዳደሩት ግጥሙ ከቻናል copy የተደረገ ወይ እናንተ የፃፋችሁት ከሆነ በአስተያየት መስጫዉ bot ሹክ ይበሉን☺️፡፡ ግጥሙ ከዉድድር ዉጭ ይሆናል👌
መመዝገብ የሚፈልግ በአስተያየት መስጫ bot ይላኩ፡፡
መልካም ዉድድር ይሁንላችሁ፡፡ የቻናል ቤተሰቦችም መልካም የግጥም ምርጫ☺️ ይሁንላችሁ፡፡
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🍃•••════•
ISLAMIC SCHOOL via @vote
✋አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ ፡፡ 👍ምርጫ ማለት ከባድ አማና ነዉ ከላይ ያሉትን ስድስት ግጥሞች አንብባችሁ የወደዳችሁትን የሚያስመርጠዉ አንዱን ብቻ ስለሆነ ከታች ባሉት ምርጫዎች ይምረጡ፡፡ ስትመርጡ ስድስቱንም ግጥም አንብባችሁ መሆን አለበት ፡፡ ከታች ባሉት የገጣሚዎች code አሁኑኑ ላይክ👍 በማድረግ vote ይስጡ👇👇👇
public poll
#ተወዳዳሪ ቁጥር 1⃣ ☞ፎዚያ ሙሀመድ – 158
👍👍👍👍👍👍👍 38%
#ተወዳዳሪ ቁጥር 6⃣ ☞ ሀያት – 76
👍👍👍 18%
#ተወዳዳሪ ቁጥር 3⃣ ☞ አብደል አዚዝ – 53
👍👍 13%
#ተወዳዳሪ ቁጥር 5⃣ ☞ ሒክማ አሊ – 49
👍👍 12%
#ተወዳዳሪ ቁጥር 4⃣ ☞ፈትያ ያሲን – 43
👍👍 10%
#ተወዳዳሪ ቁጥር 2⃣ ☞ፋጡማ ሀሰን – 42
👍👍 10%
👥 421 people voted so far.
public poll
#ተወዳዳሪ ቁጥር 1⃣ ☞ፎዚያ ሙሀመድ – 158
👍👍👍👍👍👍👍 38%
#ተወዳዳሪ ቁጥር 6⃣ ☞ ሀያት – 76
👍👍👍 18%
#ተወዳዳሪ ቁጥር 3⃣ ☞ አብደል አዚዝ – 53
👍👍 13%
#ተወዳዳሪ ቁጥር 5⃣ ☞ ሒክማ አሊ – 49
👍👍 12%
#ተወዳዳሪ ቁጥር 4⃣ ☞ፈትያ ያሲን – 43
👍👍 10%
#ተወዳዳሪ ቁጥር 2⃣ ☞ፋጡማ ሀሰን – 42
👍👍 10%
👥 421 people voted so far.
እዉነተኛ ታሪክ
😥 #ሊነጋ_ሲል 😔
#ክፍል1⃣
✍ፀሀፊ mahbuba bint Abuha!
ህይወት ማለት ሰፊ ዉቅያኖስ ናት ተፅፎ ተወርቶ የማያልቅ ነዉ ግን የኔ ከፊሉ የሂውት ታሪኬን ቀንጨብ አድርጌ ልተርክላችሁ ወደድኩ ምናልባትም ትምህርት ትወስድበታላችሁ በየ ሰላስብኩ ነው ። ስሜ ፋጡማ ይባላል...የተወለድኩት ወሎ አካባቢ ሁኖ ከከተማዉ ወጣ ያለ ገጠራማዉ አካባቢ ነው፡፡ ያደኩት የገጠር ሴት ልጅ የምሰራዉን እየሰራሁ ከምንጭ ዉሀ እየቀዳሁ ቤተሰቦቼን በተለያዩ የእርሻ ስራ እያገዝኩ ነዉ፡፡ ለቤተሰቦቸ አምስተኛ ልጅ ነኝ ከኔ በታች አንድ አለ አጠቃላይ ስድስት ነን ግን ከአምስቱ እኔ ለየት ያልኩ ነኝ እስኪ ስለ ልዩነቴ ላጫውታችሁ
አያቴ ከሌሎች የልጅ ልጆቿ ለይታ ትወደኛለች እናም በዝህም የሚቀኑ አይጠፉም ነበር እና እመዬ ለምንድነው የምትወጅኝ እልታለሁ ልጀን አሰቃይተሽ የተወለድሽ ስለሆነ ነዉ ብላ ትለኛለች እደት ስላሰቃየኋት ትወደኛለች ብየ እራሴንም እሷንም ለመጠየቅ አላርፍም ነበር...... አያቴም ጥያቄዉን በመደጋገም ሳስቸግራት በስንት ችክችክ አንድ ቀን እድህ አለችኝ .....ልጀ ያንች አወላለድ ከተፀነሽበት ሰአት ጀምሮ ስቃይ ነበር አለችኝ
....እኔም እንደት አያቴ ???ስል ቀጠልኩ
........እናትሽ ወንድም እና እህቶችሽን ስትወልድ ይሄን ያንችን ያክል ህመምም ሆነ የምጥ ጥናት ታይቶባት አይታወቅም ባንች ሰአት ግን እርግዝናሽም ምጥሽም ከባድ ነበር አለችኝ እናትሽ ያለማቋረጥ ሶስት ቀን አምጣ ነው የወለደችሽ ያ ብሎ ከተወለድሽ ብኋላ ታድጋለች ብሎ የጠበቀ ማንም የለም ነበር በጣም ታመሽ ነበር ሁሉም ቤተሰብ ተስፋ ቆርጦ እኔ ብቻ ነበርኩ ከአላህ ተስፋ ሳልቆርጥ ለሶስት ወር የጠበኩት ሶስት ወር ተሰቃይቸ ነው ዛሬ እንዲህ አይነት ሴት የሆሽልኝ ብላ ትስመኛለች
እናቴም ተመሳሳይ ነገር ነበር በርግጥ እናቴ ታድጊልኛለሽ ብየ አላሰብኩም ነበር ነው የምትለኝ የሩቅ ዘመድ ብዙ ግዜ ሲመጣ ሲያዩኝ ያች ሞትን ያሸነፈችው ናት ወይ ብሎ የሚጠይቅም ነበር አንዱ ልዩነቴ ይሄ ሲሆን ሌላው በፀባይም አልመሳሰልም ነበር .........በመልክም ከነሱ ትንሽ ጠቆር ያልኩ ቶሎ ሆድ የሚብሰኝ ካኮረፍኩ ማንም የማይደፍረኝ ነኝ በዛው ልክ ለእህት ለወንድሞቸ ታላቅ ወንድሞቼን እና እህቶቼን የማከብር ከእኔ በታች ላለዉ የምሳሳ እንዲሁም ለቤተሰቦቸ ታዛዥ አዛኝም ነኝ፡፡ እንዲህ እንድህ እያልኩ እድሜዬ 11አመት ሲሞላኝ አንድ ዘመድ ወደቤታች መጣ እናም ከደሴ ከተማ ነበር የመጣው እና ስታድጊ ምን መሆን ትፈልጊያለሽ??? ሲለኝ
.....እናቴን ያማት ስለነበር እናቴን ማሳከም መከባከብ አልኩት
....... እሱም ይሄን ከፈልግሽ እዝህ ሁነሽ ሳይሆን ወደ ከተማ ሂደሽ ተምረሽ ስራ ይዘሽ ነው ይሄን ማድረግ የምትችይው አለኝ። እናቴ በጣም ያማት ነበር ብዙ ቀን ጤነኛ ሁና ከምትዉልባቸዉ ቀናቶች ይልቅ ታማ መተኛት ሁኗል፡፡ ታዳ ከወንድም እና እህቶቼ አስበልጬ እኔ ነበርኩ የምንከባከባት፡፡ ግን እናቴ ተሽሏት ከሀልጋዋ ተነስታ ማየት የዘወትር ህልሜ ነዉ፡፡ እናትን በገንዘብ መቀየር አይቻልም...
እናት
እናት እናት አሉ ስሟን አሳንሰው
ይበልጣል ፍቅሯን ላወቀዉ ሰዉ
እማይ ስነገርሽ ውለታሸ ብዙ ነው
ደፋ ቀና ብለሽ ሳይጎለኝ ለኔ የደከምሽዉ
አንች እየደከመሽ የተንከራትሸዉ
ለእኔ ክብር ስተየ እራስሸን ጎዳሸዉ
ባዶ እግር ስትሄጂ ለኔ
እርቦሸ ሳጠገቤ እኔን ያጉርሰሸዉ
ተኝተሸ ሳጠገቤ ለእኔ ያጫማሸዉየምታስቢው
ልጆ,,ስትይ ለእኔ የኖርሽዉ
እራስሸን ሳትይ ለሌላው የሆንሸዉ
ምን ልሆንልሽ
እንዴት አድርጌ ልመልስ ዉለታሸ
እማአናት አንድ ብቻ መተኪያ የለለሸ
እማ ለእኔ ስትይ ኖሪ በኔ ሞት ባክሸ
ክብርና ሞገሴ ዘላለም ሄውቴ
እድሜሸን ያርዝመው ኑሪልኝ እናቴ::
ከዛ ሰአት ጀምሮ ወደ ከተማ እና ወደ ትምህርት የምገባበትን ነገር ማሰብ ጀመርኩ እኛን ለመጠየቅ የመጣዉ ዘመድም ለሳምንት ቆይቶ ሊሄድ ሲነሳ
......ጋሽ እደት ነው ከተማ መግባት የምችለው?? ብየ ጠየኩት ከፈለግሽ እኔ ልውሰድሽ አለኝ ፡፡ እኔም እናቴን ለወንድም እና እህቶቼ አደራ ጥየ መማር አለብኝ ብየ ወሰንኩኝ ፡፡ ዘመዶች አትሂጁ ቢሉኝም እቢ ብየ መንገድ ቀጠልኩ እናቴም እያለቀሰች እረባክህ ልጀን ተቆጥተህ መልስልኝ ስትለው ታያት አይታው እራሷ ትመለሳለች ሲላት እናቴም እውነት መስሏት ተመለሰች።ወደ ደሴም መጣሁ በርግጥ በዛ እድሜ ከቤተሰብ መነጠል ከባድ ቢሆንም እኔ ግን በዘመዴ አይዞሽ ባይነት ቻልኩት ግን ቀላል አልነበረም እንክብካቤውም አይዞሹም ለተወሰኑ ግዜያት ነበር የመጣሁት ትምህርት በተጀመረ በአራት ወሩ ስለነበር እደመጣሁ አልጀመርኩም የሚመጣው መስከረም ተብየ እቤት ውስጥ ተላላኪ አገልጋይ ሆንኩ ትምህርት አለመጀመራ ዉሎየ እቤት ነበር በተለይም ለዘመዴ ሚስት የቤቱን ስራተኛ ሆንኩኝ ..ወደ ቤተሰብ ከምመለስ እዝሁ ልቻል ብየ አመቱን ጨረስኩ፡፡ መስከረም ትምህርትየሚጀመርበት ሰአት ደረስ ትምህርትም ገባሁ ፡፡ እደኔ እኔ ከገጠር መተዉ ዘመድ ጋር ሁነው የሚማሩ ሁለት ጓደኛች አፈራሁ ትርንጎ እና አሚናት ትርጎ የጎንደር ልጅ ነች ወንድሟ ለስራ ደሴ ተመድቦ እሱ ጋር ሁና ነው አሚናት እህቷ ጋር ነዉ የምትማራው እናትና አባቷ ሙተውባታል ከሶስታችን ትርጎ ትሻል ነበር ብያንስ የሚያስፈልጓት ነገሮች ተሟልቶላታል፡፡ እኔ እና አሚናት ብሶታችን በሆዳችን ስለሆነ ስንገናኝ ተቃቅፈን ማልቀስ ነበር እኔ በጠዋት ተነስቸ ቤት አፅድቸ ቁርስ ሰርቸ ነበር የሚሄደው የተሰራው ነገር ያልተመቻት ባለቤት የጥፊ ቁርስ አስተናግዳለሁ፡፡ እሷም ለስሙ እህቷ ትሁን እንጅ ተመሳሳይ ነገር ነበር እናም ትምህርት ቤት ስንገናኝ ተቃቅፈን ወደ ክላሳችን እገባለን፡፡ እስክርቢቶ ደፍተር ከዘመዴ ቀምጠይቅ ከትርጎ እየተዋስን እንማራለን
የሚገርመው የትምህርት ደረጃችንን ተከታታይ ነበር የቀን ውሎየን ከጓደኝቼ ጋር ስደሰት ውየ ወደ ቤት ስመለስ የሚጠብቁኝ ስራዋች ሳስባቸው ገና ይደክመኛል ሁኖም ግን አይቀሬ ነውና እሰራለሁ፡፡ ከስራው በላይ ግን የሚያሳስበኝ በትንሽ በትልቁ የምኮረኮመው ኩርኩም እና ጥፊይ ነበር እድህ እያልኩ አራተኛ ክፍል ስደርስ ቤተሰቦች ለማየት ሄድኩ እዛም ትምህርቴን እነሱ ጋር ሁኘ እድቀጥል ለመኑኝ እኔም በትምህርቴ ጎበዝ ስለነበርኩ መምህሮች ስለሚወዱኝ እናም ከጓደኛቸ መለየት ስላልፈለኩ አሻፈረኝ ብየ ተመለስኩ ትምህርቴንም ቀጠልኩ ከስድስት ወደ ሰባት ሳልፍ ግን ነገሩ በረታ ለምን አንች ጎበዝ ልጆቸ ሰነፍ ሁኑ መባልም ተጀመረ
ሁለት ልጆች አሏቸው አንዱ ከኔ እኩል ነው ትምህርት ቤቱ ይለያይ እንጅ ደረጃችን አንድ ነበር ሰባትን እደምንም ለመጨረስ ታገልኩ ግን ሁለት ወር ሲቀረኝ ትምህርቴን አቋርጬ ከዘመዴ ቤት ወደ ቤተሰብም ሆነ ወደ አዲስ አበባ ለመምጣት ገንዘብ ስላልነበረኝ በትምህርት ቤት ጓደኛቸ አማካኝነት አንድ ቤት ተቀጥሬ ገባሁ ለአንድ ወር እደሰራሁ የትምህርት ቤት ጓደኛቸ ዘመድሽ እያፈላለገሽ እደሆነ ነገሩኝ እኔም ያችን የአንድ ወር ደመወዝ ተቀብየ ወደ አዲስ አበባ ጉዞየን ጀመርኩ፡፡ አ/አ ደረስኩ የባሏን ስም የሚሰራበትን ቦታ እሩቅ ስለነበር የማቀዉ ሰዉ ስለለ አንድ ሻይ ቤት ገብቸ ላንድት ልጅ አማከርኳት እሷም..
ክፍል 2⃣
ይ.........ቀ...........ጥ.......ላ.....ል
JOIN👇
@IslamisUniverstiy_public_group
😥 #ሊነጋ_ሲል 😔
#ክፍል1⃣
✍ፀሀፊ mahbuba bint Abuha!
ህይወት ማለት ሰፊ ዉቅያኖስ ናት ተፅፎ ተወርቶ የማያልቅ ነዉ ግን የኔ ከፊሉ የሂውት ታሪኬን ቀንጨብ አድርጌ ልተርክላችሁ ወደድኩ ምናልባትም ትምህርት ትወስድበታላችሁ በየ ሰላስብኩ ነው ። ስሜ ፋጡማ ይባላል...የተወለድኩት ወሎ አካባቢ ሁኖ ከከተማዉ ወጣ ያለ ገጠራማዉ አካባቢ ነው፡፡ ያደኩት የገጠር ሴት ልጅ የምሰራዉን እየሰራሁ ከምንጭ ዉሀ እየቀዳሁ ቤተሰቦቼን በተለያዩ የእርሻ ስራ እያገዝኩ ነዉ፡፡ ለቤተሰቦቸ አምስተኛ ልጅ ነኝ ከኔ በታች አንድ አለ አጠቃላይ ስድስት ነን ግን ከአምስቱ እኔ ለየት ያልኩ ነኝ እስኪ ስለ ልዩነቴ ላጫውታችሁ
አያቴ ከሌሎች የልጅ ልጆቿ ለይታ ትወደኛለች እናም በዝህም የሚቀኑ አይጠፉም ነበር እና እመዬ ለምንድነው የምትወጅኝ እልታለሁ ልጀን አሰቃይተሽ የተወለድሽ ስለሆነ ነዉ ብላ ትለኛለች እደት ስላሰቃየኋት ትወደኛለች ብየ እራሴንም እሷንም ለመጠየቅ አላርፍም ነበር...... አያቴም ጥያቄዉን በመደጋገም ሳስቸግራት በስንት ችክችክ አንድ ቀን እድህ አለችኝ .....ልጀ ያንች አወላለድ ከተፀነሽበት ሰአት ጀምሮ ስቃይ ነበር አለችኝ
....እኔም እንደት አያቴ ???ስል ቀጠልኩ
........እናትሽ ወንድም እና እህቶችሽን ስትወልድ ይሄን ያንችን ያክል ህመምም ሆነ የምጥ ጥናት ታይቶባት አይታወቅም ባንች ሰአት ግን እርግዝናሽም ምጥሽም ከባድ ነበር አለችኝ እናትሽ ያለማቋረጥ ሶስት ቀን አምጣ ነው የወለደችሽ ያ ብሎ ከተወለድሽ ብኋላ ታድጋለች ብሎ የጠበቀ ማንም የለም ነበር በጣም ታመሽ ነበር ሁሉም ቤተሰብ ተስፋ ቆርጦ እኔ ብቻ ነበርኩ ከአላህ ተስፋ ሳልቆርጥ ለሶስት ወር የጠበኩት ሶስት ወር ተሰቃይቸ ነው ዛሬ እንዲህ አይነት ሴት የሆሽልኝ ብላ ትስመኛለች
እናቴም ተመሳሳይ ነገር ነበር በርግጥ እናቴ ታድጊልኛለሽ ብየ አላሰብኩም ነበር ነው የምትለኝ የሩቅ ዘመድ ብዙ ግዜ ሲመጣ ሲያዩኝ ያች ሞትን ያሸነፈችው ናት ወይ ብሎ የሚጠይቅም ነበር አንዱ ልዩነቴ ይሄ ሲሆን ሌላው በፀባይም አልመሳሰልም ነበር .........በመልክም ከነሱ ትንሽ ጠቆር ያልኩ ቶሎ ሆድ የሚብሰኝ ካኮረፍኩ ማንም የማይደፍረኝ ነኝ በዛው ልክ ለእህት ለወንድሞቸ ታላቅ ወንድሞቼን እና እህቶቼን የማከብር ከእኔ በታች ላለዉ የምሳሳ እንዲሁም ለቤተሰቦቸ ታዛዥ አዛኝም ነኝ፡፡ እንዲህ እንድህ እያልኩ እድሜዬ 11አመት ሲሞላኝ አንድ ዘመድ ወደቤታች መጣ እናም ከደሴ ከተማ ነበር የመጣው እና ስታድጊ ምን መሆን ትፈልጊያለሽ??? ሲለኝ
.....እናቴን ያማት ስለነበር እናቴን ማሳከም መከባከብ አልኩት
....... እሱም ይሄን ከፈልግሽ እዝህ ሁነሽ ሳይሆን ወደ ከተማ ሂደሽ ተምረሽ ስራ ይዘሽ ነው ይሄን ማድረግ የምትችይው አለኝ። እናቴ በጣም ያማት ነበር ብዙ ቀን ጤነኛ ሁና ከምትዉልባቸዉ ቀናቶች ይልቅ ታማ መተኛት ሁኗል፡፡ ታዳ ከወንድም እና እህቶቼ አስበልጬ እኔ ነበርኩ የምንከባከባት፡፡ ግን እናቴ ተሽሏት ከሀልጋዋ ተነስታ ማየት የዘወትር ህልሜ ነዉ፡፡ እናትን በገንዘብ መቀየር አይቻልም...
እናት
እናት እናት አሉ ስሟን አሳንሰው
ይበልጣል ፍቅሯን ላወቀዉ ሰዉ
እማይ ስነገርሽ ውለታሸ ብዙ ነው
ደፋ ቀና ብለሽ ሳይጎለኝ ለኔ የደከምሽዉ
አንች እየደከመሽ የተንከራትሸዉ
ለእኔ ክብር ስተየ እራስሸን ጎዳሸዉ
ባዶ እግር ስትሄጂ ለኔ
እርቦሸ ሳጠገቤ እኔን ያጉርሰሸዉ
ተኝተሸ ሳጠገቤ ለእኔ ያጫማሸዉየምታስቢው
ልጆ,,ስትይ ለእኔ የኖርሽዉ
እራስሸን ሳትይ ለሌላው የሆንሸዉ
ምን ልሆንልሽ
እንዴት አድርጌ ልመልስ ዉለታሸ
እማአናት አንድ ብቻ መተኪያ የለለሸ
እማ ለእኔ ስትይ ኖሪ በኔ ሞት ባክሸ
ክብርና ሞገሴ ዘላለም ሄውቴ
እድሜሸን ያርዝመው ኑሪልኝ እናቴ::
ከዛ ሰአት ጀምሮ ወደ ከተማ እና ወደ ትምህርት የምገባበትን ነገር ማሰብ ጀመርኩ እኛን ለመጠየቅ የመጣዉ ዘመድም ለሳምንት ቆይቶ ሊሄድ ሲነሳ
......ጋሽ እደት ነው ከተማ መግባት የምችለው?? ብየ ጠየኩት ከፈለግሽ እኔ ልውሰድሽ አለኝ ፡፡ እኔም እናቴን ለወንድም እና እህቶቼ አደራ ጥየ መማር አለብኝ ብየ ወሰንኩኝ ፡፡ ዘመዶች አትሂጁ ቢሉኝም እቢ ብየ መንገድ ቀጠልኩ እናቴም እያለቀሰች እረባክህ ልጀን ተቆጥተህ መልስልኝ ስትለው ታያት አይታው እራሷ ትመለሳለች ሲላት እናቴም እውነት መስሏት ተመለሰች።ወደ ደሴም መጣሁ በርግጥ በዛ እድሜ ከቤተሰብ መነጠል ከባድ ቢሆንም እኔ ግን በዘመዴ አይዞሽ ባይነት ቻልኩት ግን ቀላል አልነበረም እንክብካቤውም አይዞሹም ለተወሰኑ ግዜያት ነበር የመጣሁት ትምህርት በተጀመረ በአራት ወሩ ስለነበር እደመጣሁ አልጀመርኩም የሚመጣው መስከረም ተብየ እቤት ውስጥ ተላላኪ አገልጋይ ሆንኩ ትምህርት አለመጀመራ ዉሎየ እቤት ነበር በተለይም ለዘመዴ ሚስት የቤቱን ስራተኛ ሆንኩኝ ..ወደ ቤተሰብ ከምመለስ እዝሁ ልቻል ብየ አመቱን ጨረስኩ፡፡ መስከረም ትምህርትየሚጀመርበት ሰአት ደረስ ትምህርትም ገባሁ ፡፡ እደኔ እኔ ከገጠር መተዉ ዘመድ ጋር ሁነው የሚማሩ ሁለት ጓደኛች አፈራሁ ትርንጎ እና አሚናት ትርጎ የጎንደር ልጅ ነች ወንድሟ ለስራ ደሴ ተመድቦ እሱ ጋር ሁና ነው አሚናት እህቷ ጋር ነዉ የምትማራው እናትና አባቷ ሙተውባታል ከሶስታችን ትርጎ ትሻል ነበር ብያንስ የሚያስፈልጓት ነገሮች ተሟልቶላታል፡፡ እኔ እና አሚናት ብሶታችን በሆዳችን ስለሆነ ስንገናኝ ተቃቅፈን ማልቀስ ነበር እኔ በጠዋት ተነስቸ ቤት አፅድቸ ቁርስ ሰርቸ ነበር የሚሄደው የተሰራው ነገር ያልተመቻት ባለቤት የጥፊ ቁርስ አስተናግዳለሁ፡፡ እሷም ለስሙ እህቷ ትሁን እንጅ ተመሳሳይ ነገር ነበር እናም ትምህርት ቤት ስንገናኝ ተቃቅፈን ወደ ክላሳችን እገባለን፡፡ እስክርቢቶ ደፍተር ከዘመዴ ቀምጠይቅ ከትርጎ እየተዋስን እንማራለን
የሚገርመው የትምህርት ደረጃችንን ተከታታይ ነበር የቀን ውሎየን ከጓደኝቼ ጋር ስደሰት ውየ ወደ ቤት ስመለስ የሚጠብቁኝ ስራዋች ሳስባቸው ገና ይደክመኛል ሁኖም ግን አይቀሬ ነውና እሰራለሁ፡፡ ከስራው በላይ ግን የሚያሳስበኝ በትንሽ በትልቁ የምኮረኮመው ኩርኩም እና ጥፊይ ነበር እድህ እያልኩ አራተኛ ክፍል ስደርስ ቤተሰቦች ለማየት ሄድኩ እዛም ትምህርቴን እነሱ ጋር ሁኘ እድቀጥል ለመኑኝ እኔም በትምህርቴ ጎበዝ ስለነበርኩ መምህሮች ስለሚወዱኝ እናም ከጓደኛቸ መለየት ስላልፈለኩ አሻፈረኝ ብየ ተመለስኩ ትምህርቴንም ቀጠልኩ ከስድስት ወደ ሰባት ሳልፍ ግን ነገሩ በረታ ለምን አንች ጎበዝ ልጆቸ ሰነፍ ሁኑ መባልም ተጀመረ
ሁለት ልጆች አሏቸው አንዱ ከኔ እኩል ነው ትምህርት ቤቱ ይለያይ እንጅ ደረጃችን አንድ ነበር ሰባትን እደምንም ለመጨረስ ታገልኩ ግን ሁለት ወር ሲቀረኝ ትምህርቴን አቋርጬ ከዘመዴ ቤት ወደ ቤተሰብም ሆነ ወደ አዲስ አበባ ለመምጣት ገንዘብ ስላልነበረኝ በትምህርት ቤት ጓደኛቸ አማካኝነት አንድ ቤት ተቀጥሬ ገባሁ ለአንድ ወር እደሰራሁ የትምህርት ቤት ጓደኛቸ ዘመድሽ እያፈላለገሽ እደሆነ ነገሩኝ እኔም ያችን የአንድ ወር ደመወዝ ተቀብየ ወደ አዲስ አበባ ጉዞየን ጀመርኩ፡፡ አ/አ ደረስኩ የባሏን ስም የሚሰራበትን ቦታ እሩቅ ስለነበር የማቀዉ ሰዉ ስለለ አንድ ሻይ ቤት ገብቸ ላንድት ልጅ አማከርኳት እሷም..
ክፍል 2⃣
ይ.........ቀ...........ጥ.......ላ.....ል
JOIN👇
@IslamisUniverstiy_public_group
👍1
#ጠቃሚ #ምክሮች #ለሙስሊም #እህቶች
☞የአላማ ታላቅነት ሲበዛ ጠንቃቃ ሁኚ
☞ከአሉ ባልታና ወሬ ተጠበቂ
☞ምላስሽን ሰብስቢ
☞ቁርአን ማንበብ አዘውትሪ
☞ከሌለሽ የለሽም ታገሺ
☞ታማኝ እውነተኛ ሁኚ
☞ሚስጢር ጠባቂና እምነት የሚጣልባት እንዲሁም ኩሩ ሙስሊም ሁኚ
☞ወንጀልን አትዳፈሪ
☞ለሠውነት ክፍሎችሽ ተጠንቀቂ
☞የምትኩራሪበት ስልጣኔ ኢስላማዊ ስልጣኔ ይሁን
☞ለአላህ ብለሽ ውደጂ ለአላህ ብለሽ ጥይ
☞በመልካም ስነ-ምነግባር ታነጪ
☞የሠላትን ነገር አደራ
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
☞የአላማ ታላቅነት ሲበዛ ጠንቃቃ ሁኚ
☞ከአሉ ባልታና ወሬ ተጠበቂ
☞ምላስሽን ሰብስቢ
☞ቁርአን ማንበብ አዘውትሪ
☞ከሌለሽ የለሽም ታገሺ
☞ታማኝ እውነተኛ ሁኚ
☞ሚስጢር ጠባቂና እምነት የሚጣልባት እንዲሁም ኩሩ ሙስሊም ሁኚ
☞ወንጀልን አትዳፈሪ
☞ለሠውነት ክፍሎችሽ ተጠንቀቂ
☞የምትኩራሪበት ስልጣኔ ኢስላማዊ ስልጣኔ ይሁን
☞ለአላህ ብለሽ ውደጂ ለአላህ ብለሽ ጥይ
☞በመልካም ስነ-ምነግባር ታነጪ
☞የሠላትን ነገር አደራ
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
✋አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ ዉድ የቻናል ቤተሰቦች እንዴት ናችሁ የሁለተኛዉ ዙር አሸናፊ 310 ሰዉ በግጥም ዉድድሩ ተሳትፎ ለፎዝያ ሙሀመድ በሰፊ ድምፅ ➊➊➋ በማግኘት አንደኛ ሁናለች ፡፡ ፎዚያ ሙሀመድ #የህልም #ባሌን #አገኘሁት ፁሁፍ ፀሀፊ ናት በግጥሙም አንደኛ ወጣች👍 🏆🏆🏆ፎዚያ ሙሀመድ እንኳን ደስ ያለሽ
🥇በአንደኛዉ ዙር Hani
🥈በሁለተኛዉ ዙር ፎዚያ ሙሀመድ
ሁለቱም ለፍፃሜዉ ዉድድር አልፈዋል፡፡
‼️ ሶስተኛዉ ዙር እሮብ ይኖረናል ማለት ነዉ፡፡ ሁሌም እሮብ እና ቅዳሜ የግጥም ዉድድር ነዉ ማለት ነዉ፡፡
👍 ብዙዎቻችሁ መምረጥ የሚቻለዉ አንድ ስለሆነ እንደተቸገራችሁ ነግራችሁኟል ያዉ ዉድድር ስለሆነ ነዉ
⭐️ ደግሞ ዉድድር ስለሆነ ያላሸነፋችሁ የተመቸኝን ግጥም በቻናል እንደምፓሰተዉ ልነግራችሁ እፈልጋለሁ፡፡
ግጥም ያላችሁ ላኩ በተራ እናወዳድራለን የተሸነፋችሁም በሌላ ግጥም መወዳደር ትችላላችሁ፡፡ 310 የቻናል ቤተሰቦች ግጡሙን አንብባችሁ በዉድድሩ የተሳተፉትን ስለመረጣችሁ ከልብ አመሰግናለሁ፡፡
ከአላህ ጋር ለሶስተኛዉ ዙር እሮብ እንገናኝ ፡
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
🥇በአንደኛዉ ዙር Hani
🥈በሁለተኛዉ ዙር ፎዚያ ሙሀመድ
ሁለቱም ለፍፃሜዉ ዉድድር አልፈዋል፡፡
‼️ ሶስተኛዉ ዙር እሮብ ይኖረናል ማለት ነዉ፡፡ ሁሌም እሮብ እና ቅዳሜ የግጥም ዉድድር ነዉ ማለት ነዉ፡፡
👍 ብዙዎቻችሁ መምረጥ የሚቻለዉ አንድ ስለሆነ እንደተቸገራችሁ ነግራችሁኟል ያዉ ዉድድር ስለሆነ ነዉ
⭐️ ደግሞ ዉድድር ስለሆነ ያላሸነፋችሁ የተመቸኝን ግጥም በቻናል እንደምፓሰተዉ ልነግራችሁ እፈልጋለሁ፡፡
ግጥም ያላችሁ ላኩ በተራ እናወዳድራለን የተሸነፋችሁም በሌላ ግጥም መወዳደር ትችላላችሁ፡፡ 310 የቻናል ቤተሰቦች ግጡሙን አንብባችሁ በዉድድሩ የተሳተፉትን ስለመረጣችሁ ከልብ አመሰግናለሁ፡፡
ከአላህ ጋር ለሶስተኛዉ ዙር እሮብ እንገናኝ ፡
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
😔 #የባከነ 〰 #ህይወት 😢
#ክፍል 9⃣
#ፀሀፊ ☞ mahalet Ethiopiawt
ህመሜ ለሳምንት ያለማቆርጥ አሰቃየኝ ፍጣሪ ይህ አለም በቃሽ ብለህ ልትገለኝ ወይ እያልኩ እያለቀስኩ😥 ለፀበልተኞቹ ስነግራቸው ጌታ ይወድሻል ኤች አይቪዉ በሽታሽ እየለቀቀልሽ ነው አሉኝ
ለሳምንት ካስታወከኝ በኃላ አቆመ በቃ ድነሻል አሉኝ ሁላቸውም ፀበልተኞች ሻንጣየን ሰብስቤ ወደ ሻሸመኔ ተመለስኩ፡፡ ለሰለሞን ለመናገር ቸኩያለሁ መንገዱ እራቀብኝ በደስታ ብዛት ተሳፋሪወች እስኪገርሙ ድርስ ዝም ብየ እስቃለሁ ከመኪናው እንደወርድኩ ሰለሞን ወደሚሰራበት የወታደሮች ካንፓ አመርው ሰለሞንን ከሩቅ ሳየው ሻንጣየን ጥየው እየሮጥኩ ሂጀ ሰለሞንን ተጠመጠምኩበት ከኤች አይቪ ነፃ ሆንኩ ስለው በደስታ እቅፍ አንዳረገኝ ለደቂቃወች ተቃቅፍን ቆየን ....
ሁሉንም ጓደኞቼን ሰላም ብየ ስጨርስ ማርቲ ሻንጣሽ የታለ አለ ??ሰለሞን የት ጣልኩት ብየ በአይኔ ስፍልግ ከሩቅ አየሁት ሰለሞን አስፓልት ዳር ጥየው መጠው ስለው አንች በቃ ስትደሰችም ስትከፊም ሻንጣሽን መጣል ትወጃለሽ ብሎ እየሳቀ ሄዶ አመጠው
ወደቤት ገባን ከቫይርሱ ነፃ መሆኔን በምርመራ አላርጋገጥኩም ፀበል ቦታ ያሉት ሰወች ነፃነሽ ስላሉኝ ምርመራ አያስፈልገኝም ብየ ትቸዋለሁ ሰለሞንም ሀሳቤን አልተቀዋወመም ከሰለሞን ጋር ባለን ግንኙነት ጥንቃቄ አናደርግም የወር አበባየ በየወሩ ይመጣ ነበር ከፀበል ከተመለስኩ ሁለት ወር ሆነኝ አልመጣም
ምን ሁኘ ነው ብየ ሰፍራችን አቅራቢ ወዳለው ሀኪም ቤት ሂጀ ስመርመር ዶክተሩ እንኳን ደስ አለሽ ነብሰጡር ነሽ አለኝ አላመንኩትም ምክንያቱም ከሰለሞን ጋር አብርን መሆን ከጀመርን ቀን ጀምሮ መውለድ ስለምንፈልግ የወሊድ መቆጣጠሪ ተጠቅሜ አላውቅም ግን መውለድ አልቻልኩም ነበር .......ደግሜ ዶክተር እውነትህን ነው ስለው እውነቴን ነው ምነው ፅንሱን አትፈልጊውም ነበር?? ሲለኝ
.....አረ በጣም እፈልገዋለሁ ብየ ሳላስበው በደስታ ብዛት ዶክተሩን ሳምኩት ዶክተሩ ሳቅ ብሎ እንኳን ደስ አለሽ አሁን መሄድ ትችያለሽ ሲለኝ እየሮጥኩ ወደሰለሞን መስሪቤት ስሄድ ሰለሞን የለም የት ሄደ ስላቸው ጠብቂው ይመጣል አሉኝ ለመጠበቅ ትግስት አጣው ደጋግሜ ደወልኩ ከአገልግሎት መስጫ ክልል ውጭ ነው ይላል ስልኩ ስቁነጠነጥ ጓደኞቹ ማርቲ ምን ነገር አግኝተሽ ነው ደስታሽን እስኪ እኛም እንስመው ሲሉኝ
....ሰለሞን ሳይመጣ ትንፍሽ አልልላችሁም አልኳቸው ምሽት 12 ሰአት ላይ ሰለሞን መጣ ጓደኞቹ ለመስማት ጓጉተው አብርው ቤት መጡ ማርቲ ምን ተገኘ አለ ሰለሞን አርገዝኩ በቅርቡ የልጅ አባት ላደርግህ ነው ብየ ሳልጨርስ እቅፍ አርጎ ሳመኝ
ጓደኞቹ እልል እያሉ ቤቱን ሲያደምቁት ተበተኑ አርገዝኩ እንጅ ወለድኩ አላልኳችሁ ብየ አቆርጥኮቸው እብርን አመሸን ማታ 3:30 ሲሆን ጓደኞቹ ወደ ቤታቸው ሄዱ ሰለሞን በችግርም በደስታም ለእኔ ያለው ፍቅር ይው ነው አይቀየርም
ሰለሞን ላልተወሰነ ጊዜ ወደ ጦር ሜዳ ሲሄድ እርግዝነየ 3 ወር ነበር ምንም አይነት የህክምና ክትትል አላደርኩም ህመም አይሰማኝም ሰለሞን በየወሩ ብር ይልክልኛል አልፎ አልፎ ይደውላል በዚህ ሁኔታ ቀጠልን
ቀኑ ደርሰ ዘጠኝ ወር ሲሞላኝ ህመም ጀመረኝ ሰለሞን አልተመለሰም 9ወር ከ10 ቀን ሲሆነኝ በጣም ታመምኩ ጎርቤቶች ተሰባስበው ለማዋለድ ከበውኛል ከብዙ ህመም በኃላ ከሌሊቱ 8 ሰአት ላይ የምታምር ቆንጅየ ሴት ልጅ ወለድኩ ፡፡ በደስታ በእልልታ ቤቱ ተቀወጠ በጧት የሰለሞን ጓደኞች ለሰለሞን ስልክ ሲደውሉ ስልኩ አይሰራም ለማናጀሩ ደውለው ሰለሞንን አገናኛቸው እንኳን ደስ አለህ ብለው እኔንም አገናኙኝ በጣም ደስ ብሎኛል የእኔ ፍቅር አፍቅርሻለሁ እስከመለስ ሰላም ቆዩኝ ልጃችን ተንከባከቢልኝ ብሎኝ ስልኩን ዘገው
ጎርቤቶቼ ተንከባክበው አርሱኝ እኔም ጠንክሬ ተነሰው ልጀን መንከባከብ የእለት ከለት ተግባሬ ነው ልጀ ሁሌ ትታመማለች ሀኪም ቤት ስወስዳት ወባ ነው ብለው ሽሮፕ ይሰጡኛል እሱን በየቀኑ እግታታለሁ ግን ምንም ለውጥ የላትም ጭራሽ መፍዘዝ ሙሉ ቀን መተኛት ጡቴን መጥባት አቀመች
አንድ ቀን በግምት ከቀኑ ሰባት ሰአት ይሆናል እንደታቀፍኳት እጀ ላይ ዛለችብኝ ጎርቤት ጠርቸ ትልቅ ሆስፒታል ወሰድናት በጣም እያለቀስኩ ነበር ዶክተሮቹ ልጅቷን ሲያዯት ተደናግጠው ድንገተኛ ክፍል አስገቧት ተከትየ ልገባ ስል መግባት አትችይም ብለው ከለከሉኝ ልጀ ልጀ እያልኩ ስጮክ ጎርቤቶቸ እባክሽ ተርጋጊ እያሉ ለማርጋጋት ይሞክራሉ
ከግማሽ ሳዐት በኃላ ልጀ ያለችበት ክፍል በሩ ተከፍተ የዶክተሩን ፊት ሳየው ተስፋየ በኖ ጠፋ ከተቀመጥኩበት መነሳት ተሳነኝ ጉልበቴ ተንቀጠቀጠ ዶክተሩ ወደኔ መጥቶ😥 …………
#የመጨረሻዉ #ክፍል
ይ.....ቀ...........
............ጥ.........ላ...........ል
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
#ክፍል 9⃣
#ፀሀፊ ☞ mahalet Ethiopiawt
ህመሜ ለሳምንት ያለማቆርጥ አሰቃየኝ ፍጣሪ ይህ አለም በቃሽ ብለህ ልትገለኝ ወይ እያልኩ እያለቀስኩ😥 ለፀበልተኞቹ ስነግራቸው ጌታ ይወድሻል ኤች አይቪዉ በሽታሽ እየለቀቀልሽ ነው አሉኝ
ለሳምንት ካስታወከኝ በኃላ አቆመ በቃ ድነሻል አሉኝ ሁላቸውም ፀበልተኞች ሻንጣየን ሰብስቤ ወደ ሻሸመኔ ተመለስኩ፡፡ ለሰለሞን ለመናገር ቸኩያለሁ መንገዱ እራቀብኝ በደስታ ብዛት ተሳፋሪወች እስኪገርሙ ድርስ ዝም ብየ እስቃለሁ ከመኪናው እንደወርድኩ ሰለሞን ወደሚሰራበት የወታደሮች ካንፓ አመርው ሰለሞንን ከሩቅ ሳየው ሻንጣየን ጥየው እየሮጥኩ ሂጀ ሰለሞንን ተጠመጠምኩበት ከኤች አይቪ ነፃ ሆንኩ ስለው በደስታ እቅፍ አንዳረገኝ ለደቂቃወች ተቃቅፍን ቆየን ....
ሁሉንም ጓደኞቼን ሰላም ብየ ስጨርስ ማርቲ ሻንጣሽ የታለ አለ ??ሰለሞን የት ጣልኩት ብየ በአይኔ ስፍልግ ከሩቅ አየሁት ሰለሞን አስፓልት ዳር ጥየው መጠው ስለው አንች በቃ ስትደሰችም ስትከፊም ሻንጣሽን መጣል ትወጃለሽ ብሎ እየሳቀ ሄዶ አመጠው
ወደቤት ገባን ከቫይርሱ ነፃ መሆኔን በምርመራ አላርጋገጥኩም ፀበል ቦታ ያሉት ሰወች ነፃነሽ ስላሉኝ ምርመራ አያስፈልገኝም ብየ ትቸዋለሁ ሰለሞንም ሀሳቤን አልተቀዋወመም ከሰለሞን ጋር ባለን ግንኙነት ጥንቃቄ አናደርግም የወር አበባየ በየወሩ ይመጣ ነበር ከፀበል ከተመለስኩ ሁለት ወር ሆነኝ አልመጣም
ምን ሁኘ ነው ብየ ሰፍራችን አቅራቢ ወዳለው ሀኪም ቤት ሂጀ ስመርመር ዶክተሩ እንኳን ደስ አለሽ ነብሰጡር ነሽ አለኝ አላመንኩትም ምክንያቱም ከሰለሞን ጋር አብርን መሆን ከጀመርን ቀን ጀምሮ መውለድ ስለምንፈልግ የወሊድ መቆጣጠሪ ተጠቅሜ አላውቅም ግን መውለድ አልቻልኩም ነበር .......ደግሜ ዶክተር እውነትህን ነው ስለው እውነቴን ነው ምነው ፅንሱን አትፈልጊውም ነበር?? ሲለኝ
.....አረ በጣም እፈልገዋለሁ ብየ ሳላስበው በደስታ ብዛት ዶክተሩን ሳምኩት ዶክተሩ ሳቅ ብሎ እንኳን ደስ አለሽ አሁን መሄድ ትችያለሽ ሲለኝ እየሮጥኩ ወደሰለሞን መስሪቤት ስሄድ ሰለሞን የለም የት ሄደ ስላቸው ጠብቂው ይመጣል አሉኝ ለመጠበቅ ትግስት አጣው ደጋግሜ ደወልኩ ከአገልግሎት መስጫ ክልል ውጭ ነው ይላል ስልኩ ስቁነጠነጥ ጓደኞቹ ማርቲ ምን ነገር አግኝተሽ ነው ደስታሽን እስኪ እኛም እንስመው ሲሉኝ
....ሰለሞን ሳይመጣ ትንፍሽ አልልላችሁም አልኳቸው ምሽት 12 ሰአት ላይ ሰለሞን መጣ ጓደኞቹ ለመስማት ጓጉተው አብርው ቤት መጡ ማርቲ ምን ተገኘ አለ ሰለሞን አርገዝኩ በቅርቡ የልጅ አባት ላደርግህ ነው ብየ ሳልጨርስ እቅፍ አርጎ ሳመኝ
ጓደኞቹ እልል እያሉ ቤቱን ሲያደምቁት ተበተኑ አርገዝኩ እንጅ ወለድኩ አላልኳችሁ ብየ አቆርጥኮቸው እብርን አመሸን ማታ 3:30 ሲሆን ጓደኞቹ ወደ ቤታቸው ሄዱ ሰለሞን በችግርም በደስታም ለእኔ ያለው ፍቅር ይው ነው አይቀየርም
ሰለሞን ላልተወሰነ ጊዜ ወደ ጦር ሜዳ ሲሄድ እርግዝነየ 3 ወር ነበር ምንም አይነት የህክምና ክትትል አላደርኩም ህመም አይሰማኝም ሰለሞን በየወሩ ብር ይልክልኛል አልፎ አልፎ ይደውላል በዚህ ሁኔታ ቀጠልን
ቀኑ ደርሰ ዘጠኝ ወር ሲሞላኝ ህመም ጀመረኝ ሰለሞን አልተመለሰም 9ወር ከ10 ቀን ሲሆነኝ በጣም ታመምኩ ጎርቤቶች ተሰባስበው ለማዋለድ ከበውኛል ከብዙ ህመም በኃላ ከሌሊቱ 8 ሰአት ላይ የምታምር ቆንጅየ ሴት ልጅ ወለድኩ ፡፡ በደስታ በእልልታ ቤቱ ተቀወጠ በጧት የሰለሞን ጓደኞች ለሰለሞን ስልክ ሲደውሉ ስልኩ አይሰራም ለማናጀሩ ደውለው ሰለሞንን አገናኛቸው እንኳን ደስ አለህ ብለው እኔንም አገናኙኝ በጣም ደስ ብሎኛል የእኔ ፍቅር አፍቅርሻለሁ እስከመለስ ሰላም ቆዩኝ ልጃችን ተንከባከቢልኝ ብሎኝ ስልኩን ዘገው
ጎርቤቶቼ ተንከባክበው አርሱኝ እኔም ጠንክሬ ተነሰው ልጀን መንከባከብ የእለት ከለት ተግባሬ ነው ልጀ ሁሌ ትታመማለች ሀኪም ቤት ስወስዳት ወባ ነው ብለው ሽሮፕ ይሰጡኛል እሱን በየቀኑ እግታታለሁ ግን ምንም ለውጥ የላትም ጭራሽ መፍዘዝ ሙሉ ቀን መተኛት ጡቴን መጥባት አቀመች
አንድ ቀን በግምት ከቀኑ ሰባት ሰአት ይሆናል እንደታቀፍኳት እጀ ላይ ዛለችብኝ ጎርቤት ጠርቸ ትልቅ ሆስፒታል ወሰድናት በጣም እያለቀስኩ ነበር ዶክተሮቹ ልጅቷን ሲያዯት ተደናግጠው ድንገተኛ ክፍል አስገቧት ተከትየ ልገባ ስል መግባት አትችይም ብለው ከለከሉኝ ልጀ ልጀ እያልኩ ስጮክ ጎርቤቶቸ እባክሽ ተርጋጊ እያሉ ለማርጋጋት ይሞክራሉ
ከግማሽ ሳዐት በኃላ ልጀ ያለችበት ክፍል በሩ ተከፍተ የዶክተሩን ፊት ሳየው ተስፋየ በኖ ጠፋ ከተቀመጥኩበት መነሳት ተሳነኝ ጉልበቴ ተንቀጠቀጠ ዶክተሩ ወደኔ መጥቶ😥 …………
#የመጨረሻዉ #ክፍል
ይ.....ቀ...........
............ጥ.........ላ...........ል
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
👍1
እዉነተኛ ታሪክ
😥 #ሊነጋ_ሲል 😔
#ክፍል 2⃣
✍ፀሀፊ mahbuba bint Abuha!
ሻይ ቤት ገብቼ ያማከረኳት ልጅ ስነግራት ተጨናንቄ እያለቀስኩ ስለሆነ እደምትረዳኝ ቃል ገባችልኝ፡፡ ለምን አዲስ አበባን አላቀዉም ወደየት ብየ አክስቴን እፈልጋታለሁ፡፡ ግን ምን እንደምሰራ ባሏ የት ድርጅት እንደሚሰራ ደሴ የነበረዉ ዘመዴ ሲያወራ እሰማዉ ነበር ለአገኘሇት ልጅ አስረድቻታለሁ እስከ ስሙ ሳይቀር... እዛው ስራ እያገዝኳት ለሶስት ቀን ቆየሁ ልጅቷም የአክስቴን ባል የሚሰራበት ቦታ ሂዳ አገኘችው ማታ እደሚመጣ ተነጋግረው ተመልሳ መጣች እሱም በሶስተኛ ቀኔ መጣ። ያገናቸኝን ልጅ እንደ እህቴ ተጠመጠምኩባት አመስገኘ ለሰራችልኝ ዉለታ አላህ ይስጥልኝ ብየ ተለያየን ከአንዳንድ ዘመድ ዘመድ ያልሆነ ባዳ ይሻላል ፡፡ የአክስቴ ባል ወደ መኖሪያ ቤታቸዉ ወሰደኝ
አክስቴም አዲስ አበባ ትኑር እንጂ ከእለት ጉርስ የዘለለ ሂወት የላትም ገና ድህነትን ለማሸነፍ ደፋ ቀና እያለች ነዉ፡፡እሷም ጋር ውየ ሳላድር እሰው ቤት የቤት ሰራተኝነት ገብቼ ስራ ጀመርኩ
.......አልተሳካልኝም የደሴው የዘመዴ ሚስት የምታሰቃየኝ ስቃይ ትዝ እያለኝ የሰው ቤት ለመስራት አላስቻለኝም ገና ሰወቹን ሳያቸው የሚመቱኝ የሚገሉኝ ይመስለኝ ጀመር፡፡ ፊታቸው እንደ እሳት ያቃጥለኝ ጀመር እደምንም ተቋቁሜ አራት ወር ሰራሁ ከዛ በላይ አልቻልኩም ነበር ተመልሸ አክስቴ ጋር ሁኘ የቀን ስራ ጀመርኩ፡፡ ካዛም በዝህ መሀል ነበር ከአንድ ልጁ ጋር እንደ እኔዉ በቀን ስራ የሚሰራ ጋር የተዋወቅነው ቀላል የማይባል ሂወት አሳለፍኩ በዙ ውጣ ውረዶች ነበሩት እወድሻለሁ እንጋባ እያለ እረበሸኝ፡፡ አክስቴም ጋር ከምቀመጥ ብየ አብረን እየሰራን እንቀየራለን ብየ በማሰብ ትዳር ለመያዝ ወሰንኩ እናም ይሄን ልጅ እወድሻለሁ አግቢኝ ካላንቺ መኖር አልችልም እያለ መግቢያ መውጫ ያሳጣኝን ይሄኑ ልጅ ቀለል ባለ ሰርግ ሰዉ ያዉቀዉ ያህል በትንሹ በመደገስ አገባሁ።
ውድ እህቶቼ ለመግቢ ያክል እንጅ ከዚህ በላይ ያለው ነገር ይጠቅማችኋል ብየ አይደለም
ከላይ እደጠቀስኩት እሱ የሚወደኝ እኔ ግን የምጠላው ግን ምንም አማራጭ ስለለኝ አክስቴን ከማስቸግር ብየ አስቤ ልጁ ጋር መኖር ቀጠልን ፡፡
ግን ከማግባቴ በፊት ልጁን ያገባሁት ከአክስቴ ቤት ለመገላገል ብየ አስቤ ነዉ እንጂ ለባለቤቴ ፍቅር የለኝም ነበር ግን ባለቤቴን ብጠላውም አንድ ላይ መኖር ከጀመርን ብኋላ ለኔ ካለው እንክብካቤ ወደ ልቤ መግባት ጀመረ ፡፡
የምንተዳደረዉ በቀን ስራ ቢሆንም ግን ጋር ባለቤቴ በሚሰጠኝ በሚያሳየኝ ለኔ ያለዉ ፍቅር እኔም በትዳር ደስተኛ ሆንኩ ሳላገባዉ በፊት ብጠላዉም ከአገባሁት ቡሀላ በባለቤቴ ደስተኛ ነበርን ፡፡ ከቤት እንድወጣ ስራ እድሰራ ብዙ አይፈልግም እኔም ያጣሁትን የሰው ፍቅር ስለሰጠኝ ደስተኛ ሆንኩ፡፡
በዚህ መልኩ ለአንድ አመት ካሳለፍን ብኋላ እኔም እንደሌሎች ከሀገር ወጥቼ ኑሮችንን መቀየር አለብኝ ብየ አሰብኩ እሱም ብዙ ሳያንገራግር ተስማምቶ ወደ ሳውዲ ሄድኩኝ ሳውዲ እደደረስኩ ብዙም የተረጋጋ የተመቻቸ ነገር አልነበርውም በየሄድኩበት ሂወት ለኔ አልጋ በአልጋ አልጠበቀኝም፡፡ አያቴ አንቺ ከመረገዝሽ ጀምረሽ ሙሲባ ነበርሽ ያለችኝ እዉነቷን ነዉ ብዙ ለሂወቴ የሚያሰጉ ነገሮች ሁሉ ገጠሙኝ ግን በጌታየ በአላህ ፍቃድ ወደ ሶስት ቤት ቀይሬ መስራት ጀመርኩ ፡፡
የምሰራውንም ወር ሲሞልኝ እየተቀበልኩ የሶስት የሶስት ወር እያደረኩ መላክ ጀመርኩ ስልክ እደ ልብ አይገኝም ያው ብሩን ስልክ ብቻ ነበር የምደውልለት፡፡ ለቤተሰቦቼም በሶስት ወር ብዙም ባይባል እልካለሁ፡፡ እንድህ እድህ እያልኩ አመት ሞላኝ አመት ሲሞላኝ ቦታ እንዲገዛ እና ከዛ ብኋላ በምልከው ብር ቤት መስራት እንዲጀምር ተስማማን ልክ በአመት ከሶስት ወሬ ላይ ብር አስገብቸ እሱንም ልነገረው የተስማማንበትንም ጉዳይ ምን ላይ እዳደረሰው ልጠይቅ ደወልኩለት
........ስጠይቀው ቦታውን እደገዛ ቀሪ ትንሽ ብር እደቀረው ነገርኝ በጣም ደስ አለኝ ከዛ ብኋላ ብርታትም ተሰማኝ በተነጋገርነው መሰረት ቀጠልኩ ልክ አመት ከዘጠኝ ወር ሲሆነኝ የሚያሰሩኝን ሰወቸን ለምኘ ስልክ እንዲገዙልኝ ጠየኩ ለጉዱ .........እነሱም ሳያንገራግሩ ገዙልኝ ከዛም ወደ ቤተሰቦቸ መደውል ጀመርኩ ስለ ባለቤቴም መጠየቅ ጀመርኩ
የሚገርመው ግን የጠየኩት ተጠራጥሬው ሳይሆን ይበልጥ እርግጠኛ ሁኘ ደስተኛ ለመሆን ነበር እናም የሚነግሩኝ ነገር እና እሱ የሚነግረኝ ነገር የሰማይ እና የምድር ያክል እርቀት ነበረው ምንም ላምናቸው አልቻልኩም ግን ምንም ሳልናገር ዝም አልኩ ሁለት አመቴ ሲሞላ የሶስት ወርጠብቄ ብር መላክ ነበረብኝ ግን የነገሩኝ ነገር ትንሽ ስለረበሸኝ ተውኩት
እናም ብር ስላላኩለት ሲቀርበት ከምልክለት ትንሽ ቀናት ቡሀላ በቀጥታ ደውሎ
.........እረሳሽኝ እሳ አለኝ
.............እኔም አይ ሰወቸ ስለተስሳፈሩ ስላልተመቸኝ ነው አልኩት ፡፡ ጥያቄዉ ይበልጥ ስላስደነገጠኝ ወዲያዉ ካርድ ሞልቸ ወደ አዲስ አበባ በጣም የማምነው የስጋ ዘመደ ስለነበር ደወልኩለት እና ከቤተሰብ የሰማሁትን አስቀያሚ ነገር ነገርኩት እሱም ብነግርሽ አታምኒኝም ብየ እንጅ እኮ ባለቤትሽ...........
#part 3⃣
ይ...........ቀ.......ጥ
.....ላ..............ል...........
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group ┗━━════━━━━━━━━━════━━┛
😥 #ሊነጋ_ሲል 😔
#ክፍል 2⃣
✍ፀሀፊ mahbuba bint Abuha!
ሻይ ቤት ገብቼ ያማከረኳት ልጅ ስነግራት ተጨናንቄ እያለቀስኩ ስለሆነ እደምትረዳኝ ቃል ገባችልኝ፡፡ ለምን አዲስ አበባን አላቀዉም ወደየት ብየ አክስቴን እፈልጋታለሁ፡፡ ግን ምን እንደምሰራ ባሏ የት ድርጅት እንደሚሰራ ደሴ የነበረዉ ዘመዴ ሲያወራ እሰማዉ ነበር ለአገኘሇት ልጅ አስረድቻታለሁ እስከ ስሙ ሳይቀር... እዛው ስራ እያገዝኳት ለሶስት ቀን ቆየሁ ልጅቷም የአክስቴን ባል የሚሰራበት ቦታ ሂዳ አገኘችው ማታ እደሚመጣ ተነጋግረው ተመልሳ መጣች እሱም በሶስተኛ ቀኔ መጣ። ያገናቸኝን ልጅ እንደ እህቴ ተጠመጠምኩባት አመስገኘ ለሰራችልኝ ዉለታ አላህ ይስጥልኝ ብየ ተለያየን ከአንዳንድ ዘመድ ዘመድ ያልሆነ ባዳ ይሻላል ፡፡ የአክስቴ ባል ወደ መኖሪያ ቤታቸዉ ወሰደኝ
አክስቴም አዲስ አበባ ትኑር እንጂ ከእለት ጉርስ የዘለለ ሂወት የላትም ገና ድህነትን ለማሸነፍ ደፋ ቀና እያለች ነዉ፡፡እሷም ጋር ውየ ሳላድር እሰው ቤት የቤት ሰራተኝነት ገብቼ ስራ ጀመርኩ
.......አልተሳካልኝም የደሴው የዘመዴ ሚስት የምታሰቃየኝ ስቃይ ትዝ እያለኝ የሰው ቤት ለመስራት አላስቻለኝም ገና ሰወቹን ሳያቸው የሚመቱኝ የሚገሉኝ ይመስለኝ ጀመር፡፡ ፊታቸው እንደ እሳት ያቃጥለኝ ጀመር እደምንም ተቋቁሜ አራት ወር ሰራሁ ከዛ በላይ አልቻልኩም ነበር ተመልሸ አክስቴ ጋር ሁኘ የቀን ስራ ጀመርኩ፡፡ ካዛም በዝህ መሀል ነበር ከአንድ ልጁ ጋር እንደ እኔዉ በቀን ስራ የሚሰራ ጋር የተዋወቅነው ቀላል የማይባል ሂወት አሳለፍኩ በዙ ውጣ ውረዶች ነበሩት እወድሻለሁ እንጋባ እያለ እረበሸኝ፡፡ አክስቴም ጋር ከምቀመጥ ብየ አብረን እየሰራን እንቀየራለን ብየ በማሰብ ትዳር ለመያዝ ወሰንኩ እናም ይሄን ልጅ እወድሻለሁ አግቢኝ ካላንቺ መኖር አልችልም እያለ መግቢያ መውጫ ያሳጣኝን ይሄኑ ልጅ ቀለል ባለ ሰርግ ሰዉ ያዉቀዉ ያህል በትንሹ በመደገስ አገባሁ።
ውድ እህቶቼ ለመግቢ ያክል እንጅ ከዚህ በላይ ያለው ነገር ይጠቅማችኋል ብየ አይደለም
ከላይ እደጠቀስኩት እሱ የሚወደኝ እኔ ግን የምጠላው ግን ምንም አማራጭ ስለለኝ አክስቴን ከማስቸግር ብየ አስቤ ልጁ ጋር መኖር ቀጠልን ፡፡
ግን ከማግባቴ በፊት ልጁን ያገባሁት ከአክስቴ ቤት ለመገላገል ብየ አስቤ ነዉ እንጂ ለባለቤቴ ፍቅር የለኝም ነበር ግን ባለቤቴን ብጠላውም አንድ ላይ መኖር ከጀመርን ብኋላ ለኔ ካለው እንክብካቤ ወደ ልቤ መግባት ጀመረ ፡፡
የምንተዳደረዉ በቀን ስራ ቢሆንም ግን ጋር ባለቤቴ በሚሰጠኝ በሚያሳየኝ ለኔ ያለዉ ፍቅር እኔም በትዳር ደስተኛ ሆንኩ ሳላገባዉ በፊት ብጠላዉም ከአገባሁት ቡሀላ በባለቤቴ ደስተኛ ነበርን ፡፡ ከቤት እንድወጣ ስራ እድሰራ ብዙ አይፈልግም እኔም ያጣሁትን የሰው ፍቅር ስለሰጠኝ ደስተኛ ሆንኩ፡፡
በዚህ መልኩ ለአንድ አመት ካሳለፍን ብኋላ እኔም እንደሌሎች ከሀገር ወጥቼ ኑሮችንን መቀየር አለብኝ ብየ አሰብኩ እሱም ብዙ ሳያንገራግር ተስማምቶ ወደ ሳውዲ ሄድኩኝ ሳውዲ እደደረስኩ ብዙም የተረጋጋ የተመቻቸ ነገር አልነበርውም በየሄድኩበት ሂወት ለኔ አልጋ በአልጋ አልጠበቀኝም፡፡ አያቴ አንቺ ከመረገዝሽ ጀምረሽ ሙሲባ ነበርሽ ያለችኝ እዉነቷን ነዉ ብዙ ለሂወቴ የሚያሰጉ ነገሮች ሁሉ ገጠሙኝ ግን በጌታየ በአላህ ፍቃድ ወደ ሶስት ቤት ቀይሬ መስራት ጀመርኩ ፡፡
የምሰራውንም ወር ሲሞልኝ እየተቀበልኩ የሶስት የሶስት ወር እያደረኩ መላክ ጀመርኩ ስልክ እደ ልብ አይገኝም ያው ብሩን ስልክ ብቻ ነበር የምደውልለት፡፡ ለቤተሰቦቼም በሶስት ወር ብዙም ባይባል እልካለሁ፡፡ እንድህ እድህ እያልኩ አመት ሞላኝ አመት ሲሞላኝ ቦታ እንዲገዛ እና ከዛ ብኋላ በምልከው ብር ቤት መስራት እንዲጀምር ተስማማን ልክ በአመት ከሶስት ወሬ ላይ ብር አስገብቸ እሱንም ልነገረው የተስማማንበትንም ጉዳይ ምን ላይ እዳደረሰው ልጠይቅ ደወልኩለት
........ስጠይቀው ቦታውን እደገዛ ቀሪ ትንሽ ብር እደቀረው ነገርኝ በጣም ደስ አለኝ ከዛ ብኋላ ብርታትም ተሰማኝ በተነጋገርነው መሰረት ቀጠልኩ ልክ አመት ከዘጠኝ ወር ሲሆነኝ የሚያሰሩኝን ሰወቸን ለምኘ ስልክ እንዲገዙልኝ ጠየኩ ለጉዱ .........እነሱም ሳያንገራግሩ ገዙልኝ ከዛም ወደ ቤተሰቦቸ መደውል ጀመርኩ ስለ ባለቤቴም መጠየቅ ጀመርኩ
የሚገርመው ግን የጠየኩት ተጠራጥሬው ሳይሆን ይበልጥ እርግጠኛ ሁኘ ደስተኛ ለመሆን ነበር እናም የሚነግሩኝ ነገር እና እሱ የሚነግረኝ ነገር የሰማይ እና የምድር ያክል እርቀት ነበረው ምንም ላምናቸው አልቻልኩም ግን ምንም ሳልናገር ዝም አልኩ ሁለት አመቴ ሲሞላ የሶስት ወርጠብቄ ብር መላክ ነበረብኝ ግን የነገሩኝ ነገር ትንሽ ስለረበሸኝ ተውኩት
እናም ብር ስላላኩለት ሲቀርበት ከምልክለት ትንሽ ቀናት ቡሀላ በቀጥታ ደውሎ
.........እረሳሽኝ እሳ አለኝ
.............እኔም አይ ሰወቸ ስለተስሳፈሩ ስላልተመቸኝ ነው አልኩት ፡፡ ጥያቄዉ ይበልጥ ስላስደነገጠኝ ወዲያዉ ካርድ ሞልቸ ወደ አዲስ አበባ በጣም የማምነው የስጋ ዘመደ ስለነበር ደወልኩለት እና ከቤተሰብ የሰማሁትን አስቀያሚ ነገር ነገርኩት እሱም ብነግርሽ አታምኒኝም ብየ እንጅ እኮ ባለቤትሽ...........
#part 3⃣
ይ...........ቀ.......ጥ
.....ላ..............ል...........
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group ┗━━════━━━━━━━━━════━━┛
👍1
😔 #ሞትን #እንድናስታውስ #የዱንያ #መጨረሸዋ #እንዴት
#እንደሚያስፈራ የሰው ልጅ አይቶ ላስተነተነ በየቀኑ የምንቀብራቸውን ጀናዛወች ማየት ብቻ
ስንት ነገር ያስታውሰናል ጀናዛውን ብቻ በማየት
፡አላሁምመ አህሲን ሂታመና ያረብ ኢግፊር መዉተና ወመውተል
ሙስሊሚን ቢራህመትክ ያራህማን!!!
፡
፡
ﻛُﻞُّ ﻧَﻔْﺲٍ ﺫَﺍﺋِﻘَﺔُ ﺍﻟْﻤَﻮْﺕِ ۗ ﻭَﻧَﺒْﻠُﻮﻛُﻢ ﺑِﺎﻟﺸَّﺮِّ ﻭَﺍﻟْﺨَﻴْﺮِ ﻓِﺘْﻨَﺔً ﻭَﺇِﻟَﻴْﻨَﺎ ﺗُﺮْﺟَﻌُﻮﻥَ
ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ ለመፈተንም በክፉም በበጎም
እንሞክራችኋለን፡፡ ወደኛም ትመለሳላችሁ፡፡"(21:35)
ﻛُﻞُّ ﻧَﻔْﺲٍ ﺫَﺍﺋِﻘَﺔُ ﺍﻟْﻤَﻮْﺕِ ۖ ﺛُﻢَّ ﺇِﻟَﻴْﻨَﺎ ﺗُﺮْﺟَﻌُﻮﻥَ
ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ ከዚያም ወደኛ
ትመለሳላችሁ፡፡"(29:57)
ﻛُﻞُّ ﻣَﻦْ ﻋَﻠَﻴْﻬَﺎ ﻓَﺎﻥٍ
በእርሷ (በምድር) ላይ ያለው ሁሉ ጠፊ ነው፡፡"(55:26)
´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
☑️ ሼር በማድረግ ለጓደኞዉ ያካፍሉ
#እንደሚያስፈራ የሰው ልጅ አይቶ ላስተነተነ በየቀኑ የምንቀብራቸውን ጀናዛወች ማየት ብቻ
ስንት ነገር ያስታውሰናል ጀናዛውን ብቻ በማየት
፡አላሁምመ አህሲን ሂታመና ያረብ ኢግፊር መዉተና ወመውተል
ሙስሊሚን ቢራህመትክ ያራህማን!!!
፡
፡
ﻛُﻞُّ ﻧَﻔْﺲٍ ﺫَﺍﺋِﻘَﺔُ ﺍﻟْﻤَﻮْﺕِ ۗ ﻭَﻧَﺒْﻠُﻮﻛُﻢ ﺑِﺎﻟﺸَّﺮِّ ﻭَﺍﻟْﺨَﻴْﺮِ ﻓِﺘْﻨَﺔً ﻭَﺇِﻟَﻴْﻨَﺎ ﺗُﺮْﺟَﻌُﻮﻥَ
ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ ለመፈተንም በክፉም በበጎም
እንሞክራችኋለን፡፡ ወደኛም ትመለሳላችሁ፡፡"(21:35)
ﻛُﻞُّ ﻧَﻔْﺲٍ ﺫَﺍﺋِﻘَﺔُ ﺍﻟْﻤَﻮْﺕِ ۖ ﺛُﻢَّ ﺇِﻟَﻴْﻨَﺎ ﺗُﺮْﺟَﻌُﻮﻥَ
ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ ከዚያም ወደኛ
ትመለሳላችሁ፡፡"(29:57)
ﻛُﻞُّ ﻣَﻦْ ﻋَﻠَﻴْﻬَﺎ ﻓَﺎﻥٍ
በእርሷ (በምድር) ላይ ያለው ሁሉ ጠፊ ነው፡፡"(55:26)
´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
☑️ ሼር በማድረግ ለጓደኞዉ ያካፍሉ
😔 #ታንቄ #እንዳልሞት **
~~~~
ታንቄ እንዳልሞት አጥሬ በስብሷል፡
ኮረንቲ እንዳልጨብጥ መብራት ደሞ ሄዷል፡
ከጎርፉ እንዳልገባ ዝናቡም አቁሟል ፡
እንግዲህ ልጠብቅ ልጠብቅ ይመጣል፤
ጠብቄ ጠብቄ ዝናቡም መጣልኝ፡
ጠብቄ ጠብቄ መብራቱም መጣልኝ፡
ግና ምን ያደርጋል ሰአቱ አለፈብኝ፡
እንዲያ ያስጨነቀኝ ንዴቴም ጠፋብኝ፤
ለካስ ሁሉም ያልፋል የጊዜ ጉዳይነው፡
ዛሬ ቢጨልምም ነገ ሌላ ቀን ነው ።
~~~
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🍃•••════•
~~~~
ታንቄ እንዳልሞት አጥሬ በስብሷል፡
ኮረንቲ እንዳልጨብጥ መብራት ደሞ ሄዷል፡
ከጎርፉ እንዳልገባ ዝናቡም አቁሟል ፡
እንግዲህ ልጠብቅ ልጠብቅ ይመጣል፤
ጠብቄ ጠብቄ ዝናቡም መጣልኝ፡
ጠብቄ ጠብቄ መብራቱም መጣልኝ፡
ግና ምን ያደርጋል ሰአቱ አለፈብኝ፡
እንዲያ ያስጨነቀኝ ንዴቴም ጠፋብኝ፤
ለካስ ሁሉም ያልፋል የጊዜ ጉዳይነው፡
ዛሬ ቢጨልምም ነገ ሌላ ቀን ነው ።
~~~
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🍃•••════•
#የኒውዝላንዷ_ጠቅላይ_ሚኒስተር_ሒጃብ ለብሳ ወደ ሟች ቤተሰቦች እና ሙስሊሞች በመሄድ እያፅናናቻቸው ነበር!
በተጨማሪም 11,000 በላይ የሀገሪቷ ዜጎች እስቴዲየም ተገኝተው ድርጊቱን አውግዘው ከሙስሊሞች ጎን መሆናቸው ገልፀዋል፡፡
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
በተጨማሪም 11,000 በላይ የሀገሪቷ ዜጎች እስቴዲየም ተገኝተው ድርጊቱን አውግዘው ከሙስሊሞች ጎን መሆናቸው ገልፀዋል፡፡
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
〰〰💐 አንድ ቀን አገልጋይ # ባርያ ልገዛ ወደ ባርያ መሸጫ # ገበያ አቀናሁ።" ይላሉ
የሙአሊፋችን ተራኪ !!
ልክ ወደ መሸጫው ስፍራ ስደርስ አንድ የባሪያ ነጋዴ ድምፁን ከፍ
አድርጎ፦"ይህን ባሪያዬን ከነ ነውሩ ሚገዛኝ ማን ነው?" በማለት ሲጣራ
ተመለከትኩ።
#እኔም ጠጋ ብዬ፦"አለቃዬ!!! ይህ ባርያ ነውሩ ምንድነው?" በማለት ጠየቅኩት።
#ነጋዴውም፦"እራሱን ጠይቀው" አለኝ።
እኔም ወደ ባርያው ዞር ብዬ ጥያቄዬን ሰነዘርኩለት።
#ባርያውም፦"ነውሮቼ ብዙ ናቸው። የትኛውን እንዳጋነኑብኝ ግን አላውቅም" አለ።
〰✔️እኔም ወደ ነጋዴው ዞር ብዬ፦"የባርያህን ነውር አትነግረኝምን...?" አልኩ።
#ነጋዴውም፦"ዐቅሉ ዞሯል፤ በየግዜው ራሱን ስቶ ይወድቃል" በማለት መለሰልኝ።
እኔም ወደ ባርያው ዞር ብዬ፦"በየ ቀኑ ነው ወይስ በየሳምንቱ ነው እንዲህ
ሚያደርግህ?" በማለት ጠየቅኩት።
#ባርያውም እንባውን እያፈሰሰ፦"ኢናሊላሂ ወ ኢና ኢለይሂ ራጂዑን" አለ።
ባሪያው ንግግሩን ቀጥሏል፦"አለቃዬ!! የፍቅር አባዜ ልብን ከተቆጣጠረ፤
በየመገጣጠምያው ይሰራጫል።
ይህ የፍቅር አባዜ አካልህን ካገኘው፤ መላ ሰውነትህን በናፍቆት መቅረሚያ
ይሸፍነዋል።ያን ግዜ ደግሞ ዐቅል በተፈቃሪው ትውስታ ይጦዛል።
ያ ሲከሰት ቀልብ ይናወጣል፤ ቀልብ ሲናወጥ ደግሞ አካል ይረጋል። ይህን ግዜ
ለተመልካች እብደት እና በሽታ ይመስለዋል።" አለ።
〰〰〰⭐️በእርግጠኝነት ይህ ባሪያ ከመልካም የአላህ ባሮች አንዱ መሆኑን ገመትኩ።
ወደ ባሪያ ነጋዴው ዞር በማለት፦"ይህ ባሪያ ዋጋው ስንት ነው?" አልኩት።
#ነጋዴውም፦"100 ዲርሀም ነው" አለኝ። እኔም 120 ዲርሃም ሰጥቼው ባርያውን
ይዤ ወደ ቤቴ አቀናሁ።
ስራ ጀመረ...፤ ቀናትም ተቆጠሩ....ልጁ (ባርያው) ቀኑን እኔን እያገለገለ ፆሞ
ይውላል።ማታ ላይ ሲሰግድ ያድራል። በያንዳንዱ እንቅስቃሴው ከአምልኮው
አይዛነፍም።
✔️✔️ከሌሊታት አንድ ሌሊት ወደ ልጁ ማደርያ ሳቀና በግንባሩ ተደፍቶ አላህን
ሲማፀን ተመለከትኩ። ልጁ በግንባሩ ተደፍቶ ይህን ሲል ነበር፦
<<ኢላሂ!!! ነገስታት በሮቻቸውን ዘግተዋል። ያንተ በር እንደሆን ለጠያቂዎች
ክፍት ነው።
ኢላሂ!!! ከዋክብት (በሰማያት) ዘምተዋል፣ አይኖችም ተኝተዋል፣ አንተም ህያው
እና ራሱን ቻይ ጌታ ስትሆን ማንገላጀትም ሆን እንቅልፍ አይዝህም።
#ኢላሂ!!! (በዚህ ሌሊት) ምንጣፎች ተነጥፈዋል፤ ሁሉም ከሚወደው ጋር
ተቃቅፏል። አንተ የሰጋጆች ውድ ነህ፣ የባይተዋሮች ማፅናኛም ነህ።
ኢላሂ!!! ከደጃፍህ ብታባርረኝ ፤ ወደ ማን ደጃፍ እጠጋለሁ...?
ኢላሂ!!! ከጎንህ ብታርቀኝ፤ በማን እሸሸጋለሁ...?
#ኢላሂ!!! ብትቀጣኝ ፤ እኔ ለቅጣት የተገባሁ ነኝ። ይቅር ብትለኝ ደግሞ አንተ
ለይቅርታ እና ለቸርነት የተገባህ ነህ።
#ኢላሂ!!! አዋቂዎች አምልኮዎቻቸውን ላንተ አጥርተዋል፣ በፀጋህም መልካም
ባሮችህ ድነዋል፣ በእዝነትም አማፅያን ተመልሰዋል።
አንተ መልካም ይቅር ባይ ሆይ!!! ቀዝቃዛዋን ይቅርታህን እና ጣፋጯን ማርታህን
አቅምሰኝ። እኔ ለሱ የተገባሁ ባልሆንም አንተ የተገባህ ነህ'ና።>>
በነጋታው ስንገናኝ ምንም እንዳላወቀ ሆኜ፦"ወንድሜ ማታ እረፍት እንዴት ነው?"
በማለት ጠየቅኩት።
#ባርያዬም፦"እሳትን እሚፈራ እና ጌታው ፊት መቁሙን ያወቀ እንዴት ይተኛል?"
ብሎ ማልቀስ ጀመረ።
#እኔም፦" ለአላህ ብዬ ከባርነት ነፃ አውጥቼሃለሁ" አልኩት።
እሱም ምንም አይነት ደስታ ከፊቱ ሳይነበብበት፦"አለቃዬ! ሁለት ምንዳዎች
ነበሩኝ፤ አንዱ የአምልኮ ሲሆን አንዱ ያንተ የአገልጋይነት ነው። አንደኛዋን
ነፍገኸኛል'ና አላህ ከእሳት ነፃ ያድርግህ" አለኝ።
የሆነ ያህል ገንዘብም ጨምሬ ሰጣሁት። መቀበል እንቢ ብሎ፦"ሊመግበኝ ቃል
የገባልኝ ጌታ ህያው ማይሞት ነው" ብሎ ትቶ ሄደ።
〰〰🍃ሁሌም ንግግሩን ሳስታውስ አይኖቼ እንባ😢😢 ያቀራሉ። አላህ ከመልካም ባሮቹ
እንዲቀሰቅሰኝ ተማፀንኩት።"
_____________________________________
ይህን ትረካ ኢማሙል ገዛሊይ፣ አቡ ኑዐይም (ሳሂቡል ሂልያ) እና የመሳሰሉት
በኪታቦቻቸው ዘግበውታል።
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
የሙአሊፋችን ተራኪ !!
ልክ ወደ መሸጫው ስፍራ ስደርስ አንድ የባሪያ ነጋዴ ድምፁን ከፍ
አድርጎ፦"ይህን ባሪያዬን ከነ ነውሩ ሚገዛኝ ማን ነው?" በማለት ሲጣራ
ተመለከትኩ።
#እኔም ጠጋ ብዬ፦"አለቃዬ!!! ይህ ባርያ ነውሩ ምንድነው?" በማለት ጠየቅኩት።
#ነጋዴውም፦"እራሱን ጠይቀው" አለኝ።
እኔም ወደ ባርያው ዞር ብዬ ጥያቄዬን ሰነዘርኩለት።
#ባርያውም፦"ነውሮቼ ብዙ ናቸው። የትኛውን እንዳጋነኑብኝ ግን አላውቅም" አለ።
〰✔️እኔም ወደ ነጋዴው ዞር ብዬ፦"የባርያህን ነውር አትነግረኝምን...?" አልኩ።
#ነጋዴውም፦"ዐቅሉ ዞሯል፤ በየግዜው ራሱን ስቶ ይወድቃል" በማለት መለሰልኝ።
እኔም ወደ ባርያው ዞር ብዬ፦"በየ ቀኑ ነው ወይስ በየሳምንቱ ነው እንዲህ
ሚያደርግህ?" በማለት ጠየቅኩት።
#ባርያውም እንባውን እያፈሰሰ፦"ኢናሊላሂ ወ ኢና ኢለይሂ ራጂዑን" አለ።
ባሪያው ንግግሩን ቀጥሏል፦"አለቃዬ!! የፍቅር አባዜ ልብን ከተቆጣጠረ፤
በየመገጣጠምያው ይሰራጫል።
ይህ የፍቅር አባዜ አካልህን ካገኘው፤ መላ ሰውነትህን በናፍቆት መቅረሚያ
ይሸፍነዋል።ያን ግዜ ደግሞ ዐቅል በተፈቃሪው ትውስታ ይጦዛል።
ያ ሲከሰት ቀልብ ይናወጣል፤ ቀልብ ሲናወጥ ደግሞ አካል ይረጋል። ይህን ግዜ
ለተመልካች እብደት እና በሽታ ይመስለዋል።" አለ።
〰〰〰⭐️በእርግጠኝነት ይህ ባሪያ ከመልካም የአላህ ባሮች አንዱ መሆኑን ገመትኩ።
ወደ ባሪያ ነጋዴው ዞር በማለት፦"ይህ ባሪያ ዋጋው ስንት ነው?" አልኩት።
#ነጋዴውም፦"100 ዲርሀም ነው" አለኝ። እኔም 120 ዲርሃም ሰጥቼው ባርያውን
ይዤ ወደ ቤቴ አቀናሁ።
ስራ ጀመረ...፤ ቀናትም ተቆጠሩ....ልጁ (ባርያው) ቀኑን እኔን እያገለገለ ፆሞ
ይውላል።ማታ ላይ ሲሰግድ ያድራል። በያንዳንዱ እንቅስቃሴው ከአምልኮው
አይዛነፍም።
✔️✔️ከሌሊታት አንድ ሌሊት ወደ ልጁ ማደርያ ሳቀና በግንባሩ ተደፍቶ አላህን
ሲማፀን ተመለከትኩ። ልጁ በግንባሩ ተደፍቶ ይህን ሲል ነበር፦
<<ኢላሂ!!! ነገስታት በሮቻቸውን ዘግተዋል። ያንተ በር እንደሆን ለጠያቂዎች
ክፍት ነው።
ኢላሂ!!! ከዋክብት (በሰማያት) ዘምተዋል፣ አይኖችም ተኝተዋል፣ አንተም ህያው
እና ራሱን ቻይ ጌታ ስትሆን ማንገላጀትም ሆን እንቅልፍ አይዝህም።
#ኢላሂ!!! (በዚህ ሌሊት) ምንጣፎች ተነጥፈዋል፤ ሁሉም ከሚወደው ጋር
ተቃቅፏል። አንተ የሰጋጆች ውድ ነህ፣ የባይተዋሮች ማፅናኛም ነህ።
ኢላሂ!!! ከደጃፍህ ብታባርረኝ ፤ ወደ ማን ደጃፍ እጠጋለሁ...?
ኢላሂ!!! ከጎንህ ብታርቀኝ፤ በማን እሸሸጋለሁ...?
#ኢላሂ!!! ብትቀጣኝ ፤ እኔ ለቅጣት የተገባሁ ነኝ። ይቅር ብትለኝ ደግሞ አንተ
ለይቅርታ እና ለቸርነት የተገባህ ነህ።
#ኢላሂ!!! አዋቂዎች አምልኮዎቻቸውን ላንተ አጥርተዋል፣ በፀጋህም መልካም
ባሮችህ ድነዋል፣ በእዝነትም አማፅያን ተመልሰዋል።
አንተ መልካም ይቅር ባይ ሆይ!!! ቀዝቃዛዋን ይቅርታህን እና ጣፋጯን ማርታህን
አቅምሰኝ። እኔ ለሱ የተገባሁ ባልሆንም አንተ የተገባህ ነህ'ና።>>
በነጋታው ስንገናኝ ምንም እንዳላወቀ ሆኜ፦"ወንድሜ ማታ እረፍት እንዴት ነው?"
በማለት ጠየቅኩት።
#ባርያዬም፦"እሳትን እሚፈራ እና ጌታው ፊት መቁሙን ያወቀ እንዴት ይተኛል?"
ብሎ ማልቀስ ጀመረ።
#እኔም፦" ለአላህ ብዬ ከባርነት ነፃ አውጥቼሃለሁ" አልኩት።
እሱም ምንም አይነት ደስታ ከፊቱ ሳይነበብበት፦"አለቃዬ! ሁለት ምንዳዎች
ነበሩኝ፤ አንዱ የአምልኮ ሲሆን አንዱ ያንተ የአገልጋይነት ነው። አንደኛዋን
ነፍገኸኛል'ና አላህ ከእሳት ነፃ ያድርግህ" አለኝ።
የሆነ ያህል ገንዘብም ጨምሬ ሰጣሁት። መቀበል እንቢ ብሎ፦"ሊመግበኝ ቃል
የገባልኝ ጌታ ህያው ማይሞት ነው" ብሎ ትቶ ሄደ።
〰〰🍃ሁሌም ንግግሩን ሳስታውስ አይኖቼ እንባ😢😢 ያቀራሉ። አላህ ከመልካም ባሮቹ
እንዲቀሰቅሰኝ ተማፀንኩት።"
_____________________________________
ይህን ትረካ ኢማሙል ገዛሊይ፣ አቡ ኑዐይም (ሳሂቡል ሂልያ) እና የመሳሰሉት
በኪታቦቻቸው ዘግበውታል።
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
እዉነተኛ ታሪክ
😥 #ሊነጋ_ሲል 😔
#ክፍል 3⃣
✍ፀሀፊ mahbuba bint Abuha!
ወደ አዲስ አበባ በጣም የማምነው የስጋ ዘመደ ስለነበር ደወልኩለት እና ከቤተሰብ የሰማሁትን አስቀያሚ ነገር ነገርኩት እሱም ብነግርሽ አታምኒኝም ብየ እንጅ እኮ ባለቤትሽ ከበፊቱ ቤት ቀይሮ ሌላ ቤት ተከራይቶ ጫት መቃም የተለያዩ ሴቶች ጋር እያመጣ የሚያድር..ከዛ የቤት አካራዮቹ ሴት አታብዛ ሲሉት ሌላ ሴት አግብቷል አለኝ፡፡ ምን አረጋለሁ መቼም የማያልቅ እምቢ ለዘመድ አይትረፍሽ የተባለ ይመስል መረጋጋት ሳልችል ብዙ ቀናቶችን በለቅሶ ሆነ ዉሎየ እና አዳሬ አሰሪዎች ምን ሁነሽ ነዉ ቤተሰብ ሞተብሽ እንዴ ?? እስከሚሉኝ ድረስ ...እኔ የሞተብኝ የአሰብኩት ህልም ነዉ ህልሜ ሞተ፡፡
ከዛ ብኋላ መደወሌንም ሆነ መላኬን አቆምኩ እሱም ይደውላል ለምን አትልኪም?? ይላል ብዙ ነገር እኔም የዉሸት ምክንያት እያቀረብኩኝ ብሬን ከመላክ ተቆጠብኩ የአመት ከዘጠኝ ወር የሰዉ ፊት አይቼ ከቀን ስራ ወጥቼ አረብ ሀገር ለመቀየር ብየ አስቤ ግን ይከዳኛል ብየ ባልጠረጠርኩት ባለቤቴ ህልሜን አጨለመዉ መቼም አልሀምዱሊላህ የባሰ አለ ይሄንን መረጃ ባልሰማ አምነዉ ስለነበር ብር መላኬን አላቆምም ነበር፡፡ ከረፈደም ቢሆን እዉነቱን ማወቀ ጥሩ ነዉ ለምን ከመሸ ቢሆን እዉነቱን ያወኩት ብዙ ነገር ከስሬ ነበር ከረፈደ ከሆነ ግን ከሰአት ባሉት እስከሚመሽ ባሉት ሰአታት ነገሮች ሁላ ይቀያየራሉ፡፡ .....
እናም ባለቤቴ ስለሆነ አንድ አመታት በኖርንበት ጊዜ የሰጠኝ ፍቅር ፊቴ ላይ ድቅን እያለ የረብሸኛል በህልሜም እየመጣ አስቸገረኝ ፡፡ ከሁለት ከሶስት ወር ቡሀላ አዲስ አበባ ለምትኖር አንድ ጓደኛየ ደዉየ ያሉኝን ሁላ ነገርኳት ከባለቤቴ ተስፋ ለመቁረጥ አንድ ታምኝ ሰው ፈልጋ ባለቤቴን እድከታተልልኝ እና እሪግጠኛ የሚያደርገኝ መረጃ በፎቶ የታገዘ አድርጋ እንድትልክልኝ ነገርኳት እሷም ሳትውል ሳታድር ያልኳትን አደረገችልኝ የተላከልኝን ነገር ባየሁ ሰአት የተሰማኝን በቃላት መግልፅ ከባድ ነው ከማልቀስ ዉጭ ምንም አማራጭ የለኝም ከጎኔ አይዞሽ ባይ ዘመድ በሌለበት አረብ ሀገር ሁኜ ማልቀስ ጀመርኩ ።
እንባየ ቀን በቀን እንደወራጅ ወንዝ እየፈሰሰ ልብሴን ማራስ ሁኗል ስራየ፡፡ እሱም እየደወለ ምን ሁነሽ ጠፋሽ ብርስ ለምንድንነዉ የማልኪዉ እወድሻለሁ እኮ እያለ በምላሱ ይሸመግለኝ ይዟል፡፡
//አትታወሰኝ//
አትታወሰኝ በቃ ራቀኝ
፡፡፡፡፡ ፍቅርህ ከራቀኝ
አምኘህ ከከዳህኝ
አትታወሰኝ ዉሰደዉ ትዝታህን
በብር ቀይረህዋል ንፁህ ፍቅሬን
ምን ሊበጀኝ ከሌለህ ከጎኔ
መሄድ ካሰኘህ ለብቻ ጥለህኝ
ይቅርብኝ ዳግም አትታወሰኝ
ትርፍ ህመም መዳኒ የሌለው
ትዝታህብቻ አንተ በሌለህበት
ጨርሰህ ልቤን ካቆሰልከዉ
ንገረኝ እስኪ ምድነዉ ትዉስታዉ
ተወኝበቃ አትታወሰኝ
ልቤን ላስታመዉ
እሽሩሩ ብዬ አትታወሰኝ
ይቅናህ መሄዱ ተመችቶህ
በኔ ፍቅር መኖር ካላስ ፈለገህ
እኔን ተወኝ ዳግም አትታወሰኝ
እንኳን ትዝታህ ተጨምሮ
ለራሴም መሮኛል ኑሮ
ለራሴ መሮኛል የሰዉ ሀገር ኑሮ
የሰዉ ፊት ተገርፌ ሰርቼ
ብወድህ እኮ ነዉ እንዳላጣህ ፈርቼ
ህልም ነበረኝ ከድህነት የመዉጣት
ሁሌ ደሀ ተብዬ ከምሞት
ይሻለኛል የሰዉ ፊት ማየት
ብየ ወስኘ ተንከራትቼ
ህልሜን ሰበርከዉ ለፍቼ ለፍቼ
በደሉ ስያንስህ
ፍቅሬን ገደል ከተህ
ደሞ ምንቀረህ ትዉስታህ፡፡
ልክ በሁለት አመት ከአራት ወር ሂወትን እንደገና
ሀ ብየ ጀመርኳት በwhatsap በtelegram የዳእዋ ግሮፓችን አፈላልጌ በመግባት እራሴን ማደስ ጀመርኩ
ከዛ ብኋላ እሱም ጋር ደውየ ለምን ምናምን ብየ መናገር አልፈለኩም የምሰራውን ቤተሰቦቼን እየረዳሁ ሂወቴን ቀጠልኩ በማሀል ግን እሱ ይደውል ነበር
..... ገንዘብ ለምን አትልኪም እያለ ይሳደብም ነበር ከምንም ሳልቆጥረው ስራ ላይ እና እዲን ትምህርቴ ላይ አተኮርኩ ፡፡ አንድ ቀን ሲደዉልልኝ ሁሉንም አንድ ባንድ ነገርኩት እያለቀስኩ ከዛ ቡሀላ መደወል አቆመ ተስፋ ቆረጠ፡፡
ልክ ሶስት አመት ከአንድ ወር ሲሆነኝ እንዲፈታኝ ጠየኩት በብዙ ጭቅጭቅ እዛው ሳውዲ እያለሁ ፈታኝ አንድ እዳ ተገላገልኩ አልሀምዱሊላህ ብየ ስራየን እና ድኔን ጠበቅ አደርኩ ቁራአን መቅራት ጀመርኩ፡፡ ከዛም ቁርአኔን አከተምኩኝ፡፡ ምንም ያልተፈጠረ ያክል ደስተኛ ሆንኩ ገንዜቤንም ግማሽ ለኔ ግማሽ ለቤተሰቦቸ እየላኩ አራት አመት ከሶስት ወር ብኋላ ወደ ሀገሬ ገባሁ።
ከሳውዲ ከተመለስኩ እና ሀገሬ ከገባሁ ብኋላ መምጣቴን ሲሰማ ሊያገኘኝ እና ይቅርታ ሊጠይቀኝ እደሚፈልግ ሰው ልኮ ነገረኝ
.....እኔም አረፍኩበት ቤት መቶ እዳናግረኝ ነገርኩት እና መጣ ይቅርታ ጠየቀኝ ይቅርታውን እደተቀበልኩት እና ግን እኔና እሱ ምንም አይነት ግንኙነት እደማይኖረን ተስማምተን ትለያየን ይህ የሆነው በሄድኩ በሶስት ባአራት ቀኔ ነበር
ከዛ ብኋላ ግን እየደወለ መረበሽ ሆነ ስራዉ እገልሻለሁ እያለ ማስፈራራትን ተያያዘዉ ...... እኔ የእጄ ጥፍር ያክል እንኳ ምንም ቦታ አልሰጠሁትም ግን ደስተኛም አልነበርኩም ቤተስቦቸን በሰላም ስላገኘሇቸው ደግሞ ደስተኛ ነበርኩ ፡፡ እናቴም ዉጭ ሁኜ በላኩላት ብር ታክማ ጤነኛ ሁናለች፡፡
ብቻ ድብልቅልቅ ያለ ስሜት ነበር ቤትሰቦቸ ገጠር ስለነበሩ ለመኖር ትንሽ አስቸጋሪ ነበር እናም
አንዴ ነይ አዲስ አበባ ሲለኝ ስሄድ ደሴም ክፍት ሲለኝ ደሴም ስመለስ ደግሞ ወደ እናቴ ጋር ገጠር በማለት ለወራት ቆየሁ
ግን እንዴት አስቸጋሪ ወራቶች ነበሩ መሰላችሁ ካስቸገሩኝ ነገሮች መካከል አለባበሴ ነበር ገጠር ሲሄድ ኮርታ ተጠይፋን ነው የተሸፈነችው ይሉኛል ወደ ደሴ ስመጣ አቧራ እየጠረግሽ እየመጣሽ ቤታችንን አታቆሽሽ ይሉኛል ክክክክክ ወደ አዲስ አበባ ስመጣ ትንሽ ተረድተውኝ እኖራለሁ ፡፡ ለወደፊት ባሌ ህልሜ ይሆናል ብየ የአሰብኩት ህልሜን አጨልሞ እኔን በብር ቀይሮ ከድቶኛል፡፡ መቼም በየ ቦታው ዘመድ ጡሩ ነው እድህ እድህ እያልኩ ወራቶችን ካሳለፍኩ ብኋላ በቃ ለኔ የሚጠቅመኝም ሰላም የሚሰጠኝም ያው ስደቴ ነው በቃ መመለስ አለብኝ ብየ ወሰንኩ
የኔን ውሳኔ አውጥቸ ሳልናገር ዛሬ ነገ ስል ካንድ ዘመደ ለምን አታገቢም የሚል ሀሳብ ተነሳ እኔም ለባል ያለኝ አመለካከት ዝቅ ያለ ስለነበር ማላገጥ እና ማሾፍ ጀመርኩ ልድረኝ ነው ምን አለው ቤት መኪና ወሬ ምን ያላልኩት ነገር አለ እድህ እያልን ቀናቶች አለፉ። እንድ ቀን.. .
ክፍል4⃣
ይ..........ቀ
........ጥ...............ላ..........,ል
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
😥 #ሊነጋ_ሲል 😔
#ክፍል 3⃣
✍ፀሀፊ mahbuba bint Abuha!
ወደ አዲስ አበባ በጣም የማምነው የስጋ ዘመደ ስለነበር ደወልኩለት እና ከቤተሰብ የሰማሁትን አስቀያሚ ነገር ነገርኩት እሱም ብነግርሽ አታምኒኝም ብየ እንጅ እኮ ባለቤትሽ ከበፊቱ ቤት ቀይሮ ሌላ ቤት ተከራይቶ ጫት መቃም የተለያዩ ሴቶች ጋር እያመጣ የሚያድር..ከዛ የቤት አካራዮቹ ሴት አታብዛ ሲሉት ሌላ ሴት አግብቷል አለኝ፡፡ ምን አረጋለሁ መቼም የማያልቅ እምቢ ለዘመድ አይትረፍሽ የተባለ ይመስል መረጋጋት ሳልችል ብዙ ቀናቶችን በለቅሶ ሆነ ዉሎየ እና አዳሬ አሰሪዎች ምን ሁነሽ ነዉ ቤተሰብ ሞተብሽ እንዴ ?? እስከሚሉኝ ድረስ ...እኔ የሞተብኝ የአሰብኩት ህልም ነዉ ህልሜ ሞተ፡፡
ከዛ ብኋላ መደወሌንም ሆነ መላኬን አቆምኩ እሱም ይደውላል ለምን አትልኪም?? ይላል ብዙ ነገር እኔም የዉሸት ምክንያት እያቀረብኩኝ ብሬን ከመላክ ተቆጠብኩ የአመት ከዘጠኝ ወር የሰዉ ፊት አይቼ ከቀን ስራ ወጥቼ አረብ ሀገር ለመቀየር ብየ አስቤ ግን ይከዳኛል ብየ ባልጠረጠርኩት ባለቤቴ ህልሜን አጨለመዉ መቼም አልሀምዱሊላህ የባሰ አለ ይሄንን መረጃ ባልሰማ አምነዉ ስለነበር ብር መላኬን አላቆምም ነበር፡፡ ከረፈደም ቢሆን እዉነቱን ማወቀ ጥሩ ነዉ ለምን ከመሸ ቢሆን እዉነቱን ያወኩት ብዙ ነገር ከስሬ ነበር ከረፈደ ከሆነ ግን ከሰአት ባሉት እስከሚመሽ ባሉት ሰአታት ነገሮች ሁላ ይቀያየራሉ፡፡ .....
እናም ባለቤቴ ስለሆነ አንድ አመታት በኖርንበት ጊዜ የሰጠኝ ፍቅር ፊቴ ላይ ድቅን እያለ የረብሸኛል በህልሜም እየመጣ አስቸገረኝ ፡፡ ከሁለት ከሶስት ወር ቡሀላ አዲስ አበባ ለምትኖር አንድ ጓደኛየ ደዉየ ያሉኝን ሁላ ነገርኳት ከባለቤቴ ተስፋ ለመቁረጥ አንድ ታምኝ ሰው ፈልጋ ባለቤቴን እድከታተልልኝ እና እሪግጠኛ የሚያደርገኝ መረጃ በፎቶ የታገዘ አድርጋ እንድትልክልኝ ነገርኳት እሷም ሳትውል ሳታድር ያልኳትን አደረገችልኝ የተላከልኝን ነገር ባየሁ ሰአት የተሰማኝን በቃላት መግልፅ ከባድ ነው ከማልቀስ ዉጭ ምንም አማራጭ የለኝም ከጎኔ አይዞሽ ባይ ዘመድ በሌለበት አረብ ሀገር ሁኜ ማልቀስ ጀመርኩ ።
እንባየ ቀን በቀን እንደወራጅ ወንዝ እየፈሰሰ ልብሴን ማራስ ሁኗል ስራየ፡፡ እሱም እየደወለ ምን ሁነሽ ጠፋሽ ብርስ ለምንድንነዉ የማልኪዉ እወድሻለሁ እኮ እያለ በምላሱ ይሸመግለኝ ይዟል፡፡
//አትታወሰኝ//
አትታወሰኝ በቃ ራቀኝ
፡፡፡፡፡ ፍቅርህ ከራቀኝ
አምኘህ ከከዳህኝ
አትታወሰኝ ዉሰደዉ ትዝታህን
በብር ቀይረህዋል ንፁህ ፍቅሬን
ምን ሊበጀኝ ከሌለህ ከጎኔ
መሄድ ካሰኘህ ለብቻ ጥለህኝ
ይቅርብኝ ዳግም አትታወሰኝ
ትርፍ ህመም መዳኒ የሌለው
ትዝታህብቻ አንተ በሌለህበት
ጨርሰህ ልቤን ካቆሰልከዉ
ንገረኝ እስኪ ምድነዉ ትዉስታዉ
ተወኝበቃ አትታወሰኝ
ልቤን ላስታመዉ
እሽሩሩ ብዬ አትታወሰኝ
ይቅናህ መሄዱ ተመችቶህ
በኔ ፍቅር መኖር ካላስ ፈለገህ
እኔን ተወኝ ዳግም አትታወሰኝ
እንኳን ትዝታህ ተጨምሮ
ለራሴም መሮኛል ኑሮ
ለራሴ መሮኛል የሰዉ ሀገር ኑሮ
የሰዉ ፊት ተገርፌ ሰርቼ
ብወድህ እኮ ነዉ እንዳላጣህ ፈርቼ
ህልም ነበረኝ ከድህነት የመዉጣት
ሁሌ ደሀ ተብዬ ከምሞት
ይሻለኛል የሰዉ ፊት ማየት
ብየ ወስኘ ተንከራትቼ
ህልሜን ሰበርከዉ ለፍቼ ለፍቼ
በደሉ ስያንስህ
ፍቅሬን ገደል ከተህ
ደሞ ምንቀረህ ትዉስታህ፡፡
ልክ በሁለት አመት ከአራት ወር ሂወትን እንደገና
ሀ ብየ ጀመርኳት በwhatsap በtelegram የዳእዋ ግሮፓችን አፈላልጌ በመግባት እራሴን ማደስ ጀመርኩ
ከዛ ብኋላ እሱም ጋር ደውየ ለምን ምናምን ብየ መናገር አልፈለኩም የምሰራውን ቤተሰቦቼን እየረዳሁ ሂወቴን ቀጠልኩ በማሀል ግን እሱ ይደውል ነበር
..... ገንዘብ ለምን አትልኪም እያለ ይሳደብም ነበር ከምንም ሳልቆጥረው ስራ ላይ እና እዲን ትምህርቴ ላይ አተኮርኩ ፡፡ አንድ ቀን ሲደዉልልኝ ሁሉንም አንድ ባንድ ነገርኩት እያለቀስኩ ከዛ ቡሀላ መደወል አቆመ ተስፋ ቆረጠ፡፡
ልክ ሶስት አመት ከአንድ ወር ሲሆነኝ እንዲፈታኝ ጠየኩት በብዙ ጭቅጭቅ እዛው ሳውዲ እያለሁ ፈታኝ አንድ እዳ ተገላገልኩ አልሀምዱሊላህ ብየ ስራየን እና ድኔን ጠበቅ አደርኩ ቁራአን መቅራት ጀመርኩ፡፡ ከዛም ቁርአኔን አከተምኩኝ፡፡ ምንም ያልተፈጠረ ያክል ደስተኛ ሆንኩ ገንዜቤንም ግማሽ ለኔ ግማሽ ለቤተሰቦቸ እየላኩ አራት አመት ከሶስት ወር ብኋላ ወደ ሀገሬ ገባሁ።
ከሳውዲ ከተመለስኩ እና ሀገሬ ከገባሁ ብኋላ መምጣቴን ሲሰማ ሊያገኘኝ እና ይቅርታ ሊጠይቀኝ እደሚፈልግ ሰው ልኮ ነገረኝ
.....እኔም አረፍኩበት ቤት መቶ እዳናግረኝ ነገርኩት እና መጣ ይቅርታ ጠየቀኝ ይቅርታውን እደተቀበልኩት እና ግን እኔና እሱ ምንም አይነት ግንኙነት እደማይኖረን ተስማምተን ትለያየን ይህ የሆነው በሄድኩ በሶስት ባአራት ቀኔ ነበር
ከዛ ብኋላ ግን እየደወለ መረበሽ ሆነ ስራዉ እገልሻለሁ እያለ ማስፈራራትን ተያያዘዉ ...... እኔ የእጄ ጥፍር ያክል እንኳ ምንም ቦታ አልሰጠሁትም ግን ደስተኛም አልነበርኩም ቤተስቦቸን በሰላም ስላገኘሇቸው ደግሞ ደስተኛ ነበርኩ ፡፡ እናቴም ዉጭ ሁኜ በላኩላት ብር ታክማ ጤነኛ ሁናለች፡፡
ብቻ ድብልቅልቅ ያለ ስሜት ነበር ቤትሰቦቸ ገጠር ስለነበሩ ለመኖር ትንሽ አስቸጋሪ ነበር እናም
አንዴ ነይ አዲስ አበባ ሲለኝ ስሄድ ደሴም ክፍት ሲለኝ ደሴም ስመለስ ደግሞ ወደ እናቴ ጋር ገጠር በማለት ለወራት ቆየሁ
ግን እንዴት አስቸጋሪ ወራቶች ነበሩ መሰላችሁ ካስቸገሩኝ ነገሮች መካከል አለባበሴ ነበር ገጠር ሲሄድ ኮርታ ተጠይፋን ነው የተሸፈነችው ይሉኛል ወደ ደሴ ስመጣ አቧራ እየጠረግሽ እየመጣሽ ቤታችንን አታቆሽሽ ይሉኛል ክክክክክ ወደ አዲስ አበባ ስመጣ ትንሽ ተረድተውኝ እኖራለሁ ፡፡ ለወደፊት ባሌ ህልሜ ይሆናል ብየ የአሰብኩት ህልሜን አጨልሞ እኔን በብር ቀይሮ ከድቶኛል፡፡ መቼም በየ ቦታው ዘመድ ጡሩ ነው እድህ እድህ እያልኩ ወራቶችን ካሳለፍኩ ብኋላ በቃ ለኔ የሚጠቅመኝም ሰላም የሚሰጠኝም ያው ስደቴ ነው በቃ መመለስ አለብኝ ብየ ወሰንኩ
የኔን ውሳኔ አውጥቸ ሳልናገር ዛሬ ነገ ስል ካንድ ዘመደ ለምን አታገቢም የሚል ሀሳብ ተነሳ እኔም ለባል ያለኝ አመለካከት ዝቅ ያለ ስለነበር ማላገጥ እና ማሾፍ ጀመርኩ ልድረኝ ነው ምን አለው ቤት መኪና ወሬ ምን ያላልኩት ነገር አለ እድህ እያልን ቀናቶች አለፉ። እንድ ቀን.. .
ክፍል4⃣
ይ..........ቀ
........ጥ...............ላ..........,ል
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
👍3🥰1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
✋አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ፡፡ በየአላችሁበት ሰላምታየ ይድረስ ብያለሁ፡፡ ነገ #እሮብ 3⃣ #ኛዉ #ዙር የግጥም ዉድድር ስላለ ሁላችሁም ተወዳዳሪዎችን ድምፅ በመስጠት እንድታግዙን እንላለን፡፡
ጠቀም ያለ ሽልማት ያለዉ ነዉ፡፡
✍ግጥም በbot የላካችሁ ሁላችሁንም በየተራችሁ እናወዳድራለን፡፡ ግን አንዳንድ ለዉድድር የላካችሁ ጥራቱን ያልጠበቀ ግጥም እኔ ለቻናሉ አይመጥንም ያልኳቸዉን ግጥሞች አለወዳደርኳቸወም፡፡
⭐️ነገ ስድስት ተወዳዳሪዎችን ስድስቱን ግጥሙን ካነበባችሁ ቡሀላ አንዱን ብቻ በመምረጥ Like ትሰጣላችሁ፡፡
‼️ ተዋዳዳሪዎች የተወዳደሩት ግጥሙ ከቻናል copy የተደረገ ወይ እናንተ የፃፋችሁት ከሆነ በአስተያየት መስጫዉ bot ሹክ ይበሉን☺️፡፡ ግጥሙ ከዉድድር ዉጭ ይሆናል👌
⚠️ ከተወዳዳሪ ብዛት ብዙ የሚወዳደሩ ግጥሞች ስላሉን ከአሁን ቡሀላ ተወዳዳሪዎች ለተወሰኑ ጊዚያት ማንኛዉንም ግጥም አንቀበልም፡፡ ግጥሙን አዘጋጅታችሁ አስቀምጡ ላኩ በምንላችሁ ጊዜ ትልካላላችሁ ፡፡ አሁን ግን ብዙ ተወዳዳሪዎች ስላሉ አዲስ መቀበል አንችልም ፡፡
🎖የ➊ኛዉ ዙር አሸናፊ ☞ ሀኒ
🎖የ➋ኛዉ ዙር አሸናፊ ☞ፎዚያ ሙሀመድ
🎖የ➌ኛዉ ዙር አሸናፊ ☞????? ነገ በእናንተ ምርጫ ይወሰናል፡፡
✍ የሁሉንም ዙር አሸናፊ በመጨረሻ አወዳድረን የተዘጋጀዉን ሽልማት እናስረክባለን፡፡
✍ነገ ለዉድድር የምቀርቡ ተወዳዳሪች ለማሳወቅ ያህል
➊ ዘቢባ
➋ራህመት ሙሀመድ
➌አኢሻ አሊ
➍ኢብነል ኢስላም
➎ሀያት ሁሴን
➏አብዱ ሰላም ኢብራሂም ናቸዉ፡፡
💐💐መልካም ዉድድር ይሁንላችሁ፡፡ የቻናል ቤተሰቦችም መልካም የግጥም ምርጫ☺️ ይሁንላችሁ፡፡
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🍃•••════•
ጠቀም ያለ ሽልማት ያለዉ ነዉ፡፡
✍ግጥም በbot የላካችሁ ሁላችሁንም በየተራችሁ እናወዳድራለን፡፡ ግን አንዳንድ ለዉድድር የላካችሁ ጥራቱን ያልጠበቀ ግጥም እኔ ለቻናሉ አይመጥንም ያልኳቸዉን ግጥሞች አለወዳደርኳቸወም፡፡
⭐️ነገ ስድስት ተወዳዳሪዎችን ስድስቱን ግጥሙን ካነበባችሁ ቡሀላ አንዱን ብቻ በመምረጥ Like ትሰጣላችሁ፡፡
‼️ ተዋዳዳሪዎች የተወዳደሩት ግጥሙ ከቻናል copy የተደረገ ወይ እናንተ የፃፋችሁት ከሆነ በአስተያየት መስጫዉ bot ሹክ ይበሉን☺️፡፡ ግጥሙ ከዉድድር ዉጭ ይሆናል👌
⚠️ ከተወዳዳሪ ብዛት ብዙ የሚወዳደሩ ግጥሞች ስላሉን ከአሁን ቡሀላ ተወዳዳሪዎች ለተወሰኑ ጊዚያት ማንኛዉንም ግጥም አንቀበልም፡፡ ግጥሙን አዘጋጅታችሁ አስቀምጡ ላኩ በምንላችሁ ጊዜ ትልካላላችሁ ፡፡ አሁን ግን ብዙ ተወዳዳሪዎች ስላሉ አዲስ መቀበል አንችልም ፡፡
🎖የ➊ኛዉ ዙር አሸናፊ ☞ ሀኒ
🎖የ➋ኛዉ ዙር አሸናፊ ☞ፎዚያ ሙሀመድ
🎖የ➌ኛዉ ዙር አሸናፊ ☞????? ነገ በእናንተ ምርጫ ይወሰናል፡፡
✍ የሁሉንም ዙር አሸናፊ በመጨረሻ አወዳድረን የተዘጋጀዉን ሽልማት እናስረክባለን፡፡
✍ነገ ለዉድድር የምቀርቡ ተወዳዳሪች ለማሳወቅ ያህል
➊ ዘቢባ
➋ራህመት ሙሀመድ
➌አኢሻ አሊ
➍ኢብነል ኢስላም
➎ሀያት ሁሴን
➏አብዱ ሰላም ኢብራሂም ናቸዉ፡፡
💐💐መልካም ዉድድር ይሁንላችሁ፡፡ የቻናል ቤተሰቦችም መልካም የግጥም ምርጫ☺️ ይሁንላችሁ፡፡
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🍃•••════•
ISLAMIC SCHOOL via @vote
✋አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ ፡፡ 👍ምርጫ ማለት ከባድ አማና ነዉ ከላይ ያሉትን #ስድስት ግጥሞች አንብባችሁ የወደዳችሁትን የሚያስመርጠዉ አንዱን ብቻ ስለሆነ ከታች ባሉት ምርጫዎች ይምረጡ፡፡ ስትመርጡ ስድስቱንም ግጥም አንብባችሁ መሆን አለበት ፡፡ 🎖🎖ከታች ባሉት የገጣሚዎች code አሁኑኑ ላይክ👍 በማድረግ vote ይስጡ፡፡ በግጥም ዉድድሩ ድምፅ ስለሰጡ ከልብ እናመሰግናለን👍👍
public poll
🦋 #ተወዳዳሪ ቁጥር 6⃣ ☞አብዱሰላም ኢብራሂም – 99
👍👍👍👍👍👍👍 33%
🦋 #ተወዳዳሪ ቁጥር 1⃣ ☞ ዘቢባ – 70
👍👍👍👍👍 23%
🦋 #ተወዳዳሪ ቁጥር 2⃣ ☞ራህመት ሙሀመድ – 39
👍👍👍 13%
🦋 #ተወዳዳሪ ቁጥር 5⃣ ☞ ሀያት ሁሴን – 35
👍👍 12%
🦋 #ተወዳዳሪ ቁጥር 3⃣ ☞ አኢሻ አሊ – 34
👍👍 11%
🦋 #ተወዳዳሪ ቁጥር 4⃣ ☞ ኢብነል ኢስላም – 22
👍👍 7%
👥 299 people voted so far.
public poll
🦋 #ተወዳዳሪ ቁጥር 6⃣ ☞አብዱሰላም ኢብራሂም – 99
👍👍👍👍👍👍👍 33%
🦋 #ተወዳዳሪ ቁጥር 1⃣ ☞ ዘቢባ – 70
👍👍👍👍👍 23%
🦋 #ተወዳዳሪ ቁጥር 2⃣ ☞ራህመት ሙሀመድ – 39
👍👍👍 13%
🦋 #ተወዳዳሪ ቁጥር 5⃣ ☞ ሀያት ሁሴን – 35
👍👍 12%
🦋 #ተወዳዳሪ ቁጥር 3⃣ ☞ አኢሻ አሊ – 34
👍👍 11%
🦋 #ተወዳዳሪ ቁጥር 4⃣ ☞ ኢብነል ኢስላም – 22
👍👍 7%
👥 299 people voted so far.