ጠቃሚ ምክሮች!
☞ በእጅህ የያዝከውን አትልቀቅ ካጣኸው በኃላ ይቆጭሀል እና
☞ ባጣኸው ነገር አትበሳጭ የተሻለውን አላህ ይሰጥሀል እና
☞ የበደለህን ይቅር በል አላህ ይቅር ባዮችን ይወዳል እና
☞ ስትደሰት ብቻ ሳይሆን ስትከፋም አልሀምዱሊላህ በል አላህ አመስጋኞችን ይወዳል እና
☞ ባለህ ነገር አመስግን አላህ ይጨምርልሀል እና
☞ በወንድምህ ውድቀት አትደሰት ነገ ሌላ ቀን ነው ባንተ ይደርሳል እና
☞ የትም ብትሆን አላህን ፍራ አላህ ካንተ ጋር ነው እና
☞ድሆችን እርዳ ሰደቃ ወንጀልን ታብሳለች እና
☞ ሰወችን አትመቀኝ ምቀኝነት መልካም ስራን ትበላለች እና
☞ወደ አላህ ተጠጋ እሱ ለባሪያው ቅርብ ነው እና
☞ አላህን አፍቅረው እሱ የእውነተኛ ፍቅር ባለቤት ነው እና
☞ አላህን ፍራው ወደርሱ ትቀርባለህ እና
☞ ተስፋህ ባአላህ ይሁን ሁሉን ማድረግ የሚችል ጌታ ነው እና
☞ ያንተ ያልሆነን ነገር ያንተ ለማድረግ ብዙ አትድከም ውሳኔው የአላህ ነው እና
☞ በሁሉም ነገር ላይ ታገስ አላህ ከታጋሾች ጋር ነው እና
☞ ለሁሉም ነገር አትቸኩል ችኮላ የሸይጧን ነው እና
☞ አትበሳጭ ብስጭት የሸይጧንን በር ትከፍታለች እና
☞ የትም ብትሆን አላህን አስታውስ ያስታውስሀል እና።
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃⭐️🍃•••════•
☞ በእጅህ የያዝከውን አትልቀቅ ካጣኸው በኃላ ይቆጭሀል እና
☞ ባጣኸው ነገር አትበሳጭ የተሻለውን አላህ ይሰጥሀል እና
☞ የበደለህን ይቅር በል አላህ ይቅር ባዮችን ይወዳል እና
☞ ስትደሰት ብቻ ሳይሆን ስትከፋም አልሀምዱሊላህ በል አላህ አመስጋኞችን ይወዳል እና
☞ ባለህ ነገር አመስግን አላህ ይጨምርልሀል እና
☞ በወንድምህ ውድቀት አትደሰት ነገ ሌላ ቀን ነው ባንተ ይደርሳል እና
☞ የትም ብትሆን አላህን ፍራ አላህ ካንተ ጋር ነው እና
☞ድሆችን እርዳ ሰደቃ ወንጀልን ታብሳለች እና
☞ ሰወችን አትመቀኝ ምቀኝነት መልካም ስራን ትበላለች እና
☞ወደ አላህ ተጠጋ እሱ ለባሪያው ቅርብ ነው እና
☞ አላህን አፍቅረው እሱ የእውነተኛ ፍቅር ባለቤት ነው እና
☞ አላህን ፍራው ወደርሱ ትቀርባለህ እና
☞ ተስፋህ ባአላህ ይሁን ሁሉን ማድረግ የሚችል ጌታ ነው እና
☞ ያንተ ያልሆነን ነገር ያንተ ለማድረግ ብዙ አትድከም ውሳኔው የአላህ ነው እና
☞ በሁሉም ነገር ላይ ታገስ አላህ ከታጋሾች ጋር ነው እና
☞ ለሁሉም ነገር አትቸኩል ችኮላ የሸይጧን ነው እና
☞ አትበሳጭ ብስጭት የሸይጧንን በር ትከፍታለች እና
☞ የትም ብትሆን አላህን አስታውስ ያስታውስሀል እና።
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃⭐️🍃•••════•
😔ተስፋ_ያጣች_ሴት😢
#part 1⃣9⃣ እውነተኛና_አስተማሪ_እንዲሁም_አሳዛኝ_ታሪክ
ሀና ቴድሮስን የሞት አፋፍ ላይ ጥላው ያለምንም ርህራሄ ወደ ቤትዋ ስትሄድ
ኪሩቤል ልጇ ማክቤልን እያጫወተው ደረሰች ሀና ከባልዋ ምንም አትደብቅም
እሱም ደግሞ አይኗን አይቶ አዲስ ነገር ካለ ያውቅባታል ... በዚም ሀና እህቷንና
ወንድሟን ይዛ ስትገባ ኪሩቤል ተነስቶ እየተጠጋት ... "ሀኒ ውዴ ቴዲ ደና ነው?"
ብሎ ጠየቀ ሀናም ባደረገችው ነገር ምንም የጥፋተኝነት ስሜት ሳይሰማት "ኪሩ
ቴድሮስን ወደሚስቱ እንዲሄድ መንገድ አመቻችቼለት መጣሁ የእናቴ ብቸኝነት
ስላሳሰበኝ ከነክፋቱም ቢሆን ይሂድላት..." አለች ኪሩቤልም ትከሻዋን በሁለት
እጆቹ ይዞ "ይህን አንቺ አታደርጊም ውዴ ገደልሽው??" ብሎ ጠየቃት የሱን
ድንጋጤ ስታይ ሀና ተርበተበተች ከዛም የሆነውን በቅደም ተከተል ነገረችው ...
ኪሩቤልም "የኔ ፍቅር ቂምና በቀል እንዲሁም ጥላቻ የሴጣን ነው! እስቲ
አስተውይ ውዴ እህትና ወንድሞችሽን እያቸው እሱኮ ለነሱ እጅግ በጣም ጥሩ
አባታቸው ነው ሲያድጉ ይህን ማድረግሽ ስህተት በመሆኑ ያዝኑብሻል! በዛ ላይ
አንቺ ከዚም በላይ ጥሩ ቦታ ቆመሽ አላማሽን አሳክተሽና እንደምኞትሽ ጥሩ
ገጣሚ ሆነሽ... በመድረክ ላይ ትምህርት አዘልና አዝናኝ ግጥሞችሽን ስታቀርቢ
ህዝቡ በአድናቆት ሲያጨበጭብልሽ ሲያይ ያኔ እሱ እራሱ ይሸነፍልሻል!!
ቴድሮስን የሚቀጣው ጥንካሬሽና ጉብዝናሽ እንጂ ጭካኔሽ አይደለም!"... አላት
ሀና ኪሩቤልን በስስት እያየችው እንባዋ መውረዱን እንኳ አላስተዋለችም እሱም
ቀና አድርጓት "ሂጂ እራስሽ አድኝው እንዳታረፍጂ የኔ ልእልት" ...አለና እንባዋን
ጠርጎ ግንባሯን ሳም አረጋት አናም ወንድሟን ይዛ በፍጥነት ወጣች ...
ሀና ስለኪሩቤል ስታስብ ካቅሟ በላይ ይሆንባታል ኪሩቤል አክብሮቱና ለሷ ያለው
ፍቅር ለራሷ ለሀና ይገርማታል ሴተኛ አዳሪ እንደነበረች ቢያውቅም እንኳን እሱ
እሷን እንድትረሳው አድርጓታል ሀና ካሳለፈቻቸው ችግሮችና እናቷን ከማጣቷ
የተነሳ ነጭናጫና ቶሎ የምትከፋ በዛ ላይ ቶሎ ተስፋ የምትቆርጥ አይነት ሴት
ናት ሆኖም ግን ይህን አመሏን ችሎ አንድም ቀን እንዳይከፋት ይጥራል ለዚም
ነው ልቧን ማሸነፍ የቻለው እንኳን ጥሩ ምክሮቹ ቁጣው በራሱ ለሀና ትርጉም
አለው በቃ ታፈቅረዋለች ብል ቃሉ ያንሳል !!.... አንዳንዴ ፍቅር የለም ሲባል
ስሰማና የዘንድሮ ፍቅረኛሞች ሳይ እውነትም ፍቅር የለም !! እላለው ከዛ ግን
ኪሩቤልንና ሀናን ሳይ ፍቅር ቦታ አጥቶ እንጂ በትክክል አለ ብዬ እርግጠኛ
እሆናለው...
ሀናና ወንድሟ በግዜ ደርሰው ቴድሮስን አዳኑት ኪሩቤል ለቴድሮስ ማሳከምያ
ሳይሰስት ነበር ገንዘቡን ያወጣው... ቴድሮስ ድኖ ከሆስፒታል ሲወጣ በኪሩቤል
ግፊት ለ1ወር ሀና ቤቷ አስታመመችው ከዛም ሰራተኛ ቀጥራለት ልጆቹን ይዞ
ቤቱ ገባ ሀና ሁሌም ስታየው ክፋቱን ታስታውሳለች ያሳለፈችው ስቃይ በጠቅላላ
በሱ ጭካኔ የተመሰረተ ነው ልጇን ሲስመው ብትከለክለው ደስ ይላታል
ምክንያቱም ያኔ በሆዷ እያለ ዲቃላ ብሎ ሰድቦባት ስለነበር...
ይህ በእንዲህ እንዳለ ሀና ከፀጉር ስራዋ በተጨማሪ የግጥም ተሰጦዋን
ለማዳበር ትምህርት ቤት ገብታ መማር ጀመረች ...ብዙ ግጥሞችንም መፃፍ
ጀመረች በዚም ሀና የራሷ አስተማሪ የጥበብ ምሽት ላይ ስራዋን እንድታቀርብ
ጋበዛት ይህም የህይወቷ ትልቁ እርምጃ ነበርና በደስታ እየቦረቀች ላባልዋ
ልትነግረው ስትጣደፍ ከልጇ ትምህርት ቤት ተደወለላት ማክቤል ታሟልና ቶሎ
ድረሽ ተባለች ሀናም የልጇ መታመም ከልክ በላይ አስደንግጧት ባልዋ ለልደቷ
በሰጣት ቪትስ መኪና ስትበር ደረሰች...
ሀኪም ቤት ገብቶ ወላጅ አባቱ ደም እንዲሰጥ ታዘዘ ይሄኔ ማመን የሚከብድ
ጣጣ ገጠማት ኪሩቤል የማክቤል ወላጅ አባት አይደለም ኪሩቤል ይህን ሲሰማ
ራሱን ሳተ...ሀና ችግሮቿ አሁንም አለመቆማቸው ቢያበሳጫትም የልጇ አባት
ኪሩቤል መሆኑን ግን እርግጠኛ ነች። ነገር ግን እንዴት ሀኪሞቹ አባቱ አይደለም
አሉ? ይሄ የማይታመን ነው ኩሩቤልም ልጇ ማክቤልም አሁን አልጋ ላይ ናቸው
ታመዋል ሁለቱም ደግሞ ለሀና የመኖሯ ዋስትና ናቸው! ለዚም ሁለቱም
በፍጥነት መዳን አለባቸው ... ሀና እያለቀሰች "ኪሩ የልጄ አባት ነው እባካቹ
አስተውሉ ልጄን ወይ ባሌን ባጣ ዋጋ ትከፍላላቹ!!" እያለች የሀኪም ቤቱን ቢሮ
ባንድ እግሩ አቆመችው ዶክተሩም በድጋሚ ለመመርመር ቃል ገብቶላት ሀናን
አረጋጋት እሷም ባልዋን ለማየት ወደተኛበት ክፍል አመራች...
ኪሩቤል ነቅቷል ስታየው እንባዋን መቆጣጠር አቃታት የኔ ፍቅር አለችና ከተኛበት
አልጋ ስር በጉልበቷ ተንበርክካ እጆቹን ያዝ አደረገች ኪሩቤል ግን እጁን
አስለቅቋት ፊቱን አዞረባት ይህን ማየት ለሀና ትልቅ ህመም ነው ኪሩቤል ከነብዙ
ጉድለቷ እብዝቶ አፍቅሯት ነበር ዛሬ ግን ኪሩቤል አዝኖባታል ... ሀናም "የኔ ፍቅር
በሞተችው እናቴ ስም እምልልሃለው ማክቤል ያንተ ልጅ ነው የኔ ውድ እባክህ
እራስህን አረጋጋ !" አለች እሱም አይኑ እምባ አቅርሮ መናገር ጀመረ "ውዴ
አፈቅርሻለው ግን ማክቤልን ነጠቅሽኝ ያለፈ ማንነትሽን ባውቅም ልጄ የኔ
መስሎኝ ነበር ግን አንቺ ጨካኝ ሴት ነሽና ለኔ ሳልሰስት ለማፈቅርሽ ሰው እንኳ
አራራሽም!" አለ ይህን ሲናገር ለመጀመርያ ግዜ ተስፋ መቁረጥ ይነበብበታል...
ይህን እይተባባሉ አንዲት ቀጠን ያለች ነርስ በሩን ከፍታ ገባች... ሁለቱም በእንባ
ታጅበው ወደነርሷ ተመለከቱ...
ነርሷም ረጋ ባለ አነጋገር "ይቅርታ የማክቤል ወላጆች በተሳሳተ መረጃ ነበር
የኪሩቤልና የህፃን ማክቤል ደም ያልተመሳሰለው ለዚም ከልብ ይቅርታ
እንጠይቃለን አሁን ልጃቹ በሙሉ ጤንነት ላይ ስለሚገኝ ወላጆቹ እንዲያዩት
ይፈልጋል!" አለች ኪሩቤል ከተኛበት ተፈናጥሮ ተነሳ ያ ተስፋ የቆረጠውና
መነሳት አቅቶት በሆስፒታል አልጋ የተኛው ሰው አሁን ሙሉ ጤነኛ ነው እንዳዲስ
የተወለደ መሰለው ሀናን አቀፋት ተቃቅፈው ተላቀሱ .... ኪሩቤል ለልጁ ደም
በመለገሱና ራሱስ ስቶ ስለነበር እንዲያርፍ ቢነገረውም እሱ ግን ማንንም
ሳይሰማ ልጁን ለማየት ክፍሉን ለቆ ወደ ማክቤል ከሚስቱ ጋር ሄደ ...
ሀናም የግጥም መድብሎቿን ይዛ ልታቀርብ ወደተጋበዘችበት ሆቴል ስትሄድ
ኪሩቤል አብሯት ነበር ከሰአታት ቡሃላ መድረክ መሪው ሀና ፀጋዬ እባክሽ ወደ
መድረክ አለ ሁሉም ሰው እሷን ለማየት የጓጓ ይመስላል ሀና በፈገግታ
ወደመድረክ ወጣች ሁሉም ሰው በጭብጨባ ተቀበላት ሀና ልእልት መስላለች
ኪሩቤልም በስስት እያያት ግጥሟን ለማዳመጥ ህሊናውን ሰብሰብ አደረገ ይሄኔ
ሀና ድምፅ ማጉሊያውን ተቀብላ ...
# እማ...
እናቴ የት አለሽ ድምፅሽን አሰሚኝ
እስቲ ቀና ብለሽ ላፍታ ተመልከቺኝ
ያኔ ስትለፊልኝ ስትደክሚ ኖረሻል
እድሜሽን ሰውተሽ ህይወት ሆነሽኛል
ታድያ ቀና በያ ውጤቱ ደርሶልሻል
እማ ተመልከቺ ዘርሽ አፍርቶልሻል
ለከፈልሽው ዋጋ ክፍያ ይሁንሽ ብዬ
አንቺን ለማስደሰት ይሄው ዛሬ ደረስኩ
በሁለት እግሮቼ ተደላድዬ ቆምኩ
ግን አንቺ የለሽም
የዘራሽውን ዘር ቡቃያ አላየሽም
የልጅሽን ስኬት ለማየት አልታደልሽም...
ሀና ግጥሙን ሳትጨርስ እንባዋን መቆጣጠር አቅቷት አቆመችው ሁሉም ሰው
በሀና ግጥም ስሜቱ ተነካ ሁሉም ሰው እንባውን አዘነበው ይሄኔ ሀና ለመረጋጋት
ውጪ ወጣች ቴድሮስም ከየት መጣ ሳትለው " ሀና" አላት ስታየው
እንደመደንገጥ አለች ...
#Part 2⃣0⃣
ይ....ቀ
.....ጥ.......ላ..........ል
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
#part 1⃣9⃣ እውነተኛና_አስተማሪ_እንዲሁም_አሳዛኝ_ታሪክ
ሀና ቴድሮስን የሞት አፋፍ ላይ ጥላው ያለምንም ርህራሄ ወደ ቤትዋ ስትሄድ
ኪሩቤል ልጇ ማክቤልን እያጫወተው ደረሰች ሀና ከባልዋ ምንም አትደብቅም
እሱም ደግሞ አይኗን አይቶ አዲስ ነገር ካለ ያውቅባታል ... በዚም ሀና እህቷንና
ወንድሟን ይዛ ስትገባ ኪሩቤል ተነስቶ እየተጠጋት ... "ሀኒ ውዴ ቴዲ ደና ነው?"
ብሎ ጠየቀ ሀናም ባደረገችው ነገር ምንም የጥፋተኝነት ስሜት ሳይሰማት "ኪሩ
ቴድሮስን ወደሚስቱ እንዲሄድ መንገድ አመቻችቼለት መጣሁ የእናቴ ብቸኝነት
ስላሳሰበኝ ከነክፋቱም ቢሆን ይሂድላት..." አለች ኪሩቤልም ትከሻዋን በሁለት
እጆቹ ይዞ "ይህን አንቺ አታደርጊም ውዴ ገደልሽው??" ብሎ ጠየቃት የሱን
ድንጋጤ ስታይ ሀና ተርበተበተች ከዛም የሆነውን በቅደም ተከተል ነገረችው ...
ኪሩቤልም "የኔ ፍቅር ቂምና በቀል እንዲሁም ጥላቻ የሴጣን ነው! እስቲ
አስተውይ ውዴ እህትና ወንድሞችሽን እያቸው እሱኮ ለነሱ እጅግ በጣም ጥሩ
አባታቸው ነው ሲያድጉ ይህን ማድረግሽ ስህተት በመሆኑ ያዝኑብሻል! በዛ ላይ
አንቺ ከዚም በላይ ጥሩ ቦታ ቆመሽ አላማሽን አሳክተሽና እንደምኞትሽ ጥሩ
ገጣሚ ሆነሽ... በመድረክ ላይ ትምህርት አዘልና አዝናኝ ግጥሞችሽን ስታቀርቢ
ህዝቡ በአድናቆት ሲያጨበጭብልሽ ሲያይ ያኔ እሱ እራሱ ይሸነፍልሻል!!
ቴድሮስን የሚቀጣው ጥንካሬሽና ጉብዝናሽ እንጂ ጭካኔሽ አይደለም!"... አላት
ሀና ኪሩቤልን በስስት እያየችው እንባዋ መውረዱን እንኳ አላስተዋለችም እሱም
ቀና አድርጓት "ሂጂ እራስሽ አድኝው እንዳታረፍጂ የኔ ልእልት" ...አለና እንባዋን
ጠርጎ ግንባሯን ሳም አረጋት አናም ወንድሟን ይዛ በፍጥነት ወጣች ...
ሀና ስለኪሩቤል ስታስብ ካቅሟ በላይ ይሆንባታል ኪሩቤል አክብሮቱና ለሷ ያለው
ፍቅር ለራሷ ለሀና ይገርማታል ሴተኛ አዳሪ እንደነበረች ቢያውቅም እንኳን እሱ
እሷን እንድትረሳው አድርጓታል ሀና ካሳለፈቻቸው ችግሮችና እናቷን ከማጣቷ
የተነሳ ነጭናጫና ቶሎ የምትከፋ በዛ ላይ ቶሎ ተስፋ የምትቆርጥ አይነት ሴት
ናት ሆኖም ግን ይህን አመሏን ችሎ አንድም ቀን እንዳይከፋት ይጥራል ለዚም
ነው ልቧን ማሸነፍ የቻለው እንኳን ጥሩ ምክሮቹ ቁጣው በራሱ ለሀና ትርጉም
አለው በቃ ታፈቅረዋለች ብል ቃሉ ያንሳል !!.... አንዳንዴ ፍቅር የለም ሲባል
ስሰማና የዘንድሮ ፍቅረኛሞች ሳይ እውነትም ፍቅር የለም !! እላለው ከዛ ግን
ኪሩቤልንና ሀናን ሳይ ፍቅር ቦታ አጥቶ እንጂ በትክክል አለ ብዬ እርግጠኛ
እሆናለው...
ሀናና ወንድሟ በግዜ ደርሰው ቴድሮስን አዳኑት ኪሩቤል ለቴድሮስ ማሳከምያ
ሳይሰስት ነበር ገንዘቡን ያወጣው... ቴድሮስ ድኖ ከሆስፒታል ሲወጣ በኪሩቤል
ግፊት ለ1ወር ሀና ቤቷ አስታመመችው ከዛም ሰራተኛ ቀጥራለት ልጆቹን ይዞ
ቤቱ ገባ ሀና ሁሌም ስታየው ክፋቱን ታስታውሳለች ያሳለፈችው ስቃይ በጠቅላላ
በሱ ጭካኔ የተመሰረተ ነው ልጇን ሲስመው ብትከለክለው ደስ ይላታል
ምክንያቱም ያኔ በሆዷ እያለ ዲቃላ ብሎ ሰድቦባት ስለነበር...
ይህ በእንዲህ እንዳለ ሀና ከፀጉር ስራዋ በተጨማሪ የግጥም ተሰጦዋን
ለማዳበር ትምህርት ቤት ገብታ መማር ጀመረች ...ብዙ ግጥሞችንም መፃፍ
ጀመረች በዚም ሀና የራሷ አስተማሪ የጥበብ ምሽት ላይ ስራዋን እንድታቀርብ
ጋበዛት ይህም የህይወቷ ትልቁ እርምጃ ነበርና በደስታ እየቦረቀች ላባልዋ
ልትነግረው ስትጣደፍ ከልጇ ትምህርት ቤት ተደወለላት ማክቤል ታሟልና ቶሎ
ድረሽ ተባለች ሀናም የልጇ መታመም ከልክ በላይ አስደንግጧት ባልዋ ለልደቷ
በሰጣት ቪትስ መኪና ስትበር ደረሰች...
ሀኪም ቤት ገብቶ ወላጅ አባቱ ደም እንዲሰጥ ታዘዘ ይሄኔ ማመን የሚከብድ
ጣጣ ገጠማት ኪሩቤል የማክቤል ወላጅ አባት አይደለም ኪሩቤል ይህን ሲሰማ
ራሱን ሳተ...ሀና ችግሮቿ አሁንም አለመቆማቸው ቢያበሳጫትም የልጇ አባት
ኪሩቤል መሆኑን ግን እርግጠኛ ነች። ነገር ግን እንዴት ሀኪሞቹ አባቱ አይደለም
አሉ? ይሄ የማይታመን ነው ኩሩቤልም ልጇ ማክቤልም አሁን አልጋ ላይ ናቸው
ታመዋል ሁለቱም ደግሞ ለሀና የመኖሯ ዋስትና ናቸው! ለዚም ሁለቱም
በፍጥነት መዳን አለባቸው ... ሀና እያለቀሰች "ኪሩ የልጄ አባት ነው እባካቹ
አስተውሉ ልጄን ወይ ባሌን ባጣ ዋጋ ትከፍላላቹ!!" እያለች የሀኪም ቤቱን ቢሮ
ባንድ እግሩ አቆመችው ዶክተሩም በድጋሚ ለመመርመር ቃል ገብቶላት ሀናን
አረጋጋት እሷም ባልዋን ለማየት ወደተኛበት ክፍል አመራች...
ኪሩቤል ነቅቷል ስታየው እንባዋን መቆጣጠር አቃታት የኔ ፍቅር አለችና ከተኛበት
አልጋ ስር በጉልበቷ ተንበርክካ እጆቹን ያዝ አደረገች ኪሩቤል ግን እጁን
አስለቅቋት ፊቱን አዞረባት ይህን ማየት ለሀና ትልቅ ህመም ነው ኪሩቤል ከነብዙ
ጉድለቷ እብዝቶ አፍቅሯት ነበር ዛሬ ግን ኪሩቤል አዝኖባታል ... ሀናም "የኔ ፍቅር
በሞተችው እናቴ ስም እምልልሃለው ማክቤል ያንተ ልጅ ነው የኔ ውድ እባክህ
እራስህን አረጋጋ !" አለች እሱም አይኑ እምባ አቅርሮ መናገር ጀመረ "ውዴ
አፈቅርሻለው ግን ማክቤልን ነጠቅሽኝ ያለፈ ማንነትሽን ባውቅም ልጄ የኔ
መስሎኝ ነበር ግን አንቺ ጨካኝ ሴት ነሽና ለኔ ሳልሰስት ለማፈቅርሽ ሰው እንኳ
አራራሽም!" አለ ይህን ሲናገር ለመጀመርያ ግዜ ተስፋ መቁረጥ ይነበብበታል...
ይህን እይተባባሉ አንዲት ቀጠን ያለች ነርስ በሩን ከፍታ ገባች... ሁለቱም በእንባ
ታጅበው ወደነርሷ ተመለከቱ...
ነርሷም ረጋ ባለ አነጋገር "ይቅርታ የማክቤል ወላጆች በተሳሳተ መረጃ ነበር
የኪሩቤልና የህፃን ማክቤል ደም ያልተመሳሰለው ለዚም ከልብ ይቅርታ
እንጠይቃለን አሁን ልጃቹ በሙሉ ጤንነት ላይ ስለሚገኝ ወላጆቹ እንዲያዩት
ይፈልጋል!" አለች ኪሩቤል ከተኛበት ተፈናጥሮ ተነሳ ያ ተስፋ የቆረጠውና
መነሳት አቅቶት በሆስፒታል አልጋ የተኛው ሰው አሁን ሙሉ ጤነኛ ነው እንዳዲስ
የተወለደ መሰለው ሀናን አቀፋት ተቃቅፈው ተላቀሱ .... ኪሩቤል ለልጁ ደም
በመለገሱና ራሱስ ስቶ ስለነበር እንዲያርፍ ቢነገረውም እሱ ግን ማንንም
ሳይሰማ ልጁን ለማየት ክፍሉን ለቆ ወደ ማክቤል ከሚስቱ ጋር ሄደ ...
ሀናም የግጥም መድብሎቿን ይዛ ልታቀርብ ወደተጋበዘችበት ሆቴል ስትሄድ
ኪሩቤል አብሯት ነበር ከሰአታት ቡሃላ መድረክ መሪው ሀና ፀጋዬ እባክሽ ወደ
መድረክ አለ ሁሉም ሰው እሷን ለማየት የጓጓ ይመስላል ሀና በፈገግታ
ወደመድረክ ወጣች ሁሉም ሰው በጭብጨባ ተቀበላት ሀና ልእልት መስላለች
ኪሩቤልም በስስት እያያት ግጥሟን ለማዳመጥ ህሊናውን ሰብሰብ አደረገ ይሄኔ
ሀና ድምፅ ማጉሊያውን ተቀብላ ...
# እማ...
እናቴ የት አለሽ ድምፅሽን አሰሚኝ
እስቲ ቀና ብለሽ ላፍታ ተመልከቺኝ
ያኔ ስትለፊልኝ ስትደክሚ ኖረሻል
እድሜሽን ሰውተሽ ህይወት ሆነሽኛል
ታድያ ቀና በያ ውጤቱ ደርሶልሻል
እማ ተመልከቺ ዘርሽ አፍርቶልሻል
ለከፈልሽው ዋጋ ክፍያ ይሁንሽ ብዬ
አንቺን ለማስደሰት ይሄው ዛሬ ደረስኩ
በሁለት እግሮቼ ተደላድዬ ቆምኩ
ግን አንቺ የለሽም
የዘራሽውን ዘር ቡቃያ አላየሽም
የልጅሽን ስኬት ለማየት አልታደልሽም...
ሀና ግጥሙን ሳትጨርስ እንባዋን መቆጣጠር አቅቷት አቆመችው ሁሉም ሰው
በሀና ግጥም ስሜቱ ተነካ ሁሉም ሰው እንባውን አዘነበው ይሄኔ ሀና ለመረጋጋት
ውጪ ወጣች ቴድሮስም ከየት መጣ ሳትለው " ሀና" አላት ስታየው
እንደመደንገጥ አለች ...
#Part 2⃣0⃣
ይ....ቀ
.....ጥ.......ላ..........ል
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
እዉነተኛ ታሪክ
የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች💐
#ክፍል 7⃣
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
ስልኬ ጠራ ሳየዉ ኢልሀም ነበረች እየፈራሁ ላንሳዉ አላንሳዉ እያልኩኝ ለቅሶ ላይ ነኝ ፡፡ ሳላነሳዉ ዘጋ ፡፡ ሁለተኛ ደወለች እንባየን ጠርጌ ስልኩን አነሳሁት
ሄሎ ኢልሀም አልኳት
እሷም ምንም አላለች ታሳዝናለህ
እሱም ምን አልሽኝ
እሷም ሰምተሀል አለችዉ
እሱም እ በድንጋጤ
እሷም ለምን ቁጥሬን ሰጠህ ፡፡ ቃላችን ምን ነበር ንገረኝ አለችዉ
እሱም በጣም ይቅርታ በእኔ ቦታ ብትሆኝ ምንም አማራጭ የለሽም፡፡
እሷም ሆነም ቀረ የተባባልነዉ አንተ የኔን ቁጥር አሳልፈህ ከሰጠህ እኔንም ቢሆን ችግር ቢመጣ አሳልፈህ ትሰጣለህ የእኔ እና የአንተ ግንኙነት እዚህ ጋር ያበቃል፡፡ ብላ ጆሮዉ ላይ ስልኩን ዘጋችዉ፡፡
ሳዳም ደነገጠ ፈራ ከዛ አለቀሰ ጥፋተኛ እንደሆነ ገባዉ፡፡ መልሶ ቢደዉል ሰልኳ አይሰራም፡፡ አዘነ አለቀሰ፡፡ ቢደጋግምም አይሰራም ሰኞ ማታ ነዉ የተጣሉት፡፡ ጠዋት ተገናኝተዉ ነበር፡፡ ኢስማኢል የደወለዉ ወዳዉ እንደሰጠሁት ነዉ ፡፡ ሳዳም እንደሰጠዉ አዉቃለች፡፡ ማክሰኞም እሮብም Telegram ቢገባ የለችም ስልኳም አይሰራም ሳዳም ተጨነቀ፡ ሀሙስ ደረሰ ጠዋት ቢሄድ መናፈሻ አብሮ ለመሄድ የምንጠባበቅበት ቦታ ብሄድ የለችም፡፡ ስልኳም አይሰራ በቃ እዛዉ አዝኖ ተስፋ ቆርቆ ተመለሶ ወደ ትምህርቱ ሄደ፡፡ ለክፍል ጓደኛዉ የሆነዉ ሂዶ እያለቀሰ ሳዳም ነገረዉ፡፡ ጓደኛዉም አብሽር አላህ ያንተ ካላት የትም አታጣትም ሳዳም ግን አሁን መረጋጋት እና ዱአ አድርግ አለዉ
ወንድሜ ብለሽ ቀርበሽኝi
ቀልደሽ ተጫውተሽ ስቀሽ እያሳቅሽኝ
ሳታውቂው ሄደሻል ፍቅር አሲዘሽኝ
ለካ አንቺ ልብሽን አሳምነሽዋል
ንፁህ ወንድሜ ነው ብለሽ ነግረሽዋል
አልሰማ አለኝሳ የኔን ልብ ብነግረው
አንቺን እንደ እህትህ ውደድልኝ ብለው
ልቤን ብጠይቀው አጫወተኝ ብዙ
በመውደድ መስከሩን በፍቅርሽ መያዙ
ከዚያን ቀን ጀምሮ
ውስጤ ይፈራ ጀመር አንቺን ሲያይ አይኔ
ልቤ ሲሄድ ታየኝ ተለይቶኝ ከኔ
ጠየቁኝ ጓዶቼ
የኔ እንደዚ መሆን ግራ ቢገባቸው
የት እንሂድ ሲሉ አንቺ ጋር ስላቸው
ስለወደድኳት ነው ብዬ ነገርኳቸው
ስቀውብኝ ነበር ምቀልድ መስሏቸው
ጨዋታዬ ጠፍቶ በዝቶ መጨነቄ
ሲገባቸው ዛሬ በፍቅርሽ መውደቄ
ንገራት እያሉኝ እያለፍኩኝ ስቄ
ዘገየሁ
መሄጃሽ ደረሰ ካይኖቼ ልትርቂ
ስታወሪ ላልሰማ ላላይሽ ስትስቂ
ሳልነግርሽ ማፍቀሬን ዛሬ ነገ እያልኩኝ
ሄደሽብኝ አዘንኩ በሀሳብ ባከንኩኝ
ጨዋታሽ ሳይበቃኝ ሳልጠግብሽ አይቼ
ማፍቀሬ ሳይገባሽ ሳልነግርሽ ፈርቼ
መውደዴን ማስረጃ አንደበት አጥቼ
አዘንኩኝ በራሴ ሄደች ያሉኝ ለታ
ጨለመብኝ በቃ ቀኑም እንደማታ
አስጠላኝ ሰፈሩ አንቺ የሌለሽበት
ልቤ ሀዘን ገባው ሄደሽ ቀርተሽበት
ልነግርሽ ወስኜ
ጠይቄ ጓዶቼን ምን ልበላት ብዬ
ብነግርሽ ደፍሬ ፍራቻን ገድዬ
መውደዴን ጠላሽው ማፍቀሬን ገፋሽው
ለስንት የታሰበው በአጭር ቋጨሽው
እኔኮ ሆዴ
አልጠላም ነበረ ባይሽ እንደ እህቴ
ሳላስበው ገብተሽ ባትበይው አንጀቴ
አንቺን መርሳት አልቻልኩ አቃተኝ ሞክሬ
ከሀሳቤ አትጠፊም ትላንት ሲያልፍ ዛሬ
በሀሳብ አይሻለሁ ላይኔ ስትርቂብኝ
ትዝታሽን ብቻ ጥለሽ ሄደሽብኝ
ተጎዳሁኝ ውዴ አንቺን ስል ቀን ማታ
በአካል ነይልኝ በትዝታሽ ፈንታ
......ሀሙስ ሳያገኛት ቀረ፡፡ እሁድ ቤተሰቦቿን ልጠይቅ ስለምሄድ እሁድ አግኝቼ አወራታለሁ ብሎ አሰበ፡፡
እንደምንም እሁድ ደረሰ ከሰአት 8 ሰአት ላይ ሳዳም ሲሄድ እናቷን ብቻ ያገኛታል፡፡ ከዛም እናቷን ካወራ ቡሀላ ኢልሀም እሳ ብሎ ጠየቃት እናቷም ይህን ሰሞን የሆነችዉን እንጃ ፀባዮ ጥሩ አይደለም ፡፡ ቅድም ዛሬ ደብሮኛል ሀይቅ ዉሰደኝ ብላ አባቷ ጋር ሄደች አለችዉ እናቷ፡፡ ሳዳምም በቃ ኢልሀም እንደአስቀየማት አወቀ እንዴት አይኗን ለማየት ፈራ፡፡ በቃ ሲጨነቅ ስልኳም አይሰራ ሰኞ ደረሰ ፡፡ ጠዋት እሰፈሯ መናፈሻ ሲሄድ እዛዉ የሚገናኙበት ቦታ ቆመ እስከ ዛሬ በታክሲ ወይም እኔ ጋር የምትሄጀዉ አባቷ ጋር በመኪና ወደ ትምህርት ቤት ስትሄድ ተመለከታት፡፡
.....እሷም በመኪናዉ መስተዋት አየችዉ ሳዳም ተስፋ ቆርጦ ወደ ትምህርት ቤቴ ተመለሰ፡፡
እስማኢልን ትምህርት ሊገባ ሲል ሄጤ ትምህርት ቤች በር ላይ አገኘዉ እስማኢል የአገር ግዛት ሰፈር ልጅ ነዉ ፡፡ አጎቱ ግን ቤታቸዉ እሮቢት እሚባለዉ ሰፈር ነዉ፡፡ ብዙ ጊዜ የሚያድረዉ አጎቱ ቤት ነዉ አባቱ የሙስሊም ምግብ ቤት ፒያሳ አላቸዉ ፡፡
እስማኢልን ሰላም አልኩት
እሱም ጠፋህ በሰላም ነዉ
ሳዳምም አለሁ ምን መጥፊያ አኝ ኢልሀም ጋር እያወራሀችሁ ነዉ አለዉ ሳዳም?? ፡፡
እሱም አዎ በስልክ ብዙም ባታወራኝ እያወራን ነዉ አለዉ፡፡
ሳዳም እዉነት አልመሰለዉም ዉሸታም አለዉ...........
እስማኢልም ከፈለክ አሁን ደዉየ ላሳይህ አለዉ
ሳዳምም እሺ......
እስማኢል ለኢልሀም ደወለላት ስልኳ ይሰራ ነበር፡፡ ........እዛዉ አይኑ እያየ አወሩ፡፡ ሳዳም በጣም ተናደደ ግን መናደዱን ለእስማኢል አላስታወቀም፡፡ ሳዳም black list አስገብታዉ ነዉ፡፡ በtelegram block አርጋዉ እንደሆነ ሳዳም ገባዉ፡፡ በመናደድ ከትምህርት ቤቱ ግቢ በመዉጣት ትምህርቱን ሳይማር ትቶት እቤቱ ሂዶ ተኝቶ አለቀሰ ወይኔ ሳዳም.......,,,,,ወይኔ በራሴ ጥፋት አጣሇት እያለ፡፡ እስማኢል እንኳን እሷን ገራሟን ምንም የማታቀዉን ከሆጤ ትምህርት ቤት ከባድ ሀይለኛ ቺኮች የሚባሉትን ሲያወራ,,,,,,,,,,, አፉ ወፍ ከዛፍ የሚያወርድ ነዉ የሚመስለዉ እንዴት ፀባዩን እያወኩ ስልኳን ሰጠሁት እያለ መቆጨት ጀመረ ፡፡ ኢልሀም ጋር ይቅርታ የሌለዉ ፀብ መጣላቱ ዋጋ አስከፈለዉ......
#Part 8⃣
ይ......
.........,ቀ........ጥ
.........................ላ..........ል
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች💐
#ክፍል 7⃣
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
ስልኬ ጠራ ሳየዉ ኢልሀም ነበረች እየፈራሁ ላንሳዉ አላንሳዉ እያልኩኝ ለቅሶ ላይ ነኝ ፡፡ ሳላነሳዉ ዘጋ ፡፡ ሁለተኛ ደወለች እንባየን ጠርጌ ስልኩን አነሳሁት
ሄሎ ኢልሀም አልኳት
እሷም ምንም አላለች ታሳዝናለህ
እሱም ምን አልሽኝ
እሷም ሰምተሀል አለችዉ
እሱም እ በድንጋጤ
እሷም ለምን ቁጥሬን ሰጠህ ፡፡ ቃላችን ምን ነበር ንገረኝ አለችዉ
እሱም በጣም ይቅርታ በእኔ ቦታ ብትሆኝ ምንም አማራጭ የለሽም፡፡
እሷም ሆነም ቀረ የተባባልነዉ አንተ የኔን ቁጥር አሳልፈህ ከሰጠህ እኔንም ቢሆን ችግር ቢመጣ አሳልፈህ ትሰጣለህ የእኔ እና የአንተ ግንኙነት እዚህ ጋር ያበቃል፡፡ ብላ ጆሮዉ ላይ ስልኩን ዘጋችዉ፡፡
ሳዳም ደነገጠ ፈራ ከዛ አለቀሰ ጥፋተኛ እንደሆነ ገባዉ፡፡ መልሶ ቢደዉል ሰልኳ አይሰራም፡፡ አዘነ አለቀሰ፡፡ ቢደጋግምም አይሰራም ሰኞ ማታ ነዉ የተጣሉት፡፡ ጠዋት ተገናኝተዉ ነበር፡፡ ኢስማኢል የደወለዉ ወዳዉ እንደሰጠሁት ነዉ ፡፡ ሳዳም እንደሰጠዉ አዉቃለች፡፡ ማክሰኞም እሮብም Telegram ቢገባ የለችም ስልኳም አይሰራም ሳዳም ተጨነቀ፡ ሀሙስ ደረሰ ጠዋት ቢሄድ መናፈሻ አብሮ ለመሄድ የምንጠባበቅበት ቦታ ብሄድ የለችም፡፡ ስልኳም አይሰራ በቃ እዛዉ አዝኖ ተስፋ ቆርቆ ተመለሶ ወደ ትምህርቱ ሄደ፡፡ ለክፍል ጓደኛዉ የሆነዉ ሂዶ እያለቀሰ ሳዳም ነገረዉ፡፡ ጓደኛዉም አብሽር አላህ ያንተ ካላት የትም አታጣትም ሳዳም ግን አሁን መረጋጋት እና ዱአ አድርግ አለዉ
ወንድሜ ብለሽ ቀርበሽኝi
ቀልደሽ ተጫውተሽ ስቀሽ እያሳቅሽኝ
ሳታውቂው ሄደሻል ፍቅር አሲዘሽኝ
ለካ አንቺ ልብሽን አሳምነሽዋል
ንፁህ ወንድሜ ነው ብለሽ ነግረሽዋል
አልሰማ አለኝሳ የኔን ልብ ብነግረው
አንቺን እንደ እህትህ ውደድልኝ ብለው
ልቤን ብጠይቀው አጫወተኝ ብዙ
በመውደድ መስከሩን በፍቅርሽ መያዙ
ከዚያን ቀን ጀምሮ
ውስጤ ይፈራ ጀመር አንቺን ሲያይ አይኔ
ልቤ ሲሄድ ታየኝ ተለይቶኝ ከኔ
ጠየቁኝ ጓዶቼ
የኔ እንደዚ መሆን ግራ ቢገባቸው
የት እንሂድ ሲሉ አንቺ ጋር ስላቸው
ስለወደድኳት ነው ብዬ ነገርኳቸው
ስቀውብኝ ነበር ምቀልድ መስሏቸው
ጨዋታዬ ጠፍቶ በዝቶ መጨነቄ
ሲገባቸው ዛሬ በፍቅርሽ መውደቄ
ንገራት እያሉኝ እያለፍኩኝ ስቄ
ዘገየሁ
መሄጃሽ ደረሰ ካይኖቼ ልትርቂ
ስታወሪ ላልሰማ ላላይሽ ስትስቂ
ሳልነግርሽ ማፍቀሬን ዛሬ ነገ እያልኩኝ
ሄደሽብኝ አዘንኩ በሀሳብ ባከንኩኝ
ጨዋታሽ ሳይበቃኝ ሳልጠግብሽ አይቼ
ማፍቀሬ ሳይገባሽ ሳልነግርሽ ፈርቼ
መውደዴን ማስረጃ አንደበት አጥቼ
አዘንኩኝ በራሴ ሄደች ያሉኝ ለታ
ጨለመብኝ በቃ ቀኑም እንደማታ
አስጠላኝ ሰፈሩ አንቺ የሌለሽበት
ልቤ ሀዘን ገባው ሄደሽ ቀርተሽበት
ልነግርሽ ወስኜ
ጠይቄ ጓዶቼን ምን ልበላት ብዬ
ብነግርሽ ደፍሬ ፍራቻን ገድዬ
መውደዴን ጠላሽው ማፍቀሬን ገፋሽው
ለስንት የታሰበው በአጭር ቋጨሽው
እኔኮ ሆዴ
አልጠላም ነበረ ባይሽ እንደ እህቴ
ሳላስበው ገብተሽ ባትበይው አንጀቴ
አንቺን መርሳት አልቻልኩ አቃተኝ ሞክሬ
ከሀሳቤ አትጠፊም ትላንት ሲያልፍ ዛሬ
በሀሳብ አይሻለሁ ላይኔ ስትርቂብኝ
ትዝታሽን ብቻ ጥለሽ ሄደሽብኝ
ተጎዳሁኝ ውዴ አንቺን ስል ቀን ማታ
በአካል ነይልኝ በትዝታሽ ፈንታ
......ሀሙስ ሳያገኛት ቀረ፡፡ እሁድ ቤተሰቦቿን ልጠይቅ ስለምሄድ እሁድ አግኝቼ አወራታለሁ ብሎ አሰበ፡፡
እንደምንም እሁድ ደረሰ ከሰአት 8 ሰአት ላይ ሳዳም ሲሄድ እናቷን ብቻ ያገኛታል፡፡ ከዛም እናቷን ካወራ ቡሀላ ኢልሀም እሳ ብሎ ጠየቃት እናቷም ይህን ሰሞን የሆነችዉን እንጃ ፀባዮ ጥሩ አይደለም ፡፡ ቅድም ዛሬ ደብሮኛል ሀይቅ ዉሰደኝ ብላ አባቷ ጋር ሄደች አለችዉ እናቷ፡፡ ሳዳምም በቃ ኢልሀም እንደአስቀየማት አወቀ እንዴት አይኗን ለማየት ፈራ፡፡ በቃ ሲጨነቅ ስልኳም አይሰራ ሰኞ ደረሰ ፡፡ ጠዋት እሰፈሯ መናፈሻ ሲሄድ እዛዉ የሚገናኙበት ቦታ ቆመ እስከ ዛሬ በታክሲ ወይም እኔ ጋር የምትሄጀዉ አባቷ ጋር በመኪና ወደ ትምህርት ቤት ስትሄድ ተመለከታት፡፡
.....እሷም በመኪናዉ መስተዋት አየችዉ ሳዳም ተስፋ ቆርጦ ወደ ትምህርት ቤቴ ተመለሰ፡፡
እስማኢልን ትምህርት ሊገባ ሲል ሄጤ ትምህርት ቤች በር ላይ አገኘዉ እስማኢል የአገር ግዛት ሰፈር ልጅ ነዉ ፡፡ አጎቱ ግን ቤታቸዉ እሮቢት እሚባለዉ ሰፈር ነዉ፡፡ ብዙ ጊዜ የሚያድረዉ አጎቱ ቤት ነዉ አባቱ የሙስሊም ምግብ ቤት ፒያሳ አላቸዉ ፡፡
እስማኢልን ሰላም አልኩት
እሱም ጠፋህ በሰላም ነዉ
ሳዳምም አለሁ ምን መጥፊያ አኝ ኢልሀም ጋር እያወራሀችሁ ነዉ አለዉ ሳዳም?? ፡፡
እሱም አዎ በስልክ ብዙም ባታወራኝ እያወራን ነዉ አለዉ፡፡
ሳዳም እዉነት አልመሰለዉም ዉሸታም አለዉ...........
እስማኢልም ከፈለክ አሁን ደዉየ ላሳይህ አለዉ
ሳዳምም እሺ......
እስማኢል ለኢልሀም ደወለላት ስልኳ ይሰራ ነበር፡፡ ........እዛዉ አይኑ እያየ አወሩ፡፡ ሳዳም በጣም ተናደደ ግን መናደዱን ለእስማኢል አላስታወቀም፡፡ ሳዳም black list አስገብታዉ ነዉ፡፡ በtelegram block አርጋዉ እንደሆነ ሳዳም ገባዉ፡፡ በመናደድ ከትምህርት ቤቱ ግቢ በመዉጣት ትምህርቱን ሳይማር ትቶት እቤቱ ሂዶ ተኝቶ አለቀሰ ወይኔ ሳዳም.......,,,,,ወይኔ በራሴ ጥፋት አጣሇት እያለ፡፡ እስማኢል እንኳን እሷን ገራሟን ምንም የማታቀዉን ከሆጤ ትምህርት ቤት ከባድ ሀይለኛ ቺኮች የሚባሉትን ሲያወራ,,,,,,,,,,, አፉ ወፍ ከዛፍ የሚያወርድ ነዉ የሚመስለዉ እንዴት ፀባዩን እያወኩ ስልኳን ሰጠሁት እያለ መቆጨት ጀመረ ፡፡ ኢልሀም ጋር ይቅርታ የሌለዉ ፀብ መጣላቱ ዋጋ አስከፈለዉ......
#Part 8⃣
ይ......
.........,ቀ........ጥ
.........................ላ..........ል
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
🎖🎖 መሰልጠን🎖🎖
☞መሰልጠን በልዩነት ማመን ነው ፤
☞መሰልጠን በሰው ደስታ መደሰት ነው
☞መሰልጠን እንደየ እምነትህ በተግባር
ማመስገንና ማክበር ነው
☞መሰልጠን በራስ የመተማመን ውጤት ነው
☞መሰልጠን .በመልክ፣
በእውቀት ደረጃ አለማፈርና አለመሸማቀቅነው
☞መሰልጠን የስኬት ቁልፍ ነው...
☞መሰልጠን እውነተኝማውን ነፃነት መጎናፀፍ ነው ...
የእውነት ተቃራኒ መሆን ግን መስታወት ላይ
የተመለከቱትን የራስ ምስል ከመስታወቱ
ጀርባ ለመዳሰስ እንደመሞከር ይቆጠራል !!!
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
☞መሰልጠን በልዩነት ማመን ነው ፤
☞መሰልጠን በሰው ደስታ መደሰት ነው
☞መሰልጠን እንደየ እምነትህ በተግባር
ማመስገንና ማክበር ነው
☞መሰልጠን በራስ የመተማመን ውጤት ነው
☞መሰልጠን .በመልክ፣
በእውቀት ደረጃ አለማፈርና አለመሸማቀቅነው
☞መሰልጠን የስኬት ቁልፍ ነው...
☞መሰልጠን እውነተኝማውን ነፃነት መጎናፀፍ ነው ...
የእውነት ተቃራኒ መሆን ግን መስታወት ላይ
የተመለከቱትን የራስ ምስል ከመስታወቱ
ጀርባ ለመዳሰስ እንደመሞከር ይቆጠራል !!!
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
✍ #የዝንጅብል__ሻይ - 10 የጤና በረከቶች # share
📌 የራስ ህመም/ማዞር/ ይገላግልዎታል፡፡
📌 በወር አበባ ጊዜ የሚከሰት ቁርጠትን ይቀንሳል፡፡
📌 የትልቅ አንጀት ካንሰርን ይከላከላል፡፡
📌 በመኪና ሲጓዙ ለሚያስመልሳቸው ሰዎች በጣም ጠቃሚ ነው።
📌 በስኳር በሽታ ምክንያት የሚመጣን የኩላሊት ህመም/ጉዳትን ይከላከላል፡፡
📌. በቃር ለሚሰቃዩ ፍቱን ነው፡፡
📌 ህመምና ኢንፍላሜሽን (የሰውነት መቆጣትን) እንዲቀንስ ያደርጋል፡፡
📌. ጠዋት ጠዋት ለሚከሰቱ ህመሞች ፍቱን ነው፡፡
📌. ለጉንፋን እና ፍሉ ህመሞች በጣም ጠቃሚ ነው፡፡
📌. የእንቁላል ከረጢት ካንሰርን ይከላከላል፡፡
⚂አሁኑኑ ለሚወዱት ሼር ያድርጉት፣ እርስዎም ይሞክሩት፡፡
ምንጭ ዶ/ር⇄ ኑርሁሴን አህመድ
Share
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
📌 የራስ ህመም/ማዞር/ ይገላግልዎታል፡፡
📌 በወር አበባ ጊዜ የሚከሰት ቁርጠትን ይቀንሳል፡፡
📌 የትልቅ አንጀት ካንሰርን ይከላከላል፡፡
📌 በመኪና ሲጓዙ ለሚያስመልሳቸው ሰዎች በጣም ጠቃሚ ነው።
📌 በስኳር በሽታ ምክንያት የሚመጣን የኩላሊት ህመም/ጉዳትን ይከላከላል፡፡
📌. በቃር ለሚሰቃዩ ፍቱን ነው፡፡
📌 ህመምና ኢንፍላሜሽን (የሰውነት መቆጣትን) እንዲቀንስ ያደርጋል፡፡
📌. ጠዋት ጠዋት ለሚከሰቱ ህመሞች ፍቱን ነው፡፡
📌. ለጉንፋን እና ፍሉ ህመሞች በጣም ጠቃሚ ነው፡፡
📌. የእንቁላል ከረጢት ካንሰርን ይከላከላል፡፡
⚂አሁኑኑ ለሚወዱት ሼር ያድርጉት፣ እርስዎም ይሞክሩት፡፡
ምንጭ ዶ/ር⇄ ኑርሁሴን አህመድ
Share
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
ISLAMIC SCHOOL via @like
"ከቶ ይህቺ እናት"
ፊደል ባትቆጥር፣ በሳይንስ ምርምር
በቴክኖሎጂ ዘርፍ፣ ብታንስ ከቁጥር
መጽሃፍ ባትገልጥ ፣ "መሃይም" ብትባል
ዕልቅናውን ወስዶ፣ ብትጋረድ በባል
በሆዷ ተሠርቶ፣ ልጅ ከሷ ተፈጥሮ
እሷ ዓይኑን ገልጣው፣ በሷ ፊደል ቆጥሮ
በሷ ድጋፍ ተምሮ፣ በሷ ጽናት ሠምሮ
ዕውቀትን ቢቋደስ፣ በስኬት ቢወደስ
በጥበብ ቢተልቅ፣ በሁሉም ዓይነት መስክ
በከፍታው ቢልቅ ፣
እናቱን ባይጠላም፣ ከአንጀቱ ቢወዳት
ባባቱ ተጠርቶ
አስቦትም ባይሆን፣ እሷን ቢጋርዳት
ከቶ ያቺን እናት
ጥበቧን ሳናውቀው፣ ማጀት ብንወስናት
ቤቷ ተቀምጣ
በልጅ በኩል አልፋ፣ የዓለም መሪ ናት!!
እኔ ግን እላለሁ
በሰው ልጆች ታሪክ፣ በመላዋ ዓለም
ያቅሙን ለእናቱ
ያካፈላት እንጂ፣ የከፈላት የለም።
አሁንም እላለሁ
ቀለቧን ብትሠፍር፣ ብትቀይርም ጨርቋን
እሷ ለሰጠችህ
ኢምንት ነው እሱ፣ አልሞላህም ሀቋን!!
ረ ጅ ም ፡ እ ድ ሜ ፡ ለ እ ና ት !!
ያሉትንም ጤና እና እድሜ ይስጣቸዉ የሞቱትንም አላህ ጀነተል ፊርዶስን ይወፍቃቸዉ💐💐💐
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🎖🍃•••════•
ፊደል ባትቆጥር፣ በሳይንስ ምርምር
በቴክኖሎጂ ዘርፍ፣ ብታንስ ከቁጥር
መጽሃፍ ባትገልጥ ፣ "መሃይም" ብትባል
ዕልቅናውን ወስዶ፣ ብትጋረድ በባል
በሆዷ ተሠርቶ፣ ልጅ ከሷ ተፈጥሮ
እሷ ዓይኑን ገልጣው፣ በሷ ፊደል ቆጥሮ
በሷ ድጋፍ ተምሮ፣ በሷ ጽናት ሠምሮ
ዕውቀትን ቢቋደስ፣ በስኬት ቢወደስ
በጥበብ ቢተልቅ፣ በሁሉም ዓይነት መስክ
በከፍታው ቢልቅ ፣
እናቱን ባይጠላም፣ ከአንጀቱ ቢወዳት
ባባቱ ተጠርቶ
አስቦትም ባይሆን፣ እሷን ቢጋርዳት
ከቶ ያቺን እናት
ጥበቧን ሳናውቀው፣ ማጀት ብንወስናት
ቤቷ ተቀምጣ
በልጅ በኩል አልፋ፣ የዓለም መሪ ናት!!
እኔ ግን እላለሁ
በሰው ልጆች ታሪክ፣ በመላዋ ዓለም
ያቅሙን ለእናቱ
ያካፈላት እንጂ፣ የከፈላት የለም።
አሁንም እላለሁ
ቀለቧን ብትሠፍር፣ ብትቀይርም ጨርቋን
እሷ ለሰጠችህ
ኢምንት ነው እሱ፣ አልሞላህም ሀቋን!!
ረ ጅ ም ፡ እ ድ ሜ ፡ ለ እ ና ት !!
ያሉትንም ጤና እና እድሜ ይስጣቸዉ የሞቱትንም አላህ ጀነተል ፊርዶስን ይወፍቃቸዉ💐💐💐
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🎖🍃•••════•
‼️ቻይና የአለም የመጀመሪያውን በባህር ውስጥ የሚጓዝ ባቡር ልትገነባ ነው
ቻይና በአለም የመጀመሪያውን በባህር ውስጥ የሚጓዝ ፈጣን ባቡር ልትገነባ መሆኗን ሲ.ኤን.ኤን አስነብቧል፡፡ አዲሱ የባቡር መስመር በደቡባዊ ሻንጋይ የምትገኘውን የወደብ ከተማዋን ኒንግቦን
በምስራቅ ጫፍ ከምትገኘው ጆሻንን የሚያገናኝ ነው፡፡ እንደ አዲስ ከሚገነባው 77 ኪ.ሜትር የባቡር መስመር 16 ነጥብ 2 ኪ.ሜትር በባህር ውስጥ የሚገነባ ነው፡፡
በሰዓት እስከ 250 ኪ.ሜትር የሚጓዘው ፈጣኑ ባቡር በአውቶቢስ 4 ሰዓት ከ30 ደቂቃ የሚፈጀውን መንገድ ወደ 80 ደቂቃ ያሳጥራል፡፡
ምንጭ፤ ሲ.ኤን.ኤን
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
ቻይና በአለም የመጀመሪያውን በባህር ውስጥ የሚጓዝ ፈጣን ባቡር ልትገነባ መሆኗን ሲ.ኤን.ኤን አስነብቧል፡፡ አዲሱ የባቡር መስመር በደቡባዊ ሻንጋይ የምትገኘውን የወደብ ከተማዋን ኒንግቦን
በምስራቅ ጫፍ ከምትገኘው ጆሻንን የሚያገናኝ ነው፡፡ እንደ አዲስ ከሚገነባው 77 ኪ.ሜትር የባቡር መስመር 16 ነጥብ 2 ኪ.ሜትር በባህር ውስጥ የሚገነባ ነው፡፡
በሰዓት እስከ 250 ኪ.ሜትር የሚጓዘው ፈጣኑ ባቡር በአውቶቢስ 4 ሰዓት ከ30 ደቂቃ የሚፈጀውን መንገድ ወደ 80 ደቂቃ ያሳጥራል፡፡
ምንጭ፤ ሲ.ኤን.ኤን
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
እዉነተኛ ታሪክ
የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች😘
#ክፍል 8⃣
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
አሁን ያለዉ አማራጭ በtelegram Block ያረገችዉን እና ስልኬን black ሊስት ያረገችዉን ለማስነሳት መሞከር ነዉ
ሳዳም..................ሀሙስ ጠዋት ሄደ አባቷ ጋር በመኪና ስትሄድ ተመለከተ ....የሰኞ እና ሀሙሱን peogram ተስፋ በመቁረጥ ከአሁን ቡሀላ ወላሂ ትምህርት ለመሸኘት አልሄድም ብሎ ማለ እሁድ ብቻ ሂጄ እቤት እጠይቃቸዋለሁ ብሎ ወሰነ፡፡
.......እሁድ ሲሄድ እቤት እሷን እና እናቷን አገኛቸዉ፡፡ ከዛ እቤት አሰላሙ አለይኩም ብሎ ገባ፡፡ ወአለይኩም ሰላም ተባብለዉ ተቀመጠ ፡፡ ኢልሀም ስልኳ ላይ ናት በtelegram እያወራች ነዉ፡፡ እናቷ ጋር አወራ ከዛ እናቷ አሱርን ሊሰግዱ ሌላ ክፍል ሄዱ፡፡ እሱ እና ኢልሀም ቀሩ፡፡
......ሳዳምም ኢልሀም አላት
.......እሷም አቤት
.......እሱም ለምንድን ነዉ ስልኬን black list የአረግሽዉ
......እሷም የሚሻለዉ መፍትሄ ነዉ ብየ ነዉ
......እሱም ለምን ?? ሰዉ አይሳሳትም እንዴ አላት
......እሷም ይሳሳታል ግን የማይሳሳትበት ቦታ ከተሳሳክ ምን ታረግዋለሁ ..... አለችዉ
.....እሱም እኮ ኡዙር ልሰጪ ይገባል የማይሆን ዉሳኔ ነዉ አላት
......እሳም በፊት ነግሬሀለሁ ደሞ እስማኢል በፊት ሲረብሸኝ እኮ አንተን ላለማጣት ብየ ነዉ እንጂ እንደሚወደኝ አቃለሁ እኮ ደግሞ እስማኢል ጥሩ ልጅ ነዉ...........አሪፍ ልጅ ነዉ አለችዉ፡፡ ልክ ናት ሳዳም የፍቅር ወሬ አይችልም ሲደዋወሉ ወጣ ያለ ወሬ አያወሩም ነበር ፡፡ ትምህርት ቤት ሲሸኛት ለራሱ ከትምህርት ዉጭ አያወሩም ነበር አብረዉ ይሄዳሉ እንጂ የፈራራሉ በቻ የሚያስቸግሯት ወንዶች እንዳሉ ትነግረዋለች ያለፈ ታሪኳን ትነግረዋለች ፡፡ እንደ ታላቅ ወንድም ነዉ የማይህ ትለዉ ነበር፡፡ እሱም ይመክራት ነበር፡፡ እስማኢል ጋር የሚያወሩት ደግሞ ወድጀሻለሁ አገባሻለሁ ነዉ ፡፡
ሳዳምም...........እሺ አሁን black list እና block አንሺ በአላህ ብየሻለሁ፡፡እንደ ወንድሜ ነዉ የማይህ ብለሽኛል አንቺ ጋር አብሬ ቁርአን ቀርቼ አክትሚያለሁ የአንቺ ጥረት ነዉ እና የዲን ወንድምሽን እንዴት በአንድ ቀን ስህተት እንደዚህ መሆን የለበትም፡፡ አጥፍቻለሁ አላጠፋሁም አላልኩም ጥፋቴን ካመንኩ ይቅርታ የሚያረግ ልቦና ይኑርሽ አላት
,,,,,,,. ኢልሀምም ትኩር ብላ አይታዉ የሆነ ነገር መናገር ፈልጋ ዝም አለች ሳዳምም አንገቱን ደፋ፡፡ ከዛ እሺ ብላ እዛዉ እያየችዉ ከblack list ስልኩን አነሳችለት .... ............ ከ telegram ላይም block አነሳችለት፡፡
ከዛም ሳዳም አመሰግናለሁ ብሎ አንገቱን ደፍቶ ............ሳያስበዉ እምባዉ ዱብ ዱብ አለ፡፡
ኢልሀምም አላስቻላትም.......ወደ መኝታ ክፍል ገባች......ሳዳምም ጥሎ ከቤት ወጣ እና ወደ ሰፈሩ ........መነሀሪያ ሄደ፡፡
ከዛ ማታ on line አገኛት ......በሰአቱ እስማኢልም on line ነበር፡፡ አሰላሙ አለይኩም ብሎ 1:45 ሲል ላከ አይታ አልመለሰችም ነበር፡፡ ሳዳም ከአሁን አሁን ትመልሳለች እያለ 2:30 ደረሰ መልስ የለም፡.....
በዛ ሰአት ላይ እሷም እስማኢልም ከon line በአንድ አይነት ሰአት ወጡ ፡፡ ከዛ 3:00 ሲል በተመሳሳይ ሰአት ገቡ ሳዳም የእስማኢልን እና የኢልሀምን on line ተከታታይ ሆነ፡፡ ከዛ ወአለይኩም ሰላም ብላ መለሰችለት፡፡ ሳዳምም ምንም ምነዉ ቆየሽ አላት..............,,,
.........መልስ የለም profile ሳይ የእስማኢል እና የኢልሀም profile
,,,,,,አንዳይነት ነዉ loading new life ይል ነበር፡፡ ኢልሀም የሳዳምን message አይታ ሳመልስ ቀረች፡፡ ጠዋትም telegram ሲገባ እስማኢል on line ካለ እሷም አለች ከሌለ የለችም፡፡ በስልክ ተደዋዉለዉ በመነጋገር መሰለኝ የሚገቡት............ሳዳም አሰላሙ አለይኩም ብሎ ቢልክ አመልስለትም ....................የእስማኢል እና የኢልሀም profile ይቀያየራል ግን profile አንድ አይነት ነበር፡፡ ሳዳም በጣም ተናደደ ተስፋም ቆረጠ ፡፡ ፍቅር የያዘዉ አልቅስ አልቅስ ይለዋል እምባዉን አነባ፡፡
,,,,,,,,,ሳዳም ሶስት ቀን አየዉ ለዉጥ የለም፡፡ ሳዳምም ከኢልሀም ተስፋ ቆረጠ፡፡ ሳዳም ኢልሀምን መርሳት አለብኝ እናቴ በችግር እያሳደገችኝ በትምህርቴ ለኢልሀም ብየ ተሳነፍኩ ዘንድሮ ማትሪክ ነኝ 12 ክፍል ለዩኒቨርስቲ ጥሩ ዉጤት ማምጣት አለብኝ ኢልሀምን አጥቼ ትምህርቴን ብወድቅ ለእናቴም ለእኔዉ ዉርደት ነዉ ብሎ ሳዳም አሰበ፡፡
ሳዳምም Telegram አቆማለሁ ከዛሬ ጀምሬ ብሎ ወሰነ ግን ለኢልሀም የመጨረሻ message ፃፈ፡፡
message ኢልሀም አላጠፋሁም አላልኩም አጥፍቻለሁ ግን ተሳስቼ ቁጥርሽን ሰጠሁ እንዴት ለእስማኢል ቦታ ሰጠሽ እኔን ለማናደድ አስበሽ ነዉ ወይስ የአንቺም አባት መኪና አለዉ የእሱም አባት መኪና አለዉ፡፡ የአንቺ እህቶች ያገቡት ሀብታም ስለሆኑ አንቺም ሀብታም ማግባት ነዉ የምፈልገዉ ብለሽ ነዉ ?ወላሂ እኔ እወድሻለሁ ግን ..........ግን,,,,,,,,,እኔ የደሀ ልጅ ስለሆንኩ ንቀሽኝ ነዉ?? ገና ለእስማኢል ቁጥር ሰጠህ ብለሽ እንዴት ከእሱ ፍቅር ትጀምሪያለሽ ?? ኪታብ የምቀሪዉ ይህንን ካላሰብሽ መቅራቱ ምን ጥቅም አለዉ ?? ግን እስማኢል እንደ እኔ እንደማይወድሽ በሂደት ታቂዋለሽ ፡፡ ከአሁን ቡሀላ እሁድም እቤት አልመጣም ስልክሽን ከስልኬ አጠፋዉ ነበር ግን ምን ዋጋ አለዉ በቃሌ አቀዋለሁ፡፡ Telegram አልጠቀምም ለምን ብትይ ማንን አወራበታለሁ፡፡ ግን እስማኢል ጋር ከተጣላሽ እ.....ጠ......ብ.......ቅ,,,,,,ሻ,,,,,,,ለ,,,,,,ሁ
ብሎ በtelegram ልኮላት፡፡ ሳዳም profile pictur የደሀ ልጅ በመሆኑ ፍቅሬን ተነጠኩ ብሎ፡፡ profile ቀይሮ ኢልሀም አንብባ የመለሰችዉን mesage ሳያይ telegram ከስልኩ ላይ አጠፋ፡፡
part 9⃣
ይ....ቀ....ጥ......ላ.............ል
🤙🤙🤙ምን ያህል ሰዉ እንደሚከታተለዉ እና ታሪኩ እንደተመቻችሁ በማያስከፍለዉ Like🤙🤙 ይግለፁ
@Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች😘
#ክፍል 8⃣
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
አሁን ያለዉ አማራጭ በtelegram Block ያረገችዉን እና ስልኬን black ሊስት ያረገችዉን ለማስነሳት መሞከር ነዉ
ሳዳም..................ሀሙስ ጠዋት ሄደ አባቷ ጋር በመኪና ስትሄድ ተመለከተ ....የሰኞ እና ሀሙሱን peogram ተስፋ በመቁረጥ ከአሁን ቡሀላ ወላሂ ትምህርት ለመሸኘት አልሄድም ብሎ ማለ እሁድ ብቻ ሂጄ እቤት እጠይቃቸዋለሁ ብሎ ወሰነ፡፡
.......እሁድ ሲሄድ እቤት እሷን እና እናቷን አገኛቸዉ፡፡ ከዛ እቤት አሰላሙ አለይኩም ብሎ ገባ፡፡ ወአለይኩም ሰላም ተባብለዉ ተቀመጠ ፡፡ ኢልሀም ስልኳ ላይ ናት በtelegram እያወራች ነዉ፡፡ እናቷ ጋር አወራ ከዛ እናቷ አሱርን ሊሰግዱ ሌላ ክፍል ሄዱ፡፡ እሱ እና ኢልሀም ቀሩ፡፡
......ሳዳምም ኢልሀም አላት
.......እሷም አቤት
.......እሱም ለምንድን ነዉ ስልኬን black list የአረግሽዉ
......እሷም የሚሻለዉ መፍትሄ ነዉ ብየ ነዉ
......እሱም ለምን ?? ሰዉ አይሳሳትም እንዴ አላት
......እሷም ይሳሳታል ግን የማይሳሳትበት ቦታ ከተሳሳክ ምን ታረግዋለሁ ..... አለችዉ
.....እሱም እኮ ኡዙር ልሰጪ ይገባል የማይሆን ዉሳኔ ነዉ አላት
......እሳም በፊት ነግሬሀለሁ ደሞ እስማኢል በፊት ሲረብሸኝ እኮ አንተን ላለማጣት ብየ ነዉ እንጂ እንደሚወደኝ አቃለሁ እኮ ደግሞ እስማኢል ጥሩ ልጅ ነዉ...........አሪፍ ልጅ ነዉ አለችዉ፡፡ ልክ ናት ሳዳም የፍቅር ወሬ አይችልም ሲደዋወሉ ወጣ ያለ ወሬ አያወሩም ነበር ፡፡ ትምህርት ቤት ሲሸኛት ለራሱ ከትምህርት ዉጭ አያወሩም ነበር አብረዉ ይሄዳሉ እንጂ የፈራራሉ በቻ የሚያስቸግሯት ወንዶች እንዳሉ ትነግረዋለች ያለፈ ታሪኳን ትነግረዋለች ፡፡ እንደ ታላቅ ወንድም ነዉ የማይህ ትለዉ ነበር፡፡ እሱም ይመክራት ነበር፡፡ እስማኢል ጋር የሚያወሩት ደግሞ ወድጀሻለሁ አገባሻለሁ ነዉ ፡፡
ሳዳምም...........እሺ አሁን black list እና block አንሺ በአላህ ብየሻለሁ፡፡እንደ ወንድሜ ነዉ የማይህ ብለሽኛል አንቺ ጋር አብሬ ቁርአን ቀርቼ አክትሚያለሁ የአንቺ ጥረት ነዉ እና የዲን ወንድምሽን እንዴት በአንድ ቀን ስህተት እንደዚህ መሆን የለበትም፡፡ አጥፍቻለሁ አላጠፋሁም አላልኩም ጥፋቴን ካመንኩ ይቅርታ የሚያረግ ልቦና ይኑርሽ አላት
,,,,,,,. ኢልሀምም ትኩር ብላ አይታዉ የሆነ ነገር መናገር ፈልጋ ዝም አለች ሳዳምም አንገቱን ደፋ፡፡ ከዛ እሺ ብላ እዛዉ እያየችዉ ከblack list ስልኩን አነሳችለት .... ............ ከ telegram ላይም block አነሳችለት፡፡
ከዛም ሳዳም አመሰግናለሁ ብሎ አንገቱን ደፍቶ ............ሳያስበዉ እምባዉ ዱብ ዱብ አለ፡፡
ኢልሀምም አላስቻላትም.......ወደ መኝታ ክፍል ገባች......ሳዳምም ጥሎ ከቤት ወጣ እና ወደ ሰፈሩ ........መነሀሪያ ሄደ፡፡
ከዛ ማታ on line አገኛት ......በሰአቱ እስማኢልም on line ነበር፡፡ አሰላሙ አለይኩም ብሎ 1:45 ሲል ላከ አይታ አልመለሰችም ነበር፡፡ ሳዳም ከአሁን አሁን ትመልሳለች እያለ 2:30 ደረሰ መልስ የለም፡.....
በዛ ሰአት ላይ እሷም እስማኢልም ከon line በአንድ አይነት ሰአት ወጡ ፡፡ ከዛ 3:00 ሲል በተመሳሳይ ሰአት ገቡ ሳዳም የእስማኢልን እና የኢልሀምን on line ተከታታይ ሆነ፡፡ ከዛ ወአለይኩም ሰላም ብላ መለሰችለት፡፡ ሳዳምም ምንም ምነዉ ቆየሽ አላት..............,,,
.........መልስ የለም profile ሳይ የእስማኢል እና የኢልሀም profile
,,,,,,አንዳይነት ነዉ loading new life ይል ነበር፡፡ ኢልሀም የሳዳምን message አይታ ሳመልስ ቀረች፡፡ ጠዋትም telegram ሲገባ እስማኢል on line ካለ እሷም አለች ከሌለ የለችም፡፡ በስልክ ተደዋዉለዉ በመነጋገር መሰለኝ የሚገቡት............ሳዳም አሰላሙ አለይኩም ብሎ ቢልክ አመልስለትም ....................የእስማኢል እና የኢልሀም profile ይቀያየራል ግን profile አንድ አይነት ነበር፡፡ ሳዳም በጣም ተናደደ ተስፋም ቆረጠ ፡፡ ፍቅር የያዘዉ አልቅስ አልቅስ ይለዋል እምባዉን አነባ፡፡
,,,,,,,,,ሳዳም ሶስት ቀን አየዉ ለዉጥ የለም፡፡ ሳዳምም ከኢልሀም ተስፋ ቆረጠ፡፡ ሳዳም ኢልሀምን መርሳት አለብኝ እናቴ በችግር እያሳደገችኝ በትምህርቴ ለኢልሀም ብየ ተሳነፍኩ ዘንድሮ ማትሪክ ነኝ 12 ክፍል ለዩኒቨርስቲ ጥሩ ዉጤት ማምጣት አለብኝ ኢልሀምን አጥቼ ትምህርቴን ብወድቅ ለእናቴም ለእኔዉ ዉርደት ነዉ ብሎ ሳዳም አሰበ፡፡
ሳዳምም Telegram አቆማለሁ ከዛሬ ጀምሬ ብሎ ወሰነ ግን ለኢልሀም የመጨረሻ message ፃፈ፡፡
message ኢልሀም አላጠፋሁም አላልኩም አጥፍቻለሁ ግን ተሳስቼ ቁጥርሽን ሰጠሁ እንዴት ለእስማኢል ቦታ ሰጠሽ እኔን ለማናደድ አስበሽ ነዉ ወይስ የአንቺም አባት መኪና አለዉ የእሱም አባት መኪና አለዉ፡፡ የአንቺ እህቶች ያገቡት ሀብታም ስለሆኑ አንቺም ሀብታም ማግባት ነዉ የምፈልገዉ ብለሽ ነዉ ?ወላሂ እኔ እወድሻለሁ ግን ..........ግን,,,,,,,,,እኔ የደሀ ልጅ ስለሆንኩ ንቀሽኝ ነዉ?? ገና ለእስማኢል ቁጥር ሰጠህ ብለሽ እንዴት ከእሱ ፍቅር ትጀምሪያለሽ ?? ኪታብ የምቀሪዉ ይህንን ካላሰብሽ መቅራቱ ምን ጥቅም አለዉ ?? ግን እስማኢል እንደ እኔ እንደማይወድሽ በሂደት ታቂዋለሽ ፡፡ ከአሁን ቡሀላ እሁድም እቤት አልመጣም ስልክሽን ከስልኬ አጠፋዉ ነበር ግን ምን ዋጋ አለዉ በቃሌ አቀዋለሁ፡፡ Telegram አልጠቀምም ለምን ብትይ ማንን አወራበታለሁ፡፡ ግን እስማኢል ጋር ከተጣላሽ እ.....ጠ......ብ.......ቅ,,,,,,ሻ,,,,,,,ለ,,,,,,ሁ
ብሎ በtelegram ልኮላት፡፡ ሳዳም profile pictur የደሀ ልጅ በመሆኑ ፍቅሬን ተነጠኩ ብሎ፡፡ profile ቀይሮ ኢልሀም አንብባ የመለሰችዉን mesage ሳያይ telegram ከስልኩ ላይ አጠፋ፡፡
part 9⃣
ይ....ቀ....ጥ......ላ.............ል
🤙🤙🤙ምን ያህል ሰዉ እንደሚከታተለዉ እና ታሪኩ እንደተመቻችሁ በማያስከፍለዉ Like🤙🤙 ይግለፁ
@Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
ጊዜ
ጊዜ ሆኖ እንጂ የጊዜ ሰሌዳ
ማን በማን ላይ ሆኖ ማንን ማን ሊጎዳ
ማንስ ማንን አምኖ ማንን ማን ሊከዳ
የጀርባችን አፅም የጎበረው ከላይ
ጊዜ ተጭኖን ነው ዞር ብለን እንዳናይ
አዎ በዚህ ጊዜ አዎ በዚህ ወራት
ቀና ብሎ መሄድ ቀና ብሎ ማውራት
ቀና ብሎ ማየት ቀና ብሎ መጥራት
ቀና ብሎ መብላት ቀና ብሎ ማጥራት
ሁሉም ወንጀል ሆኖ ወንጀል ማለት ቀና
መሬት መሬት ማየት ንቃተ ህሊና
በተባለበት ወቅት በዚህ ጊዜ ዘመን
እኛም ቀና አንልም ጊዜ እንጠብቅ ጠመን!
እናም !.... ቀና ባንል እኛ ወደላይ
ቀን የጠበቀ ሰው ሞኝ ይባላል ወይ ???
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
ጊዜ ሆኖ እንጂ የጊዜ ሰሌዳ
ማን በማን ላይ ሆኖ ማንን ማን ሊጎዳ
ማንስ ማንን አምኖ ማንን ማን ሊከዳ
የጀርባችን አፅም የጎበረው ከላይ
ጊዜ ተጭኖን ነው ዞር ብለን እንዳናይ
አዎ በዚህ ጊዜ አዎ በዚህ ወራት
ቀና ብሎ መሄድ ቀና ብሎ ማውራት
ቀና ብሎ ማየት ቀና ብሎ መጥራት
ቀና ብሎ መብላት ቀና ብሎ ማጥራት
ሁሉም ወንጀል ሆኖ ወንጀል ማለት ቀና
መሬት መሬት ማየት ንቃተ ህሊና
በተባለበት ወቅት በዚህ ጊዜ ዘመን
እኛም ቀና አንልም ጊዜ እንጠብቅ ጠመን!
እናም !.... ቀና ባንል እኛ ወደላይ
ቀን የጠበቀ ሰው ሞኝ ይባላል ወይ ???
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
😔 #ተስፋ #ያጣች #ሴት😢
#Part"2⃣0⃣
ቴድሮስም ከየት መጣ ሳትለው " ሀና" አላት ስታየው
እንደመደንገጥ አለች "
መድረክ ላይ ወጣሽ ደስ ብሎኛል ግን አንድ ነገር እወቂ
እጠላሻለሁ እናም ስምሽን አጠፋዋለሁ ሴተኛ አዳሪ በነበርሽበት ወቅት ከአባትሽ
ጋር ስላደረግሽው ነገር አሶርቼ በሀፍረት እራስሽን ታጠፊያለሽ!!!!" አላት ሀና
የእንጀራ አባቷን የእውነቷን ፈራችው "ይህን እንዳታደርግ" አለች ድምፅዋ
እየተቆራረጠ እሱም እሱን "እንዳላደርግ እብረሽኝ እደሪ" አላት ሀናም በስሜት
ንዴቷን መቆጣጠር እያቃታት በጥፊ መታችው...የእንጀራ አባቷ አብሯት ማደር
መፈለጉ እንኳን ለሀና ለሰሚም ይከብዳል ... ሀና በጥፊ ስትመታው ቴድሮስ ከት
ብሎ ሳቀ ይሄኔ ሀና በፍርሃት መንቀጥቀጥ ጀመረች ... ሁለቱ በዚ መልኩ
ተፋጠው ሳለ ስታስበው ያብስራ መጣ ባልጠበቀችው ጊዜና ቦታ መገኘቱ ለሀና
ትንሽ ግራ ቢገባትም ያብስራ ግን በእንባ ተሞልቶ "እህቴ ሀና ታውቂ ነበር??"...
ብሎ እንደ ህፃን ልጅ ጭምቅ አርጎ አቀፋት ...
ሀና ግን ሀሳቦቿ ትርምስምስ ስላሉ ያብስራ ያለውን በስትክክል አልሰማችም ...
ቴድሮስም "ኦ ያባቷ ልጅ ካካካ..." ብሎ እሷን ለማናደድ የውሸት የሚመስል ሳ
ሳቀ ያብስራ ግን ነገራቸው ስላልገባው ንግግሩን ቀጠለ "አዎ ሀናን ከልጅነቴ ስላደረግሽዉ ነገር
ጀምሮ ከልቤ እመኛት ነበር እውነት ለመናገር እህቴ መሆኗን ሳላውቅ አፍቅሬአት
ብዙ ተሰቃይቼ ነበር ግን እሷ ምክንያቷን ሳላውቀው ሸሸችኝ ግን አሁን ገባኝ ሀኒ
እህቴ ናት ..." አለ ያብስራ ይህን ሲናገር ኪሩቤልም ካጠገባቸው ይሰማ ነበር ...
ቴድሮስም ሀናን ቀና ብሎ እያየ "የልጄ ወንድም ስለሀናና አባቷ ግንኙነት
ታውቃለህ? ወይስ ልንገርህ ?" አለ ኪሩቤል በቴድሮስ ንግግር ግራ ተጋባ እናም
ኮስተር ብሎ "ምን ለማለት ፈልገህ ነው?" አለው ሀና ግን ለማንም ምንም
መልስ አልሰጠችም! ኪሩቤል ሲመለከታት አንድ ነገር እንዳለ አውቋል ግን ምን
እንደሆነ አልገባው አለ ... ቴድሮስም "ሀና አስቢበት እንገናኛለን!" ብሎ ሄደ
ሁለቱም ሀናን ተመለከቷት ሀና ተረብሻለች "ያብ ግን ማን ጠራህ እዚ" አለችው
እሱም ወደኪሩቤል እየተመለከተ ጥሩ ባል ነው ያለሽ... እህቴ እንደሆንሽ አባቴ
ከነገረኝ ወዲ ስፈልግሽ ነበር!" ሲል ሀና አቋርጣው አባቴ? ያውቀኛል እንዴ?
አለች አይ ሀኒ አሁን አያውቅሽም የልጅነትሽን ፎቶ ይዞት ስለነበር አሳየኝ እና እኔ
አወኩሽ አለና.. .ንግግሩን ቀጠለ ከዛ ትላንት ባለቤትሽን አግኝቼው እዚ ዝግጅት
ላይ ጋበዘኝ እናም..." አለና ንግግሩን ሳይጨርስ እንባው አስቸግሮት ዝም አለ...
ከዛ "እሺ ያብዬ እንገናኛለን " ብላ ወንድሟ ያብስራን ተሰናብታው ኪሩቤልን
እጁን ይዛ ወደመኪናዋ ተጣደፈች...
ከዛ ቀን ጀምሮ ከያብስራ ጋር ይጠያየቁ ጀመር ከአባቷ ጋር ሊያስተዋውቃት
ቢፈልግም እሷ ግን ብቻዋን ሰርፕራይዝ ልታረገው እንደምትፈልግ ነገረችው
እሱም በሀሳቧ ተስማማ ... አንድ ቀን ፀጉር ቤቷ ቁጭ ብላ መፅሃፍ ስታነብ
ቴድሮስ መልክት ላከ ስልኳን ከፍታ ማንበብ ጀመረች ቴድሮስም ሀኒዬ እንዴት ነሽ
ዝም ስልሽ የተውኩት እንዳይመስልሽ ግዜ ልስጥሽ ብዬ ነው ለማንኛውም
የፊታችን እሁድ ጥሩ ሆቴል እራት እጋብዝሽና አብረን እናድራለን አይ ካልሽ ግን
ለወንድምሽ ከአባትሽ ጋር እንደማገጥሽ እነግረዋለው በዛም አይበቃኝ..." ይላል
ይሄኔ ሀና በውስጧ አምላኳን አማረረች ውሳኔ ላይ መድረስ እንዳለባት በማመን
"ተስማምቻለው!" ብላ ላከችለት ...
ሀና ለባልዋ ሳትነግረው ከያብስራ የአባቷን ስልክ በመቀበል አባቷን እራቅ ያለ
ቦታ ቀጠረችው አባቷም በተባለው ሰአት ደረሰ ሀናን ሲያያት ደነገጠ የት
እንደሚያውቃት አያውቅም ግን ይህችን ሴት ያውቃታል ልጄ ከዚ በፊት አይቼሽ
አውቃለሁ አላት ለማቀፍ እየተጠጋ እሷም እንዳትነካኝ አቶ ፀጋዬ አለች ይቅርታ
ይሄን ያክል አመት ልጄ አለማለቴ ጥፋት ነው እናም... ሲል ንግግሩን
ሳታስጨርስ አይ አይ አሁን ይቅርታ እንድጠይቀኝ አልመጣሁም ባንተ ሀጥያት
ስቀጣ መኖሬ ሳያንስ ባንተ ልክስክስነት ከገዛ ልጅህ ጋር በማደርህ ዛሬም
ወደፊትም ስቃይ ላይ ነኝ እናም ይህን ለልጆችህ ተናግሬ በሀፍረት ሳትሞት በፊት
እኔን ከዚ ታደገኝ ከስቃይ አውጣኝ አለች በምሬት አባት ግን ይህን የሚሰማበት
ሞራል አጣ ማንም በሌለበት ጭር ባለው ቦታ እያየችው መሬት ላይ ተዘረረየሀና
አባት እራሱን መሳቱ ለሀና ደስ አላላትም ምክንያቱም እሷ የፈለገችው ለአባቷ
ቴድሮስ "ስምህን ሊያጠፋው ነው ሀጥያትክን ለልጆችህ ሊናገርብህ ነው!" ብላ
ነግራው አባቷ ደግሞ ቴድሮስን አፉን እንዲያዘጋው ለማድረግ ነበር ግን አባቷ
ቀድሞ ራሱን ሳተ ሀናም በፍጥነት አምቡላንስ ጠርታ አባቷን ሀኪም ቤት
ካስገባችው ቡሃላ ለኪሩቤል ደወለችለት ኪሩቤልም ያለችበት ድረስ በፍጥነት
ደረሰ...
ሀናም ልክ ኪሩቤልን ስታይ እሩጣ አቅፋው ማልቀስ ጀመረች ኪሩቤል በሁኔታዋ
ግራ ተጋብቶ ምን እንደሆነች ጠየቃት ከዛ ሀና አንድ ባንድ መናገር ጀመረች ... "
" ... ቴድሮስ በልጅነቴ ያደረገው ሳያንስ አሁንም ገላዬን ተመኘ እናም የእናቴ ባል
እኔ ህሊና ቢስ ስለመሰልኩት ስሜ እንዳይጠፋ ስል አብሬው እንድጋደም ፈለገ
እምቢ ካልኩ ቅድሚያ ለአባቴ ልጆች ከዛ ደግሞ መነጋገርያ እንድሆን መፅሄት
ላይ ከአባቴ ጋር አብሬ ማደሬን እንደሚያስወራብኝ አስፈራራኝ እኔም አባቴን
አግኝቼው እንዲያስቆመው ፈልጌ ነበር ግን ለካ ችግረኛ ሴት በመጨረሻ
የምታሸንፈው ፊልም ላይ ብቻ ነው! ለካ የእውነተኛው አለምላይ ይሄ የለም" ...
ይህን ስትናገር ሀና በንዴትና በቁጭት እየጮኸች ነበር ኪሩቤል ካወራችው ሁሉ
ውስጡ ዘልቆ የገባው ቴድሮስ ሀናን መመኘቱ ነበር ኪሩቤል ደርቆ ቀረ ሀናም
"በቃኝ ከዚ ቡሃላ መኖር አልፈልግም እራሴን አጥፍቼ እገላገላለው ተስፋዬ
በሙሉ አልቋል ተስፋ ቢስ ሴት ነኝ!!" አለችና ትታው ልትሄድ ስትል እጇን ይዞ
..."ሁለተኛ ይሄን ቃል እንዳትደግሚው ለእኔና ለልጄ እጅግ በጣም
ታስፈልጊናለሽ ውዴ እኔ ቅጣት ለሚገባው ቅጣቱን እሰጥልሻለሁ!" አለ ኪሩቤል
እንዲ ለበቀል ጥርሱን ሲነክስ የመጀመርያው ነበር...
የሀና አባት ተሽሎት እቤቱ ገባ ሀናም ከቤት መውጣት አትፈልግም የፃፈቻቸውን
ግጥሞች በሙሉ ቀዳደቻቸው ኪሩቤል በሀና ሁኔታ ያዝናል ! እሁድ ደረሰ ቴድሮስ
ያን ቀን ካላገኛት ምን እንደሚፈጠር መገመት ለሀና ቀላል ነበር ጭንቀቷን ያየው
ባልዋ ያን ቀን እሱ እስከሚደውል ድረስ ከቤት እንዳትወጣ በማስጠንቀቅ ከቤት
ወጣ እህትና ወንድሟ ደግሞ እሷ ቤት ነበሩ ።
ኪሩቤል ከቤት እንደወጣ ሳይመለስ ምሽት 4:00 ሞላ ይሄኔ ሀና በጭንቀት
ልታብድ ደረሰች ልክ 4፡ 15 ላይ ስልኳ ጠራ አነሳችው
ማን ይሆን የደወለዉ ???
#በመጨረሻዉ #ክፍል #እንገናኝ
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
#Part"2⃣0⃣
ቴድሮስም ከየት መጣ ሳትለው " ሀና" አላት ስታየው
እንደመደንገጥ አለች "
መድረክ ላይ ወጣሽ ደስ ብሎኛል ግን አንድ ነገር እወቂ
እጠላሻለሁ እናም ስምሽን አጠፋዋለሁ ሴተኛ አዳሪ በነበርሽበት ወቅት ከአባትሽ
ጋር ስላደረግሽው ነገር አሶርቼ በሀፍረት እራስሽን ታጠፊያለሽ!!!!" አላት ሀና
የእንጀራ አባቷን የእውነቷን ፈራችው "ይህን እንዳታደርግ" አለች ድምፅዋ
እየተቆራረጠ እሱም እሱን "እንዳላደርግ እብረሽኝ እደሪ" አላት ሀናም በስሜት
ንዴቷን መቆጣጠር እያቃታት በጥፊ መታችው...የእንጀራ አባቷ አብሯት ማደር
መፈለጉ እንኳን ለሀና ለሰሚም ይከብዳል ... ሀና በጥፊ ስትመታው ቴድሮስ ከት
ብሎ ሳቀ ይሄኔ ሀና በፍርሃት መንቀጥቀጥ ጀመረች ... ሁለቱ በዚ መልኩ
ተፋጠው ሳለ ስታስበው ያብስራ መጣ ባልጠበቀችው ጊዜና ቦታ መገኘቱ ለሀና
ትንሽ ግራ ቢገባትም ያብስራ ግን በእንባ ተሞልቶ "እህቴ ሀና ታውቂ ነበር??"...
ብሎ እንደ ህፃን ልጅ ጭምቅ አርጎ አቀፋት ...
ሀና ግን ሀሳቦቿ ትርምስምስ ስላሉ ያብስራ ያለውን በስትክክል አልሰማችም ...
ቴድሮስም "ኦ ያባቷ ልጅ ካካካ..." ብሎ እሷን ለማናደድ የውሸት የሚመስል ሳ
ሳቀ ያብስራ ግን ነገራቸው ስላልገባው ንግግሩን ቀጠለ "አዎ ሀናን ከልጅነቴ ስላደረግሽዉ ነገር
ጀምሮ ከልቤ እመኛት ነበር እውነት ለመናገር እህቴ መሆኗን ሳላውቅ አፍቅሬአት
ብዙ ተሰቃይቼ ነበር ግን እሷ ምክንያቷን ሳላውቀው ሸሸችኝ ግን አሁን ገባኝ ሀኒ
እህቴ ናት ..." አለ ያብስራ ይህን ሲናገር ኪሩቤልም ካጠገባቸው ይሰማ ነበር ...
ቴድሮስም ሀናን ቀና ብሎ እያየ "የልጄ ወንድም ስለሀናና አባቷ ግንኙነት
ታውቃለህ? ወይስ ልንገርህ ?" አለ ኪሩቤል በቴድሮስ ንግግር ግራ ተጋባ እናም
ኮስተር ብሎ "ምን ለማለት ፈልገህ ነው?" አለው ሀና ግን ለማንም ምንም
መልስ አልሰጠችም! ኪሩቤል ሲመለከታት አንድ ነገር እንዳለ አውቋል ግን ምን
እንደሆነ አልገባው አለ ... ቴድሮስም "ሀና አስቢበት እንገናኛለን!" ብሎ ሄደ
ሁለቱም ሀናን ተመለከቷት ሀና ተረብሻለች "ያብ ግን ማን ጠራህ እዚ" አለችው
እሱም ወደኪሩቤል እየተመለከተ ጥሩ ባል ነው ያለሽ... እህቴ እንደሆንሽ አባቴ
ከነገረኝ ወዲ ስፈልግሽ ነበር!" ሲል ሀና አቋርጣው አባቴ? ያውቀኛል እንዴ?
አለች አይ ሀኒ አሁን አያውቅሽም የልጅነትሽን ፎቶ ይዞት ስለነበር አሳየኝ እና እኔ
አወኩሽ አለና.. .ንግግሩን ቀጠለ ከዛ ትላንት ባለቤትሽን አግኝቼው እዚ ዝግጅት
ላይ ጋበዘኝ እናም..." አለና ንግግሩን ሳይጨርስ እንባው አስቸግሮት ዝም አለ...
ከዛ "እሺ ያብዬ እንገናኛለን " ብላ ወንድሟ ያብስራን ተሰናብታው ኪሩቤልን
እጁን ይዛ ወደመኪናዋ ተጣደፈች...
ከዛ ቀን ጀምሮ ከያብስራ ጋር ይጠያየቁ ጀመር ከአባቷ ጋር ሊያስተዋውቃት
ቢፈልግም እሷ ግን ብቻዋን ሰርፕራይዝ ልታረገው እንደምትፈልግ ነገረችው
እሱም በሀሳቧ ተስማማ ... አንድ ቀን ፀጉር ቤቷ ቁጭ ብላ መፅሃፍ ስታነብ
ቴድሮስ መልክት ላከ ስልኳን ከፍታ ማንበብ ጀመረች ቴድሮስም ሀኒዬ እንዴት ነሽ
ዝም ስልሽ የተውኩት እንዳይመስልሽ ግዜ ልስጥሽ ብዬ ነው ለማንኛውም
የፊታችን እሁድ ጥሩ ሆቴል እራት እጋብዝሽና አብረን እናድራለን አይ ካልሽ ግን
ለወንድምሽ ከአባትሽ ጋር እንደማገጥሽ እነግረዋለው በዛም አይበቃኝ..." ይላል
ይሄኔ ሀና በውስጧ አምላኳን አማረረች ውሳኔ ላይ መድረስ እንዳለባት በማመን
"ተስማምቻለው!" ብላ ላከችለት ...
ሀና ለባልዋ ሳትነግረው ከያብስራ የአባቷን ስልክ በመቀበል አባቷን እራቅ ያለ
ቦታ ቀጠረችው አባቷም በተባለው ሰአት ደረሰ ሀናን ሲያያት ደነገጠ የት
እንደሚያውቃት አያውቅም ግን ይህችን ሴት ያውቃታል ልጄ ከዚ በፊት አይቼሽ
አውቃለሁ አላት ለማቀፍ እየተጠጋ እሷም እንዳትነካኝ አቶ ፀጋዬ አለች ይቅርታ
ይሄን ያክል አመት ልጄ አለማለቴ ጥፋት ነው እናም... ሲል ንግግሩን
ሳታስጨርስ አይ አይ አሁን ይቅርታ እንድጠይቀኝ አልመጣሁም ባንተ ሀጥያት
ስቀጣ መኖሬ ሳያንስ ባንተ ልክስክስነት ከገዛ ልጅህ ጋር በማደርህ ዛሬም
ወደፊትም ስቃይ ላይ ነኝ እናም ይህን ለልጆችህ ተናግሬ በሀፍረት ሳትሞት በፊት
እኔን ከዚ ታደገኝ ከስቃይ አውጣኝ አለች በምሬት አባት ግን ይህን የሚሰማበት
ሞራል አጣ ማንም በሌለበት ጭር ባለው ቦታ እያየችው መሬት ላይ ተዘረረየሀና
አባት እራሱን መሳቱ ለሀና ደስ አላላትም ምክንያቱም እሷ የፈለገችው ለአባቷ
ቴድሮስ "ስምህን ሊያጠፋው ነው ሀጥያትክን ለልጆችህ ሊናገርብህ ነው!" ብላ
ነግራው አባቷ ደግሞ ቴድሮስን አፉን እንዲያዘጋው ለማድረግ ነበር ግን አባቷ
ቀድሞ ራሱን ሳተ ሀናም በፍጥነት አምቡላንስ ጠርታ አባቷን ሀኪም ቤት
ካስገባችው ቡሃላ ለኪሩቤል ደወለችለት ኪሩቤልም ያለችበት ድረስ በፍጥነት
ደረሰ...
ሀናም ልክ ኪሩቤልን ስታይ እሩጣ አቅፋው ማልቀስ ጀመረች ኪሩቤል በሁኔታዋ
ግራ ተጋብቶ ምን እንደሆነች ጠየቃት ከዛ ሀና አንድ ባንድ መናገር ጀመረች ... "
" ... ቴድሮስ በልጅነቴ ያደረገው ሳያንስ አሁንም ገላዬን ተመኘ እናም የእናቴ ባል
እኔ ህሊና ቢስ ስለመሰልኩት ስሜ እንዳይጠፋ ስል አብሬው እንድጋደም ፈለገ
እምቢ ካልኩ ቅድሚያ ለአባቴ ልጆች ከዛ ደግሞ መነጋገርያ እንድሆን መፅሄት
ላይ ከአባቴ ጋር አብሬ ማደሬን እንደሚያስወራብኝ አስፈራራኝ እኔም አባቴን
አግኝቼው እንዲያስቆመው ፈልጌ ነበር ግን ለካ ችግረኛ ሴት በመጨረሻ
የምታሸንፈው ፊልም ላይ ብቻ ነው! ለካ የእውነተኛው አለምላይ ይሄ የለም" ...
ይህን ስትናገር ሀና በንዴትና በቁጭት እየጮኸች ነበር ኪሩቤል ካወራችው ሁሉ
ውስጡ ዘልቆ የገባው ቴድሮስ ሀናን መመኘቱ ነበር ኪሩቤል ደርቆ ቀረ ሀናም
"በቃኝ ከዚ ቡሃላ መኖር አልፈልግም እራሴን አጥፍቼ እገላገላለው ተስፋዬ
በሙሉ አልቋል ተስፋ ቢስ ሴት ነኝ!!" አለችና ትታው ልትሄድ ስትል እጇን ይዞ
..."ሁለተኛ ይሄን ቃል እንዳትደግሚው ለእኔና ለልጄ እጅግ በጣም
ታስፈልጊናለሽ ውዴ እኔ ቅጣት ለሚገባው ቅጣቱን እሰጥልሻለሁ!" አለ ኪሩቤል
እንዲ ለበቀል ጥርሱን ሲነክስ የመጀመርያው ነበር...
የሀና አባት ተሽሎት እቤቱ ገባ ሀናም ከቤት መውጣት አትፈልግም የፃፈቻቸውን
ግጥሞች በሙሉ ቀዳደቻቸው ኪሩቤል በሀና ሁኔታ ያዝናል ! እሁድ ደረሰ ቴድሮስ
ያን ቀን ካላገኛት ምን እንደሚፈጠር መገመት ለሀና ቀላል ነበር ጭንቀቷን ያየው
ባልዋ ያን ቀን እሱ እስከሚደውል ድረስ ከቤት እንዳትወጣ በማስጠንቀቅ ከቤት
ወጣ እህትና ወንድሟ ደግሞ እሷ ቤት ነበሩ ።
ኪሩቤል ከቤት እንደወጣ ሳይመለስ ምሽት 4:00 ሞላ ይሄኔ ሀና በጭንቀት
ልታብድ ደረሰች ልክ 4፡ 15 ላይ ስልኳ ጠራ አነሳችው
ማን ይሆን የደወለዉ ???
#በመጨረሻዉ #ክፍል #እንገናኝ
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
እዉነተኛ ታሪክ
የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች💐
#ክፍል 9⃣
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
ሳዳም telegram መጠቀም አቆመ፡፡ የአቋረጠዉን ኪታብ መቅራት ጀመረ አረብ ገንዳ መስጊድ በቃ ኢልሀምን ለመርሳት ወሰነ፡፡ እስማኢልንም አኮረፈዉ ትምህርት ቤት ማዉራት አቆሙ ምሳ ሰአት ላይብረሪ ነዉ የሚያሳልፈዉ፡፡ ከትምህርት መልስም መስጊድ ይሄዳል ኪታብ ይቀራል፡፡ telegram መጠቀም አቆመ ለኢልሀም መደወልም አቆመ፡፡ አንደኛ ሲሚስተር ዉጤት አስራ አንደኛ ወጣ .......ኢልሀምን በመከታተል አላማዉን አስረሳችዉ ከትምህርቱ መሳነፉ በዉጤቱ ከትምህርት መስነፉ ሳዳም ተቆጨ፡፡ ያለፈዉ አልፏል ለዋናዉ ፈተና በደንብ መዘጋጀት አለብኝ ብሎ ጥናቱን ተያይዞታል፡፡ ለኢልሀም አባት ዉለታዉን ስለማይሰራ ሳዳም በሳምንት አንድ ቀን ይደዉላል ፡፡ የኢልሀም አባት ምነዉ ጠፋህ እንደ እናትህ አመጣም እንዴ ሲለዉ እያጠናሁኝ ቢዚ ሁኜ ነዉ ይለዋል፡፡ የሳዳም እናት በ3 ቀን አንድ ቀን ወይ እንጀራ ለመጋገር ልብስ ለማጠብ እቤታቸዉ ትሄዳለች፡፡ ሳዳም ኢልሀም ጋር ተቆራርጧል ምን ሊያረግ ይሄዳል ????
እስኪ ወደ ኢልሀም ስመለስ ኢልሀም እስማኢል ጋር የፍቅር ግንኙነት ጀምረናል፡፡ የአንደኛ ሲሚስተር ዉጤት 23 ደረጃ ነዉ የወጣሁት ፡፡ እስማኢል ይጋብዘኛል እሁድ እሁድ ደሴ ሸል አካባቢ ጎልደን ጌት ሆቴል ይጋብዘኛል፡፡ የአባቱን መኪና ይዞ ይመጣል በዛ ነበር የምንቀሳቀሰዉ፡፡ፍቅራችን እስከ መሳሳም ድረስ ሂዷል፡፡ ሁሌም ቅዳሜ እና እሁድ ወደ ፈለኩት ሆቴል እየወሰደ ይጋብዛኛል፡፡ ማታ ማታም በቻት እናወራለን ሲሰለቸን ደግሞ በስልክ እናወራለን፡፡ ይህን ፍቅር እንደ ዘንድሮ ልማት ላይጨረስ ተያይዘነዋል፡፡
ግን ከዲኔ ወጣ ማለት ጀመረኩ ኪታብም ብቀራ ወደ ተግባር መለወጥ አልቻልኩም ሀላል እና ሀራም እያወኩ አዉቄ እያጠፋሁ ነዉ የመጀመሪያ ጥፋቴ ከእስማኢል ጋር መሳሳም መሄድ መጀመሬ እና ሁለተኛ ደግሞ ከባድ ወንጀሌ እስማኢል የሚልክልኝ ከአላህ መንገድ የሚያወጣኝ ሆነ፡፡ ለማዉራት ይከብዳል ግን ብዙ ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን የዚህ አሳፋሪ video ተከታታይ ሰለባ ሁነዋል የsex video በቀን አንድ ይልክልኝ ነበር፡፡ በጣም አሳፋሪ ነዉ፡፡ እስማኢል ከtelegram ቻናል እና ከኢንተርኔት downlod እያረገ ይልክልኛል፡፡ አላህ ይጠብቀን ,,,,,,,,,,,,,
እስማኢል ማታ ማታ ሁሌ አንድ Video ይልክልኛል፡፡ እኔም እነዚህን video ቀን በቀን የማየት የማላቀዉ ስሜት ገባሁ የሱሱ ተጠቂ ሆንኩ፡፡ እስማኢልም ማታ ማታ ሁሌ ኢልሀም ልላክልሽ ይለኛል................
,,,,,,,,,,,እኔም አትጠይቀኝ ቀን በቀን ላክልኝ ብየ መለስኩለት ፡፡ በpb film ሱሰኛ ሆንኩ፡፡ በዛ ምክንያት ሱብሂንም መስገድ አቆምኩ ፡፡
ገላ መታጠብ በተደጋጋሚ ሲሆን ሰለቸኝ ግን ይህን መጥፎ ባህሪ video ማየት ልተዉ አልቻልኩም፡፡ እስማኢልም መላኩን ተያይዞታል ቀን በቀን፡፡ አንድ ቀን አንድ ነገር ልጠይቅህ እምቢ ላትል ቃል ግባልኝ አልኩት ..........
እስማኢል እሺ ቃል ገባሁ ምን ድን ነዉ ? ሴትነት ትርጉሙ ሀያእ ጠፋብኝ ከመጃጃሌ የተነሳ መጠየቅ የሚያስጠላ ጥያቄ ጠየኩት፡፡ ...አንተ የምታወርድበትን የtelegram channal ሊንክ ላክልኝ እና እኔም የቻናሉ ተከታታይ ልሁን አልኩት፡፡
እስማኢልም አረ ጣጣ የለም ብሎ የባለጌ Video የሚለቀቅበት ቻናል Link ልኮልኝ ቀጥታ ወደ ቻናሉ በመግባት ተከታታይ ሆንኩ፡፡
ግይህ ሁላ ሲሆን ሳዳም አያቅም .............ግን እኔ ሳዳም ጋር እና እስማኢል ጋር ተዝታቸዉን እክፍሌ ቁጭ ብየ ሳዳም ትዝ ይለኛል፡፡ በዚህ video የተነሳ ከሶላቴ ተዳከምኩ ሱብሂ ነበር ያስቸገረኝ አሁን ግን ዙሁርም አሱርም መስገድ አልቻልኩም
እስማኢል ሲደዉል የሚያወራኝ ስለወደፊቱ የትዳር አለም ነዉ፡፡ እወድሻለሁ በቃ የሚያምሩ የፍቅር አገላለፅ የምሰማዉ ከእስማኢል የሚያምሩ ቃላቶች ነበሩ፡፡
ማታ telegram ገብቼ video ስመለከት ሳዳም ትዝ ይለኛል ፡፡
አንድ ማስታወሻ ላይ እየዛንኩኝ ፃፍኩኝ ሳዳም እየወደድኩህ እየወደድከኝ አሳልፈህ ሰጥሀኝ ጉድ ሰረሀኝ ይሄዉ ከትምህርቴም ሰነፍኩ ...የvideo ሱሰኛ ሆንኩ...በእስማኢል ልቤ ተሸነፈ...ግን ለምን ለምን እንደዚህ አረክ ብየ ፃፍኩ ሳዳምን የምገልፅበት ቃላት የለኝም ሁሌም እወደዋለሁ እሱም ይወደኛል
እሁድ ደረሰ ደሴ ዶልፊን አካባቢ
ሜል ቦርን ሆቴል እስማኢል የአባቱን መኪና ይዞ እዛ ተዝናንተዉ መቅሪብ ሶላት ሲደርስ እቤቷ መለሳት ይህ ሲሆን የኢልሀም እናት እና አባት አያቁም፡፡
ማትሪክ ፈተና ደረሰ ግን መኝታ ክላሴ ገብቼ ቤተሰቦቼ ታጠናለች ይሉኛል እኔ ግን እስማኢል ጋር ወሬ እያወራሁ እና video ተመልካች ሁኛለሁ፡፡ ፈተናዉ ሳምንት ቀረን እስማኢል ጋር በtelegram እያወራን ክረምት የት ነህ አልኩት....
......እስማኢልም አዲስ አበባ አክስቴ ጋር ነዉ የማሳልፈዉ አንቺስ አላት
........እኔማ ክረምትን አባቴን በስራW አግዛለሁ አልኩት፡፡
ግን ትምህርት ከጨረስን ቡሀላ Program ይዘን መዝናናት አለብን አለ እስማኢል
እኔም አይሆንም በጭራሽ
እሱም አይ ለትዝታ የሚሆኑ ፎቶ ተነስተን ለመምጣት ነዉ በቃ ያለ የለለ ምክንያት ነገረኝ እሷም ከፈተና ቡሀላ እናወራበታለን አልኩት፡፡ ማትሪክን ተፈተንኩ እስማኢል እና የ ሳዳምም ኢልሀም በተፈተነች የ12 ክፍል ፈተና በሳምንቱ ተፈተኑ፡፡
እስማኢል ጋር ብትሆንም ግን ሳዳምን መርሳት አልቻልኩም፡፡
እኔም ለሳዳም ልደዉልለት ብላ አሰብኩኝ ፈተና እንዴት ነዉ ብየ ልጠይቀዉ ብየ አስቤ ደወልኩለት ፡፡,,,.ስልኩ ይጠራል ሳዳም ሲያየዉ እየወደዳት የረሳት ኢልሀም ናት ልቡ ትርትር አለ ሲያመነታ ስልኩ ተዘጋ፡፡ መልሳ ደወለች ሀሎ ኢልሀም አላት.....
......እኔም ማሻ አላህ ስሜ አልጠፋህም አልኩት
....እሱም ምን ሁኖ ይጠፋኛል
......እሷም ደህና ነህ ፈተና እንዴት ነበር አልኩት
.......እሱም አሪፍ ነዉ
.....እኔም ለማንኛዉም አትጥፋ ታላቅ ወንድሜ አልኩት
.......እሱም እሺ አልጠፋም እደዉላለሁ አለ
........እኔም አንተ እደዉላለሁ አትበል የሚደዉል ነዉ እደዉላለሁ የሚለዉ .፡፡አባቴ ጋር ነዉ የምደዉለዉ ለኔ ለምን እንደማደዉል ግን ትገርማለህ አልኩት፡፡
........እሱም እሺ አለ
.......እኔም ስልክህን እጠብቃለሁ ብላ ቻዉ ተባብለዉ ስልኩ ተዘጋ፡፡
ሳዳም ትምህርት ሲዘጋ መነሀሪያ አካባቢ ባሉ ሱቆች ኤሌክትሮኒክስ መሸጥ ገባ፡፡አምና የሰራበት ሱቅ ስለሆነ ሰዉየዉ በፀባዩ በጣም ይወደዋል፡፡ ለሳዳም ደዉሎ ነዉ የዩኒቨርስቲ ዉጤት ከመጣልህ እስከምትሄድ እኔ ጋር ክረምትን በመስራት አሳልፍ ብሎት ነዉ፡፡
እኔ እና እስማኢል ወሬያችን መቼ እንሂድ እያለ አስቸገረኝ፡፡ እኔም እሺ አባቴን እሁድ የክላስ ጓደኛቼ ጋር የምንሄድበት አለኝ ብየ ልንገረዉና እንሄዳለን ብየ ቃል ገባሁኝ፡፡ እስማኢል ደስ አለዉ የምንሄደዉም ኮምቦልቻ ሰኒ ሶይድ ሆቴል ነዉ ተባብለዋል፡፡ ይሄዱ ይሆን ???
part 🔟 ይ ቀ ጥ ላ ል
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች💐
#ክፍል 9⃣
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
ሳዳም telegram መጠቀም አቆመ፡፡ የአቋረጠዉን ኪታብ መቅራት ጀመረ አረብ ገንዳ መስጊድ በቃ ኢልሀምን ለመርሳት ወሰነ፡፡ እስማኢልንም አኮረፈዉ ትምህርት ቤት ማዉራት አቆሙ ምሳ ሰአት ላይብረሪ ነዉ የሚያሳልፈዉ፡፡ ከትምህርት መልስም መስጊድ ይሄዳል ኪታብ ይቀራል፡፡ telegram መጠቀም አቆመ ለኢልሀም መደወልም አቆመ፡፡ አንደኛ ሲሚስተር ዉጤት አስራ አንደኛ ወጣ .......ኢልሀምን በመከታተል አላማዉን አስረሳችዉ ከትምህርቱ መሳነፉ በዉጤቱ ከትምህርት መስነፉ ሳዳም ተቆጨ፡፡ ያለፈዉ አልፏል ለዋናዉ ፈተና በደንብ መዘጋጀት አለብኝ ብሎ ጥናቱን ተያይዞታል፡፡ ለኢልሀም አባት ዉለታዉን ስለማይሰራ ሳዳም በሳምንት አንድ ቀን ይደዉላል ፡፡ የኢልሀም አባት ምነዉ ጠፋህ እንደ እናትህ አመጣም እንዴ ሲለዉ እያጠናሁኝ ቢዚ ሁኜ ነዉ ይለዋል፡፡ የሳዳም እናት በ3 ቀን አንድ ቀን ወይ እንጀራ ለመጋገር ልብስ ለማጠብ እቤታቸዉ ትሄዳለች፡፡ ሳዳም ኢልሀም ጋር ተቆራርጧል ምን ሊያረግ ይሄዳል ????
እስኪ ወደ ኢልሀም ስመለስ ኢልሀም እስማኢል ጋር የፍቅር ግንኙነት ጀምረናል፡፡ የአንደኛ ሲሚስተር ዉጤት 23 ደረጃ ነዉ የወጣሁት ፡፡ እስማኢል ይጋብዘኛል እሁድ እሁድ ደሴ ሸል አካባቢ ጎልደን ጌት ሆቴል ይጋብዘኛል፡፡ የአባቱን መኪና ይዞ ይመጣል በዛ ነበር የምንቀሳቀሰዉ፡፡ፍቅራችን እስከ መሳሳም ድረስ ሂዷል፡፡ ሁሌም ቅዳሜ እና እሁድ ወደ ፈለኩት ሆቴል እየወሰደ ይጋብዛኛል፡፡ ማታ ማታም በቻት እናወራለን ሲሰለቸን ደግሞ በስልክ እናወራለን፡፡ ይህን ፍቅር እንደ ዘንድሮ ልማት ላይጨረስ ተያይዘነዋል፡፡
ግን ከዲኔ ወጣ ማለት ጀመረኩ ኪታብም ብቀራ ወደ ተግባር መለወጥ አልቻልኩም ሀላል እና ሀራም እያወኩ አዉቄ እያጠፋሁ ነዉ የመጀመሪያ ጥፋቴ ከእስማኢል ጋር መሳሳም መሄድ መጀመሬ እና ሁለተኛ ደግሞ ከባድ ወንጀሌ እስማኢል የሚልክልኝ ከአላህ መንገድ የሚያወጣኝ ሆነ፡፡ ለማዉራት ይከብዳል ግን ብዙ ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን የዚህ አሳፋሪ video ተከታታይ ሰለባ ሁነዋል የsex video በቀን አንድ ይልክልኝ ነበር፡፡ በጣም አሳፋሪ ነዉ፡፡ እስማኢል ከtelegram ቻናል እና ከኢንተርኔት downlod እያረገ ይልክልኛል፡፡ አላህ ይጠብቀን ,,,,,,,,,,,,,
እስማኢል ማታ ማታ ሁሌ አንድ Video ይልክልኛል፡፡ እኔም እነዚህን video ቀን በቀን የማየት የማላቀዉ ስሜት ገባሁ የሱሱ ተጠቂ ሆንኩ፡፡ እስማኢልም ማታ ማታ ሁሌ ኢልሀም ልላክልሽ ይለኛል................
,,,,,,,,,,,እኔም አትጠይቀኝ ቀን በቀን ላክልኝ ብየ መለስኩለት ፡፡ በpb film ሱሰኛ ሆንኩ፡፡ በዛ ምክንያት ሱብሂንም መስገድ አቆምኩ ፡፡
ገላ መታጠብ በተደጋጋሚ ሲሆን ሰለቸኝ ግን ይህን መጥፎ ባህሪ video ማየት ልተዉ አልቻልኩም፡፡ እስማኢልም መላኩን ተያይዞታል ቀን በቀን፡፡ አንድ ቀን አንድ ነገር ልጠይቅህ እምቢ ላትል ቃል ግባልኝ አልኩት ..........
እስማኢል እሺ ቃል ገባሁ ምን ድን ነዉ ? ሴትነት ትርጉሙ ሀያእ ጠፋብኝ ከመጃጃሌ የተነሳ መጠየቅ የሚያስጠላ ጥያቄ ጠየኩት፡፡ ...አንተ የምታወርድበትን የtelegram channal ሊንክ ላክልኝ እና እኔም የቻናሉ ተከታታይ ልሁን አልኩት፡፡
እስማኢልም አረ ጣጣ የለም ብሎ የባለጌ Video የሚለቀቅበት ቻናል Link ልኮልኝ ቀጥታ ወደ ቻናሉ በመግባት ተከታታይ ሆንኩ፡፡
ግይህ ሁላ ሲሆን ሳዳም አያቅም .............ግን እኔ ሳዳም ጋር እና እስማኢል ጋር ተዝታቸዉን እክፍሌ ቁጭ ብየ ሳዳም ትዝ ይለኛል፡፡ በዚህ video የተነሳ ከሶላቴ ተዳከምኩ ሱብሂ ነበር ያስቸገረኝ አሁን ግን ዙሁርም አሱርም መስገድ አልቻልኩም
እስማኢል ሲደዉል የሚያወራኝ ስለወደፊቱ የትዳር አለም ነዉ፡፡ እወድሻለሁ በቃ የሚያምሩ የፍቅር አገላለፅ የምሰማዉ ከእስማኢል የሚያምሩ ቃላቶች ነበሩ፡፡
ማታ telegram ገብቼ video ስመለከት ሳዳም ትዝ ይለኛል ፡፡
አንድ ማስታወሻ ላይ እየዛንኩኝ ፃፍኩኝ ሳዳም እየወደድኩህ እየወደድከኝ አሳልፈህ ሰጥሀኝ ጉድ ሰረሀኝ ይሄዉ ከትምህርቴም ሰነፍኩ ...የvideo ሱሰኛ ሆንኩ...በእስማኢል ልቤ ተሸነፈ...ግን ለምን ለምን እንደዚህ አረክ ብየ ፃፍኩ ሳዳምን የምገልፅበት ቃላት የለኝም ሁሌም እወደዋለሁ እሱም ይወደኛል
እሁድ ደረሰ ደሴ ዶልፊን አካባቢ
ሜል ቦርን ሆቴል እስማኢል የአባቱን መኪና ይዞ እዛ ተዝናንተዉ መቅሪብ ሶላት ሲደርስ እቤቷ መለሳት ይህ ሲሆን የኢልሀም እናት እና አባት አያቁም፡፡
ማትሪክ ፈተና ደረሰ ግን መኝታ ክላሴ ገብቼ ቤተሰቦቼ ታጠናለች ይሉኛል እኔ ግን እስማኢል ጋር ወሬ እያወራሁ እና video ተመልካች ሁኛለሁ፡፡ ፈተናዉ ሳምንት ቀረን እስማኢል ጋር በtelegram እያወራን ክረምት የት ነህ አልኩት....
......እስማኢልም አዲስ አበባ አክስቴ ጋር ነዉ የማሳልፈዉ አንቺስ አላት
........እኔማ ክረምትን አባቴን በስራW አግዛለሁ አልኩት፡፡
ግን ትምህርት ከጨረስን ቡሀላ Program ይዘን መዝናናት አለብን አለ እስማኢል
እኔም አይሆንም በጭራሽ
እሱም አይ ለትዝታ የሚሆኑ ፎቶ ተነስተን ለመምጣት ነዉ በቃ ያለ የለለ ምክንያት ነገረኝ እሷም ከፈተና ቡሀላ እናወራበታለን አልኩት፡፡ ማትሪክን ተፈተንኩ እስማኢል እና የ ሳዳምም ኢልሀም በተፈተነች የ12 ክፍል ፈተና በሳምንቱ ተፈተኑ፡፡
እስማኢል ጋር ብትሆንም ግን ሳዳምን መርሳት አልቻልኩም፡፡
እኔም ለሳዳም ልደዉልለት ብላ አሰብኩኝ ፈተና እንዴት ነዉ ብየ ልጠይቀዉ ብየ አስቤ ደወልኩለት ፡፡,,,.ስልኩ ይጠራል ሳዳም ሲያየዉ እየወደዳት የረሳት ኢልሀም ናት ልቡ ትርትር አለ ሲያመነታ ስልኩ ተዘጋ፡፡ መልሳ ደወለች ሀሎ ኢልሀም አላት.....
......እኔም ማሻ አላህ ስሜ አልጠፋህም አልኩት
....እሱም ምን ሁኖ ይጠፋኛል
......እሷም ደህና ነህ ፈተና እንዴት ነበር አልኩት
.......እሱም አሪፍ ነዉ
.....እኔም ለማንኛዉም አትጥፋ ታላቅ ወንድሜ አልኩት
.......እሱም እሺ አልጠፋም እደዉላለሁ አለ
........እኔም አንተ እደዉላለሁ አትበል የሚደዉል ነዉ እደዉላለሁ የሚለዉ .፡፡አባቴ ጋር ነዉ የምደዉለዉ ለኔ ለምን እንደማደዉል ግን ትገርማለህ አልኩት፡፡
........እሱም እሺ አለ
.......እኔም ስልክህን እጠብቃለሁ ብላ ቻዉ ተባብለዉ ስልኩ ተዘጋ፡፡
ሳዳም ትምህርት ሲዘጋ መነሀሪያ አካባቢ ባሉ ሱቆች ኤሌክትሮኒክስ መሸጥ ገባ፡፡አምና የሰራበት ሱቅ ስለሆነ ሰዉየዉ በፀባዩ በጣም ይወደዋል፡፡ ለሳዳም ደዉሎ ነዉ የዩኒቨርስቲ ዉጤት ከመጣልህ እስከምትሄድ እኔ ጋር ክረምትን በመስራት አሳልፍ ብሎት ነዉ፡፡
እኔ እና እስማኢል ወሬያችን መቼ እንሂድ እያለ አስቸገረኝ፡፡ እኔም እሺ አባቴን እሁድ የክላስ ጓደኛቼ ጋር የምንሄድበት አለኝ ብየ ልንገረዉና እንሄዳለን ብየ ቃል ገባሁኝ፡፡ እስማኢል ደስ አለዉ የምንሄደዉም ኮምቦልቻ ሰኒ ሶይድ ሆቴል ነዉ ተባብለዋል፡፡ ይሄዱ ይሆን ???
part 🔟 ይ ቀ ጥ ላ ል
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
💐💐💐"13ቱ" የጥሩ ሚስት መገለጫዎች
① የትም ብትሆን አላህን ትፈራለች፣ በሁሉም ነገር የነቢዩን ሱና ትከተላለች
②ባሏ ያዘዛትን በሙሉ -ከዲን ጋር የሚጋጭ እስካልሆነ ድረስ- ትታዘዛለች
③ከሷ ጥሩን ነገር እንጂ እንዳያይ፣ እንዳይሰማና እንዳያሸት ጥረት ታደርጋለች
④ቤትና ንብረቱን እንዲሁም
ቤተ-ሰቦቹን ትጠብቃለች
⑤እሱ የማይፈልገውን ሰው
አትጠጋም አታስጠጋምም
⑥ ባሏን ሳታሳውቅ ሱና ጾም አትጾምም
ከቤትም አትወጣም
⑦ የባሏንና የቤቷን ሚስጥር
በሚገባ ትጠብቃለች
⑧ ባሏን በመልካም ነገር ላይ
ታግዛለች ሲሰንፍ ታበረታታዋለች፣
ሲረሳ ታስታውሳለች
⑨ሐላል ከስብ እንዲከስብ ሐራምን እንዲርቅ ዘወትር ትገፋፋዋለች፣ለእሷና
ለቤቱ ብሎ ዲኑ የማይፈቅደውን
ስራ እንዳይሰራም ታሳስበዋለች
①∅ ደስታና ሃዘኑን ትጋራለች፥
እርሱ ሐሳብና ጭንቀት ውስጥ ሆኖም እሷ አትስቅም፣ እሱ ማረፍና መደሰት
በሚፈልግበት ወቅት ላይም እሷ በተቃራኒው ተከፍታ አታስከፋውም
①①በሚያደርግላት ነገር በሙሉ
ይብዛም ይነስ ታመሰግነዋለች
①② ቤቷን እያቀዘቀች የሰው ቤት አታሞቅም ቤቷንም እያፈረሰች የሰው ቤት
አትገነባም!
①③ አላህ የሰጣትን ልጆች በኢስላም ስርዓት ቀርጻ ታሳድጋለች ትልቁ የእሷ
ስራም ይህ እንደሆነ በማወቅ በስራዋ ትኮራለች! ልጅም ያጣች እንደሆነ ታግሳ
ተስፋ ሳትቆርጥ ጌታዋን ትለምናለች
አበቃ
የጥሩ ባልን መገለጫ በቅርብ ቀን
ይጠብቁን ኢንሻአላህ
"ሁላችንም አላህ ሳሊሖች ያድርገን"
💐💐💐💐💐💐💐💐💐
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
① የትም ብትሆን አላህን ትፈራለች፣ በሁሉም ነገር የነቢዩን ሱና ትከተላለች
②ባሏ ያዘዛትን በሙሉ -ከዲን ጋር የሚጋጭ እስካልሆነ ድረስ- ትታዘዛለች
③ከሷ ጥሩን ነገር እንጂ እንዳያይ፣ እንዳይሰማና እንዳያሸት ጥረት ታደርጋለች
④ቤትና ንብረቱን እንዲሁም
ቤተ-ሰቦቹን ትጠብቃለች
⑤እሱ የማይፈልገውን ሰው
አትጠጋም አታስጠጋምም
⑥ ባሏን ሳታሳውቅ ሱና ጾም አትጾምም
ከቤትም አትወጣም
⑦ የባሏንና የቤቷን ሚስጥር
በሚገባ ትጠብቃለች
⑧ ባሏን በመልካም ነገር ላይ
ታግዛለች ሲሰንፍ ታበረታታዋለች፣
ሲረሳ ታስታውሳለች
⑨ሐላል ከስብ እንዲከስብ ሐራምን እንዲርቅ ዘወትር ትገፋፋዋለች፣ለእሷና
ለቤቱ ብሎ ዲኑ የማይፈቅደውን
ስራ እንዳይሰራም ታሳስበዋለች
①∅ ደስታና ሃዘኑን ትጋራለች፥
እርሱ ሐሳብና ጭንቀት ውስጥ ሆኖም እሷ አትስቅም፣ እሱ ማረፍና መደሰት
በሚፈልግበት ወቅት ላይም እሷ በተቃራኒው ተከፍታ አታስከፋውም
①①በሚያደርግላት ነገር በሙሉ
ይብዛም ይነስ ታመሰግነዋለች
①② ቤቷን እያቀዘቀች የሰው ቤት አታሞቅም ቤቷንም እያፈረሰች የሰው ቤት
አትገነባም!
①③ አላህ የሰጣትን ልጆች በኢስላም ስርዓት ቀርጻ ታሳድጋለች ትልቁ የእሷ
ስራም ይህ እንደሆነ በማወቅ በስራዋ ትኮራለች! ልጅም ያጣች እንደሆነ ታግሳ
ተስፋ ሳትቆርጥ ጌታዋን ትለምናለች
አበቃ
የጥሩ ባልን መገለጫ በቅርብ ቀን
ይጠብቁን ኢንሻአላህ
"ሁላችንም አላህ ሳሊሖች ያድርገን"
💐💐💐💐💐💐💐💐💐
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
ሳላውቅና አውቄ ብዙ አጥፍቻለው
ጎኔ አንተ መኖርክን እኔ እረስቻለው
ጥፋቴን እያየህ እንዳለፍክ አውቃለው
እኔ ወንጀለኛ ነኝ ማረኝ እልሀለው
ትላንቴን ስትሰራ
አጋዥ ሳይኖርህ
ለዛሬ አደረስከኝ
ጎኔን ደባብሰህ
አሳድገህኛል ክፉን ከኔ አርቀህ
በሄድኩበት ሁሉ ስለኔ ተጨንቀህ
ከንግዲህ ወዳንተ
ምራኝ ልከተልህ
ትዛዝህን ላክብር
ያልከኝን ልስራልህ
ለስካሁኑ እድሜዬ ገናም ለወደፊቱ
ባንተ ነው አምላኬ ሁሉ አላፊነቱ
አሁንም ያንተ ነገም ያንተው ነኝ
እባክህ ጌታዬ ተው ችላ አትበለኝ
ወንጀሌን አፅድተህ ንፁህ አድርገኝ
ባለኝ የምብቃቃ አንተን አመስጋኝ
አርገኝና ልኑር ጥበበኛ አዋቂ
ኩራት የሌለበት ያወቀን ጠያቂ።
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
ጎኔ አንተ መኖርክን እኔ እረስቻለው
ጥፋቴን እያየህ እንዳለፍክ አውቃለው
እኔ ወንጀለኛ ነኝ ማረኝ እልሀለው
ትላንቴን ስትሰራ
አጋዥ ሳይኖርህ
ለዛሬ አደረስከኝ
ጎኔን ደባብሰህ
አሳድገህኛል ክፉን ከኔ አርቀህ
በሄድኩበት ሁሉ ስለኔ ተጨንቀህ
ከንግዲህ ወዳንተ
ምራኝ ልከተልህ
ትዛዝህን ላክብር
ያልከኝን ልስራልህ
ለስካሁኑ እድሜዬ ገናም ለወደፊቱ
ባንተ ነው አምላኬ ሁሉ አላፊነቱ
አሁንም ያንተ ነገም ያንተው ነኝ
እባክህ ጌታዬ ተው ችላ አትበለኝ
ወንጀሌን አፅድተህ ንፁህ አድርገኝ
ባለኝ የምብቃቃ አንተን አመስጋኝ
አርገኝና ልኑር ጥበበኛ አዋቂ
ኩራት የሌለበት ያወቀን ጠያቂ።
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
እዉነተኛ ታሪክ
የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች💐
#ክፍል 🔟
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
ለአባቴ ጓደኞቼ ጋር የትምህርት መዝጊያ program ስላለ ተሰባስበን ሀይቅ እንሄዳለን ብየ ዋሸሁኝ
አባቴም የሚያቀዉ እኔ እንደማልዋሸዉ ነዉ ትሸዉደኛለች ብሎ አይጠረጥርም ፡፡ ገላየን ታጥቤ ሱብሂ ሶላት ሰግጄ........ዱአ ማረግ ጀመርኩ አላህ ሆይ በአንተ ከክፉ ነገር እጠበቃለሁ ይህንንም የባለጌ Vido ቻናል አላህ ገላግለኝ .....እስማኢልም ጋር ስሄድ ከክፉ ነገር በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ለነገሩ ፎቶ ተነስተን እንመጣለን ነዉ ያለኝ ምንም አያረገኝ እያልኩ ብቻየን እያሰብኩ ነዉ ፡፡
በጣም ግራ ገባኝ ግን ሂጄ ወንጀል ላልሰራ ብየ እራሴን አሳምኘዋለሁ፡፡
ቅዳሜ ጠዋት ደረሰ እስማኢል ደዉለልኝ ጣፋጭ ወሬዎቹን ካወራሁ ቡሀላ ነገ እኮ እሁድ ነዉ አለኝ እኔም አዎ
ለአባትሽ ነገርሽዉ አለኝ
እኔም አዎ አስፈቅጃለሁ እንሄዳለን ግን ልቤ ጭንቅ እያለኝ ነዉ አልኩት፡፡
እሱም ወላሂ አትጨነቂ እኔ ለአንቺ ክፉ አላስብም ከትዳር በፊት ምንም የሚፈጠር የለም አለኝ፡፡
እኔም እዉነት መስሎኝ እሺ አልኩት
እሳሚኢልም ደስ አለዉ.....
ግን ቅዳሜ ማታ 4 ሰአት ላይ ያልታሰበ ስልክ ለአባቴ ተደወለ ሳዳም ነበር,,,,,,,,
አባቴን ቶሎ ብለህ መኪና ይዘህ ድረስልኝ እናቴ ታማለች፡፡ ብሎ ሳዳም ለአባቴ ደወለ...,ደነገጥን የሳዳም ድምፅ እያለቀሰ ነበር የደወለዉ ደንግጦ ነበር፡፡ እኔ እና አባቴ ቶሎ ብለን ከቤት ወጣን አባቴ ቶሎ መኪናዉን አስነስቶ ...,ወደነ ሳዳም ቤት ሄደ እናቱ ወ/ሮ ,አሚናት በአፋቸዉ ደም እየተፉ ደረስን ጎረቤቱ ተሰብስቧል ሳዳም የሚያረገዉ ግራ ገብቶት ያለቅሳል ....ሲያለቅስ ያሳዝናል ..
ለነገሩ ወንድም የለዉ እህት የለዉ አባት የለዉ ዘመድ የለዉ እናቱ ብቻ ነዉ ያሉት... እናቱ ለእኔ ያሉኝ ትዝ አለኝ የሳዳም ሞት እኔ ስሞትበት ነዉ፡፡ ብቸኛ ነዉ ብቻ እኔ ከሞኩ አንቺ ጥሩ ልጅ ነሽ ልጄን አይዞህ በይልኝ ያሉኝ ትዝ አላኝ እና እኔም ሳዳም አይዞህ እያልኩ ሆዴ አልችል ብሎ አለቀስኩ፡፡
አባቴ እኔ እና ሳዳም...ቶሎ ብለን በመኪና ወ/ሮ አሚናትን ይዘን ሰላም ሆስፒታል ወሰድናቸዉ፡፡ ድንገተኛ ክፍል ገብተዉ እየታከሙ ደሙ በአፋቸዉ መዉጣት አላቆመም ነበር ፡፡ ሳዳም እና አባቴ ላኢለሀ ኢለሏህ በይ እያሉ በሸሀዳ የሳዳም እናት ከምሽቱ 5:30 ሲል ወደ አኼራ ወደ ማይቀረዉ ለደሀም ሀብታም ወንድ ሴት የማይለዉ ሁላችንም ነገ የሚጠብቀን አማክሮ የማይመጣዉ ወደ አኼራ ሄዱ ፡፡ አላህ አሟሟታችንን ያሳምርልን፡፡
ሳዳም አለቀሰ ወንድ ልጅ ሲያለቅስ አሳዘነኝ እኔም አለቀስኩኝ አብረን አለቀስን፡፡ በለቅሶ የሳዳም እናት ቢመለሱ ኑሮ የሳዳም ብቻ በቂ ነበር እናቴ መጨረሻየን ሳታይ እናቴ መጨረሻየን ሳታይ በእሳት እና በፀሀይ ተቃጥለሽ ደም ተፍተሽ ሞትሽብኝ ለኔ ማን አለኝ ለኔ ማን አለኝ እናቴ ንገሪኝ ማን አለኝ እያለ ይደጋግመዋል እኔ ማን አለኝ እያለ ፡፡ ብቻየን ለማን ጥለሽኝ ሄድሽ ነግሬሽ የለ የሄዴን እናቴ ብቸኛ ነኝ ብየ ነግሬሽ የለ ጓደኛየም እናቴም አንቺዉ ነሽ ብየ ....
አለቀሰ እሱ ሲያለቅስ አለቃቀሱ ሆድ ይበላል፡፡
ሁሉም ያለቅስ ነበር ዶክተሮቹ እና ነርሶቹ ሳይቀር ሳዳም በጣም አሳዘነኝ........,,አስክሬኑ እዛዉ ሰላም ሆስፒታል አደረ፡፡ አባቴ ሳዳምን እቤት እንዲያድር ወደ እኛ ቤት ወሰደዉ፡፡ ሳዳምም ሳይተኛ ሲያለቅስ አደረ ..
.እኔም መኝታ ክፍሌ ሁኜ አለቅሳለሁ...
የእናቱ ሞት በፊት ሳዳም ጋር ያሳለፉት የጨዋ ልጅ ትዝታ...ተጣልቸዉ ሰኞ እና ሀሙስ መጥቶ ሲጠብቀኝ ትቸዉ በአባቴ መኪና እንዳላየ ስልፈዉ በtelegram የመጨረሻ message ፅፎ የመለስኩለትን ሳያይ እስከ አሁን ድረስ telegram አለመግባቱ እና profile pictur የደሀ ልጅ በመሆኔ ፍቅሬን ተነጠኩ ብሎ telegram ማቆሙ አብሮ የእናቱ ሞት ጋር ሲደመር የእሱ እና የእናቱ ትዝታዎች አይኔ ላይ እየመጡ ተንሰቅስቄ እያለቀስኩ እንቅልፍ ሳላይ አደርኩኝ፡፡ እናቴም እቤት ስንመጣ መሞታቸዉን ስነግራት ያአሏህ አለቀሰች ፡፡ በለቅሶ መመለስ የማይቻል ነገር.............
አንተሞት የሚሉህ
ዋይ ይብላኝልህ
አሊም ነዉ ወልይ ነዉ
መቼ ትላለህ
ባለ ብዙ ጭፍራን መች ትፈራለህ
ከአሸናፊዉ ጌታ
ከጀሊሉ ታዘህ
ከተማዉን ባዶ ታረጋለህ
አይጣፍጥም ኑሮ አንተ ሞት እያለህ
...ከሙሀመድ አወል መንዙማ የተወሰደ
ሱብሂ ሰግደን ሳዳም ጋር አብረን ወደ ቤቱ መነሀሪያ ልንሄድ ነዉ፡፡ እስማኢልም ጋር ቀጠሮ አለን........ምን ይሻላል...........
#part 1⃣1⃣
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
ሼር የማታረጉ የቻናል ቤተሰቦቻችን ደህንነታችሁ ሀሳብ ሁኖብናል😉 ለጓደኞቻችሁ ሼር በማድረግ አለን በሉን☺️
➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
.➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች💐
#ክፍል 🔟
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
ለአባቴ ጓደኞቼ ጋር የትምህርት መዝጊያ program ስላለ ተሰባስበን ሀይቅ እንሄዳለን ብየ ዋሸሁኝ
አባቴም የሚያቀዉ እኔ እንደማልዋሸዉ ነዉ ትሸዉደኛለች ብሎ አይጠረጥርም ፡፡ ገላየን ታጥቤ ሱብሂ ሶላት ሰግጄ........ዱአ ማረግ ጀመርኩ አላህ ሆይ በአንተ ከክፉ ነገር እጠበቃለሁ ይህንንም የባለጌ Vido ቻናል አላህ ገላግለኝ .....እስማኢልም ጋር ስሄድ ከክፉ ነገር በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ለነገሩ ፎቶ ተነስተን እንመጣለን ነዉ ያለኝ ምንም አያረገኝ እያልኩ ብቻየን እያሰብኩ ነዉ ፡፡
በጣም ግራ ገባኝ ግን ሂጄ ወንጀል ላልሰራ ብየ እራሴን አሳምኘዋለሁ፡፡
ቅዳሜ ጠዋት ደረሰ እስማኢል ደዉለልኝ ጣፋጭ ወሬዎቹን ካወራሁ ቡሀላ ነገ እኮ እሁድ ነዉ አለኝ እኔም አዎ
ለአባትሽ ነገርሽዉ አለኝ
እኔም አዎ አስፈቅጃለሁ እንሄዳለን ግን ልቤ ጭንቅ እያለኝ ነዉ አልኩት፡፡
እሱም ወላሂ አትጨነቂ እኔ ለአንቺ ክፉ አላስብም ከትዳር በፊት ምንም የሚፈጠር የለም አለኝ፡፡
እኔም እዉነት መስሎኝ እሺ አልኩት
እሳሚኢልም ደስ አለዉ.....
ግን ቅዳሜ ማታ 4 ሰአት ላይ ያልታሰበ ስልክ ለአባቴ ተደወለ ሳዳም ነበር,,,,,,,,
አባቴን ቶሎ ብለህ መኪና ይዘህ ድረስልኝ እናቴ ታማለች፡፡ ብሎ ሳዳም ለአባቴ ደወለ...,ደነገጥን የሳዳም ድምፅ እያለቀሰ ነበር የደወለዉ ደንግጦ ነበር፡፡ እኔ እና አባቴ ቶሎ ብለን ከቤት ወጣን አባቴ ቶሎ መኪናዉን አስነስቶ ...,ወደነ ሳዳም ቤት ሄደ እናቱ ወ/ሮ ,አሚናት በአፋቸዉ ደም እየተፉ ደረስን ጎረቤቱ ተሰብስቧል ሳዳም የሚያረገዉ ግራ ገብቶት ያለቅሳል ....ሲያለቅስ ያሳዝናል ..
ለነገሩ ወንድም የለዉ እህት የለዉ አባት የለዉ ዘመድ የለዉ እናቱ ብቻ ነዉ ያሉት... እናቱ ለእኔ ያሉኝ ትዝ አለኝ የሳዳም ሞት እኔ ስሞትበት ነዉ፡፡ ብቸኛ ነዉ ብቻ እኔ ከሞኩ አንቺ ጥሩ ልጅ ነሽ ልጄን አይዞህ በይልኝ ያሉኝ ትዝ አላኝ እና እኔም ሳዳም አይዞህ እያልኩ ሆዴ አልችል ብሎ አለቀስኩ፡፡
አባቴ እኔ እና ሳዳም...ቶሎ ብለን በመኪና ወ/ሮ አሚናትን ይዘን ሰላም ሆስፒታል ወሰድናቸዉ፡፡ ድንገተኛ ክፍል ገብተዉ እየታከሙ ደሙ በአፋቸዉ መዉጣት አላቆመም ነበር ፡፡ ሳዳም እና አባቴ ላኢለሀ ኢለሏህ በይ እያሉ በሸሀዳ የሳዳም እናት ከምሽቱ 5:30 ሲል ወደ አኼራ ወደ ማይቀረዉ ለደሀም ሀብታም ወንድ ሴት የማይለዉ ሁላችንም ነገ የሚጠብቀን አማክሮ የማይመጣዉ ወደ አኼራ ሄዱ ፡፡ አላህ አሟሟታችንን ያሳምርልን፡፡
ሳዳም አለቀሰ ወንድ ልጅ ሲያለቅስ አሳዘነኝ እኔም አለቀስኩኝ አብረን አለቀስን፡፡ በለቅሶ የሳዳም እናት ቢመለሱ ኑሮ የሳዳም ብቻ በቂ ነበር እናቴ መጨረሻየን ሳታይ እናቴ መጨረሻየን ሳታይ በእሳት እና በፀሀይ ተቃጥለሽ ደም ተፍተሽ ሞትሽብኝ ለኔ ማን አለኝ ለኔ ማን አለኝ እናቴ ንገሪኝ ማን አለኝ እያለ ይደጋግመዋል እኔ ማን አለኝ እያለ ፡፡ ብቻየን ለማን ጥለሽኝ ሄድሽ ነግሬሽ የለ የሄዴን እናቴ ብቸኛ ነኝ ብየ ነግሬሽ የለ ጓደኛየም እናቴም አንቺዉ ነሽ ብየ ....
አለቀሰ እሱ ሲያለቅስ አለቃቀሱ ሆድ ይበላል፡፡
ሁሉም ያለቅስ ነበር ዶክተሮቹ እና ነርሶቹ ሳይቀር ሳዳም በጣም አሳዘነኝ........,,አስክሬኑ እዛዉ ሰላም ሆስፒታል አደረ፡፡ አባቴ ሳዳምን እቤት እንዲያድር ወደ እኛ ቤት ወሰደዉ፡፡ ሳዳምም ሳይተኛ ሲያለቅስ አደረ ..
.እኔም መኝታ ክፍሌ ሁኜ አለቅሳለሁ...
የእናቱ ሞት በፊት ሳዳም ጋር ያሳለፉት የጨዋ ልጅ ትዝታ...ተጣልቸዉ ሰኞ እና ሀሙስ መጥቶ ሲጠብቀኝ ትቸዉ በአባቴ መኪና እንዳላየ ስልፈዉ በtelegram የመጨረሻ message ፅፎ የመለስኩለትን ሳያይ እስከ አሁን ድረስ telegram አለመግባቱ እና profile pictur የደሀ ልጅ በመሆኔ ፍቅሬን ተነጠኩ ብሎ telegram ማቆሙ አብሮ የእናቱ ሞት ጋር ሲደመር የእሱ እና የእናቱ ትዝታዎች አይኔ ላይ እየመጡ ተንሰቅስቄ እያለቀስኩ እንቅልፍ ሳላይ አደርኩኝ፡፡ እናቴም እቤት ስንመጣ መሞታቸዉን ስነግራት ያአሏህ አለቀሰች ፡፡ በለቅሶ መመለስ የማይቻል ነገር.............
አንተሞት የሚሉህ
ዋይ ይብላኝልህ
አሊም ነዉ ወልይ ነዉ
መቼ ትላለህ
ባለ ብዙ ጭፍራን መች ትፈራለህ
ከአሸናፊዉ ጌታ
ከጀሊሉ ታዘህ
ከተማዉን ባዶ ታረጋለህ
አይጣፍጥም ኑሮ አንተ ሞት እያለህ
...ከሙሀመድ አወል መንዙማ የተወሰደ
ሱብሂ ሰግደን ሳዳም ጋር አብረን ወደ ቤቱ መነሀሪያ ልንሄድ ነዉ፡፡ እስማኢልም ጋር ቀጠሮ አለን........ምን ይሻላል...........
#part 1⃣1⃣
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
ሼር የማታረጉ የቻናል ቤተሰቦቻችን ደህንነታችሁ ሀሳብ ሁኖብናል😉 ለጓደኞቻችሁ ሼር በማድረግ አለን በሉን☺️
➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
.➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
የዶ/ር አብይ አህመድ ወላጅ አባት
- አህመድ አሊ (የዶክተር አብይ አህመድ ወላጅ አባት)
ቢቢሲ አማርኛ ወደ ጅማ አቅንቶ የጠቅላይ ሚንስትር
ዶክተር አብይ አህመድ ወላጅ አባትን አነጋግሮ ነበር
አዛውንቱ አቶ አህመድ አሊ ስለ ልጃቸው አስተዳደግ
ተጠይቀው እንዲህ ሲሉ ነበር የመለሱቱ፡፡
“ስሙ አብዮት ነበር ከዚያ አብይ ብዪ ሰየምኩት፡፡ ቁርአን
ይቀራል፡፡ እኔንም እናቱንም በስራ ይረዳል፡፡ ከሁሉም ጋር ጓደኛ
ነው፡፡ ስልጣን ላይ ስለወጣ አይደለም ይህንን የምናገረው፡፡
ተግባሩ በሙሉ መልካም ነበር”
ዶክተር አብይ ከአቶ አህመድ አሊ 16 ልጆች ውስጥ 6ኛ
ልጅ ሲሆኑ ተወልደው ያደጉትም በጅማ ሻሻ በተሰኝችው አንስተኛ
የገጠር ከተማ ውስጥ ነው፡፡
ቢቢሲ አማርኛ በጠቅላይ ሚንስትሩ አስተዳደግ ዙሪያ
ባዘጋጀው በዚህ ዶክመንተሪ ፊልም ላይ የዶክተር አብይ ሁለቱ
ታላላቅ ወንድሞች ቃለ መጠይቅ የሰጡ ሲሆን ስለ ወንድማቸው
የተናገሩትም ይህ ነው፡፡
“ከኛ ለየት የሚያደርገው ለአዲስ ነገር ትኩረት ይሰጥ
ነበር፡፡ መደበኛ ትምህርትም ሆነ የሀይማኖት ትምህርት
ለመከታተል ይጥር ነበር፡፡
ከጨዋታ ይልቅ ከትልልቅ ሰዎች ጋር መዋል ይወዳል፡፡
ከልጅነቱ ጀምሮ የትልቅ ሰው ባህሪ ነበረው፡፡ ወንድማማቾች
ሲጣሉ እንኳን የሚያስታርቀው እርሱ ነበር፡፡
ህዝቡንም ማስታረቅ ይሆንለታል፡፡ የሀይማኖት ችግር ተከስቶ
በነበረበት ወቅት ያስታረቀው እርሱ ነው”
“አብይ የኔ ልጅ ብቻ አይደለም ፤ ሁሉም ሰው በቴሌቭዥን
ሲያየው ይሳሳለታል” የሚሉት አዛውንቱ አቶ አህመድ “ ልጅዋ
ወደ ሻሻ ቢመጣ ምን ያደርጋሉ?” ተብለው ሲጠየቁም በሚያምር
ፈገግታ ታጅበው "እስመዋለሁ ፤ ከአጠገቡ መለየት
አልፈልግም” ነበር ያሉት፣
በተጨማሪም
"ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም ቦንብ ፈንድቷል ሲባል ሰምቼ
በድንጋጤ ራሴን ስቼ ለሁለት ቀን ተኝቻለሁ።"
- አህመድ አሊ (የዶክተር አብይ አህመድ ወላጅ አባት)
ቢቢሲ አማርኛ ወደ ጅማ አቅንቶ የጠቅላይ ሚንስትር
ዶክተር አብይ አህመድ ወላጅ አባትን አነጋግሮ ነበር
አዛውንቱ አቶ አህመድ አሊ ስለ ልጃቸው አስተዳደግ
ተጠይቀው እንዲህ ሲሉ ነበር የመለሱቱ፡፡
“ስሙ አብዮት ነበር ከዚያ አብይ ብዪ ሰየምኩት፡፡ ቁርአን
ይቀራል፡፡ እኔንም እናቱንም በስራ ይረዳል፡፡ ከሁሉም ጋር ጓደኛ
ነው፡፡ ስልጣን ላይ ስለወጣ አይደለም ይህንን የምናገረው፡፡
ተግባሩ በሙሉ መልካም ነበር”
ዶክተር አብይ ከአቶ አህመድ አሊ 16 ልጆች ውስጥ 6ኛ
ልጅ ሲሆኑ ተወልደው ያደጉትም በጅማ ሻሻ በተሰኝችው አንስተኛ
የገጠር ከተማ ውስጥ ነው፡፡
ቢቢሲ አማርኛ በጠቅላይ ሚንስትሩ አስተዳደግ ዙሪያ
ባዘጋጀው በዚህ ዶክመንተሪ ፊልም ላይ የዶክተር አብይ ሁለቱ
ታላላቅ ወንድሞች ቃለ መጠይቅ የሰጡ ሲሆን ስለ ወንድማቸው
የተናገሩትም ይህ ነው፡፡
“ከኛ ለየት የሚያደርገው ለአዲስ ነገር ትኩረት ይሰጥ
ነበር፡፡ መደበኛ ትምህርትም ሆነ የሀይማኖት ትምህርት
ለመከታተል ይጥር ነበር፡፡
ከጨዋታ ይልቅ ከትልልቅ ሰዎች ጋር መዋል ይወዳል፡፡
ከልጅነቱ ጀምሮ የትልቅ ሰው ባህሪ ነበረው፡፡ ወንድማማቾች
ሲጣሉ እንኳን የሚያስታርቀው እርሱ ነበር፡፡
ህዝቡንም ማስታረቅ ይሆንለታል፡፡ የሀይማኖት ችግር ተከስቶ
በነበረበት ወቅት ያስታረቀው እርሱ ነው”
“አብይ የኔ ልጅ ብቻ አይደለም ፤ ሁሉም ሰው በቴሌቭዥን
ሲያየው ይሳሳለታል” የሚሉት አዛውንቱ አቶ አህመድ “ ልጅዋ
ወደ ሻሻ ቢመጣ ምን ያደርጋሉ?” ተብለው ሲጠየቁም በሚያምር
ፈገግታ ታጅበው "እስመዋለሁ ፤ ከአጠገቡ መለየት
አልፈልግም” ነበር ያሉት፣
በተጨማሪም
"ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም ቦንብ ፈንድቷል ሲባል ሰምቼ
በድንጋጤ ራሴን ስቼ ለሁለት ቀን ተኝቻለሁ።"
ISLAMIC SCHOOL via @like
🎖ክብር ለሚገባዉ ክብር እንስጥ
አንድ ሚሊዮን ቤተ -ክርስቲያንና መስኪድ ቢኖሩም ትውልድን ማነፅ ካልቻሉ
ምን ዋጋ አለው? ወንጌል ተሰብኮልኛል ቁርአን ቀርቻለው የሚል ሀይማኖተኛ
(ዘረኝነቱ )ከሀይማኖተኝነቱ በልጦበት ከተገኘ ምኑ ላይ ነው እምነቱ! !
#የተከበሩ #አቶ #ለማ #መገርሳ የተናገሩት ወቅቱን ያገናዘበ የሚያምር ወቅታዊ ንግግር ፡፡
🎖ትክክል ነዉ ግድ ለማ መገርሳን ለማክበር የእሱ ብሔር መሆን አይጠበቅብንም፡፡ አሁን ላይ ታዋቂ የሚባሉ ሸይሆች በዘራቸዉ ሲመፃደቁ እናያለን ፡፡ምነዉ ሁላችንም ስንነሳ ብሄራችንን ረስተን ብንነሳ ጥሩ ነበር፡፡ ክብር ለለማ መገርሳ፡፡
👍👍 like ይገበዋል
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
አንድ ሚሊዮን ቤተ -ክርስቲያንና መስኪድ ቢኖሩም ትውልድን ማነፅ ካልቻሉ
ምን ዋጋ አለው? ወንጌል ተሰብኮልኛል ቁርአን ቀርቻለው የሚል ሀይማኖተኛ
(ዘረኝነቱ )ከሀይማኖተኝነቱ በልጦበት ከተገኘ ምኑ ላይ ነው እምነቱ! !
#የተከበሩ #አቶ #ለማ #መገርሳ የተናገሩት ወቅቱን ያገናዘበ የሚያምር ወቅታዊ ንግግር ፡፡
🎖ትክክል ነዉ ግድ ለማ መገርሳን ለማክበር የእሱ ብሔር መሆን አይጠበቅብንም፡፡ አሁን ላይ ታዋቂ የሚባሉ ሸይሆች በዘራቸዉ ሲመፃደቁ እናያለን ፡፡ምነዉ ሁላችንም ስንነሳ ብሄራችንን ረስተን ብንነሳ ጥሩ ነበር፡፡ ክብር ለለማ መገርሳ፡፡
👍👍 like ይገበዋል
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
ISLAMIC SCHOOL via @like
ሽንቁራሙን ሀገር ፣
ቀዳዳ ከተማ ፣ ስሰፋ ስለጉም ፣
የልፋቴን ቁስል ፣ በሀቅ ላቤ ሳክም ፣
ለደከምኩበት ቀን .....
እነሆ ነጋልኝ ነፍሴን ለ‘ንቅልፍ ልጣል ፣
የሰላም ጊዜ ህልም ፍቺው ይጣፍጣል ።
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
ቀዳዳ ከተማ ፣ ስሰፋ ስለጉም ፣
የልፋቴን ቁስል ፣ በሀቅ ላቤ ሳክም ፣
ለደከምኩበት ቀን .....
እነሆ ነጋልኝ ነፍሴን ለ‘ንቅልፍ ልጣል ፣
የሰላም ጊዜ ህልም ፍቺው ይጣፍጣል ።
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
እዉነተኛ ታሪክ
የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች💐
#ክፍል 🔟
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
እማይነጋ የለም ነጋ ሱብሂን ሰገደን እናቴ አባቴ እና ሳዳም ሁነን በመኪና እነ ሳዳም ቤት ሄድን ማስተዛዘኛ ሽንብራ እና ቡና አባቴ ገዝቶ አዘጋጀ፡፡ የሳዳም ዘመዶች ከገጠረም ከተለያየ ቦታ እየመጡ ነዉ፡፡ ሙት ያለዉን ቀባሪ አያሳጣዉም አይደል የሚባለዉ ...ወ/ሮ አሚናት ስንት አመት ሲሰቃዩ ቀጥ ብሎ ያላዯቸዉ ዘመዶች ለሞቱ ጊዜ መጡ፡፡ ሳዳምን ሰላም እያሉ አብረዉ ያለቅሳሉ
ሳዳምም እያለቀሰ የእናቱ ሞት ሲጎዳዉ የዘመዶቹ ማሽቃበጥ አንድ ቀን እንኳ በአይኑ አይቷቸዉ የማያቃቸዉ መጥተዉ ሲያለቅሱ ገረመዉ ማንስ መሞቷን ነገራቸዉ ?? ለነገሩ ሰርግ ሞት እርግዝና አይደበቅም ...........,
ይህን ያህል ዘመድ አለኝ እንዴ ...እስከ አሁን እኔ እና እናቴ ስንሰቃይ የት ነበሩ፡፡ በሂወት ኑራ ያልረዷት ከሞተች ቡሀላ ነዉ እንዴ አፈር ለማልበስ የሚመጡት ?? እያለ በአእምሮዉ በማሰብ ያመላልሰዋል፡፡
የወ/ሮ አሚናት አስክሬን ከሰላም ሆስፒታል አድሮ ወጣ........... አባቴ ደሴ አራዳ ሂዶ አቡጀዲ ገዝቶ መጣ፡፡
ቀኑ እሁድ ነዉ ጠዋት ላይ ለእስማኢል ደወልኩለት ...,..,,,.,,,
እስማኢልን የሳዳም እናት ሙተዋል ብየ ነገርኩት፡፡
እስማኢልም ደነገጠ እሺ ቀብር እመጣለሁ ብሎ ስልኩን ዘጋዉ
እስማኢል ሲያስብ ያደረዉ እሁድ ኢልሀም ጋር ምን መስራት እንዳለበት ሲያስብ አድሮ ..ጠዋት የሳዳም እናት ሙተዋል ተብሎ ሲነገረዉ ደነገጠ፡፡ የደነገጠዉ የሳዳም እናት መሞት ሳይሆን ኢልሀም ኮምቦልቻ ላትሄድ ትችላለች ብሎ አሰበ፡፡እሁድ ከምቦልቻ ቀጠሮ እንዳላቸዉ በአለፈዉ ክፍል ገልፀናል፡፡ እስማኢልም የእሁድ ፕላኑ ተበላሸበት፡፡
ምን አልባት ይህ አጋጣሚ ለእኔ ጥሩ ሊሆን ይችላል፡፡ ዛሬ የሳዳም እናት ባትሞት አባቷን ጓደኞቼ ጋር እሄዳለሁ ብየ ስላስፈቀድኩ ቅር እያለኝ ነበር እስማኢል ጋር መሄደ አይቀርም ነበር፡፡
ሰአቱ ረፈድ ሲል እስማኢል መጣ የመጣዉ ለሳዳም አስቦ ሳይሆን እንዴት ኢልሀም ደዉላ እቀራለሁ ብሎ ነዉ፡፡ የሳዳም የክፍል ተማሪዎች አብሮ አረብ ገንዳ መስጊድ ቂርአት አብረዉ የሚቀሩ ጓደኞቹ መነሀሪያ የሚያቁት ብዙ ሰዉ ነበር፡፡ በሰአቱ ቅሬ የላቸዉ ነበር፡፡ ሶላተል ጀናዛ በአረብ ገንዳ መስጊድ ከተሰገደ ቡሀላ ሶስት አይሱዚ መኪና የኢልሀም አባት ተከራይቶ ደሴ የሚገኘዉ ከድጆ የቀብር ቦታ አመሩ.....
የሰዉ ልጅ ሁሉም ሞት ቀማሽ ናት..ማንም ቢወድህ ቢያከብርህ ከሞክ ለደቂቃ ይቆይ የሚልህ የለም ችኮላዉ አንተን ወደ አፈር ለማስገባት እንጂ የዛን ጊዜ አብሮህ የሚሄደዉ ጥሩ ስራህ ብቻ ነዉ፡፡
ነብያችን ሰ.ዐ.ወ የሞተን ሰዉ ሶስት ነገሮች ይከተሉታል ሁለቱ ተመላሽ ነዉ አንዱ ሲቀር...ስራዉ ቤተሰቦቹ እና ንብረቱ፡፡ ቤተሰቦቹ ንብረቱ ሲመለሱ ግን ስራህ አብሮ አንተ ጋር ይቀበራል፡፡
የሳዳም እናት ቀብሩ ተቆፍሮ እየተቀበረች ሳዳም አለቀሰ ለማን ጥለሽኝ ሄድሽ ብቸኛ እኮ ነኝ እያለ አለቀሰ፡፡ ከጎኑም በአይኑ አይቷቸዉ የማያቃቸዉ አሽቃባጭ ዘመድ ተብየዎቹ ያለቅሳሉ .......ሳዳም ሲያያቸዉ እንደመናደድም እንደመግረምም ይለዋል፡፡ ለቅሶዉ ለእሷ በማዘን ነዉ ወይስ የደስታ ለቅሶ ነዉ እኔ በአይኔ አይቼ የማላቃቸዉ ዘመድ ተብየ ለቅሶ ምን ይባላል እያለ በሀዘን ላይ ሁኖ ገርሞታል፡፡ ምን ይደረጋል የሰዉ ልጅ በሂወት እያለ መጠቃቀም ሲችል ከሞተ ቡሀላ ግን ከንፈሩን በመምጠጥ ነዉ የሚያሳልፈዉ ቁጭት መለደም ከሞቱ ቡሀላ ሳይሆን ሳይሞት ነዉ መጠንቀቅ፡፡
ቀብረዉ ተመለሱ ወ/ሮ አሚናት ላይመለሱ ሄዱ፡፡ ለሳዳም ያለዉ እኛ ነን ሌላ ማንም የሚቀርበዉ የለም ...አባቴ ለለቅሶዉ የሚያስፈልገዉን አሟልቷል ....ድንኳን ተከራይቷል ለእንግዳች ለዘመዱ የሚሆን ጤፍ አስፈጭቶ ለወጥ የሚሆን ሳይቀር ሁሉንም ነገር አሟልቷል ፡፡ ወጥ ሰሪ እንጀራ ጋጋሪ ሳይቀር ብር ከፍሎ ሰባቱ እስኪ ወጣ ምንዳዉን ከአላህ አገኘዋለሁ ብሎ አሟልቷል፡፡ እኔ እስከ እናቴ ሴቶች ለቅሶ ለመድረስ ሲመጡ የሚያወሩት የሚደርሱት ዘመድ ስለለ እዛዉ ነበር የምንዉለዉ፡፡ ብቸኝነት እንዳይሰማዉ እኔ ከነበቴሰቦቼ ለአላህ ብለን አብረዉ ሀዘኑን ተጋራነዉ፡፡
መወለድ ቋንቋ ነዉ ከማይጠቅም ዘመድ እና ቤተሰብ እንደ ኢልሀም ቤተሰቦች ይሻላል
ሳዳም በጣም ዉስጡ ተጎድቷል ፡....ሰዉ ያወረዋል ያፅናናዋል ....ግን አዳሩን ሲያለቅስ ነበር የሚያድረዉ.....,,.,,,
እናቱ ከተቀበረች ሰባተኛ ቀኑ ደረሰ.....የእናቱ ሰባት ደረሰ የኢልሀም አባት 3በግ ገዝቶ ሁሉንም አስቤዛ ችሎ ሰባቱን አወጣለት.....ለድሆች ለሙሳፊሮች ለሚስኪኖች .....ተጠርተዉ በሉ ......የኢልሀም አባት አላህ ኸይር ስራህን ይክፈልህ ብሎ ሳዳም አለቀሰ....ኢልሀም ከነቤተሰቦቿ ያረጉለት በጣም ከአሰበዉ በላይ ብቸኝነት እንዳይሰማዉ ....እዛዉ አስተዛዝነዉ ሰባቱን አዉጥተዉ ወደ ቤት ተመለሱ,,,,,,,,,,,,,,....
እስማኢል እና እና እኔ እንደዋወላለን ግን Telegram መግባት አቁሚያለሁ ለምን በሳዳም እናት ሞት ምክንያት
እስማኢልም ኢልሀም ጋር ለመገናኘት ቀጠሮ በያዘበት ቀን የሳዳም እናት ቀብር በመሆኑ ትዝ ባለዉ ቁጥር የሳዳም እናት ሞት ሳይሆን ...........
ኢልሀም ጋር በዚህ የተነሳ ቀጠሮ መሰረዙ ይቆጭና ይናደድ ይዟል፡፡
ሳዳም ከእናቱ ሞት ቡሀላ ጥሩ ላይ አይደለም ፡፡ እኔ እየደወልኩ ጧትም ማታም አፅናናዋለሁ፡፡... በጣም የበፊቱ ትዉስታወቼ እስማኢል ጋር ስወዳድረዉ ...ጭራሽ አይገናኝም ነበር፡፡
እናቴም አባቴም እየደወሉ አብሽር ይሉት ነበር፡፡ ሌላ ማን አለዉ ከእኛ ዉጭ ዘመዶቹ የእናቱን ሰባት አዉጥተዉ ሂደዋል፡፡ እናቱን ቀብረዉ ሀዘን አወጣን ብለዉ ሂዱ ለሳዳም አልጠቀሙትም ነበር፡፡
#Part 1⃣2⃣
ይ.........ቀ
...................ጥ
..........,ላ............................ል
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች💐
#ክፍል 🔟
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
እማይነጋ የለም ነጋ ሱብሂን ሰገደን እናቴ አባቴ እና ሳዳም ሁነን በመኪና እነ ሳዳም ቤት ሄድን ማስተዛዘኛ ሽንብራ እና ቡና አባቴ ገዝቶ አዘጋጀ፡፡ የሳዳም ዘመዶች ከገጠረም ከተለያየ ቦታ እየመጡ ነዉ፡፡ ሙት ያለዉን ቀባሪ አያሳጣዉም አይደል የሚባለዉ ...ወ/ሮ አሚናት ስንት አመት ሲሰቃዩ ቀጥ ብሎ ያላዯቸዉ ዘመዶች ለሞቱ ጊዜ መጡ፡፡ ሳዳምን ሰላም እያሉ አብረዉ ያለቅሳሉ
ሳዳምም እያለቀሰ የእናቱ ሞት ሲጎዳዉ የዘመዶቹ ማሽቃበጥ አንድ ቀን እንኳ በአይኑ አይቷቸዉ የማያቃቸዉ መጥተዉ ሲያለቅሱ ገረመዉ ማንስ መሞቷን ነገራቸዉ ?? ለነገሩ ሰርግ ሞት እርግዝና አይደበቅም ...........,
ይህን ያህል ዘመድ አለኝ እንዴ ...እስከ አሁን እኔ እና እናቴ ስንሰቃይ የት ነበሩ፡፡ በሂወት ኑራ ያልረዷት ከሞተች ቡሀላ ነዉ እንዴ አፈር ለማልበስ የሚመጡት ?? እያለ በአእምሮዉ በማሰብ ያመላልሰዋል፡፡
የወ/ሮ አሚናት አስክሬን ከሰላም ሆስፒታል አድሮ ወጣ........... አባቴ ደሴ አራዳ ሂዶ አቡጀዲ ገዝቶ መጣ፡፡
ቀኑ እሁድ ነዉ ጠዋት ላይ ለእስማኢል ደወልኩለት ...,..,,,.,,,
እስማኢልን የሳዳም እናት ሙተዋል ብየ ነገርኩት፡፡
እስማኢልም ደነገጠ እሺ ቀብር እመጣለሁ ብሎ ስልኩን ዘጋዉ
እስማኢል ሲያስብ ያደረዉ እሁድ ኢልሀም ጋር ምን መስራት እንዳለበት ሲያስብ አድሮ ..ጠዋት የሳዳም እናት ሙተዋል ተብሎ ሲነገረዉ ደነገጠ፡፡ የደነገጠዉ የሳዳም እናት መሞት ሳይሆን ኢልሀም ኮምቦልቻ ላትሄድ ትችላለች ብሎ አሰበ፡፡እሁድ ከምቦልቻ ቀጠሮ እንዳላቸዉ በአለፈዉ ክፍል ገልፀናል፡፡ እስማኢልም የእሁድ ፕላኑ ተበላሸበት፡፡
ምን አልባት ይህ አጋጣሚ ለእኔ ጥሩ ሊሆን ይችላል፡፡ ዛሬ የሳዳም እናት ባትሞት አባቷን ጓደኞቼ ጋር እሄዳለሁ ብየ ስላስፈቀድኩ ቅር እያለኝ ነበር እስማኢል ጋር መሄደ አይቀርም ነበር፡፡
ሰአቱ ረፈድ ሲል እስማኢል መጣ የመጣዉ ለሳዳም አስቦ ሳይሆን እንዴት ኢልሀም ደዉላ እቀራለሁ ብሎ ነዉ፡፡ የሳዳም የክፍል ተማሪዎች አብሮ አረብ ገንዳ መስጊድ ቂርአት አብረዉ የሚቀሩ ጓደኞቹ መነሀሪያ የሚያቁት ብዙ ሰዉ ነበር፡፡ በሰአቱ ቅሬ የላቸዉ ነበር፡፡ ሶላተል ጀናዛ በአረብ ገንዳ መስጊድ ከተሰገደ ቡሀላ ሶስት አይሱዚ መኪና የኢልሀም አባት ተከራይቶ ደሴ የሚገኘዉ ከድጆ የቀብር ቦታ አመሩ.....
የሰዉ ልጅ ሁሉም ሞት ቀማሽ ናት..ማንም ቢወድህ ቢያከብርህ ከሞክ ለደቂቃ ይቆይ የሚልህ የለም ችኮላዉ አንተን ወደ አፈር ለማስገባት እንጂ የዛን ጊዜ አብሮህ የሚሄደዉ ጥሩ ስራህ ብቻ ነዉ፡፡
ነብያችን ሰ.ዐ.ወ የሞተን ሰዉ ሶስት ነገሮች ይከተሉታል ሁለቱ ተመላሽ ነዉ አንዱ ሲቀር...ስራዉ ቤተሰቦቹ እና ንብረቱ፡፡ ቤተሰቦቹ ንብረቱ ሲመለሱ ግን ስራህ አብሮ አንተ ጋር ይቀበራል፡፡
የሳዳም እናት ቀብሩ ተቆፍሮ እየተቀበረች ሳዳም አለቀሰ ለማን ጥለሽኝ ሄድሽ ብቸኛ እኮ ነኝ እያለ አለቀሰ፡፡ ከጎኑም በአይኑ አይቷቸዉ የማያቃቸዉ አሽቃባጭ ዘመድ ተብየዎቹ ያለቅሳሉ .......ሳዳም ሲያያቸዉ እንደመናደድም እንደመግረምም ይለዋል፡፡ ለቅሶዉ ለእሷ በማዘን ነዉ ወይስ የደስታ ለቅሶ ነዉ እኔ በአይኔ አይቼ የማላቃቸዉ ዘመድ ተብየ ለቅሶ ምን ይባላል እያለ በሀዘን ላይ ሁኖ ገርሞታል፡፡ ምን ይደረጋል የሰዉ ልጅ በሂወት እያለ መጠቃቀም ሲችል ከሞተ ቡሀላ ግን ከንፈሩን በመምጠጥ ነዉ የሚያሳልፈዉ ቁጭት መለደም ከሞቱ ቡሀላ ሳይሆን ሳይሞት ነዉ መጠንቀቅ፡፡
ቀብረዉ ተመለሱ ወ/ሮ አሚናት ላይመለሱ ሄዱ፡፡ ለሳዳም ያለዉ እኛ ነን ሌላ ማንም የሚቀርበዉ የለም ...አባቴ ለለቅሶዉ የሚያስፈልገዉን አሟልቷል ....ድንኳን ተከራይቷል ለእንግዳች ለዘመዱ የሚሆን ጤፍ አስፈጭቶ ለወጥ የሚሆን ሳይቀር ሁሉንም ነገር አሟልቷል ፡፡ ወጥ ሰሪ እንጀራ ጋጋሪ ሳይቀር ብር ከፍሎ ሰባቱ እስኪ ወጣ ምንዳዉን ከአላህ አገኘዋለሁ ብሎ አሟልቷል፡፡ እኔ እስከ እናቴ ሴቶች ለቅሶ ለመድረስ ሲመጡ የሚያወሩት የሚደርሱት ዘመድ ስለለ እዛዉ ነበር የምንዉለዉ፡፡ ብቸኝነት እንዳይሰማዉ እኔ ከነበቴሰቦቼ ለአላህ ብለን አብረዉ ሀዘኑን ተጋራነዉ፡፡
መወለድ ቋንቋ ነዉ ከማይጠቅም ዘመድ እና ቤተሰብ እንደ ኢልሀም ቤተሰቦች ይሻላል
ሳዳም በጣም ዉስጡ ተጎድቷል ፡....ሰዉ ያወረዋል ያፅናናዋል ....ግን አዳሩን ሲያለቅስ ነበር የሚያድረዉ.....,,.,,,
እናቱ ከተቀበረች ሰባተኛ ቀኑ ደረሰ.....የእናቱ ሰባት ደረሰ የኢልሀም አባት 3በግ ገዝቶ ሁሉንም አስቤዛ ችሎ ሰባቱን አወጣለት.....ለድሆች ለሙሳፊሮች ለሚስኪኖች .....ተጠርተዉ በሉ ......የኢልሀም አባት አላህ ኸይር ስራህን ይክፈልህ ብሎ ሳዳም አለቀሰ....ኢልሀም ከነቤተሰቦቿ ያረጉለት በጣም ከአሰበዉ በላይ ብቸኝነት እንዳይሰማዉ ....እዛዉ አስተዛዝነዉ ሰባቱን አዉጥተዉ ወደ ቤት ተመለሱ,,,,,,,,,,,,,,....
እስማኢል እና እና እኔ እንደዋወላለን ግን Telegram መግባት አቁሚያለሁ ለምን በሳዳም እናት ሞት ምክንያት
እስማኢልም ኢልሀም ጋር ለመገናኘት ቀጠሮ በያዘበት ቀን የሳዳም እናት ቀብር በመሆኑ ትዝ ባለዉ ቁጥር የሳዳም እናት ሞት ሳይሆን ...........
ኢልሀም ጋር በዚህ የተነሳ ቀጠሮ መሰረዙ ይቆጭና ይናደድ ይዟል፡፡
ሳዳም ከእናቱ ሞት ቡሀላ ጥሩ ላይ አይደለም ፡፡ እኔ እየደወልኩ ጧትም ማታም አፅናናዋለሁ፡፡... በጣም የበፊቱ ትዉስታወቼ እስማኢል ጋር ስወዳድረዉ ...ጭራሽ አይገናኝም ነበር፡፡
እናቴም አባቴም እየደወሉ አብሽር ይሉት ነበር፡፡ ሌላ ማን አለዉ ከእኛ ዉጭ ዘመዶቹ የእናቱን ሰባት አዉጥተዉ ሂደዋል፡፡ እናቱን ቀብረዉ ሀዘን አወጣን ብለዉ ሂዱ ለሳዳም አልጠቀሙትም ነበር፡፡
#Part 1⃣2⃣
ይ.........ቀ
...................ጥ
..........,ላ............................ል
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group