እዉነተኛ ታሪክ
😢 #አስለቃሽ #የቴሌግራም
#ፕሮፋይል
🌀 #Part 1⃣
✍ ፀሀፊ #አሚር #ሰይድ
በIslamic university channal
ሂክማ እባላለሁ ተወልጀ ያደኩት በመዲናችን አዲስ አበባ ገርጂ አካባቢ በሚባለዉ ሰፈር ሲሆን ለቤተሰቦቼ ብቸኛ ሴት ልጃቸው ነኝ፡፡ ቤተሰቦቼ ለኔ ያላቸው ፍቅርና ስስት በቃል የሚገለፅ አይደለም! ፍላጎቴ ሳይዛነፍ አቀማጥለው ነው ያሳደጉኝ፡፡ በጥሩ ስነምግባር በኢስላም ተርብያ ዲኔን እያስተማሩ የአንድ ብቁ እና ንቁ እሆንላቸው ዘንድ ተንከባክበው አሳደጉኝ፡፡ የኔም የዋዛ አልነበርኩም በትምህርቴም ሆነ በቂርአቴ ስለጉብዝናየ ኡስታዞቼ እና መምህራኖቼ ምስክር ናቸው፡፡ ቦሌ መድሀኒያለም preparatory school የ12ኛ ክፍል ተማሪ ነኝ፡፡ ጓደኞቼ ስለኔ መልካምነት አውርተው አይጠግቡም፡፡
መምህራኖቼ ገና በዛ የአፍላነት እድሜ 1 ብሎ በሚጀምርበት fire age ተብሎ በሚጠራው እድሜ ክልል ውሰጥ ሆኜ የባህሪ ለውጥ ያለማሳየቴ ለመምህሮቸ ትንግርት ሆኖባቸውም ነበር፡፡ ከዛም በኃላ ለኔ ያላቸው ውዴታም ክብርም ከፍ ያለ ነው! እንደ ትልቅ ሰው ጓደኛቸው አርገው ያዩኛል፡፡
አባቴ የመንግስት ሰራተኛ ሲሆን ሸዋሮቢት በምትባለዉ ከተማ ነበር የሚሰራው ብዙ ጊዜ ፊልድ ስለሚበዛበት ከሸዋሮቤትም ወደ ሌላ ሀገር ይሄድ ነበር እቤትም እማ ብዙ ጊዜዋን ከኔ ጋር ታሳልፍለች፡፡ አሁን ላይ ሰወች ለሚወዱት ማንነቴ ግንባታ ኡሚ ከፍተኛውን ድርሻ ትወስዳለች! ወደ መልካም ነገር የምታመላክተኝ መንገድ መሪየ ኡሚ ናት፡፡ አባቢ ለእማ ልዩ ፍቅርና ክብር አለው መልካምነቷና ብልህነቷን ያደንቃል፡፡ በተለይ ደግሞ የአይኑ ማረፊያ የሆነችውን አንድ ልጅን ዲኗን እንድታውቅ መንገድ መሪ ሆናት ልጅም በሰወች ዘንድ ተወዳጅ እንድትሆንለት ከፍተኛውን ድርሻ ለወሰደቾው እናቴ አድናቆቱ ከልብ ነው፡፡
እኔም "አላህ ኸይርን ሽቶልኝ ዲኔን አስገንዝቦኛል! አንድ ስህተት እንዳለኝ አቀዋለሁ የሰዉ ልጅ ነኝ እና መሳሳቴ አይቀርም ጓደኞቼ ሁሉም profile pictur የራሳቸዉን ፎቶ ስለሚያረጉ በጓደኞቼ ግፊት እኔም profile የራሴን ማረግ ከጀመርኩ ሰነባበትኩ፡፡ ፎቶ መነሳቱ ሀራም መሆኑን እያወኩ ግን ጓደኞቼ ጋር ሰርግ በሚኖረን ሰአት ትምህርት ስንሄድ የማስታወሻ ፎቶ እየተባለ እየተነሳን profile ለማረግ እንቸኩል ነበር፡፡
በዛም ላይ የማላቀዉን ለማወቅ በተለያዩ social media ላይ የዳእዋ ጥሪ የሚያረጉ ግሩፓች ላይ ተሳታፊ ሆንኩኝ፡፡ whatsap እና telegram የኔ የዳእዋ ጥሪ መገልገያ ከሆኑ ሰነበቱ፡፡ ብዙ group ላይ እኔን add ያረጉኛልበትምህርት ቤት የሚከፈቱ የሰፈር ልጆች የሚከፍቱት group ላይ ብዙ group ገብቻለሁ አገለግላለሁ፡፡ በቦሌ priparatory scholl አንዱ ልጅ group ከፍቶ በጣም ብዙ ተከታታይ ያለዉ ኢስላሚክ group ሁኖ ነበር ከዛም ዉጭ ሌላ group ነበሩኝ፡፡ ፎቶየን እቀያይር ነበር የትዳረ ጥያቄ በቤተሰቦቼ እየመጣ ትምህርቴን ልጨርስ እያልኩኝ አሳልፊያለሁ፡፡
እናቴም ግን የዩኒቨርስቲ ዉጤት ቢመጣልሽ አትማርም ወደ ትዳር ነዉ የምገቢዉ ልጅ ወልደሽ ማየት እፈልጋለሁ እንጂ ዩኒቨርስቲ ገብተሽ ጊዜ እንድፈጂ አልፈልግም ብቻ ትምህርት እንደጨረሽ ከተቻለ አንቺ ያመጣሽዉን ባል እቀበላለሁ ግን ኢማን የሌለዉ ከሆነ እኔ የጠየቁኝ ያዘጋጀሁልሽ ትምህርቷን ትጨርስ ብየ የመለስኳቸዉ ስላለ እኔ የወደድኩትን እንደምወጂ እርግጠኛ ነኝ አለችኝ፡፡
...እናት ወልይ ናት አይደል የሚባለዉ እኔም እሺ ማሚ ነበር መልሴ፡፡እኔም ተፈትኜ ዉጤት ቢመጣም ዩኒቨርስቲ ላልገባ ወስኛለሁ፡፡
ብዙ የሚያወሩኝ የማላቃቸዉ ልጆች ቁጥሬን ከየት አገኛችሁ ብየ ስጠይቅ ከGroup አድራሻሽ ነዉ ቁጠርሽ የለንም ይሉኝ ነበር ከዛ በblock አሰናብት ነበር፡፡
ከእለታት አንድ ቀን ግን ከወትሮው ለየት ያለ ነገር አጋጠመኝ፡፡ ከማላውቀው ሰው በእኔ በtelegram ቁጥር የድምፅ መልእክት ተልኮልኝ አየሁ፡፡ መልእክቱን ስሰማ ቀጥታ ወደ ፕሮፍይሉ በመሄድ ስለሱ ማንነት ለማወቅ እንዲረዳኝ ማየት ጀመርኩኝ በጠቅላላ ኢስላማዊ ፎቶወች እና ዱአ ይበዛበታል፡፡፡ እኔም ለማጣራት ያህል ነበር ፕሮፍይሉን የፈተሽኩት፡ የድምፅ መልእክቱ ከአምስት ደቂቃ የበለጠ ሲሆን profile ባረኩት ፎቶ አላህን እንድፈራ ፎቶ ሀራም መሆኑን የካተተ record ነበር አነጋገሩ በጣም አስተማሪ ነበር ለመጀመሪያ ጊዜ እሱ ነበር ተይ ያለኝ የማላቀዉ ቁጥሮች profile እያዩ ቆንጂት ሀይ የማይለኝ የለም telegram ስገባ የማላቀዉ ቁጥር ይበዛብኝ ነበር እኔ ግን አጂ ነብይ ጋር አላወራም ብየ ማንንም አላወራም ግን ምን ዋጋ አለዉ profile ከgroup እያዩት መሆኑን የተረዳሁት ዘንግቼ ነበር፡፡
በፁሁፍም ከሀዲስ ከቁርአን ማስረጃ እያቀረበ ብዙ ትምህርቶችን ላከልኝ እኔም ጀዛ ከሏህ ብየ ፎቶየን profile ያረኩትን እንዳለ አጠፋሁ፡፡
ከዛም ግን ጎበዝ ዲነኛ እንደሆንሽ አቃለሁ profile ፎቶዉ የአንቺ መሆኑን ሳይ በጣም ነዉ የገረመኝ ሂክማ መቼ ጀምራ እንደዚህ ሁነች ብየ ግራ ገብቶኝ ነዉ አለኝ
....እኔም በመደንገጥ እንዴ ከአሁን በፊት ታቀኛለህ እንዴ ????? አልኩት
እሱም........
#part 2⃣
,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
አስተማሪ ታሪክ ስለሆነ ሼር በማረግ ለሁሉም ያድርሱ
─•═▤ JOIN ▤═•─
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group ┗━━════━━━━━━━━━════━━┛
😢 #አስለቃሽ #የቴሌግራም
#ፕሮፋይል
🌀 #Part 1⃣
✍ ፀሀፊ #አሚር #ሰይድ
በIslamic university channal
ሂክማ እባላለሁ ተወልጀ ያደኩት በመዲናችን አዲስ አበባ ገርጂ አካባቢ በሚባለዉ ሰፈር ሲሆን ለቤተሰቦቼ ብቸኛ ሴት ልጃቸው ነኝ፡፡ ቤተሰቦቼ ለኔ ያላቸው ፍቅርና ስስት በቃል የሚገለፅ አይደለም! ፍላጎቴ ሳይዛነፍ አቀማጥለው ነው ያሳደጉኝ፡፡ በጥሩ ስነምግባር በኢስላም ተርብያ ዲኔን እያስተማሩ የአንድ ብቁ እና ንቁ እሆንላቸው ዘንድ ተንከባክበው አሳደጉኝ፡፡ የኔም የዋዛ አልነበርኩም በትምህርቴም ሆነ በቂርአቴ ስለጉብዝናየ ኡስታዞቼ እና መምህራኖቼ ምስክር ናቸው፡፡ ቦሌ መድሀኒያለም preparatory school የ12ኛ ክፍል ተማሪ ነኝ፡፡ ጓደኞቼ ስለኔ መልካምነት አውርተው አይጠግቡም፡፡
መምህራኖቼ ገና በዛ የአፍላነት እድሜ 1 ብሎ በሚጀምርበት fire age ተብሎ በሚጠራው እድሜ ክልል ውሰጥ ሆኜ የባህሪ ለውጥ ያለማሳየቴ ለመምህሮቸ ትንግርት ሆኖባቸውም ነበር፡፡ ከዛም በኃላ ለኔ ያላቸው ውዴታም ክብርም ከፍ ያለ ነው! እንደ ትልቅ ሰው ጓደኛቸው አርገው ያዩኛል፡፡
አባቴ የመንግስት ሰራተኛ ሲሆን ሸዋሮቢት በምትባለዉ ከተማ ነበር የሚሰራው ብዙ ጊዜ ፊልድ ስለሚበዛበት ከሸዋሮቤትም ወደ ሌላ ሀገር ይሄድ ነበር እቤትም እማ ብዙ ጊዜዋን ከኔ ጋር ታሳልፍለች፡፡ አሁን ላይ ሰወች ለሚወዱት ማንነቴ ግንባታ ኡሚ ከፍተኛውን ድርሻ ትወስዳለች! ወደ መልካም ነገር የምታመላክተኝ መንገድ መሪየ ኡሚ ናት፡፡ አባቢ ለእማ ልዩ ፍቅርና ክብር አለው መልካምነቷና ብልህነቷን ያደንቃል፡፡ በተለይ ደግሞ የአይኑ ማረፊያ የሆነችውን አንድ ልጅን ዲኗን እንድታውቅ መንገድ መሪ ሆናት ልጅም በሰወች ዘንድ ተወዳጅ እንድትሆንለት ከፍተኛውን ድርሻ ለወሰደቾው እናቴ አድናቆቱ ከልብ ነው፡፡
እኔም "አላህ ኸይርን ሽቶልኝ ዲኔን አስገንዝቦኛል! አንድ ስህተት እንዳለኝ አቀዋለሁ የሰዉ ልጅ ነኝ እና መሳሳቴ አይቀርም ጓደኞቼ ሁሉም profile pictur የራሳቸዉን ፎቶ ስለሚያረጉ በጓደኞቼ ግፊት እኔም profile የራሴን ማረግ ከጀመርኩ ሰነባበትኩ፡፡ ፎቶ መነሳቱ ሀራም መሆኑን እያወኩ ግን ጓደኞቼ ጋር ሰርግ በሚኖረን ሰአት ትምህርት ስንሄድ የማስታወሻ ፎቶ እየተባለ እየተነሳን profile ለማረግ እንቸኩል ነበር፡፡
በዛም ላይ የማላቀዉን ለማወቅ በተለያዩ social media ላይ የዳእዋ ጥሪ የሚያረጉ ግሩፓች ላይ ተሳታፊ ሆንኩኝ፡፡ whatsap እና telegram የኔ የዳእዋ ጥሪ መገልገያ ከሆኑ ሰነበቱ፡፡ ብዙ group ላይ እኔን add ያረጉኛልበትምህርት ቤት የሚከፈቱ የሰፈር ልጆች የሚከፍቱት group ላይ ብዙ group ገብቻለሁ አገለግላለሁ፡፡ በቦሌ priparatory scholl አንዱ ልጅ group ከፍቶ በጣም ብዙ ተከታታይ ያለዉ ኢስላሚክ group ሁኖ ነበር ከዛም ዉጭ ሌላ group ነበሩኝ፡፡ ፎቶየን እቀያይር ነበር የትዳረ ጥያቄ በቤተሰቦቼ እየመጣ ትምህርቴን ልጨርስ እያልኩኝ አሳልፊያለሁ፡፡
እናቴም ግን የዩኒቨርስቲ ዉጤት ቢመጣልሽ አትማርም ወደ ትዳር ነዉ የምገቢዉ ልጅ ወልደሽ ማየት እፈልጋለሁ እንጂ ዩኒቨርስቲ ገብተሽ ጊዜ እንድፈጂ አልፈልግም ብቻ ትምህርት እንደጨረሽ ከተቻለ አንቺ ያመጣሽዉን ባል እቀበላለሁ ግን ኢማን የሌለዉ ከሆነ እኔ የጠየቁኝ ያዘጋጀሁልሽ ትምህርቷን ትጨርስ ብየ የመለስኳቸዉ ስላለ እኔ የወደድኩትን እንደምወጂ እርግጠኛ ነኝ አለችኝ፡፡
...እናት ወልይ ናት አይደል የሚባለዉ እኔም እሺ ማሚ ነበር መልሴ፡፡እኔም ተፈትኜ ዉጤት ቢመጣም ዩኒቨርስቲ ላልገባ ወስኛለሁ፡፡
ብዙ የሚያወሩኝ የማላቃቸዉ ልጆች ቁጥሬን ከየት አገኛችሁ ብየ ስጠይቅ ከGroup አድራሻሽ ነዉ ቁጠርሽ የለንም ይሉኝ ነበር ከዛ በblock አሰናብት ነበር፡፡
ከእለታት አንድ ቀን ግን ከወትሮው ለየት ያለ ነገር አጋጠመኝ፡፡ ከማላውቀው ሰው በእኔ በtelegram ቁጥር የድምፅ መልእክት ተልኮልኝ አየሁ፡፡ መልእክቱን ስሰማ ቀጥታ ወደ ፕሮፍይሉ በመሄድ ስለሱ ማንነት ለማወቅ እንዲረዳኝ ማየት ጀመርኩኝ በጠቅላላ ኢስላማዊ ፎቶወች እና ዱአ ይበዛበታል፡፡፡ እኔም ለማጣራት ያህል ነበር ፕሮፍይሉን የፈተሽኩት፡ የድምፅ መልእክቱ ከአምስት ደቂቃ የበለጠ ሲሆን profile ባረኩት ፎቶ አላህን እንድፈራ ፎቶ ሀራም መሆኑን የካተተ record ነበር አነጋገሩ በጣም አስተማሪ ነበር ለመጀመሪያ ጊዜ እሱ ነበር ተይ ያለኝ የማላቀዉ ቁጥሮች profile እያዩ ቆንጂት ሀይ የማይለኝ የለም telegram ስገባ የማላቀዉ ቁጥር ይበዛብኝ ነበር እኔ ግን አጂ ነብይ ጋር አላወራም ብየ ማንንም አላወራም ግን ምን ዋጋ አለዉ profile ከgroup እያዩት መሆኑን የተረዳሁት ዘንግቼ ነበር፡፡
በፁሁፍም ከሀዲስ ከቁርአን ማስረጃ እያቀረበ ብዙ ትምህርቶችን ላከልኝ እኔም ጀዛ ከሏህ ብየ ፎቶየን profile ያረኩትን እንዳለ አጠፋሁ፡፡
ከዛም ግን ጎበዝ ዲነኛ እንደሆንሽ አቃለሁ profile ፎቶዉ የአንቺ መሆኑን ሳይ በጣም ነዉ የገረመኝ ሂክማ መቼ ጀምራ እንደዚህ ሁነች ብየ ግራ ገብቶኝ ነዉ አለኝ
....እኔም በመደንገጥ እንዴ ከአሁን በፊት ታቀኛለህ እንዴ ????? አልኩት
እሱም........
#part 2⃣
,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
አስተማሪ ታሪክ ስለሆነ ሼር በማረግ ለሁሉም ያድርሱ
─•═▤ JOIN ▤═•─
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group ┗━━════━━━━━━━━━════━━┛
ይህን ያውቁ ኑሯል
፡
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ኢስራ ወል ሚዕራጅ ደርሰው ሲመጡ በየሰማያቱ እነማንን እንዳገኙ...
:➊. 1ኛ ሰማይ ላይ ያገኙት ነብዩላህ አደም (ዐ.ሰ)
➋. 2ኛ ሰማይ ላይ ያገኙት ነብዩላህ የህያ (ዐ.ሰ) እና ኢሳ
(ዐ.ሰ)
➌. 3ኛ ሰማይ ላይ ያገኙት ነብዩላህ ዩሱፍ (ዐ.ሰ)
➍. 4ኛ ሰማይ ላይ ያገኙት ነብዩላህ ኢድሪስ (ዐ.ሰ)
➎. 5ኛ ሰማይ ላይ ያገኙት ነብዩላህ ሃሩን ቢን ኢምራን (ዐ.ሰ)
➏. 6ኛ ሰማይ ላይ ያገኙት ነብዩላህ ሙሳ ቢን ኢምራን (ዐ.ሰ)
➐. 7ኛ ሰማይ ላይ ያገኙት ነብዩላህ ኢብራሂም (ዐ.ሰ)……ናቸው፡፡
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
👇Click & Join👇
══ •⊰✿✿⊱• ══
telegram.me/Islam_and_Science
telegram.me/Islam_and_Science
✅ቤተሰብ ሼር አይዘንጉ✅
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
፡
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ኢስራ ወል ሚዕራጅ ደርሰው ሲመጡ በየሰማያቱ እነማንን እንዳገኙ...
:➊. 1ኛ ሰማይ ላይ ያገኙት ነብዩላህ አደም (ዐ.ሰ)
➋. 2ኛ ሰማይ ላይ ያገኙት ነብዩላህ የህያ (ዐ.ሰ) እና ኢሳ
(ዐ.ሰ)
➌. 3ኛ ሰማይ ላይ ያገኙት ነብዩላህ ዩሱፍ (ዐ.ሰ)
➍. 4ኛ ሰማይ ላይ ያገኙት ነብዩላህ ኢድሪስ (ዐ.ሰ)
➎. 5ኛ ሰማይ ላይ ያገኙት ነብዩላህ ሃሩን ቢን ኢምራን (ዐ.ሰ)
➏. 6ኛ ሰማይ ላይ ያገኙት ነብዩላህ ሙሳ ቢን ኢምራን (ዐ.ሰ)
➐. 7ኛ ሰማይ ላይ ያገኙት ነብዩላህ ኢብራሂም (ዐ.ሰ)……ናቸው፡፡
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
👇Click & Join👇
══ •⊰✿✿⊱• ══
telegram.me/Islam_and_Science
telegram.me/Islam_and_Science
✅ቤተሰብ ሼር አይዘንጉ✅
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
♥ ሁሉን ለአንተ ሰጠው!
ሰው ቢወድህ ፥ለግዜው ነው፣
ቢቀርብህም፥ ለወረት ነው ፤
ሁሌ ፊቱን ፥የማያዞር፣
ግዜ አይቶ ፥ማይቀየር፣
ማይሰለችህ፥ የማይጥልህ፣
ሁሌም ከፊት ፥ሚደርስልህ።
የችግር፥ የህመምህ ፈዋሽ፣
ሀዘን ሽሮ፥ ደስታን ለጋሽ ።
ፈጣሪ ነው ፥አንድ ጌታ ፣
የማይጥልህ ፥ቀንም ማታ ።
✿ሰውማ ሰው ነው ✿
በቁስልህ ፥እንጨት ከቶ፣
አስደግፎህ ፥ጥሎህ ሸሽቶ፣
ልብን ሰብሮ ፥አስከፍቶ፣
ይሳለቅብሃል ፥በፌስቡክ ጎልቶ።
በሰውም ሰው፥ ቅን ልቦና፣
ያለው ቢኖር፥ ያየ ፈተና፣
የሚረዳ ፥የሰው ችግር፣
ለጊዜው ነው ፥ቢፈጥር ግርግር፤
ቅን ቢሆን እንጂ ፥ቢያዝንልህ፣
መቸም ጤናን ፥አያዝልህ ።
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
ሰው ቢወድህ ፥ለግዜው ነው፣
ቢቀርብህም፥ ለወረት ነው ፤
ሁሌ ፊቱን ፥የማያዞር፣
ግዜ አይቶ ፥ማይቀየር፣
ማይሰለችህ፥ የማይጥልህ፣
ሁሌም ከፊት ፥ሚደርስልህ።
የችግር፥ የህመምህ ፈዋሽ፣
ሀዘን ሽሮ፥ ደስታን ለጋሽ ።
ፈጣሪ ነው ፥አንድ ጌታ ፣
የማይጥልህ ፥ቀንም ማታ ።
✿ሰውማ ሰው ነው ✿
በቁስልህ ፥እንጨት ከቶ፣
አስደግፎህ ፥ጥሎህ ሸሽቶ፣
ልብን ሰብሮ ፥አስከፍቶ፣
ይሳለቅብሃል ፥በፌስቡክ ጎልቶ።
በሰውም ሰው፥ ቅን ልቦና፣
ያለው ቢኖር፥ ያየ ፈተና፣
የሚረዳ ፥የሰው ችግር፣
ለጊዜው ነው ፥ቢፈጥር ግርግር፤
ቅን ቢሆን እንጂ ፥ቢያዝንልህ፣
መቸም ጤናን ፥አያዝልህ ።
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
💐የአላህ #መልዕክተኛ ( ﷺ )፡ “…ሙዕሚን(አማኝ ሰው) ነገሩ ሁሉ አስደናቂ ነው።
ነገሩ ሁሉ መልካም ነው። ይህ ደግሞ ማንም ሊያገኘው የማይችል እና
ለሙዕሚን ብቻ የተወሰነ ነው። ጥሩ ከገጠመው ያመሰግንና አጅር ያገኛል።
መጥፎ ከገጠመው ደግሞ፣ ይታገስና የታጋሾችን አጅር ያገኛል።”
(ሙስሊም)
⭐️ ዑመር ኢብኑል ኸጧብ (ረ.ዐ) የአላህ መልዕክተኛን ﷺ እንዲህ በማለት
ጠየቁ፡- ‹‹አንደኛችን ‹‹ጀናባ›› ሆኖ ሳለ መተኛት ይፈቀድለታል?›› (ነቢዩም)፡-
‹‹አዎ! ‹‹ውዱእ›› ካደረገ ‹‹ጀናባ›› ሆኖ መተኛት ይፈቀድለታል፡፡›› በማለት መልስ
ሰጥተዋል፡፡
(ቡኻሪ ዘግበውታል)
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
ነገሩ ሁሉ መልካም ነው። ይህ ደግሞ ማንም ሊያገኘው የማይችል እና
ለሙዕሚን ብቻ የተወሰነ ነው። ጥሩ ከገጠመው ያመሰግንና አጅር ያገኛል።
መጥፎ ከገጠመው ደግሞ፣ ይታገስና የታጋሾችን አጅር ያገኛል።”
(ሙስሊም)
⭐️ ዑመር ኢብኑል ኸጧብ (ረ.ዐ) የአላህ መልዕክተኛን ﷺ እንዲህ በማለት
ጠየቁ፡- ‹‹አንደኛችን ‹‹ጀናባ›› ሆኖ ሳለ መተኛት ይፈቀድለታል?›› (ነቢዩም)፡-
‹‹አዎ! ‹‹ውዱእ›› ካደረገ ‹‹ጀናባ›› ሆኖ መተኛት ይፈቀድለታል፡፡›› በማለት መልስ
ሰጥተዋል፡፡
(ቡኻሪ ዘግበውታል)
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
〰〰💐💐ናዝማ ኻን ትባላለች፡፡ የኒውዮርክ ሲቲ ነዋሪ ነች፡፡ "የዓለም ሂጃብ ቀን" የተሰኘውንና ዘንድሮ 2019 በአንድ መቶ ዐስራ ስድስት (116) አገራት ውስጥ ታስቦ የሚውለውን "የዝክረ ሂጃብ" አሳብ ያፈለቀች እንስት ነች፡፡
✔️✔️ናዝማ በተለይ እኤአ በሴፕቴምበር 11 ቀን 2001 ኒውዮርክ በሚገኘው የዓለም የንግድ ማዕከል ላይ "የሽብርተኛነት" ጥቃት ከተፈጸመ በኀላ፤ ተማሪ እያለች በምትጎናጸፈው ሂጃብ ምክንያት ብቻ ብዙ ማንጓጠጦችና ትንኮሳዎች ደርሶባታል፡፡
✔️በዓለም ላይ ያሉ ሙስሊምም ሆኑ ሙስሊም ያልሆኑ እንስቶች ለሂጃብ ያላቸውን ድጋፍ ይገልጹ ዘንድ "የዓለም ሂጃብ ቀን" የሚለውን አሳብ ናዝማ ኻን ያፈለቀችውና የተገበረችው ፌብሩዋሪ 1 ቀን 2013 ነበር፡፡
〰〰〰✔️የዓለም የሂጃብ ቀን ፌብሩዋሪ 1 ቀን በመላው ዓለም ለሰባተኛ ጊዜ ታስቦ ይውላል፡፡
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
✔️✔️ናዝማ በተለይ እኤአ በሴፕቴምበር 11 ቀን 2001 ኒውዮርክ በሚገኘው የዓለም የንግድ ማዕከል ላይ "የሽብርተኛነት" ጥቃት ከተፈጸመ በኀላ፤ ተማሪ እያለች በምትጎናጸፈው ሂጃብ ምክንያት ብቻ ብዙ ማንጓጠጦችና ትንኮሳዎች ደርሶባታል፡፡
✔️በዓለም ላይ ያሉ ሙስሊምም ሆኑ ሙስሊም ያልሆኑ እንስቶች ለሂጃብ ያላቸውን ድጋፍ ይገልጹ ዘንድ "የዓለም ሂጃብ ቀን" የሚለውን አሳብ ናዝማ ኻን ያፈለቀችውና የተገበረችው ፌብሩዋሪ 1 ቀን 2013 ነበር፡፡
〰〰〰✔️የዓለም የሂጃብ ቀን ፌብሩዋሪ 1 ቀን በመላው ዓለም ለሰባተኛ ጊዜ ታስቦ ይውላል፡፡
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
እዉነተኛ ታሪክ
😢 #አስለቃሽ #የቴሌግራም
#ፕሮፋይል
🌀 #Part 2⃣
✍ ፀሀፊ #አሚር #ሰይድ
በIslamic university channal
እኔም በመደንገጥ እንዴ ከአሁን በፊት ታቀኛለህ እንዴ ????? አልኩት
እሱም........ አዎ አደበኛ እንደሆንሽ ስነስርአት እንዳለሽ ነበር የማቀዉ እኔ ሰፈሬ ታክሲ ተራ አካባቢ ነዉ ትምህርት ስትሄጄ ስትመጪ አይሻለሁ፡፡ በስነስርአትሽ በደንብ አቅሻለሁ group ላይ እንደአጋጣሚ profile ሳይ የአንቺ acount መሆኑን ሳይ በጣም ነዉ የደነገጥኩት ለምን የማቅሽ ወንድ ጋር ስትሄጅ ስትጃጃይ አላይሽም ደስ ትይኝ ነበር profile ፎቶ መሆኑን ሳይ ከፋኝ አለኝ፡፡
...እኔም ጓደኞቼ አድርጊዉ ያምራል ስለሚሉኝ ነዉ እንጂ ወንዶችን ለማማለል ለመጀናጀን አይደለም
......... ስሜ ሀይደር ይባላል፡፡ የአንቺስ በአካል እና በፎቶ እንጂ ስምሽን አላቀዉም አለኝ፡፡
...........ሂክማ እባላለሁ ብየ መለስኩለት እኔ ስለእኔ ስለሚያቅ በወሬ ወሬ ስለእሱ ሁኔታ ጠየኩት እሱም መርካቶ ቤተሰቦቹ ሱቅ ከፍተዉለት ልብስ እንደሚያከፋፍል ነገረኝ፡፡
አሁን ስለ ግል ሁኔታችን ማዉራት ጀመርን ከአሁን በፊት ማንም ጋር አዉርቼ አላቅም ግን ሀይደር ጋር በአጋጣሚ በtelegram ተዋዉቀን ጊዜን ጊዜ በተካ ቁጥር እየተግባባን እየተላመድን መጣን፡፡
,,,,,ስለኔ ግል ሂወት መጠየቅ ጀመረ፤ እኔም ለጥያቄው ትክክለኛ መልስ ነበር የምሰጠዉ ከነ ቤተሰቦቼ ስራ ...የእሱ አባት ነጋዴ ነዉ መርካት ከአስረኛ ክፍል እንደወደቀ ሱቅ ከፍቶለት እንደሆነ ብዙ ነገሮችን አወራን፡፡ በሒደት የወንድ ጓደኛ አለሽ አለኝ ??
....አረ የለኝም አልኩት
........እሱም የወንድ ጓደኛማ ሀራም ነዉ መቼም እንዳትይዢ አለኝ እኔም በቃ እንደወንድምሽ እይኝ አለኝ፡፡
....እኔ ወንድም የለኝ እህት የለኝ ሀይደርን ግን በአጋጣሚ የሰጠኝ የሚመክረኝ ጥሩ ጓደኛ ወንድም ነዉ ብየ አሰብኩ ለሀይደር ከሌሎች ወንዶች ለየት ያለ ስሜት አደረብኝ፡፡
አልፎ አልፎ የአንቺ የትዳር ምርጫ ምንድን ነዉ ብሎ ይጠይቀኛል መቼም እኛ ሴቶች ስንጠየቅ ሌላዉን በሆዳችን ይዘን በአፋችን ኢማን ያለዉ ለኔ ፍቅር የሚሰጠኝ እኔ በብር አላምንም በፍቅር እንጂ ብለን ነዉ የምንመልሰዉ፡፡ እኔም እደዚሁ ብየ መለስኩለት፡፡
.......እሱን ስጠይቀዉ ትዳር እንደሌለውና የሱ የሆነችውን ሀዋ እየጠበቀ እንደሆነ ነገረኝ፡፡ በቅጡ ልለየው የማልችለው የተዘበራረቀ ስሜት ተሰማኝ፡፡
ከዛ ጊዜ በኃላ ከበፊቱ በበለጠ በጣም ተቀራርበን ማውራት ጀመርን፡፡ ብቻ ከሱ ጋር ማውራት on line ባገኘሁት ቁጥር እሱ ጋር ማዉራቱ እያስደሰተኝ መጣ፡፡ ሁሌም ሲያወራኝ ንግግሩ በቁርአን እና ሀዲስ ታጅቦ ነው፡፡ ይሄን ባህሪ ደግሞ ከቀን ወደ ቀን እየለመድኩትና እየወደድኩት መጣሁ፡፡ telegram የምገባው እሱን በመናፈቅ ሆነ ናፍቂው ሆንኩኝ፡፡
የሆነ ሰአት ላይ እዚህ ነኝ ሳይል ከTelegram ላይ ጠፋብኝ፡፡ ጨነቀኝ የት ብየ ልፈልገው ስልኩን እንኩዋን አላውቅም በምን ላስፈልገው!? ሙሉ ቀን ዳታየን አብርቸ ከአሁን ከአሁን ይገባል ብየ ብጠብቀው የውሀ ሽታ ሆኖ ጠፍብኝ፡፡ አልቅሽ አልቅሽ አለኝ! ለካ ሳላውቀው ወድጀዋለሁ ሲርቀኝ እንደወደድኩት ገባኝ፡፡ የአላህን ቃል ሰባኪ የረሱልን ሱና ተግባሪ በሆነ ሰው በፍቅር መውደቅ ምንድነው ነውሩ!? ማንም ሊያመልጠኝ የማይፈልገው እድል ነውኮ ይሄ! እናማ በእሱ ፍቅር መውደቄ ጥፍተኛ አያሰኘኝም! አወ አያሰኘኝም! ብቻየን በናፍቆት እሱን መጠባበቅ ስራየ አደረኩ፤ ግን ሙሉ ቀን ምሽቱንም ጨምሮ አልገባም፤ ምን ሆኖ ይሆን!? ማንን ልጠይቅ? የትስ ልፈልግህ!?
ጧት ትምህርት ስሄድ በፎቶ እንኳ የማላቀዉን ልጅ ወደ ትምህርት ስገባ እኔን ያየኝ ወንድ ሁሉ እሱን እየመሰለኝ አያለሁ ግን ያየሁት ወንድ ሁሉ ሂክማ ሀይደር ነኝ የሚል ድምፅ አጣሁ ....በግድ ተምሬ መምህሮቹ ምን ሁነሽ ነዉ እያሉኝ በግድ የትምህርት ክፍለ ጊዜዉ አለቀ፡፡ እቤቴም ሂጄ ዳታየን ባበራ ሀይደር የለም፡፡
ነግቶም ወደ ትምህርት ስሄድ በፎቶ እንኳ የማላቀዉ ሀይደር ሂክማ ይለኛል ብየ በተስፋ ሂጄ መንገድ ለመንገድ ብጠብቅ የለም.....ጥበቃየን ቀጠልኩ ግን አሁንም የለም ከፋኝ ደስታ ከኔ እራቀ፡፡
#part 3⃣
ይ...............ቀ......
..........ጥ..............ላ.............ል
ሼር አይዘንጉ ጠቃሚ አስተማሪ ሁሉም ሰዉ ሊያነበዉ የሚገባ
JOIN👇👇👇
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
😢 #አስለቃሽ #የቴሌግራም
#ፕሮፋይል
🌀 #Part 2⃣
✍ ፀሀፊ #አሚር #ሰይድ
በIslamic university channal
እኔም በመደንገጥ እንዴ ከአሁን በፊት ታቀኛለህ እንዴ ????? አልኩት
እሱም........ አዎ አደበኛ እንደሆንሽ ስነስርአት እንዳለሽ ነበር የማቀዉ እኔ ሰፈሬ ታክሲ ተራ አካባቢ ነዉ ትምህርት ስትሄጄ ስትመጪ አይሻለሁ፡፡ በስነስርአትሽ በደንብ አቅሻለሁ group ላይ እንደአጋጣሚ profile ሳይ የአንቺ acount መሆኑን ሳይ በጣም ነዉ የደነገጥኩት ለምን የማቅሽ ወንድ ጋር ስትሄጅ ስትጃጃይ አላይሽም ደስ ትይኝ ነበር profile ፎቶ መሆኑን ሳይ ከፋኝ አለኝ፡፡
...እኔም ጓደኞቼ አድርጊዉ ያምራል ስለሚሉኝ ነዉ እንጂ ወንዶችን ለማማለል ለመጀናጀን አይደለም
......... ስሜ ሀይደር ይባላል፡፡ የአንቺስ በአካል እና በፎቶ እንጂ ስምሽን አላቀዉም አለኝ፡፡
...........ሂክማ እባላለሁ ብየ መለስኩለት እኔ ስለእኔ ስለሚያቅ በወሬ ወሬ ስለእሱ ሁኔታ ጠየኩት እሱም መርካቶ ቤተሰቦቹ ሱቅ ከፍተዉለት ልብስ እንደሚያከፋፍል ነገረኝ፡፡
አሁን ስለ ግል ሁኔታችን ማዉራት ጀመርን ከአሁን በፊት ማንም ጋር አዉርቼ አላቅም ግን ሀይደር ጋር በአጋጣሚ በtelegram ተዋዉቀን ጊዜን ጊዜ በተካ ቁጥር እየተግባባን እየተላመድን መጣን፡፡
,,,,,ስለኔ ግል ሂወት መጠየቅ ጀመረ፤ እኔም ለጥያቄው ትክክለኛ መልስ ነበር የምሰጠዉ ከነ ቤተሰቦቼ ስራ ...የእሱ አባት ነጋዴ ነዉ መርካት ከአስረኛ ክፍል እንደወደቀ ሱቅ ከፍቶለት እንደሆነ ብዙ ነገሮችን አወራን፡፡ በሒደት የወንድ ጓደኛ አለሽ አለኝ ??
....አረ የለኝም አልኩት
........እሱም የወንድ ጓደኛማ ሀራም ነዉ መቼም እንዳትይዢ አለኝ እኔም በቃ እንደወንድምሽ እይኝ አለኝ፡፡
....እኔ ወንድም የለኝ እህት የለኝ ሀይደርን ግን በአጋጣሚ የሰጠኝ የሚመክረኝ ጥሩ ጓደኛ ወንድም ነዉ ብየ አሰብኩ ለሀይደር ከሌሎች ወንዶች ለየት ያለ ስሜት አደረብኝ፡፡
አልፎ አልፎ የአንቺ የትዳር ምርጫ ምንድን ነዉ ብሎ ይጠይቀኛል መቼም እኛ ሴቶች ስንጠየቅ ሌላዉን በሆዳችን ይዘን በአፋችን ኢማን ያለዉ ለኔ ፍቅር የሚሰጠኝ እኔ በብር አላምንም በፍቅር እንጂ ብለን ነዉ የምንመልሰዉ፡፡ እኔም እደዚሁ ብየ መለስኩለት፡፡
.......እሱን ስጠይቀዉ ትዳር እንደሌለውና የሱ የሆነችውን ሀዋ እየጠበቀ እንደሆነ ነገረኝ፡፡ በቅጡ ልለየው የማልችለው የተዘበራረቀ ስሜት ተሰማኝ፡፡
ከዛ ጊዜ በኃላ ከበፊቱ በበለጠ በጣም ተቀራርበን ማውራት ጀመርን፡፡ ብቻ ከሱ ጋር ማውራት on line ባገኘሁት ቁጥር እሱ ጋር ማዉራቱ እያስደሰተኝ መጣ፡፡ ሁሌም ሲያወራኝ ንግግሩ በቁርአን እና ሀዲስ ታጅቦ ነው፡፡ ይሄን ባህሪ ደግሞ ከቀን ወደ ቀን እየለመድኩትና እየወደድኩት መጣሁ፡፡ telegram የምገባው እሱን በመናፈቅ ሆነ ናፍቂው ሆንኩኝ፡፡
የሆነ ሰአት ላይ እዚህ ነኝ ሳይል ከTelegram ላይ ጠፋብኝ፡፡ ጨነቀኝ የት ብየ ልፈልገው ስልኩን እንኩዋን አላውቅም በምን ላስፈልገው!? ሙሉ ቀን ዳታየን አብርቸ ከአሁን ከአሁን ይገባል ብየ ብጠብቀው የውሀ ሽታ ሆኖ ጠፍብኝ፡፡ አልቅሽ አልቅሽ አለኝ! ለካ ሳላውቀው ወድጀዋለሁ ሲርቀኝ እንደወደድኩት ገባኝ፡፡ የአላህን ቃል ሰባኪ የረሱልን ሱና ተግባሪ በሆነ ሰው በፍቅር መውደቅ ምንድነው ነውሩ!? ማንም ሊያመልጠኝ የማይፈልገው እድል ነውኮ ይሄ! እናማ በእሱ ፍቅር መውደቄ ጥፍተኛ አያሰኘኝም! አወ አያሰኘኝም! ብቻየን በናፍቆት እሱን መጠባበቅ ስራየ አደረኩ፤ ግን ሙሉ ቀን ምሽቱንም ጨምሮ አልገባም፤ ምን ሆኖ ይሆን!? ማንን ልጠይቅ? የትስ ልፈልግህ!?
ጧት ትምህርት ስሄድ በፎቶ እንኳ የማላቀዉን ልጅ ወደ ትምህርት ስገባ እኔን ያየኝ ወንድ ሁሉ እሱን እየመሰለኝ አያለሁ ግን ያየሁት ወንድ ሁሉ ሂክማ ሀይደር ነኝ የሚል ድምፅ አጣሁ ....በግድ ተምሬ መምህሮቹ ምን ሁነሽ ነዉ እያሉኝ በግድ የትምህርት ክፍለ ጊዜዉ አለቀ፡፡ እቤቴም ሂጄ ዳታየን ባበራ ሀይደር የለም፡፡
ነግቶም ወደ ትምህርት ስሄድ በፎቶ እንኳ የማላቀዉ ሀይደር ሂክማ ይለኛል ብየ በተስፋ ሂጄ መንገድ ለመንገድ ብጠብቅ የለም.....ጥበቃየን ቀጠልኩ ግን አሁንም የለም ከፋኝ ደስታ ከኔ እራቀ፡፡
#part 3⃣
ይ...............ቀ......
..........ጥ..............ላ.............ል
ሼር አይዘንጉ ጠቃሚ አስተማሪ ሁሉም ሰዉ ሊያነበዉ የሚገባ
JOIN👇👇👇
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
ሰው ሳቅ በሳቅ ሆኖ ዋለ ሲፈነድቅ
ለረጂሙ ጉዞ ትንሽም ሳይሰንቅ
እንዴት ዋልክ? ሲሉት ደህና ነኝም አለ
ቀብር ሚባል ሀገር ከፊቱ እያለ
እንደምነህ ሲሉት ሰላም ነኝም አለ
ሲራጥ ሳይታለፍ የምን ሰላም አለ።😨😳😰😭
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
ለረጂሙ ጉዞ ትንሽም ሳይሰንቅ
እንዴት ዋልክ? ሲሉት ደህና ነኝም አለ
ቀብር ሚባል ሀገር ከፊቱ እያለ
እንደምነህ ሲሉት ሰላም ነኝም አለ
ሲራጥ ሳይታለፍ የምን ሰላም አለ።😨😳😰😭
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
☪ #ዑስማን #ኢብን #ዐፋን ( ረዲየሏሁ ዐነሁ) የዒባዳን ጥፍጥና በአራት (4 ) ነገሮች አግኘው
አሉ :-
➊አላህ ያዘዘውን ግዴታ በመፈፀም ::
➋ #አላህ ከከለከለው ሐራም ካደረጋቸው ነገሮች
በመራቅ ::
➌ #አላህ በመልካም ያዘዘውን በመፈፀም ::
➍አላህ የሚጠላውን ነገር መሥራት የአላህን ቁጣ
ስሊሚያመጣ ፈርቶ በመተው ናቸው ::
☪ #ኢብኑ #ዑመር የአላህ መልዕክተኛ :
( ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ) ትከሻዬን ያዝ በማድረግ " በዚህች ዓለም ስትኖር እንደ መንገደኛ
ሁን " አሉኝ ማለቱ ተዘግቧል ::
☪ #አራት #ነገሮች አሉ ላዩን ስናያቸው ምንዳ ያላቸው
ውስጡን ስንመለከታቸው ግን ግዴታ መሥራት
ማድረግ ያለብን ነገሮች ናቸው ::-
እነሱም :-
➊ከአላህ ሰዎች ጋር አብሮ መኖር
➋ #ቅዱስ #ቁርአንን መቅራት
➌ቀብርን መጎብኘትና
➍የታመመ ሰው መጠየቅ ናቸው ።
ሼር ሼር ሼር ሼር ሼር ሼር ሼር
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
👇Click & Join👇
══ •⊰✿✿⊱• ══
telegram.me/Islam_and_Science
telegram.me/Islam_and_Science
✅ቤተሰብ ሼር አይዘንጉ✅
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
አሉ :-
➊አላህ ያዘዘውን ግዴታ በመፈፀም ::
➋ #አላህ ከከለከለው ሐራም ካደረጋቸው ነገሮች
በመራቅ ::
➌ #አላህ በመልካም ያዘዘውን በመፈፀም ::
➍አላህ የሚጠላውን ነገር መሥራት የአላህን ቁጣ
ስሊሚያመጣ ፈርቶ በመተው ናቸው ::
☪ #ኢብኑ #ዑመር የአላህ መልዕክተኛ :
( ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ) ትከሻዬን ያዝ በማድረግ " በዚህች ዓለም ስትኖር እንደ መንገደኛ
ሁን " አሉኝ ማለቱ ተዘግቧል ::
☪ #አራት #ነገሮች አሉ ላዩን ስናያቸው ምንዳ ያላቸው
ውስጡን ስንመለከታቸው ግን ግዴታ መሥራት
ማድረግ ያለብን ነገሮች ናቸው ::-
እነሱም :-
➊ከአላህ ሰዎች ጋር አብሮ መኖር
➋ #ቅዱስ #ቁርአንን መቅራት
➌ቀብርን መጎብኘትና
➍የታመመ ሰው መጠየቅ ናቸው ።
ሼር ሼር ሼር ሼር ሼር ሼር ሼር
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
👇Click & Join👇
══ •⊰✿✿⊱• ══
telegram.me/Islam_and_Science
telegram.me/Islam_and_Science
✅ቤተሰብ ሼር አይዘንጉ✅
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
እዉነተኛ እና አሳዛኝ ታሪክ
😢 #በመተት_የተሰናከለች_ነብስ_
#Part 1⃣
ሰላም ውድ አንባቢዎቼ በያላችሁበት ሰላም ለናንተ ብያለው!
አሁንም ልክ እንደተለመደው አዲስ ልብ የሚነካና ለብዙ ሰዎች ትምህርት ይሰጣል ብዬ ያሰብኩትን ታሪክ ለናንተ እንዲመች አድርጌ አቀርብላችኋለው...
በዚ አጋጣሚ ታሪክሽን ፍቃደኛ ሆነሽ ላካፈልሽኝ ባለታሪክ ባለሽበት አመሰግናለሁ!!!♥
#ምንጭ ☞ ፀጊ ነኝ የእናቴ ብቻ.
ህይወት ትባላለች የተወለደችው ውቧና የፍቅር ከተማ ከሆነችው አዳማ /ናዝሬት / ሲሆን ለቤተሰቦቿ 2ኛ ልጅ የሆነችው ህይወት ሁለት ወንድሞች አሏት። ታድያ ለህይወት ህይወት ፈተና የሆነችባት ገና በለጋ እድሜዋ ነበር ገና የ5አመት ህፃን ልጅ ሳለች ወላጅ አባቷን በሞት ተነጠቀች ይሄኔ ይህች ምንም የማታውቅ ህፃን የአባትና የእናት ፍቅርን ሳታጣጥም ከአያቶቿ ጋር መኖር ጀመረች።
ይሁንና በአያት እጅ ማደግ ለህይወት ጥሩ ሆነላት እናም ልክ በ6 አመቷ ትምህርት ገባች ... ህይወት ቀልጣፋና በትምህርቷ እጅግ ጎበዝ ስለነበረች አያቷ ቅዳሜና እሁድን ተጨማሪ ትምህርት ትማር ዘንድ በማሰብ ወደ እሰፈር ያሉ ትምህርት ቤቶች ይልኳታል....
ህይወት በ ትምህርቷ ከእድሜዋ በላይ ጎበዝ ነች ታድያ ይህች ብላቴና ማደግ አይቀርምና አድጋ የ12 አመት ልጅ ሆነች በትምህርቷም አንደኝነትን እንደያዘች 6ኛ ክፍል ደርሳለች። አንድ ቀን ህይወት የእድሜ ታላቋ ከሆነችው ግን ደግሞ በጣም ከምትወዳትና ከማትለያት ጓደኛዋ ረድኤት ጋር በአንድ ፕሮግራም ላይ ህይወት ህፃናትን ረድኤት ደግሞ የሷ እድሜ እኩዮች የሆኑትን ታዳጊ ወጣቶች ወክለው ስነፅሁፍ በማዘጋጀትና በማጥናት አንድ መድረክ ላይ ያቀርባሉ ይሄኔ ግን የሰውን ትኩረት የሳበችው ትንሿ ህይወት ነበረች ....
ሰው ሁሉ ህይወትን እደጊ ብሎ መረቃት ያገኟት ሁሉ ሳሟት ሁሉም ወላጅ ለልጁ ምሳሌ አደረጋት ... ህይወት በደስታ ቦረቀች ይበልጥም መጎበዝ ቀጠለች...
ያን የደስታ ቀንም ይበልጥ ውብ ለማድረግ የጓደኛዋ እናት እቤቷ ድረስ ምሳ በመጋበዝ በጣም የሚያምር ልብስ እና ጫማ ስጦታ አበረከተችላት ፡፡ይሄ ቀን ለህይወት ሁለት ምእራፍ ነበር አንዱ በሰዎች ዘንድ ሙገሳና አድናቆት ሲሆን ላልኛውና ጥሩ ያልሆነው ደግሞ ቀላል የሚመስለው ግን ደግሞ እስካሁን ላለው ህይወቷ መበላሸት ምክንያት የሆነውን ያሬድን ያገኘችበት አጋጣሚ ነው!....
ያሬድ ያን ቀን ጓደኛዋ ቤት ሲያገኛት ወድያው ነበር የተመኛት ምንም እንኳ ህፃን ብትሆን ለሱ አላሳሰበውም ነበር
ልክ ስትወጣ እንድታናግረውና እንደወደዳት ነገራት ህይወት ግን በምንም ተአምር አላወራህም ስትል መንገዱን ዘጋችው በርግጥም ይህን አይነት ህይወት ለሷ አዲስና ከሀሳቧ ውጪ ነበር ሆኖም ግን እሱ እንቢ ስትለው እጠልፍሻለውና የመሳሰሉትን ዛቻና ማስፈራርያዎችን ማስልላለፍ ጀመረ ይሄ ግትር አቋሙ ያስፈራት ህይወት ቤተሰብ ለሌላ አጭቶኛል ስትል አሳበበች እሱም እልህ ይሁን ፍቅር በማልለይ መልኩ እኔ ላግባሽ ከፈለግሽ እስክታድጊ ምንም አደድርግሽም አለ ይሄም ስላልተዋጠላት በእንቢታዋ ፀናች
......... ያሬድም ከቃላት ዛቻ እስከ አስገድዶ መድፈር ሙከራ አደረገባት... ይሄኔ ትምህርቷን መማር ስላቃታት የመጨረሻው አማራጯ የሄነው ለአያቷ ችግሯን ማስረዳት ነበር...
ህይወት አያቷን በጣም ትወዳታለች ያለቻት ብቸኛ ሰውም እሷ ነች ለዛም ነበር ለእሷ ለመንገር የወሰነችው አያቷም ይህን ሲሰሙ ከሷ በላይ ተጨንቀው ያሬድን ካልከሰስኩ አሉ ህይወት ግን በስተርጅና አያቷ ፍርድ ቤት ለፍርድ ቤት ማለታቸውን ስላልወደደች ሌላ መፍትሄ በማሰብ አዳማን ለቃ መጥፋትን አሰበች ይህ በእንዲህ እንዳለ አንድ ቀን ህይወት ትምህርቷን ስትማር ውላ ስትመለስ ያሬድ መንገድ ላይ ጠብቆ እያስፈራራ ሊደፍራት ይታገል ጀመር........
#ይቀጥላል
#Share_ማድረግ_አይርሱ
#Part 2⃣
ይ.........ቀ......
..........ጥ ..........ላ............ል
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
😢 #በመተት_የተሰናከለች_ነብስ_
#Part 1⃣
ሰላም ውድ አንባቢዎቼ በያላችሁበት ሰላም ለናንተ ብያለው!
አሁንም ልክ እንደተለመደው አዲስ ልብ የሚነካና ለብዙ ሰዎች ትምህርት ይሰጣል ብዬ ያሰብኩትን ታሪክ ለናንተ እንዲመች አድርጌ አቀርብላችኋለው...
በዚ አጋጣሚ ታሪክሽን ፍቃደኛ ሆነሽ ላካፈልሽኝ ባለታሪክ ባለሽበት አመሰግናለሁ!!!♥
#ምንጭ ☞ ፀጊ ነኝ የእናቴ ብቻ.
ህይወት ትባላለች የተወለደችው ውቧና የፍቅር ከተማ ከሆነችው አዳማ /ናዝሬት / ሲሆን ለቤተሰቦቿ 2ኛ ልጅ የሆነችው ህይወት ሁለት ወንድሞች አሏት። ታድያ ለህይወት ህይወት ፈተና የሆነችባት ገና በለጋ እድሜዋ ነበር ገና የ5አመት ህፃን ልጅ ሳለች ወላጅ አባቷን በሞት ተነጠቀች ይሄኔ ይህች ምንም የማታውቅ ህፃን የአባትና የእናት ፍቅርን ሳታጣጥም ከአያቶቿ ጋር መኖር ጀመረች።
ይሁንና በአያት እጅ ማደግ ለህይወት ጥሩ ሆነላት እናም ልክ በ6 አመቷ ትምህርት ገባች ... ህይወት ቀልጣፋና በትምህርቷ እጅግ ጎበዝ ስለነበረች አያቷ ቅዳሜና እሁድን ተጨማሪ ትምህርት ትማር ዘንድ በማሰብ ወደ እሰፈር ያሉ ትምህርት ቤቶች ይልኳታል....
ህይወት በ ትምህርቷ ከእድሜዋ በላይ ጎበዝ ነች ታድያ ይህች ብላቴና ማደግ አይቀርምና አድጋ የ12 አመት ልጅ ሆነች በትምህርቷም አንደኝነትን እንደያዘች 6ኛ ክፍል ደርሳለች። አንድ ቀን ህይወት የእድሜ ታላቋ ከሆነችው ግን ደግሞ በጣም ከምትወዳትና ከማትለያት ጓደኛዋ ረድኤት ጋር በአንድ ፕሮግራም ላይ ህይወት ህፃናትን ረድኤት ደግሞ የሷ እድሜ እኩዮች የሆኑትን ታዳጊ ወጣቶች ወክለው ስነፅሁፍ በማዘጋጀትና በማጥናት አንድ መድረክ ላይ ያቀርባሉ ይሄኔ ግን የሰውን ትኩረት የሳበችው ትንሿ ህይወት ነበረች ....
ሰው ሁሉ ህይወትን እደጊ ብሎ መረቃት ያገኟት ሁሉ ሳሟት ሁሉም ወላጅ ለልጁ ምሳሌ አደረጋት ... ህይወት በደስታ ቦረቀች ይበልጥም መጎበዝ ቀጠለች...
ያን የደስታ ቀንም ይበልጥ ውብ ለማድረግ የጓደኛዋ እናት እቤቷ ድረስ ምሳ በመጋበዝ በጣም የሚያምር ልብስ እና ጫማ ስጦታ አበረከተችላት ፡፡ይሄ ቀን ለህይወት ሁለት ምእራፍ ነበር አንዱ በሰዎች ዘንድ ሙገሳና አድናቆት ሲሆን ላልኛውና ጥሩ ያልሆነው ደግሞ ቀላል የሚመስለው ግን ደግሞ እስካሁን ላለው ህይወቷ መበላሸት ምክንያት የሆነውን ያሬድን ያገኘችበት አጋጣሚ ነው!....
ያሬድ ያን ቀን ጓደኛዋ ቤት ሲያገኛት ወድያው ነበር የተመኛት ምንም እንኳ ህፃን ብትሆን ለሱ አላሳሰበውም ነበር
ልክ ስትወጣ እንድታናግረውና እንደወደዳት ነገራት ህይወት ግን በምንም ተአምር አላወራህም ስትል መንገዱን ዘጋችው በርግጥም ይህን አይነት ህይወት ለሷ አዲስና ከሀሳቧ ውጪ ነበር ሆኖም ግን እሱ እንቢ ስትለው እጠልፍሻለውና የመሳሰሉትን ዛቻና ማስፈራርያዎችን ማስልላለፍ ጀመረ ይሄ ግትር አቋሙ ያስፈራት ህይወት ቤተሰብ ለሌላ አጭቶኛል ስትል አሳበበች እሱም እልህ ይሁን ፍቅር በማልለይ መልኩ እኔ ላግባሽ ከፈለግሽ እስክታድጊ ምንም አደድርግሽም አለ ይሄም ስላልተዋጠላት በእንቢታዋ ፀናች
......... ያሬድም ከቃላት ዛቻ እስከ አስገድዶ መድፈር ሙከራ አደረገባት... ይሄኔ ትምህርቷን መማር ስላቃታት የመጨረሻው አማራጯ የሄነው ለአያቷ ችግሯን ማስረዳት ነበር...
ህይወት አያቷን በጣም ትወዳታለች ያለቻት ብቸኛ ሰውም እሷ ነች ለዛም ነበር ለእሷ ለመንገር የወሰነችው አያቷም ይህን ሲሰሙ ከሷ በላይ ተጨንቀው ያሬድን ካልከሰስኩ አሉ ህይወት ግን በስተርጅና አያቷ ፍርድ ቤት ለፍርድ ቤት ማለታቸውን ስላልወደደች ሌላ መፍትሄ በማሰብ አዳማን ለቃ መጥፋትን አሰበች ይህ በእንዲህ እንዳለ አንድ ቀን ህይወት ትምህርቷን ስትማር ውላ ስትመለስ ያሬድ መንገድ ላይ ጠብቆ እያስፈራራ ሊደፍራት ይታገል ጀመር........
#ይቀጥላል
#Share_ማድረግ_አይርሱ
#Part 2⃣
ይ.........ቀ......
..........ጥ ..........ላ............ል
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
⭐️⭐️〰〰እኛ ሙስሊሞች በካፊሮች አንሸነፍም እኛ ሙስሊሞች
የምንሸነፈው በመካከላችን ባሉ ሙናፊቆች ነው》
ሼኹል ሙጃሂዲን አብዱላህ ዩሱፍ አዛም(አላህ ይርሃማቸው)♥
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
የምንሸነፈው በመካከላችን ባሉ ሙናፊቆች ነው》
ሼኹል ሙጃሂዲን አብዱላህ ዩሱፍ አዛም(አላህ ይርሃማቸው)♥
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
እንዳያታልልሽ
ዱኒያን የወደደ ሀብታም ቢገጥምሽም
በቪላ ላይ ቪላ የኖረው ቢሆንም
መኪናው በብዙ ኖሮት ብታይውም
የልብሶቹ ብዛት አይንሽን ቢስቡም
ብቻ ብዙ ነገር እሱ ላይ ብታይም
እንዳያታልልሽ ዱኒያን የወደደ
ለስሜት ተገዝቶ በባዶ የሄደ
ከላይ አሸብርቆ ውስጥ ተበላሽቶ
የውሸትን ደስታ በኪሶቹ ከቶ
እህት ሲሚኝማ እንዳያታልልሽ
በቁሙ የሞተ ሰው መሆኑ ይግባሽ
የሰጠውን አምላክ ፈፅሞ የረሳ
የሚመፃደቀው ለዱኒያ ኮሳሳ
ሶላት የማይሰግድ በዱኒያ ተጠምዶ
ከሰጠው ንብረት ላይ ዘካን እሱ ክዶ
ተሞላቆ ሚኖር የዱኒያው አወዳጅ
እንዳያታልልሽ ኡክቲ ተጠንቀቂ
ቪላው ይቀርና መኪኖቹም ጨምር
ጉዞሽን አትርሽ እንደምትገቢ ከጨለመው ቀብር
ምርጫሽን አስተካክይ ውርደትን አትውደጅ
ደሃው የኢልም ሰው የ አላህን ወዳጅ
ይሄንን ውደጂ የእውነት ወዳጅን
በሁለቱም ሀገር ላንች ሚጠቅመውን
እሱን ውደጅልኝ ሀላሉን ናፋቂው
የረሱልን ሱና አጥብቆ የያዘው
ቀን ከሌት ሰጋጁ የተውሂዱን ወዳጅ
እሱን ምረጭልኝ ከልብሽም ውደጅ
በድሀዋ ጎጆ ከውስጡ እጅግ የሚስበው
በጌጣጌጥ ሳይሆን ውስጡ የተዋበው
በሱና ተሞልቶ ደስታን የታቀፈው
የ እውነተኛ ፍቅር ያለው እዚያ ቤት ነው
ምርጫሽን አስተካክይ ሀብታም አትበይን
የኪሱን እያየሽ የ አኼራ ከሳሪን
እዳትታለሊ አኼራሽን አስታውሽ
ከሞቱ በሗላ ለማይኖረው ምላሽ
የሀብት ድሀውን እሱን ውደጅልን
የአኼራ ሰናቂው የማያልቀው ሀብቱን
እሱን መረጭና ደስ ብሎሽ እንዳይሽ
የተውሂዱን ወዳጅ እሱን ብቻ ወደሽ
ያኛው አይረባሽም እንዳያታልልሽ😳
ሼር ሼር ሼር ሼር ሼር ሼር
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
ዱኒያን የወደደ ሀብታም ቢገጥምሽም
በቪላ ላይ ቪላ የኖረው ቢሆንም
መኪናው በብዙ ኖሮት ብታይውም
የልብሶቹ ብዛት አይንሽን ቢስቡም
ብቻ ብዙ ነገር እሱ ላይ ብታይም
እንዳያታልልሽ ዱኒያን የወደደ
ለስሜት ተገዝቶ በባዶ የሄደ
ከላይ አሸብርቆ ውስጥ ተበላሽቶ
የውሸትን ደስታ በኪሶቹ ከቶ
እህት ሲሚኝማ እንዳያታልልሽ
በቁሙ የሞተ ሰው መሆኑ ይግባሽ
የሰጠውን አምላክ ፈፅሞ የረሳ
የሚመፃደቀው ለዱኒያ ኮሳሳ
ሶላት የማይሰግድ በዱኒያ ተጠምዶ
ከሰጠው ንብረት ላይ ዘካን እሱ ክዶ
ተሞላቆ ሚኖር የዱኒያው አወዳጅ
እንዳያታልልሽ ኡክቲ ተጠንቀቂ
ቪላው ይቀርና መኪኖቹም ጨምር
ጉዞሽን አትርሽ እንደምትገቢ ከጨለመው ቀብር
ምርጫሽን አስተካክይ ውርደትን አትውደጅ
ደሃው የኢልም ሰው የ አላህን ወዳጅ
ይሄንን ውደጂ የእውነት ወዳጅን
በሁለቱም ሀገር ላንች ሚጠቅመውን
እሱን ውደጅልኝ ሀላሉን ናፋቂው
የረሱልን ሱና አጥብቆ የያዘው
ቀን ከሌት ሰጋጁ የተውሂዱን ወዳጅ
እሱን ምረጭልኝ ከልብሽም ውደጅ
በድሀዋ ጎጆ ከውስጡ እጅግ የሚስበው
በጌጣጌጥ ሳይሆን ውስጡ የተዋበው
በሱና ተሞልቶ ደስታን የታቀፈው
የ እውነተኛ ፍቅር ያለው እዚያ ቤት ነው
ምርጫሽን አስተካክይ ሀብታም አትበይን
የኪሱን እያየሽ የ አኼራ ከሳሪን
እዳትታለሊ አኼራሽን አስታውሽ
ከሞቱ በሗላ ለማይኖረው ምላሽ
የሀብት ድሀውን እሱን ውደጅልን
የአኼራ ሰናቂው የማያልቀው ሀብቱን
እሱን መረጭና ደስ ብሎሽ እንዳይሽ
የተውሂዱን ወዳጅ እሱን ብቻ ወደሽ
ያኛው አይረባሽም እንዳያታልልሽ😳
ሼር ሼር ሼር ሼር ሼር ሼር
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
❤1
አለም;;
ደስታና ሀዘንን ሁሉንም አሟልታ
ሁሉንም ይዛለች እኩል አስደስታ
ድሀዉና ሀብታም ወጣቱ ጎልማሳዉ
ብዙ ነገር አለ የሚያለያያቸዉ
ግን ሁሉንም ነገር በእኩል እያኖረች
አንደኛዉን በሳቅ ሌላዉን በሀዘን አድርጋ እያኖረች
በጣሙን ክፉ ናት አለም ታዳላለች
ለብሰን እና አምሮብን ደስተኛ መስለን
ሁሉም ሰዉ ይቀናል እንዲያ ሆነን ሲያየን
እኛ ግን ከዚያ ዉስጥ ከደማችን ስርስር
ብዙ ነገር አለ እንዲያ ሚያደናግር
እንዲህ ናት ይች አለም ግራ እያጋባችን
የስንታችን ህይወት አበላሸችብን
ለኔማ ጨልማ ብርሀኗን ነጥቃኝ
በወደኩ ሰአት ፈጣሪየ አነሳኝ
አልሀምዱሊላህ ብደ ዳግም እንዳልወድቅ
ጠየኩት ፈጣሪን እንዴት ነዉ ይሄ ድንቅ !!!
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
ደስታና ሀዘንን ሁሉንም አሟልታ
ሁሉንም ይዛለች እኩል አስደስታ
ድሀዉና ሀብታም ወጣቱ ጎልማሳዉ
ብዙ ነገር አለ የሚያለያያቸዉ
ግን ሁሉንም ነገር በእኩል እያኖረች
አንደኛዉን በሳቅ ሌላዉን በሀዘን አድርጋ እያኖረች
በጣሙን ክፉ ናት አለም ታዳላለች
ለብሰን እና አምሮብን ደስተኛ መስለን
ሁሉም ሰዉ ይቀናል እንዲያ ሆነን ሲያየን
እኛ ግን ከዚያ ዉስጥ ከደማችን ስርስር
ብዙ ነገር አለ እንዲያ ሚያደናግር
እንዲህ ናት ይች አለም ግራ እያጋባችን
የስንታችን ህይወት አበላሸችብን
ለኔማ ጨልማ ብርሀኗን ነጥቃኝ
በወደኩ ሰአት ፈጣሪየ አነሳኝ
አልሀምዱሊላህ ብደ ዳግም እንዳልወድቅ
ጠየኩት ፈጣሪን እንዴት ነዉ ይሄ ድንቅ !!!
@Islam_and_Science
@Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
እዉነተኛ እና አሳዛኝ ታሪክ
😢 #በመተት_የተሰናከለች_ነብስ_
#Part 2⃣
ያሬድ ህይወትን ከትምህርት ቤት ስትመለስ ጠብቆ ሊደፍራት ቢታገልም አልተሳካለትም የመንደሩ ሰዎች ደርሰው አስጣሏት ይሄኔ ህይወት ከልቧ አምርራ እያለቀሰች እቤት በመሄድ ለአያቷ ተናገረች አያትየውም የህይወት ነገር አይሆንላቸውምና ህይወትን ለትንሽ ግዜ አክስቷ ጋር ሂዳ እንድትማር ነገሯት ህይወት ግን እስከመቼ ሸሽቼና ካንቺ ተለይቼ አይሆንም ስትል ተቃወመች ሆኖም አያትየው ልጁ እስኪረሳሽ አልያም ከዚ አካባቢ እስኪለቅ በማለት በሀሳባቸው እንድትስማማ አደረጉ ህይወትም አማራጭ አልነበራትምና እንደ እናትና አባት ሆና ያሳደገቻትን አያቷንና የምትወደውን ትምህርት ትታ ወደ ደብረብርሃን አክስቷ ዘንድ ሄደች...
ህይወት አክስቷ ጋር ስትሄድ ወቅቱ ክረምት ነበር ይሁንና የደብረ ብርሃንን አስቸጋሪ አየር ተቋቁማ መስከረም ላይ ትምህርት ተመዘገበች አያቷ ጋር እስከስድስተኛ ክፍል በጥሩ ነጥብ ብትማርም አክስቷ ግን የልጅቷን ልፋት መና አድርጋ እንዳዲስ ከ1ኛ ክፍል አስመዘገበቻት ህይወት ምንም እንኳ ብትከፋ አማራጭ ስላልነበራት አሜን ብላ ተቀበለች ... እየዋል እያደር ግን አክስቷ ክፉና ጨቅጫቃ ሆነች ከዛም አልፎ ህይወትን ከባድና ከአቅሟ በላይ የሆነ ስራ ታሰራት ጀመር ህይወት ጠዋት ማታ እያለቀሰች ህይወቷን ቀጠለች ለትምህርት ስትል ፈተናዎችን ገና በለጋ እድሜዋ ተጋፈጠች...
ታድያ የህይወት ስቃይ በዚ አልተገታም አክስቷ ብዙ ብጎችን ታረባ ነበር ታድያ 4ቱ በጎች ከሁሉም የተለዩ ሀይለኛ ነበሩ ለዛም በብዛት ጠዋት ተለቀው እስከ11 ሰአት ሲዞሩ ይውሉና 11 ሰአት አካባቢ እራሳቸው ወደቤት ይመለሳሉ አንድ ቀን ታድያ ያክስቷ ባል በሩን ከፍታ በጎቹን እንድትለቃቸው ያዛታል በጎቹም ወተው መመለስ በነበረባቸው ሰአት ሳይመለሱ ይቀራሉ ይሄኔ ሁሉም ሰው ፍለጋ ይወጣል ግን ይኖራሉ የተባለበት ቦታ ሁሉ የሉም!!
የህይወት አክስትም ህይወትን በጎቹን ካላገኘሽ እዚች ቤት እንዳትደርሺ ካለዛ ግን እገልሻለው ስትል አስጠነቀቀቻት ታድያ ምርጫ ያጣችው ህይወት እዛ አካባቢ ማንንም ስለማታውቅና ከአያቷም ስለራቀች የአክስቷን ማስጠንቀቅያና ዛቻ እያሰበች በማታውቀው ጎዳና ወደማታውቀው ቦታ ጉዞዋን ቀጠለች ጨለማው አይሎ እንኳን ለሷ ለትልቅ ሰው ያስፈራል ህይወት ግን ተስፋ በቆረጠ አረማመድ የለበሰቻትን መሉ ቀሚስ በእጇ ሰብሰብ አድርጋ ትወዛወዛለች...
ከብዙ ርቀት ቡሃላ ደብረ ብርሃንን አልፋ ጠባሴ ልትደርስ ትንሽ ሲቀራት በሬሳ የተባለውን ጥልቅ ባህር ያለው አስፈሪ ወንዝ አገኘች ድልድዩ አፋፍ ላይም ቆማ ቁልቁል ትመለከት ጀመር። ይሄኔ ነይ ተወርውረሽ ግቢና ፈተናሽ ያብቃልሽ የሚላት መሰላት እሷም አዎ በቃኝ መቼም ዛሬ አውሬ ይበላኝ እንደው እንጂ አላድርም ስለዚ እዚ ጠልቄ ልሙት ብላ አይኗን ጨፍና ልትገባ ተዘጋጀች...
#ይቀጥላል
#Share_ማድረግ_አይርሱ
part 3⃣
ይ....ቀ .....ጥ .....ላ.....ል
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
😢 #በመተት_የተሰናከለች_ነብስ_
#Part 2⃣
ያሬድ ህይወትን ከትምህርት ቤት ስትመለስ ጠብቆ ሊደፍራት ቢታገልም አልተሳካለትም የመንደሩ ሰዎች ደርሰው አስጣሏት ይሄኔ ህይወት ከልቧ አምርራ እያለቀሰች እቤት በመሄድ ለአያቷ ተናገረች አያትየውም የህይወት ነገር አይሆንላቸውምና ህይወትን ለትንሽ ግዜ አክስቷ ጋር ሂዳ እንድትማር ነገሯት ህይወት ግን እስከመቼ ሸሽቼና ካንቺ ተለይቼ አይሆንም ስትል ተቃወመች ሆኖም አያትየው ልጁ እስኪረሳሽ አልያም ከዚ አካባቢ እስኪለቅ በማለት በሀሳባቸው እንድትስማማ አደረጉ ህይወትም አማራጭ አልነበራትምና እንደ እናትና አባት ሆና ያሳደገቻትን አያቷንና የምትወደውን ትምህርት ትታ ወደ ደብረብርሃን አክስቷ ዘንድ ሄደች...
ህይወት አክስቷ ጋር ስትሄድ ወቅቱ ክረምት ነበር ይሁንና የደብረ ብርሃንን አስቸጋሪ አየር ተቋቁማ መስከረም ላይ ትምህርት ተመዘገበች አያቷ ጋር እስከስድስተኛ ክፍል በጥሩ ነጥብ ብትማርም አክስቷ ግን የልጅቷን ልፋት መና አድርጋ እንዳዲስ ከ1ኛ ክፍል አስመዘገበቻት ህይወት ምንም እንኳ ብትከፋ አማራጭ ስላልነበራት አሜን ብላ ተቀበለች ... እየዋል እያደር ግን አክስቷ ክፉና ጨቅጫቃ ሆነች ከዛም አልፎ ህይወትን ከባድና ከአቅሟ በላይ የሆነ ስራ ታሰራት ጀመር ህይወት ጠዋት ማታ እያለቀሰች ህይወቷን ቀጠለች ለትምህርት ስትል ፈተናዎችን ገና በለጋ እድሜዋ ተጋፈጠች...
ታድያ የህይወት ስቃይ በዚ አልተገታም አክስቷ ብዙ ብጎችን ታረባ ነበር ታድያ 4ቱ በጎች ከሁሉም የተለዩ ሀይለኛ ነበሩ ለዛም በብዛት ጠዋት ተለቀው እስከ11 ሰአት ሲዞሩ ይውሉና 11 ሰአት አካባቢ እራሳቸው ወደቤት ይመለሳሉ አንድ ቀን ታድያ ያክስቷ ባል በሩን ከፍታ በጎቹን እንድትለቃቸው ያዛታል በጎቹም ወተው መመለስ በነበረባቸው ሰአት ሳይመለሱ ይቀራሉ ይሄኔ ሁሉም ሰው ፍለጋ ይወጣል ግን ይኖራሉ የተባለበት ቦታ ሁሉ የሉም!!
የህይወት አክስትም ህይወትን በጎቹን ካላገኘሽ እዚች ቤት እንዳትደርሺ ካለዛ ግን እገልሻለው ስትል አስጠነቀቀቻት ታድያ ምርጫ ያጣችው ህይወት እዛ አካባቢ ማንንም ስለማታውቅና ከአያቷም ስለራቀች የአክስቷን ማስጠንቀቅያና ዛቻ እያሰበች በማታውቀው ጎዳና ወደማታውቀው ቦታ ጉዞዋን ቀጠለች ጨለማው አይሎ እንኳን ለሷ ለትልቅ ሰው ያስፈራል ህይወት ግን ተስፋ በቆረጠ አረማመድ የለበሰቻትን መሉ ቀሚስ በእጇ ሰብሰብ አድርጋ ትወዛወዛለች...
ከብዙ ርቀት ቡሃላ ደብረ ብርሃንን አልፋ ጠባሴ ልትደርስ ትንሽ ሲቀራት በሬሳ የተባለውን ጥልቅ ባህር ያለው አስፈሪ ወንዝ አገኘች ድልድዩ አፋፍ ላይም ቆማ ቁልቁል ትመለከት ጀመር። ይሄኔ ነይ ተወርውረሽ ግቢና ፈተናሽ ያብቃልሽ የሚላት መሰላት እሷም አዎ በቃኝ መቼም ዛሬ አውሬ ይበላኝ እንደው እንጂ አላድርም ስለዚ እዚ ጠልቄ ልሙት ብላ አይኗን ጨፍና ልትገባ ተዘጋጀች...
#ይቀጥላል
#Share_ማድረግ_አይርሱ
part 3⃣
ይ....ቀ .....ጥ .....ላ.....ል
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
እዉነተኛ ታሪክ
😢 #አስለቃሽ #የቴሌግራም
#ፕሮፋይል
🌀 #Part 3⃣
✍ ፀሀፊ #አሚር #ሰይድ
በIslamic university channal የቀረበ
" ብቻየን ክላሴን ተቀመጥኩኝ፤ የምወዳትን እናቴን እንኩዋን እንደወትሮው ላስቃት ላጫውታት አቅም አጣሁ! የደስታየን ቁልፍ ተነጥቄ አሁን አልቅሸ ላስለቅሳት እንጅ ስቄ ላስቃት ባለመቻሌ ራሴ ላይ ቆልፌ ተገለልኩ እኔ በማላወቀው ሰው ፍቅር መውደቄ ሳያንስ ቅጡ በጠፍው ለወሬ በማይመች ጉዳይ ኡሚ ለምን ታልቅስብኝ!!? ጥበቃው አልሰለቸኝም ፀሀይ ለጨረቃ ቦታዋን ለቃለች፡፡ ግን አሁንም የለም፡፡ የሴትነት ክብር ኩራቴንም ትቸ ጧት እሱን ፍለጋ መሄድ እንዳለብኝ ወሰንኩኝ ግን ወደ የት ሂጄ እፈልገዋለሁ ??
ግን telegram አይገባም ብየ ተስፋ ቆርጨ ልወጣ ስል አረንጓዴ አበራ፡፡ ልቤ በደስታ ብዛት ዘለለች አይኖቸ በእንባ በሞሉ! እጆቸን ከኪቦርድ ጋር ለማገናኘት ብሞክር እንባየ ጭጋግ ሆኖ እንዳላይ ከለከለኝ እጆቸም ሰነፉ አልፈጥንልኝ አለኝ፡፡ በዚህ መሀል ከኔ የሱ መልእክት ቀድሞ ደረሰኝ፡፡
...."
አሰላሙአለይኩም ሂክማ እንዴት ነሽ በቃ ስጠፋ እንዲህ ትረሽኛለሽ ማለት ነው!? እኔ ግን በችግር በውጥረት ውስጥ ሆኘም አስብሻለሁ ግን ምን ላድርግ ስልክሽ የለኝም" ብሎ የሱን ስልክ ቁጥር ላከልኝ ከዚህ በኃላ መግደርደርም ሆነ ስሜቴን መደበቅ አልችልም በጠፋበት ጊዜ ምን ያህል እንደተጨነኩ እንደናፈቀኝም ጭምር በድፍረት ነገርኩት፡፡ ከዚህ ንግግራችን በኃላ ስልክ ቁጥር ተለዋወጥን፡፡ በስልክ ቀን ላይ ስንጨዋወት በስልክ እሱ ደዉሎ ከትምህርት ስመለስ ስናወራ ዋልን፡፡
.....እኔም ደፍሬ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ እምቢ እንደማትለኝ እርግጠኛ ነኝ አልኩት
......እሱም ጠይቂኝ እምቢ አልልሽም አለኝ፡፡
..........ፎቶህን እኮ አላክልኝም እኔን ግን በፊት profile ሳረግ ታቀኛለህ በአካልም አቅሻለሁ ብለህኛል ....ዛሬ በፎቶ ባቅህ በጣም ደስተኛ ነኝ አልኩት
........ እሺ ምን አሸሽ አሁን telegram ግቢ እልክልሻለሁ አለኝ ፡፡
እኔም ስልኩን ዘግቼ telegram ዳታየን አበራሁ እሱም ገብቶ የእሱን ፎቶ ላከልኝ፡፡
እኔም ጀዛከሏህ ብየ ፎቶዉን ማየት ጀመርኩ
....ያረቢ የአላህ ቁንጅና ከጠበኩት በላይ ፂሙ አለባበሱ የሚያምር እድሜዉ በእኔ እኩያ የሚሆን መልከ መልካም ቅንጆ ከአሰብኩት በላይ ሁኖ አገኘሁት፡፡ የእኔ እና እሱን ዉበት ማወዳደር ጀመርኩ እኔም ቆንጆ ነኝ ሀይደርን ለትዳር እመጥነዋለሁ ብየ አሰብኩኝ፡፡ አዳሬን በደስታ የእሱን ፎቶ እያየሁ እያደነኩ ደስ የሚል እንቅልፍ ወስዶኝ አደረ፡፡
ጧት ከእንቅልፌም ስነሳ በደስታ እየተፍለቀለኩ ነበር፡፡ ኡሚ ሁኔታየ ግርምትን ፈጥሮባት " ዛሬ በጧት ምን ተገኘ!?" ብላ ጠየቀችኝ፤ እኔም ደስ የሚል ህልም አይቸ ነው ብየ ጥያቄውን አለባብሸ አለፍኩት፡፡ ከትምህርት እንደወጣሁ ደወለልኝ ተቻኩየ ስልኩን አነሳሁት፡፡ በስልክ ስናወራ በደስታ ብዛት የልብ ምቴ ፈጠነ፡፡ " ድምፅሽን በመስማቴ ደስ ብሎኛል!!" አለኝ፡፡ እኔም ደስተኛ መሆኔን ገለፅኩለት፡፡ በልቤ ያዳፈንኩትን ፍቅሩን እንዲቀጣጠል የሚያደርገውን ቃላት በጥያቄ መልክ ተነፈሰ " ሂኩ እኔ አንችን በአካል እስከማገኝሽ ቸኩያለሁ ትምህርት ቤት ስትሄጂ አይሻለሁ ሁሌ እከታተልሻለሁ ግን አንቺን በአካል ለማዉራት ፈራሁ ....መቼ ነዉ የምንገናኘዉ ????አለኝ
......እኔም ብዙ ካሰብኩ ቡሀላ እሁድ ሀያአራት ሰፈር አካባቢ የሚጀኘዉ ዞላ ሆቴል አስር ሰአት ላይ እንገናኛለን ተባባልን እሁድ እስከሚደርስ በጣም ቸኮልኩ፡፡
እንደምንም ብሎ እሁድ ደረሰ የምለብሰዉ ልብስ ለመልበስ አንዱን ሳማርጥ ይሄ ያምራል ይሄ አያምርም እያልኩ በስንት ከራሴ ጋር ጭቅጭቅ አንዱን ልብስ መርጬ ለበስኩኝ በቀጠሮ ሰአት ቀድሜ እኔ ዘጠኝ ተኩል ሲል ደረስኩኝ ፡፡ ሀይደርም አስርጉደይ ለአስር ሲል ዞላ ሆቴል ደረሰ እሱ ከቀጠሮዉ አስርደቂቃ ቀድሞ ሲደርስ እኔ ግን ከቀጠሮዉ ሰላሳ ደቂቃ ቀድሜ ነበር የገባሁት የሀበሻ ቀጠሮ የሚባለዉ ነገር እኛ ጋር አይሰራም ያስብላል፡፡
.... .....ሀይደር ሲመጣ የሚያምር ዶልፊን የቤት መኪና ይዞ ነበር የመጣዉ፡፡ ግን እኔ መኪና ይኑረዉ አይኑረዉ የማቀዉ ነገር የለም....ለምን በtelegram እና በስልክ ስናወራ ስለአለዉ ንብረት የተነጋገርነዉ ነገር የለም ነበር፡፡ መኪናዉ ለኔ ምንም አልመሰለኝ ብቻ በአካል ሳየው አለባበሱ በሱና ነው አነጋገሩ በእርጋታ ነው በአጠቃላይ የሙስሊም አዳብ አለው፡፡ እንዳሰብኩት ሆኖ ሳገኘው በጣም ተደሰትኩ! ንግግሩ ቀልብን ይስባል፡፡ እኔ ከማወራ ለጆሮ ልስልስ ብሎ የሚሰማውን ንግግሩን መስማት መረጥኩ፡፡
አሰላሙ አለይኩም ሂኩ አለኝ
.....ወአለይኩም ሰላም እንዴት ነክ ሀይደር
........ በአካል መቼም አታቂኝም አለኝ.. አዲስ አበባ የዘጠኝ ብሔረሰብ መኖሪያ ነች የሰዉ ብዛት እንኳን ሀይደርን ላቀዉ ጎረቤቶቼንን እንኳ የማናቅ ብዙ ነን ሰዉ ጠዋት ለስራ ይወጣል ማታ ይገባል ስለሆነም እሱ ቢያቀኝም እኔ ግን በአካል ሳየዉ ለመጀመሪያየ ጊዜ ነበር ፡፡ የሚበላ እና የሚጠጣ ከአዘዝን ቡሀላ እስከሚመጣ ሀይደር ሂኩ ተጫወቺ አለኝ፡፡እኔም እሺ አልኩኝ
"ሂኩ ግን አንድ የደበኩሽ ነገር ግን አለ እባክሽ እንዳትቀየሚ!" አለኝ እንደመደንገጥ ብየ የደበቀኝን ለማወቅ እየጓጓሁ "እእ ምንድነው የደበከኝ!?" አልኩት፡፡
#Part 4⃣
ይ.............ቀ.........
...........ጥ..........ላ.............ል
👍ቤተሰብ ሽር ማረግ አይዘንጉ
JOIN👇👇👇
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
😢 #አስለቃሽ #የቴሌግራም
#ፕሮፋይል
🌀 #Part 3⃣
✍ ፀሀፊ #አሚር #ሰይድ
በIslamic university channal የቀረበ
" ብቻየን ክላሴን ተቀመጥኩኝ፤ የምወዳትን እናቴን እንኩዋን እንደወትሮው ላስቃት ላጫውታት አቅም አጣሁ! የደስታየን ቁልፍ ተነጥቄ አሁን አልቅሸ ላስለቅሳት እንጅ ስቄ ላስቃት ባለመቻሌ ራሴ ላይ ቆልፌ ተገለልኩ እኔ በማላወቀው ሰው ፍቅር መውደቄ ሳያንስ ቅጡ በጠፍው ለወሬ በማይመች ጉዳይ ኡሚ ለምን ታልቅስብኝ!!? ጥበቃው አልሰለቸኝም ፀሀይ ለጨረቃ ቦታዋን ለቃለች፡፡ ግን አሁንም የለም፡፡ የሴትነት ክብር ኩራቴንም ትቸ ጧት እሱን ፍለጋ መሄድ እንዳለብኝ ወሰንኩኝ ግን ወደ የት ሂጄ እፈልገዋለሁ ??
ግን telegram አይገባም ብየ ተስፋ ቆርጨ ልወጣ ስል አረንጓዴ አበራ፡፡ ልቤ በደስታ ብዛት ዘለለች አይኖቸ በእንባ በሞሉ! እጆቸን ከኪቦርድ ጋር ለማገናኘት ብሞክር እንባየ ጭጋግ ሆኖ እንዳላይ ከለከለኝ እጆቸም ሰነፉ አልፈጥንልኝ አለኝ፡፡ በዚህ መሀል ከኔ የሱ መልእክት ቀድሞ ደረሰኝ፡፡
...."
አሰላሙአለይኩም ሂክማ እንዴት ነሽ በቃ ስጠፋ እንዲህ ትረሽኛለሽ ማለት ነው!? እኔ ግን በችግር በውጥረት ውስጥ ሆኘም አስብሻለሁ ግን ምን ላድርግ ስልክሽ የለኝም" ብሎ የሱን ስልክ ቁጥር ላከልኝ ከዚህ በኃላ መግደርደርም ሆነ ስሜቴን መደበቅ አልችልም በጠፋበት ጊዜ ምን ያህል እንደተጨነኩ እንደናፈቀኝም ጭምር በድፍረት ነገርኩት፡፡ ከዚህ ንግግራችን በኃላ ስልክ ቁጥር ተለዋወጥን፡፡ በስልክ ቀን ላይ ስንጨዋወት በስልክ እሱ ደዉሎ ከትምህርት ስመለስ ስናወራ ዋልን፡፡
.....እኔም ደፍሬ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ እምቢ እንደማትለኝ እርግጠኛ ነኝ አልኩት
......እሱም ጠይቂኝ እምቢ አልልሽም አለኝ፡፡
..........ፎቶህን እኮ አላክልኝም እኔን ግን በፊት profile ሳረግ ታቀኛለህ በአካልም አቅሻለሁ ብለህኛል ....ዛሬ በፎቶ ባቅህ በጣም ደስተኛ ነኝ አልኩት
........ እሺ ምን አሸሽ አሁን telegram ግቢ እልክልሻለሁ አለኝ ፡፡
እኔም ስልኩን ዘግቼ telegram ዳታየን አበራሁ እሱም ገብቶ የእሱን ፎቶ ላከልኝ፡፡
እኔም ጀዛከሏህ ብየ ፎቶዉን ማየት ጀመርኩ
....ያረቢ የአላህ ቁንጅና ከጠበኩት በላይ ፂሙ አለባበሱ የሚያምር እድሜዉ በእኔ እኩያ የሚሆን መልከ መልካም ቅንጆ ከአሰብኩት በላይ ሁኖ አገኘሁት፡፡ የእኔ እና እሱን ዉበት ማወዳደር ጀመርኩ እኔም ቆንጆ ነኝ ሀይደርን ለትዳር እመጥነዋለሁ ብየ አሰብኩኝ፡፡ አዳሬን በደስታ የእሱን ፎቶ እያየሁ እያደነኩ ደስ የሚል እንቅልፍ ወስዶኝ አደረ፡፡
ጧት ከእንቅልፌም ስነሳ በደስታ እየተፍለቀለኩ ነበር፡፡ ኡሚ ሁኔታየ ግርምትን ፈጥሮባት " ዛሬ በጧት ምን ተገኘ!?" ብላ ጠየቀችኝ፤ እኔም ደስ የሚል ህልም አይቸ ነው ብየ ጥያቄውን አለባብሸ አለፍኩት፡፡ ከትምህርት እንደወጣሁ ደወለልኝ ተቻኩየ ስልኩን አነሳሁት፡፡ በስልክ ስናወራ በደስታ ብዛት የልብ ምቴ ፈጠነ፡፡ " ድምፅሽን በመስማቴ ደስ ብሎኛል!!" አለኝ፡፡ እኔም ደስተኛ መሆኔን ገለፅኩለት፡፡ በልቤ ያዳፈንኩትን ፍቅሩን እንዲቀጣጠል የሚያደርገውን ቃላት በጥያቄ መልክ ተነፈሰ " ሂኩ እኔ አንችን በአካል እስከማገኝሽ ቸኩያለሁ ትምህርት ቤት ስትሄጂ አይሻለሁ ሁሌ እከታተልሻለሁ ግን አንቺን በአካል ለማዉራት ፈራሁ ....መቼ ነዉ የምንገናኘዉ ????አለኝ
......እኔም ብዙ ካሰብኩ ቡሀላ እሁድ ሀያአራት ሰፈር አካባቢ የሚጀኘዉ ዞላ ሆቴል አስር ሰአት ላይ እንገናኛለን ተባባልን እሁድ እስከሚደርስ በጣም ቸኮልኩ፡፡
እንደምንም ብሎ እሁድ ደረሰ የምለብሰዉ ልብስ ለመልበስ አንዱን ሳማርጥ ይሄ ያምራል ይሄ አያምርም እያልኩ በስንት ከራሴ ጋር ጭቅጭቅ አንዱን ልብስ መርጬ ለበስኩኝ በቀጠሮ ሰአት ቀድሜ እኔ ዘጠኝ ተኩል ሲል ደረስኩኝ ፡፡ ሀይደርም አስርጉደይ ለአስር ሲል ዞላ ሆቴል ደረሰ እሱ ከቀጠሮዉ አስርደቂቃ ቀድሞ ሲደርስ እኔ ግን ከቀጠሮዉ ሰላሳ ደቂቃ ቀድሜ ነበር የገባሁት የሀበሻ ቀጠሮ የሚባለዉ ነገር እኛ ጋር አይሰራም ያስብላል፡፡
.... .....ሀይደር ሲመጣ የሚያምር ዶልፊን የቤት መኪና ይዞ ነበር የመጣዉ፡፡ ግን እኔ መኪና ይኑረዉ አይኑረዉ የማቀዉ ነገር የለም....ለምን በtelegram እና በስልክ ስናወራ ስለአለዉ ንብረት የተነጋገርነዉ ነገር የለም ነበር፡፡ መኪናዉ ለኔ ምንም አልመሰለኝ ብቻ በአካል ሳየው አለባበሱ በሱና ነው አነጋገሩ በእርጋታ ነው በአጠቃላይ የሙስሊም አዳብ አለው፡፡ እንዳሰብኩት ሆኖ ሳገኘው በጣም ተደሰትኩ! ንግግሩ ቀልብን ይስባል፡፡ እኔ ከማወራ ለጆሮ ልስልስ ብሎ የሚሰማውን ንግግሩን መስማት መረጥኩ፡፡
አሰላሙ አለይኩም ሂኩ አለኝ
.....ወአለይኩም ሰላም እንዴት ነክ ሀይደር
........ በአካል መቼም አታቂኝም አለኝ.. አዲስ አበባ የዘጠኝ ብሔረሰብ መኖሪያ ነች የሰዉ ብዛት እንኳን ሀይደርን ላቀዉ ጎረቤቶቼንን እንኳ የማናቅ ብዙ ነን ሰዉ ጠዋት ለስራ ይወጣል ማታ ይገባል ስለሆነም እሱ ቢያቀኝም እኔ ግን በአካል ሳየዉ ለመጀመሪያየ ጊዜ ነበር ፡፡ የሚበላ እና የሚጠጣ ከአዘዝን ቡሀላ እስከሚመጣ ሀይደር ሂኩ ተጫወቺ አለኝ፡፡እኔም እሺ አልኩኝ
"ሂኩ ግን አንድ የደበኩሽ ነገር ግን አለ እባክሽ እንዳትቀየሚ!" አለኝ እንደመደንገጥ ብየ የደበቀኝን ለማወቅ እየጓጓሁ "እእ ምንድነው የደበከኝ!?" አልኩት፡፡
#Part 4⃣
ይ.............ቀ.........
...........ጥ..........ላ.............ል
👍ቤተሰብ ሽር ማረግ አይዘንጉ
JOIN👇👇👇
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
((ዛሬም ሰው ይጣራል))🤔
‹………………………...›
ፀሀፊ ☞ በ ዘ አዶኒ
‹………………………...›
😱😱😱😱😱😱😱😱😱😱😱
ህመሜን መረዳት መጋራት ያልቻለ
ውድቀቴን ይሰብካል ወዳጅ እየመሰለ
የውስጥ ስሜቴን ሳይረዳልኝ ጠልቆ
ድሪቶየን ያያል ማንነቴን ንቆ
ወደቀ ይለኛል ድንገት ተሰበረ
ከህይወት ጎሎ ከራሱ ከሰረ
ምናለ ቢኖረኝ ወዳጅ የልቤ
ሚስጥሬን ተካፋይ የምለው ገንዘቤ
የኔ የምለው ስሜቴን የሚረዳ
እውነተኛ ወዳጅ መቼም የማይከዳ
በዘመን ውስጥ ነዋሪ ጊዜ ያለወጠው
ፈጣሪያችን አላህ ውስጡን ያነፀው
እምነቱን አጥባቂ ለሰው ክብር ያለው
ሰው ቢኖረኝ ብዬ ሁሌም ፀልያለው
ገንዘቤ የምለው መቼም ማልመነዝረው
ወዳጅ ናፋቂ ንፁህ ልብ ይዣለው
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥💐»̶̥✽̶┉┉┄┄
‹………………………...›
ፀሀፊ ☞ በ ዘ አዶኒ
‹………………………...›
😱😱😱😱😱😱😱😱😱😱😱
ህመሜን መረዳት መጋራት ያልቻለ
ውድቀቴን ይሰብካል ወዳጅ እየመሰለ
የውስጥ ስሜቴን ሳይረዳልኝ ጠልቆ
ድሪቶየን ያያል ማንነቴን ንቆ
ወደቀ ይለኛል ድንገት ተሰበረ
ከህይወት ጎሎ ከራሱ ከሰረ
ምናለ ቢኖረኝ ወዳጅ የልቤ
ሚስጥሬን ተካፋይ የምለው ገንዘቤ
የኔ የምለው ስሜቴን የሚረዳ
እውነተኛ ወዳጅ መቼም የማይከዳ
በዘመን ውስጥ ነዋሪ ጊዜ ያለወጠው
ፈጣሪያችን አላህ ውስጡን ያነፀው
እምነቱን አጥባቂ ለሰው ክብር ያለው
ሰው ቢኖረኝ ብዬ ሁሌም ፀልያለው
ገንዘቤ የምለው መቼም ማልመነዝረው
ወዳጅ ናፋቂ ንፁህ ልብ ይዣለው
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥💐»̶̥✽̶┉┉┄┄
❤1
ስለ ሰው ልጅ ክህደት የአላህ ፍጥረቶች ምን አሉ?
"
👉 ምድር በየቀኑ እንዲህ በማለት ጌታዋን ትጣራለች፦ «ጌታዬ ሆይ የሰው ልጅን ልዋጠው ፍቀድልኝ እርሱኮ ያንተን ሲሳይ እየበላ አያመሰግንህም»
👉 ተራራም እንዲህ በማለት የጌታዋን ፍቃድ ትጠይቃለች፦ «ጌታዬ ሆይ የሰው ልጅን ላጣብቀው ፍቀድልኝ እርሱኮ ያንተን ሲሳይ እየበላ አያመሰግንህም»
👉 ባህርም በተራዋ «ጌታዬ ሆይ የሰው ልጅን እንዳሠምጠው ፍቀድልኝ ፣እርሱ ያንተን እርዚቅ እየበላ አያመሰግንህም» ትላለች
👉 ሰማይም «ጌታዬ ሆይ የሰው ልጅን አንዳች መቅሰፍት ላውርድበት ፍቀድልኝ እርሱ የአንተን ሲሳይ እየበላ አያመሰግንህም» በማለት ትጣራለች።
"""""'"'""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""
〰〰〰⭐️ #አሏህም « ፍጥረቶቼ ሆይ,,,, የሰው ልጅን የፈጠራችሁት እናንተ ናቹህን»? ይላቸዋል
〰〰〰〰〰✔️«#ጌታችን #ሆይ አይደለም» ይላሉ ጥራት የተገባው አሏህም እንዲህ ይላል፦ እናንተ ብትፈጥሯቸው ታዝኑላቸው ነበር። የነሱን ጉዳይ ተውልኝ እስኪ ከነሱ ወደኔ የተመለሰ (የተፀፀተ) እኔ ወዳጁ ነኝ። እኔኮ እናት ለልጇ ከምታዝነው በላይ ለባሮቼ አዛኝ ነኝ። ከነሱ ወደኔ ተፀፅቶ የተመለሰ «አንተ ተውበት አድራጊ ሆይ
እንኳን ደህና መጣህ ብየ ከርቀት እቀበለዋለሁኝ ።ወንጀል ሰርቶ ከኔ ለሚሸሸው ደግሞ፦ ወደርሱ ቀርቤ ፦ ባርያዬ ወዴት ነው የምትሄደው ከእኔ ውጭ ሌላ ጌታ አገኘህን፤ ከኔ ውጭስ ሌላ
አዛኝ የሆነ ጌታ አገኘህን የምትሸሸኝ »በማለት እጠራዋለሁኝ።
👉 ጌታዬ ሆይ ከርቀት የምትቀበለው ወዳንተ ተመላሽ ባርያ አድርገን።አሚን
።።።።።።።።።።።።።።
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
።።።።።።።።።።።።።።
🚫 Share it now
"
👉 ምድር በየቀኑ እንዲህ በማለት ጌታዋን ትጣራለች፦ «ጌታዬ ሆይ የሰው ልጅን ልዋጠው ፍቀድልኝ እርሱኮ ያንተን ሲሳይ እየበላ አያመሰግንህም»
👉 ተራራም እንዲህ በማለት የጌታዋን ፍቃድ ትጠይቃለች፦ «ጌታዬ ሆይ የሰው ልጅን ላጣብቀው ፍቀድልኝ እርሱኮ ያንተን ሲሳይ እየበላ አያመሰግንህም»
👉 ባህርም በተራዋ «ጌታዬ ሆይ የሰው ልጅን እንዳሠምጠው ፍቀድልኝ ፣እርሱ ያንተን እርዚቅ እየበላ አያመሰግንህም» ትላለች
👉 ሰማይም «ጌታዬ ሆይ የሰው ልጅን አንዳች መቅሰፍት ላውርድበት ፍቀድልኝ እርሱ የአንተን ሲሳይ እየበላ አያመሰግንህም» በማለት ትጣራለች።
"""""'"'""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""
〰〰〰⭐️ #አሏህም « ፍጥረቶቼ ሆይ,,,, የሰው ልጅን የፈጠራችሁት እናንተ ናቹህን»? ይላቸዋል
〰〰〰〰〰✔️«#ጌታችን #ሆይ አይደለም» ይላሉ ጥራት የተገባው አሏህም እንዲህ ይላል፦ እናንተ ብትፈጥሯቸው ታዝኑላቸው ነበር። የነሱን ጉዳይ ተውልኝ እስኪ ከነሱ ወደኔ የተመለሰ (የተፀፀተ) እኔ ወዳጁ ነኝ። እኔኮ እናት ለልጇ ከምታዝነው በላይ ለባሮቼ አዛኝ ነኝ። ከነሱ ወደኔ ተፀፅቶ የተመለሰ «አንተ ተውበት አድራጊ ሆይ
እንኳን ደህና መጣህ ብየ ከርቀት እቀበለዋለሁኝ ።ወንጀል ሰርቶ ከኔ ለሚሸሸው ደግሞ፦ ወደርሱ ቀርቤ ፦ ባርያዬ ወዴት ነው የምትሄደው ከእኔ ውጭ ሌላ ጌታ አገኘህን፤ ከኔ ውጭስ ሌላ
አዛኝ የሆነ ጌታ አገኘህን የምትሸሸኝ »በማለት እጠራዋለሁኝ።
👉 ጌታዬ ሆይ ከርቀት የምትቀበለው ወዳንተ ተመላሽ ባርያ አድርገን።አሚን
።።።።።።።።።።።።።።
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
።።።።።።።።።።።።።።
🚫 Share it now
❤1
እዉነተኛ እና አሳዛኝ ታሪክ
😢 #በመተት_የተሰናከለች_ነብስ_
#Part 3⃣
ህይወት እራሷን ለማጥፋት በሀር ውስጥ ልትገባ ስትል አያቷን አሰበቻት ተይ ተመለሽ ተስፋ መቁረጥ የደካሞች ነው ያለቻት መሰላት ከዛም ተመልሳ ወደኋላ ሮጠች ከዛም የኮንቲነር ሱቆችን ተመልክታ ወደነሱ ቀረበች ምሽቱ አይሏል ጨለማው እንኳን ለህይወት ለትልቅ ሰው ያስፈራል ... እንባዋ ያለፍቃዷ ጉንጮቿን እያጠበ ወደ አንዲት ሴት ቀረበች ልጅቷም ከተቀመጠችበት ተነስታ ምን እንደሆነች ጠየቀቻት ህይወትም እባክሽ አሳድሪኝ ቤታቹ ባይሆን እንኳን ግቢያቹ ውስጥ ልደር ብላ ለመነቻት ከዛም እሺ አይዞሽ ሚጣ እኛ ቤት ታድሪያለሽ እኔ ሀዜብ እባላለው 3ወንድሞች እና እናቴ አብረውኝ ይኖራሉ አለቻት ህይወትም ማደርያ በማግኘቷ እፎይ ብላ ተቀመጠች ...
ሀዜብ ሱቅ ስትዘጋ አብረው ወደ ቤት ሄዱ የሀዜብ እናት ደግ ሴት ናቸው ሀዜብንም ከህፃናት ማሰደግያ ወስደው ነው ያሳደጓት ህይወት እርቧት ስለነበር እራት ብይ ስትባል አልተግደረደረችም ... ሲነጋ ህይወት ሰዎቹን ተሰናብታቸው ወጣች በርግጥ አብራቸው እንድትኖር ፈልገው ነበር ህይወት ግን አክስቷ እንዳታገኛት ስትል ወጥታ በማታውቀው ጎዳና ወደማታውቀው ስፍራ አመራች ... ሆኖም በድጋሚ መሸ ህይወት ግን ዛሬም ምርጫ አላገኘችም እያለቀሰች ትጓዛለች...
.......ፈጣሪ ፍጡሩን አይረሳምና ሁለት ባልና ሚስት ስታለቅስ አይተው ቀርበው ጠየቋት ህይወትም ከቤት ተጣልታ መሄጃ እንዳጣች ነገረቻቸው እነሱም አልጨከኑም ትንሽነቷን አይተው ቤታቸው ወሰዷት ከዛም እግርሽን ታጠቢ ብለው ከታጠበች በኋላ እራት ቀረበ ምን ቢርባትም የቀረበው ምግብ ግን ለየት ያለ ስለነበር አልበላ አላት ከዛም ሰዎቹ ባቄላ ቆልተው ሰጧት እሱን በልታ አደረች ሲነጋም ቁርስ ሲበሏ ለሷ ከማታ የተረፋትን ባቄላ ሰጥተዋት እናታችን ቤት ስራ መስራት ከፈለግሽ እንውሰድሽ አሏት ህይወትም ተስማማታ በሰራተኝነት ተቀጠረች...
የሄደችበት ቦታ በጣም ገጠር ከመሆን አልፎ ስራው ይከብድ ነበር ሰዎቹ በግብርና ይተዳደሩ ስለነበር ስራው ከባድና ብዙ ነው ውሃ በጀሪካን ከሩቅ ቦታ ይቀዳል ይሄን ሁሉ መቋቋም የከበዳት ህይወት ሴትየዋ ከተማ ወደገበያ ስትሄድ ከሩቅ እየተከተለቻት ጠፍታ ወደ ጠባሴ ተመለሰች ... ከዛም በድፍረት እነሃዜብ ቤት በመሄድ አብራቸው መኖር እንደምትፈልግ ነገረቻቸው በደስታ ተቀበሏት...
ለ6 ወር ያህል በደስታ ብትኖርም በኋላ ግን ሸሽታው የመጣችው ትምህርቷን መስዋዕት ያረገችለት እንቅፋት አሁንም ተከትሏታል የሴትየዋ የመጨረሻ ልጅ ህይወትን ካልደፈርኩሽ ማለት ጀመረ ... ለሰዎቹ ልጃቹ አስቸገረኝ ማለት ስለፈራች አያቴ ልትወስደኝ መታለች ብላ አሳሳባ ወጣች እነሱም በፍቅር ብር ሰተዋት ልብስ ገዝተው ሸኟት ...
ህይወት ግን እንዳለችው ወደ ዘመድ አልተመለሰችም እዛው አካባቢ የምታውቃት ቡና ቤት የምትሰራ ልጅ ነበረች እሷጋር ሂዳ ስራ እንድታስቀጥራት ልጅቷም እሷ የምትሰራበት ሆቴል ውስጥ በአልጋ አንጣፊነት አስቀጠረቻት ... አንድ ቀን ጠዋት ህይወት አልጋ በማንጠፍ ላይ ሳለች በሩ ሲዘጋ ሰማች ዞር ብላ ስታይ የባለቤቱ ልጅ ነበር ደንግጣ ም...ነ...ው አለች በተቆራረጠ ድምፅ ዝም በይ ብሎ ወዳልጋው ገፈተራትና በፍጥነት ልብሷን ያወልቅ ጀመር ...
#Part # 4⃣
ይ............ቀ..........
........ጥ..............ላ.................ል
#Share_ማድረግ_አይርሱ
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
😢 #በመተት_የተሰናከለች_ነብስ_
#Part 3⃣
ህይወት እራሷን ለማጥፋት በሀር ውስጥ ልትገባ ስትል አያቷን አሰበቻት ተይ ተመለሽ ተስፋ መቁረጥ የደካሞች ነው ያለቻት መሰላት ከዛም ተመልሳ ወደኋላ ሮጠች ከዛም የኮንቲነር ሱቆችን ተመልክታ ወደነሱ ቀረበች ምሽቱ አይሏል ጨለማው እንኳን ለህይወት ለትልቅ ሰው ያስፈራል ... እንባዋ ያለፍቃዷ ጉንጮቿን እያጠበ ወደ አንዲት ሴት ቀረበች ልጅቷም ከተቀመጠችበት ተነስታ ምን እንደሆነች ጠየቀቻት ህይወትም እባክሽ አሳድሪኝ ቤታቹ ባይሆን እንኳን ግቢያቹ ውስጥ ልደር ብላ ለመነቻት ከዛም እሺ አይዞሽ ሚጣ እኛ ቤት ታድሪያለሽ እኔ ሀዜብ እባላለው 3ወንድሞች እና እናቴ አብረውኝ ይኖራሉ አለቻት ህይወትም ማደርያ በማግኘቷ እፎይ ብላ ተቀመጠች ...
ሀዜብ ሱቅ ስትዘጋ አብረው ወደ ቤት ሄዱ የሀዜብ እናት ደግ ሴት ናቸው ሀዜብንም ከህፃናት ማሰደግያ ወስደው ነው ያሳደጓት ህይወት እርቧት ስለነበር እራት ብይ ስትባል አልተግደረደረችም ... ሲነጋ ህይወት ሰዎቹን ተሰናብታቸው ወጣች በርግጥ አብራቸው እንድትኖር ፈልገው ነበር ህይወት ግን አክስቷ እንዳታገኛት ስትል ወጥታ በማታውቀው ጎዳና ወደማታውቀው ስፍራ አመራች ... ሆኖም በድጋሚ መሸ ህይወት ግን ዛሬም ምርጫ አላገኘችም እያለቀሰች ትጓዛለች...
.......ፈጣሪ ፍጡሩን አይረሳምና ሁለት ባልና ሚስት ስታለቅስ አይተው ቀርበው ጠየቋት ህይወትም ከቤት ተጣልታ መሄጃ እንዳጣች ነገረቻቸው እነሱም አልጨከኑም ትንሽነቷን አይተው ቤታቸው ወሰዷት ከዛም እግርሽን ታጠቢ ብለው ከታጠበች በኋላ እራት ቀረበ ምን ቢርባትም የቀረበው ምግብ ግን ለየት ያለ ስለነበር አልበላ አላት ከዛም ሰዎቹ ባቄላ ቆልተው ሰጧት እሱን በልታ አደረች ሲነጋም ቁርስ ሲበሏ ለሷ ከማታ የተረፋትን ባቄላ ሰጥተዋት እናታችን ቤት ስራ መስራት ከፈለግሽ እንውሰድሽ አሏት ህይወትም ተስማማታ በሰራተኝነት ተቀጠረች...
የሄደችበት ቦታ በጣም ገጠር ከመሆን አልፎ ስራው ይከብድ ነበር ሰዎቹ በግብርና ይተዳደሩ ስለነበር ስራው ከባድና ብዙ ነው ውሃ በጀሪካን ከሩቅ ቦታ ይቀዳል ይሄን ሁሉ መቋቋም የከበዳት ህይወት ሴትየዋ ከተማ ወደገበያ ስትሄድ ከሩቅ እየተከተለቻት ጠፍታ ወደ ጠባሴ ተመለሰች ... ከዛም በድፍረት እነሃዜብ ቤት በመሄድ አብራቸው መኖር እንደምትፈልግ ነገረቻቸው በደስታ ተቀበሏት...
ለ6 ወር ያህል በደስታ ብትኖርም በኋላ ግን ሸሽታው የመጣችው ትምህርቷን መስዋዕት ያረገችለት እንቅፋት አሁንም ተከትሏታል የሴትየዋ የመጨረሻ ልጅ ህይወትን ካልደፈርኩሽ ማለት ጀመረ ... ለሰዎቹ ልጃቹ አስቸገረኝ ማለት ስለፈራች አያቴ ልትወስደኝ መታለች ብላ አሳሳባ ወጣች እነሱም በፍቅር ብር ሰተዋት ልብስ ገዝተው ሸኟት ...
ህይወት ግን እንዳለችው ወደ ዘመድ አልተመለሰችም እዛው አካባቢ የምታውቃት ቡና ቤት የምትሰራ ልጅ ነበረች እሷጋር ሂዳ ስራ እንድታስቀጥራት ልጅቷም እሷ የምትሰራበት ሆቴል ውስጥ በአልጋ አንጣፊነት አስቀጠረቻት ... አንድ ቀን ጠዋት ህይወት አልጋ በማንጠፍ ላይ ሳለች በሩ ሲዘጋ ሰማች ዞር ብላ ስታይ የባለቤቱ ልጅ ነበር ደንግጣ ም...ነ...ው አለች በተቆራረጠ ድምፅ ዝም በይ ብሎ ወዳልጋው ገፈተራትና በፍጥነት ልብሷን ያወልቅ ጀመር ...
#Part # 4⃣
ይ............ቀ..........
........ጥ..............ላ.................ል
#Share_ማድረግ_አይርሱ
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋
﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋ ﹋﹋ ﹋
JOIN
➳ telegram.me/Islam_and_Science
➳ telegram.me/Islam_and_Science
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌸«::::::::::::» «:::::::::::» «::::::::::::::»🌸
⚽️⚽️⚽️በአንድ አስታዲየም የታዳጊዎች የእግር ኳስ ውድድር በመካሄድ
ላይ ሳለ ያልታሰበ ዝናብ መጣል ጀመረ። በስታዲየሙ የእግር ኳስ⚽️⚽️⚽️
ውድድሩን ለማየት ከታደሙት ሰዎች መካከል አንድ አባት ግብ
ጠባቂ ለሆነው ልጃቸው ጃንጥላ ዘርግተው ወደ ሜዳ ገብተው
ለልጃቸው ያላቸውን ፍቅር አሳይተውታል።
"ዝናብ ካለ ዝራ አባት ካለህ ኩራ!" አይደል የሚባለው!!
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
ላይ ሳለ ያልታሰበ ዝናብ መጣል ጀመረ። በስታዲየሙ የእግር ኳስ⚽️⚽️⚽️
ውድድሩን ለማየት ከታደሙት ሰዎች መካከል አንድ አባት ግብ
ጠባቂ ለሆነው ልጃቸው ጃንጥላ ዘርግተው ወደ ሜዳ ገብተው
ለልጃቸው ያላቸውን ፍቅር አሳይተውታል።
"ዝናብ ካለ ዝራ አባት ካለህ ኩራ!" አይደል የሚባለው!!
.........
JOIN
´´´´´´´ :¨·.·¨: ❀ share
`·. @Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
እዉነተኛ ታሪክ
😢 #አስለቃሽ #የቴሌግራም
#ፕሮፋይል
🌀 #Part 4⃣
✍ ፀሀፊ #አሚር #ሰይድ
በIslamic university channal
ሂኩ ግን አንድ የደበኩሽ ነገር ግን አለ እባክሽ እንዳትቀየሚ!" አለኝ እንደመደንገጥ ብየ የደበቀኝን ለማወቅ እየጓጓሁ "እእ ምንድነው የደበከኝ!?" አልኩት፡፡
ሂኩ እወድሻለሁ አንቺን ማጣት አልፈልግም እኔ ስትማሪ ጀምሮ እከታተልሽ ነበር ለትዳር ግን በአላህ ፍቃድ በtelegram በተከፈተ ግሩፕ profile አይቼ አላህ አንቺን እንዳላጣ አመቻቸልኝ በሂደት አንቺን ይሄዉ በአካል አገኘሁ ስለሆነም እወድሻለሁ ብሎ ስጦታ የተጠቀለለ ሰጠኝ ፡፡ እቤትሽ ሂደሽ ታይዋለሽ ብሎ ከኪሱ ቀይ አበባ ሰጠኝ ፡፡ እኔም ደስ እያለኝ ተቀበልኩኝ፡፡ ያዘዝነዉ መጥቶ በልተን ጠጥተን ትንሽ ካወራን ቡሀላ ፀሀዯ ወደ መግቢያዋ ስደርስ መቅሪብ ሶላት ሲደርስ ከዞላ ሆቴል ወጥተን ወደ ቤታችን እንሂድ ብለን ተነሳን፡፡ ነይ መኪና ላይ ግቢ ልሸኝሽ ብሎኝ በያዘዉ ዶልፊን መኪና ጋቢና ሁኜ ቤቴ አካባቢ ልደርስ ትንሽ መንገድ እንደቀረኝ እንደአጋጣሚ እናቴ እንዳታየኝ ብየ እቤቴ ሳልደርስ ወረድኩ፡፡ ለሀይደርም መኖሪያ ቤታችንን በሩቅ አሳይየሁት ፡፡
.. ..ከዛም ቻዉ ደህና እደር ተባብለን ያለምንም መነካካት መጨባበጥ ተለያየን የሰጠኝን የስጦታ ፌስታል እስከምፈታዉ እየተጣደፍኩኝ ወደቤቴ ገባሁ፡፡ ስጦታዉን እናቴ እንዳታየዉ ጥንቃቄ በማረግ ሳስብ እናቴ ሳሎን መቅሪብ ሶላት እየሰገደች ነበር ....ለኔም ጥሩ ሆነ እናቴ ፌስታሉ ምንድንነዉ ? ብላ አጠይቀኝም እየሰገደች ስለሆነ ቀጥታ መኝታ ክፍሌ ገባሁ ፡፡ መኝታ ክፍሉን ቆልፌ ቶሎ ብየ ፌስታሉን ፈትቼ ሳየዉ የእኔ እጅ መሆኑን የሚያስንቅ የእጅ ሰአት ..የወርቅ ቀለበት ..ከኔ ዉበት ጋር የሚሄድ አብረን መርጠን የገዛነዉ የሚመስል የሚያምር ፋሽን ልብስ ..... በወረቀት የተጠቀለም አለ ፡፡ ወረቀቱን የተጠቀለለዉን ስፈታዉ ሂኩ ቀለበቱን ተቀበይኝ እወድሻለሁ አንቺን ማጣት አልፈልግም ለአንዳንድ ወጭ እንዲሆንሽ አብሮ ወረቀቱ ጋር የተጠቀለለ 10,000(አስር ሺ ብር) አለ የምፈልጊዉን አድርጊ እንደዉለታ እንዳቆጥሪዉ ሂኩ እወድሻለሁ ብሎ ፁሁፍ ያበቃል፡፡
እኔም ደብዳቤዉን እየደጋገምኩ እያነበብኩ የደስታ እምባ አለቀስኩ፡፡ ሳላስበዉ እናቴ መኝታ ክፍሉን ቆረቆረች እኔም ደንግጬ ብሩን እና ስጦታ እቃዉን ከአልጋዉ ዉስጥ ደበኩት ቶሎ ብየ የደስታ እምባየን ጠርጌ የክላሴን በር ከፈኩኝ ፡፡ እናቴም መቅሪብን አሰግጅም እንዴ አለችኝ፡፡ እኔም አረ እስገዳለሁ ደከም ብሎኝ ነዉ አሁን ልብሴን ቀይሬ መጣሁ ማሚ አልኳት
....እናቴም እሺ ብላ ከመኝታ ክፍሌ ወጣች ከዛም የስጦታ እቃዎቹን እና ብሩን የራሴ ቁምሳጥን ዉስጥ አስገብቼ ቆለፍኩኝ፡፡ ከዛ የለበስኩትን ልብስ ቀይሬ ሂጃብ ለብሼ መቅሪብን ሰግጄ ዳታየን አብርቼ ቀጥታ telegram ስገባ online አገኘሁት በጣም አመሰግናለሁ አላህ ይስጥልኝ ብየ አመሰገንኩት
......እሱም ቆጣ ብሎ ይሄ ለአንቺ ሲያንስሽ ነዉ የኔ ፎቅር እንደዉለታ እንዳትይዢዉ ስለዚህ ወሬ እንዳትደግሚ ብሎ ነገረኝ ...እኔም እሺ ብየ ሌላ ወሬዎች ማዉራት ጀመርን
ተገናኝተን በአካል ከተዋወቅን ቡሀላ ማን ፈቅዶ እንደሰጠው ወይም እንደሰጠኝ ባይታወቅም "የኔ የኔ" እየተባባልን ማውራት ጀመርን፤ የፍቅር ቃላቶችን መለዋወጥ ጀምረናል፡፡ ሂኩ በዲኔ ጎበዝ የነበርኩት ኢማኔ በአንዴ ወረደ ፡፡ ትምህርቴንም ተዳከምኩ ጓደኞቼን አልነገርኳቸዉ ሰርፕራይዝ ላረጋቸዉ አስቤ ትምህርቴን እንደጨረስኩ ሚዜ ሁኑኝ ልላቸዉ አሰብኩ፡፡ ከትምህርት ስመለስ ከጓጀኞቼ ጋር መሄድ አቆምኩ ብቻየን እሆናለሁ ይደዉልልኛል እያወራሁ ወደ ቤቴ እሄዳለሁ፡፡ ግን ሁሌ ማታ ማታ ስደዉልለት አያነሳም ነበር፡፡ እሱም ማታ ማታ አደዉይ ቤተሰብ ጋር ስለምሆን ለማንሳት አይመችም ይለኛል፡፡ ግን ሁሌም ማታ ማታ በtelegram በሚያምር የፍቅር አገላለፅ እየገለፀልኝ ፡፡ የፍቅር ግጥም ሲገጥምልኝ እራሴዉ ጋር እያመሳሰልኩ እደሰት ነበር በጣም ደስ እያለኝ አወራለሁኝ፡፡
የፍቅር ግጥም ሲልክልኝ ገጣሚ ነህ እንዴ ስለዉ አረ ግጥም ፅፌ አላቅም ግን የአንቺ ዉበት ጌጥም ፀሀፊ አረገኝ ይለኝ ነበር፡፡
አንዴ እያወራን ሳላስበዉ ያልጠበኩት ጥያቄ ጠየቀኝ እንዳፈቀርኩት ሲያውቅ ተገላልጠሽ ያለክሪም ፎቶ ላኪልኝ ማለት ጀመረ፡፡
.....አኔም "ኒካህኮ የለንም እንዴት ተገላልጨ እልካለሁ!?" አልኩት
........" ውዴ ትንሽ ወራት ብቻ ስጭኝ ከዛ በኃላ አብረን እንኖራለን እስከዛ ግን ራሴን ላዘጋጅ፤ አንች መተሽ እንድትቸገሪብኝ አልፈልግም ንግስት አድርጌ ነው የማኖርሽ እስከዛ ግን የምፈልገውን አትከልክይኝ እባክሽ ወይስ አታምኝም እኔን፤ በፍቅራችን እምነት ይኑርሽ ከአንቺ የምፈልገዉ ተጋብተን 10 ልጆች ነው የምንወልደው" አለኝ፡፡ " .......አምንሀለሁ ደግሞው ስለወደድኩህ እንጅ ማንንም እንዳንተ ቀርቤም አውርቸም አላውቅም!!" አልኩት
......" በቃ ቃል እንግባ ሁለታችንም ላንለያይ አንች ከኔ ውጭ እኔም ካንች ውጭ ላላይ" ሲለኝ " በአላህ ስም ምየ ቃል ገባሁለት ላልለየው እሱም ቃል ገባልኝ፡፡
...." እሽ ከተስማማን የምንፈልገውን ሁሉ እናደርጋለን" ሲለኝ ልቤ ለሁለት ተከፈለ፡፡ አንዱ ልቤ "እንዴት አላህ የከለከለውን ነገር ታደርጊያለሽ አላህን አታስቆጭ ይለኛል" በአንዱ ደግሞ " ይሄኮ በአንች አልተጀመረም ደግሞ ቃል ገብቶልሻል አለባበሱ አወራሩ አደቡ የምፈልገዉ የምመኘዉ አይነት ሰዉ ነዉ ..ሙስሊም ነው አላህን ይፈራል አይጓዳሽም" ይለኛል፡፡ የቀራሁትን ቁርአን እና ሀዲስ ረስቸ የሸይጧንን ጥሪ እየተከተልኩ ይመስለኛል፡፡ አሁን እሱ ጋር የፍቅር ግንጁነት ልጀምር አልጀምር ?? እያልኩ ሁለት ልብ ሁኛለሁ
ሂክማ የፍቅር ሂወት ትጀምር ይሆን በቀጣዩ ክፍል➎ እናያለን፡፡
#part 5⃣
ይ..........ቀ.............ጥ
........ላ...................................ል
ቤተሰብ ሼር በያረጉ አስተማሪ ነዉ፡፡
✍ በFace book ሼር የምታደርጉ አባሎቻችን ጥሩ ነዉ ግን በተቻላችሁ አቅም ወደ ቻናሉ እንዲገቡ link አብራችሁ በመፓሰት ብትተባበሩን ደስ ይለናል፡፡ ለምሳሌ ከሚፓስቱት
☞ ጀማል ሰይድ &
☞ የረሱል ወዳጅ Page ወደ ቻናሉ እንዲገባ አብራችሁ በመፓሰት ተባበሩ፡፡
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
😢 #አስለቃሽ #የቴሌግራም
#ፕሮፋይል
🌀 #Part 4⃣
✍ ፀሀፊ #አሚር #ሰይድ
በIslamic university channal
ሂኩ ግን አንድ የደበኩሽ ነገር ግን አለ እባክሽ እንዳትቀየሚ!" አለኝ እንደመደንገጥ ብየ የደበቀኝን ለማወቅ እየጓጓሁ "እእ ምንድነው የደበከኝ!?" አልኩት፡፡
ሂኩ እወድሻለሁ አንቺን ማጣት አልፈልግም እኔ ስትማሪ ጀምሮ እከታተልሽ ነበር ለትዳር ግን በአላህ ፍቃድ በtelegram በተከፈተ ግሩፕ profile አይቼ አላህ አንቺን እንዳላጣ አመቻቸልኝ በሂደት አንቺን ይሄዉ በአካል አገኘሁ ስለሆነም እወድሻለሁ ብሎ ስጦታ የተጠቀለለ ሰጠኝ ፡፡ እቤትሽ ሂደሽ ታይዋለሽ ብሎ ከኪሱ ቀይ አበባ ሰጠኝ ፡፡ እኔም ደስ እያለኝ ተቀበልኩኝ፡፡ ያዘዝነዉ መጥቶ በልተን ጠጥተን ትንሽ ካወራን ቡሀላ ፀሀዯ ወደ መግቢያዋ ስደርስ መቅሪብ ሶላት ሲደርስ ከዞላ ሆቴል ወጥተን ወደ ቤታችን እንሂድ ብለን ተነሳን፡፡ ነይ መኪና ላይ ግቢ ልሸኝሽ ብሎኝ በያዘዉ ዶልፊን መኪና ጋቢና ሁኜ ቤቴ አካባቢ ልደርስ ትንሽ መንገድ እንደቀረኝ እንደአጋጣሚ እናቴ እንዳታየኝ ብየ እቤቴ ሳልደርስ ወረድኩ፡፡ ለሀይደርም መኖሪያ ቤታችንን በሩቅ አሳይየሁት ፡፡
.. ..ከዛም ቻዉ ደህና እደር ተባብለን ያለምንም መነካካት መጨባበጥ ተለያየን የሰጠኝን የስጦታ ፌስታል እስከምፈታዉ እየተጣደፍኩኝ ወደቤቴ ገባሁ፡፡ ስጦታዉን እናቴ እንዳታየዉ ጥንቃቄ በማረግ ሳስብ እናቴ ሳሎን መቅሪብ ሶላት እየሰገደች ነበር ....ለኔም ጥሩ ሆነ እናቴ ፌስታሉ ምንድንነዉ ? ብላ አጠይቀኝም እየሰገደች ስለሆነ ቀጥታ መኝታ ክፍሌ ገባሁ ፡፡ መኝታ ክፍሉን ቆልፌ ቶሎ ብየ ፌስታሉን ፈትቼ ሳየዉ የእኔ እጅ መሆኑን የሚያስንቅ የእጅ ሰአት ..የወርቅ ቀለበት ..ከኔ ዉበት ጋር የሚሄድ አብረን መርጠን የገዛነዉ የሚመስል የሚያምር ፋሽን ልብስ ..... በወረቀት የተጠቀለም አለ ፡፡ ወረቀቱን የተጠቀለለዉን ስፈታዉ ሂኩ ቀለበቱን ተቀበይኝ እወድሻለሁ አንቺን ማጣት አልፈልግም ለአንዳንድ ወጭ እንዲሆንሽ አብሮ ወረቀቱ ጋር የተጠቀለለ 10,000(አስር ሺ ብር) አለ የምፈልጊዉን አድርጊ እንደዉለታ እንዳቆጥሪዉ ሂኩ እወድሻለሁ ብሎ ፁሁፍ ያበቃል፡፡
እኔም ደብዳቤዉን እየደጋገምኩ እያነበብኩ የደስታ እምባ አለቀስኩ፡፡ ሳላስበዉ እናቴ መኝታ ክፍሉን ቆረቆረች እኔም ደንግጬ ብሩን እና ስጦታ እቃዉን ከአልጋዉ ዉስጥ ደበኩት ቶሎ ብየ የደስታ እምባየን ጠርጌ የክላሴን በር ከፈኩኝ ፡፡ እናቴም መቅሪብን አሰግጅም እንዴ አለችኝ፡፡ እኔም አረ እስገዳለሁ ደከም ብሎኝ ነዉ አሁን ልብሴን ቀይሬ መጣሁ ማሚ አልኳት
....እናቴም እሺ ብላ ከመኝታ ክፍሌ ወጣች ከዛም የስጦታ እቃዎቹን እና ብሩን የራሴ ቁምሳጥን ዉስጥ አስገብቼ ቆለፍኩኝ፡፡ ከዛ የለበስኩትን ልብስ ቀይሬ ሂጃብ ለብሼ መቅሪብን ሰግጄ ዳታየን አብርቼ ቀጥታ telegram ስገባ online አገኘሁት በጣም አመሰግናለሁ አላህ ይስጥልኝ ብየ አመሰገንኩት
......እሱም ቆጣ ብሎ ይሄ ለአንቺ ሲያንስሽ ነዉ የኔ ፎቅር እንደዉለታ እንዳትይዢዉ ስለዚህ ወሬ እንዳትደግሚ ብሎ ነገረኝ ...እኔም እሺ ብየ ሌላ ወሬዎች ማዉራት ጀመርን
ተገናኝተን በአካል ከተዋወቅን ቡሀላ ማን ፈቅዶ እንደሰጠው ወይም እንደሰጠኝ ባይታወቅም "የኔ የኔ" እየተባባልን ማውራት ጀመርን፤ የፍቅር ቃላቶችን መለዋወጥ ጀምረናል፡፡ ሂኩ በዲኔ ጎበዝ የነበርኩት ኢማኔ በአንዴ ወረደ ፡፡ ትምህርቴንም ተዳከምኩ ጓደኞቼን አልነገርኳቸዉ ሰርፕራይዝ ላረጋቸዉ አስቤ ትምህርቴን እንደጨረስኩ ሚዜ ሁኑኝ ልላቸዉ አሰብኩ፡፡ ከትምህርት ስመለስ ከጓጀኞቼ ጋር መሄድ አቆምኩ ብቻየን እሆናለሁ ይደዉልልኛል እያወራሁ ወደ ቤቴ እሄዳለሁ፡፡ ግን ሁሌ ማታ ማታ ስደዉልለት አያነሳም ነበር፡፡ እሱም ማታ ማታ አደዉይ ቤተሰብ ጋር ስለምሆን ለማንሳት አይመችም ይለኛል፡፡ ግን ሁሌም ማታ ማታ በtelegram በሚያምር የፍቅር አገላለፅ እየገለፀልኝ ፡፡ የፍቅር ግጥም ሲገጥምልኝ እራሴዉ ጋር እያመሳሰልኩ እደሰት ነበር በጣም ደስ እያለኝ አወራለሁኝ፡፡
የፍቅር ግጥም ሲልክልኝ ገጣሚ ነህ እንዴ ስለዉ አረ ግጥም ፅፌ አላቅም ግን የአንቺ ዉበት ጌጥም ፀሀፊ አረገኝ ይለኝ ነበር፡፡
አንዴ እያወራን ሳላስበዉ ያልጠበኩት ጥያቄ ጠየቀኝ እንዳፈቀርኩት ሲያውቅ ተገላልጠሽ ያለክሪም ፎቶ ላኪልኝ ማለት ጀመረ፡፡
.....አኔም "ኒካህኮ የለንም እንዴት ተገላልጨ እልካለሁ!?" አልኩት
........" ውዴ ትንሽ ወራት ብቻ ስጭኝ ከዛ በኃላ አብረን እንኖራለን እስከዛ ግን ራሴን ላዘጋጅ፤ አንች መተሽ እንድትቸገሪብኝ አልፈልግም ንግስት አድርጌ ነው የማኖርሽ እስከዛ ግን የምፈልገውን አትከልክይኝ እባክሽ ወይስ አታምኝም እኔን፤ በፍቅራችን እምነት ይኑርሽ ከአንቺ የምፈልገዉ ተጋብተን 10 ልጆች ነው የምንወልደው" አለኝ፡፡ " .......አምንሀለሁ ደግሞው ስለወደድኩህ እንጅ ማንንም እንዳንተ ቀርቤም አውርቸም አላውቅም!!" አልኩት
......" በቃ ቃል እንግባ ሁለታችንም ላንለያይ አንች ከኔ ውጭ እኔም ካንች ውጭ ላላይ" ሲለኝ " በአላህ ስም ምየ ቃል ገባሁለት ላልለየው እሱም ቃል ገባልኝ፡፡
...." እሽ ከተስማማን የምንፈልገውን ሁሉ እናደርጋለን" ሲለኝ ልቤ ለሁለት ተከፈለ፡፡ አንዱ ልቤ "እንዴት አላህ የከለከለውን ነገር ታደርጊያለሽ አላህን አታስቆጭ ይለኛል" በአንዱ ደግሞ " ይሄኮ በአንች አልተጀመረም ደግሞ ቃል ገብቶልሻል አለባበሱ አወራሩ አደቡ የምፈልገዉ የምመኘዉ አይነት ሰዉ ነዉ ..ሙስሊም ነው አላህን ይፈራል አይጓዳሽም" ይለኛል፡፡ የቀራሁትን ቁርአን እና ሀዲስ ረስቸ የሸይጧንን ጥሪ እየተከተልኩ ይመስለኛል፡፡ አሁን እሱ ጋር የፍቅር ግንጁነት ልጀምር አልጀምር ?? እያልኩ ሁለት ልብ ሁኛለሁ
ሂክማ የፍቅር ሂወት ትጀምር ይሆን በቀጣዩ ክፍል➎ እናያለን፡፡
#part 5⃣
ይ..........ቀ.............ጥ
........ላ...................................ል
ቤተሰብ ሼር በያረጉ አስተማሪ ነዉ፡፡
✍ በFace book ሼር የምታደርጉ አባሎቻችን ጥሩ ነዉ ግን በተቻላችሁ አቅም ወደ ቻናሉ እንዲገቡ link አብራችሁ በመፓሰት ብትተባበሩን ደስ ይለናል፡፡ ለምሳሌ ከሚፓስቱት
☞ ጀማል ሰይድ &
☞ የረሱል ወዳጅ Page ወደ ቻናሉ እንዲገባ አብራችሁ በመፓሰት ተባበሩ፡፡
4 another channal👇
@Islam_and_Science
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
T..➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
👍1