😔 #ተስፋ_ያጣች_ሴት_😢
#ክፍል 1⃣6⃣
# እውነተኛና_አሳዛኝ_አስተማሪ_እንዲሁም
ሀና ከኪሩቤል ጋር ማደሯ እጅግ በጣም ነበር ያስደነገጣት ፈፅሞ ይህ
እንዲፈጠር አልፈለገችም ነበር በዚም ምክንያት ጧት ላይ ቀድሟት ነቅቶ ቁርስ
እየሰራ ስታየው እራሷን አንቃ ብትገል ደስ ባላት ነበር ኪሩቤልን እንደገደለችው
ተሰማት። አሁን አብረው አድረዋል ይህም ማለት ወደ ጀርመን የመመለስ እድል
አይኖረውም ይህ ደግሞ በሷ ምክንያት መሆኑ ህሊናዋን እረፍት አሳጣት "ኪሩ
እባክህ ይቅር በለኝ" አለች ከየት መጣ የማይባል እምባ ጉንጯን አልፎ የለበሰችዉን ልብስ እያራሰ... "ያለፈው አልፏል ውዴ አትጨናነቂ ደግሞ ማታ
እንደምታፈቅሪኝ ነግረሽኛል ስለዚ ካፈቀርሽኝ ለኔ በቂዬ ነው!" አለ በደስታ ፈገግ
ብሎ .. ሀና እንባዋ እየባሰ መጣ ኪሩቤልን ከማጣቷ በላይ
በሷ ምክንያት የሚጎዳው ጉዳት አሳሰባት...
ኪሩቤል ደረቱ ላይ ልጥፍ አርጓት እረጅም ሰአት ቢቆይም ሀና ግን ልትናገረው
የምትፈልገውን ነገር ለማውጣት ከራሷ ጋር ሙግት ገጥማ ነበር ይሄኔ "ሀኒ" አለ
ኪሩቤል ፍርሃት ጭንቀትና እንባ በወረሱት አይኖቿ ተመለከተችው "እባክሽ
በመሃላችን ስለነበረው መራራቅና ክፍተት እርሺ ከዛም ፍቅራችንን ብቻ
እናዳምጥ ሀኒዬ አይናችንን ባይናችን እንይ አሁኑኑ አግቢኝ!! ከዛ ከፈለግሽ እዛ
አወስድሻለው ካልፈለግሽ ደግሞ ሀገርሽ ላይ እንደንግስት እንከባከብሻለሁ... "
አለ በአይኖቹ እየተማፀናት... ሀናም ይህን ስትሰማ ድሮ ቢሆን ምን ያህል በደስታ
እንደምትሰክር አሰበች አሁን ግን ባዶ ተስፋ ሆነባት እናም ኪሩቤልን ከላይዋ ላይ
ገፋ እያደረገች ...
"በቃህ ይሄ ሁላ ከንቱ ምኞት ነው ስለኔ ብዙ የማታውቀው ጉድ አለ... አንተጋ
ለመምጣት ፕሮሰስ ጀምሬ ተስፋ በሰነኩበት ሰአት ታምሩ የሚባል አውሬ
በደካማ ጎኔ ገብቶ ህይወቴን አመሰቃቀለው ከዛም ወደ ሴተኛ አዳሪነቴ
ተመለስኩ... ይህን ያረኩት ከሀገር ለመውጣት በቂ ገንዘብ ስላልነበረኝ
ላጠራቅም ነበር ግን ፈጣሪ ያኔ ገና ቴዎድሮስ ልጅነቴን ሲነጥቀኝ እረስቶኝ
ነበርና (H I V )ኤች አይ ቪ በደምሽ ውስጥ አለ ተባልኩ እናም ያንቺ እጣ ሴተኛ
አዳሪነት ነው ብለው ፈረዱብኝ... በቃ ወንዱን ሁሉ በተለይ ሀብታምና
ባለስልጣን እየመረጥኩ ስበቀል ኖርኩ ግን በስተመጨረሻ ወላጅ አባቴ ፀጋዬ
ገ/ማርያም አንሶላ ተጋፈፈኝ... " አለች ይህን ስትናገር በስሜት ጮክ ብላ ነበር
ሀናን ለሚሰማት ልብ ወለድ ትረካ እንጂ እውነት የሷ ታሪክ አይመስልም ነበር ...
ኪሩቤል ይህን ሁሉ ጉድ ሲሰማ እራሱን አለመሳቱ ምን ያህል ጠንካራ እንደሆነ
ያሳያል ... ሀና ንግግሯን ቀጠለች "እሺ አሁን ይሄን ሁሉ ጉዴን ሰምተሃል በላ
ዝም አትበል እንደመጀመርያህ ያላንቺ አልኖርም... ምናምን በለኝ እ ዝም
አትበለኝ ኪሩ አሁንስ አግብተኸኝ መኖር ትፈልጋለህ?" ኪሩቤል መቋቋም ተሳነው
ምንም ሳይመልስላት ወጥቶ ሄደ...
ኪሩቤል ከወጣ 2ወር ሆነው ስለሱ ምንም ሰምታ አታውቅም ስልኩም ዝግ ነበር
ሀና ስለኪሩቤል ብዙ ትጨነቃለች ስለሱ ምንም ባለመስማቷ ደግሞ ጭንትቷን
እጥፍ አርጎባታል ይህ በንዲህ እንዳለ ሀና የወር አበባዋ ቀረ ለዚህም
በመጠራጠር ሆስፒታል ስትሄድ የ2 ወር ነብሰ ጡር መሆኗን አረጋገጠች ከዚህ
የባሰው ለሀና ያስደነገጣት ነገር ግን ከኤች አይ ቪ ነፃ ነሽ መባሏ ነበር... ይሄ
ለሀና ተአምር ነበር... አላምን ብላ 3 ሀኪም ቤት ሄደች ግን ለውጥ የለውም ሀና ከHiv
ነፃ ናት... ግን አሁን እረፍዷል ኪሩቤል ጥሏት ሄዷል ይሄ ደግሞ ልጁን
እንዳትወልደው ያደርጋታል ምክንያቱም ሀና ያለ አባት ልጅ ላታሳድግ ያለፈ
ህይወቷ ያስገድዳታል...
ሀና ልጇን ለማሶረድ መወሰን አቃታት ምክንያቱም ያረገዘችው ከምታፈቅረው
ሰው ከኪሩቤል ነው ግን ኪሩቤል አድራሻውን በማጥፋቱ ልልደውም
አልፈለገችም በዚ ተጨንቃ ሳለ አንድ እለተ እሁድ ሀና ፀጉር ቤቷን ከፍታ
እያፀዳዳች ሳለ አንዲት ወጣትነት ያለፋት እርጅና ግን ገና ያልያዛት በ30ዎቹ
መጨረሻ ላይ የምትገኝ ሴት ገርበብ ያለውን የፀጉር ቤት በር ገፋ አድርጋ ገባች
ሀናም እንደወትሮዋ ሁሉ ምን ልታዘዝ ልትል ዞር ስትል ሁሌም ስትናፍቀው
የኖረችውና ልታየው ግን ድፍረት ያጣችው ሰው ፊቷ ቆሟል በዛች ቅፅበት
ለተመለከታት ስሜቷ ምን እንደነበር ለመግለፅ ቃል አይኖረውም ነበር ... የሆነው
ሆኖ ሀና ለጥቂት ሰከንድ ከተመለከተቻት ቡሃላ እማ ብላ በቁሟ ተዘረረች ይሄኔ
የወንበሩ ጠርዝ ግንባሯን አግኝቷት ኖሮ በደም ተለወሰች...
ሴትየዋ የሀና እናት አፀደ ነበረች በርግጥ የልጇን እዛ መኖር በጭራሽ አታውቅም
ነበር እዛ ቤት በምን አጋጣሚ እንደገባችም እስካሁን ለእራሷ ለአፀደም
እንቆቅልሽ ነው አንዳንዴ ሰዎች ሲጠይቋት... "እኔ የገባሁት ለምን እንደሆነ
የፈጠረኝ አምላክ ነው የሚያውቀው ግን ግን"... ትላለች አፀደ የኑሮ ፈተና
ያጠወለገው ፊቷን በእጇ ደገፍ እያረገች "ግን ግን ልጄ በህይወት መኖሯን
እንዳይ የጌታ ፈቃድ ሆኖ ነው እያክለፈለፈ የወሰደኝ ብዬ
አላመሰግነውም ምክንያቱም ልጄን በኔ ሰበብ ድንጋጤ ገሎብኝ ነበር..." ትልና
አቀርቅራ ታነባለች... ሀና ሳትነቃ 3ሳምንት ሆናት እናቷም በዱአ ካጠገቧ ሳትነቃነቅ ሰነበተች አንዳንዴ እዛው
የሀና አልጋ አጠገብ ተንበርክካ... "አምላክ ሆይ ልጄን አሳይተኽ ስታበቃ አትንሳኝ
እባክህ ከፈለክ ትንንሾቹን ውሰድ!!" ትላለች ይሄኔ ቴድሮስ ከሰማ ታድያ ጦርነት
ይከፍታል...
ሀና ነቃች ግን ነገሮችን ለማስታወስ ጊዜ ወስዶባት ቆይታ ስታስታውስና እናቷን
በድጋሚ ከጎኗ ስታይ ትኩስ እንባዋ በተንጋለለችበት ጆሮዋ ውስጥ ሞላ ሀናም
አንደበቷን መጠቀም ስላቃታት እናቷን ይቅርታ ለመጠየቅ አቅም አታ በአይኖቿ
የእናቷን ልብ ለማኘኝት ተማፀነች እናቷ የሀናን መንቃት ስታይ እልልታዋ ሀኪም
ቤቱን አወከው አምላኳን ለማመስገን ቃል አጣች ይሄን ያየ ሁሉ በአፀደና ልጇ
ሁኔታ ስሜቱ ያልተነካ የለም እናትና ልጅ ከልብ ያስለቅሳሉ...
ቀናት አለፉ ሀና ከሀኪም ቤት ወታ እናቷ ቤት ናት እህትና ወንድሟ አድገዋል ሀና
ዳግም የተወለደች እስኪመስላት ለመጀመርያ ግዜ በሚባል መልኩ ዛሬ የደስታ
ጭላንጭል ይታይባታል እናቷ በመገኘቷ ደስተኛ ከመሆንዋ የተነሳ የት
እንደነበረች ለመጠየቅ አልፈለገችም!...
ቴድሮስና ሀና ሳይነጋገሩ 4 ወር አለፈ ሀናም ሀኪም ቤት በነበረችበት ጊዜና
በመታመሟ ምክንያት ስለፅንሱ ምንም ሳትወስን የ6ወር ነብሰ ጡር ሆነች ግን
ሀናን እንጂ የሀናን እናት የልጁ አባት አመምኖር አላሳሰባትም ሀናም ከቀን
ወደቀን የኪሩቤል አለመመለስና የልጇ የወደፊት እጣ ያስጨንቃት ጀመር በዚም
ምክንያት ሀና ብዙ ቀን ትታመማለች
አንድ ቀን ማለዳ ሀና የሀኪም ቤት ቀጠሮ ኖሯት ሄደች ... ይሄኔ ቤት የነበረው
ቴድሮስ ብቻ ነበር ።... ይሄኔ በር ተንኳኳ ቴወድሮስም በር ከፈተ ኪሩቤል ነበር
በርግጥ በአካል አያውቀውም እረስቶታል ኪሩቤል ግን ቴድሮስን አረሳውም...
ሀናን እንደፈለጋትና የልጇ አባት እንደሆነ ሲነግረው ቴድሮስ ፊቱን አጨፍግጎ...
"እስካሁን የት ነበርክ ?" ሲል ጠየቀ ኪሩቤልም ነገር ሳያንዛዛ "ሀገር ውስጥ
አልነበርኩም!" አለ ቴድሮስ ግን "እዚ አትኖርም ዳግም እንዳትመጣ" ሲል
አስጠነቀቀው.. .
Part 1⃣7⃣
# ይቀጥላል ...
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
#ክፍል 1⃣6⃣
# እውነተኛና_አሳዛኝ_አስተማሪ_እንዲሁም
ሀና ከኪሩቤል ጋር ማደሯ እጅግ በጣም ነበር ያስደነገጣት ፈፅሞ ይህ
እንዲፈጠር አልፈለገችም ነበር በዚም ምክንያት ጧት ላይ ቀድሟት ነቅቶ ቁርስ
እየሰራ ስታየው እራሷን አንቃ ብትገል ደስ ባላት ነበር ኪሩቤልን እንደገደለችው
ተሰማት። አሁን አብረው አድረዋል ይህም ማለት ወደ ጀርመን የመመለስ እድል
አይኖረውም ይህ ደግሞ በሷ ምክንያት መሆኑ ህሊናዋን እረፍት አሳጣት "ኪሩ
እባክህ ይቅር በለኝ" አለች ከየት መጣ የማይባል እምባ ጉንጯን አልፎ የለበሰችዉን ልብስ እያራሰ... "ያለፈው አልፏል ውዴ አትጨናነቂ ደግሞ ማታ
እንደምታፈቅሪኝ ነግረሽኛል ስለዚ ካፈቀርሽኝ ለኔ በቂዬ ነው!" አለ በደስታ ፈገግ
ብሎ .. ሀና እንባዋ እየባሰ መጣ ኪሩቤልን ከማጣቷ በላይ
በሷ ምክንያት የሚጎዳው ጉዳት አሳሰባት...
ኪሩቤል ደረቱ ላይ ልጥፍ አርጓት እረጅም ሰአት ቢቆይም ሀና ግን ልትናገረው
የምትፈልገውን ነገር ለማውጣት ከራሷ ጋር ሙግት ገጥማ ነበር ይሄኔ "ሀኒ" አለ
ኪሩቤል ፍርሃት ጭንቀትና እንባ በወረሱት አይኖቿ ተመለከተችው "እባክሽ
በመሃላችን ስለነበረው መራራቅና ክፍተት እርሺ ከዛም ፍቅራችንን ብቻ
እናዳምጥ ሀኒዬ አይናችንን ባይናችን እንይ አሁኑኑ አግቢኝ!! ከዛ ከፈለግሽ እዛ
አወስድሻለው ካልፈለግሽ ደግሞ ሀገርሽ ላይ እንደንግስት እንከባከብሻለሁ... "
አለ በአይኖቹ እየተማፀናት... ሀናም ይህን ስትሰማ ድሮ ቢሆን ምን ያህል በደስታ
እንደምትሰክር አሰበች አሁን ግን ባዶ ተስፋ ሆነባት እናም ኪሩቤልን ከላይዋ ላይ
ገፋ እያደረገች ...
"በቃህ ይሄ ሁላ ከንቱ ምኞት ነው ስለኔ ብዙ የማታውቀው ጉድ አለ... አንተጋ
ለመምጣት ፕሮሰስ ጀምሬ ተስፋ በሰነኩበት ሰአት ታምሩ የሚባል አውሬ
በደካማ ጎኔ ገብቶ ህይወቴን አመሰቃቀለው ከዛም ወደ ሴተኛ አዳሪነቴ
ተመለስኩ... ይህን ያረኩት ከሀገር ለመውጣት በቂ ገንዘብ ስላልነበረኝ
ላጠራቅም ነበር ግን ፈጣሪ ያኔ ገና ቴዎድሮስ ልጅነቴን ሲነጥቀኝ እረስቶኝ
ነበርና (H I V )ኤች አይ ቪ በደምሽ ውስጥ አለ ተባልኩ እናም ያንቺ እጣ ሴተኛ
አዳሪነት ነው ብለው ፈረዱብኝ... በቃ ወንዱን ሁሉ በተለይ ሀብታምና
ባለስልጣን እየመረጥኩ ስበቀል ኖርኩ ግን በስተመጨረሻ ወላጅ አባቴ ፀጋዬ
ገ/ማርያም አንሶላ ተጋፈፈኝ... " አለች ይህን ስትናገር በስሜት ጮክ ብላ ነበር
ሀናን ለሚሰማት ልብ ወለድ ትረካ እንጂ እውነት የሷ ታሪክ አይመስልም ነበር ...
ኪሩቤል ይህን ሁሉ ጉድ ሲሰማ እራሱን አለመሳቱ ምን ያህል ጠንካራ እንደሆነ
ያሳያል ... ሀና ንግግሯን ቀጠለች "እሺ አሁን ይሄን ሁሉ ጉዴን ሰምተሃል በላ
ዝም አትበል እንደመጀመርያህ ያላንቺ አልኖርም... ምናምን በለኝ እ ዝም
አትበለኝ ኪሩ አሁንስ አግብተኸኝ መኖር ትፈልጋለህ?" ኪሩቤል መቋቋም ተሳነው
ምንም ሳይመልስላት ወጥቶ ሄደ...
ኪሩቤል ከወጣ 2ወር ሆነው ስለሱ ምንም ሰምታ አታውቅም ስልኩም ዝግ ነበር
ሀና ስለኪሩቤል ብዙ ትጨነቃለች ስለሱ ምንም ባለመስማቷ ደግሞ ጭንትቷን
እጥፍ አርጎባታል ይህ በንዲህ እንዳለ ሀና የወር አበባዋ ቀረ ለዚህም
በመጠራጠር ሆስፒታል ስትሄድ የ2 ወር ነብሰ ጡር መሆኗን አረጋገጠች ከዚህ
የባሰው ለሀና ያስደነገጣት ነገር ግን ከኤች አይ ቪ ነፃ ነሽ መባሏ ነበር... ይሄ
ለሀና ተአምር ነበር... አላምን ብላ 3 ሀኪም ቤት ሄደች ግን ለውጥ የለውም ሀና ከHiv
ነፃ ናት... ግን አሁን እረፍዷል ኪሩቤል ጥሏት ሄዷል ይሄ ደግሞ ልጁን
እንዳትወልደው ያደርጋታል ምክንያቱም ሀና ያለ አባት ልጅ ላታሳድግ ያለፈ
ህይወቷ ያስገድዳታል...
ሀና ልጇን ለማሶረድ መወሰን አቃታት ምክንያቱም ያረገዘችው ከምታፈቅረው
ሰው ከኪሩቤል ነው ግን ኪሩቤል አድራሻውን በማጥፋቱ ልልደውም
አልፈለገችም በዚ ተጨንቃ ሳለ አንድ እለተ እሁድ ሀና ፀጉር ቤቷን ከፍታ
እያፀዳዳች ሳለ አንዲት ወጣትነት ያለፋት እርጅና ግን ገና ያልያዛት በ30ዎቹ
መጨረሻ ላይ የምትገኝ ሴት ገርበብ ያለውን የፀጉር ቤት በር ገፋ አድርጋ ገባች
ሀናም እንደወትሮዋ ሁሉ ምን ልታዘዝ ልትል ዞር ስትል ሁሌም ስትናፍቀው
የኖረችውና ልታየው ግን ድፍረት ያጣችው ሰው ፊቷ ቆሟል በዛች ቅፅበት
ለተመለከታት ስሜቷ ምን እንደነበር ለመግለፅ ቃል አይኖረውም ነበር ... የሆነው
ሆኖ ሀና ለጥቂት ሰከንድ ከተመለከተቻት ቡሃላ እማ ብላ በቁሟ ተዘረረች ይሄኔ
የወንበሩ ጠርዝ ግንባሯን አግኝቷት ኖሮ በደም ተለወሰች...
ሴትየዋ የሀና እናት አፀደ ነበረች በርግጥ የልጇን እዛ መኖር በጭራሽ አታውቅም
ነበር እዛ ቤት በምን አጋጣሚ እንደገባችም እስካሁን ለእራሷ ለአፀደም
እንቆቅልሽ ነው አንዳንዴ ሰዎች ሲጠይቋት... "እኔ የገባሁት ለምን እንደሆነ
የፈጠረኝ አምላክ ነው የሚያውቀው ግን ግን"... ትላለች አፀደ የኑሮ ፈተና
ያጠወለገው ፊቷን በእጇ ደገፍ እያረገች "ግን ግን ልጄ በህይወት መኖሯን
እንዳይ የጌታ ፈቃድ ሆኖ ነው እያክለፈለፈ የወሰደኝ ብዬ
አላመሰግነውም ምክንያቱም ልጄን በኔ ሰበብ ድንጋጤ ገሎብኝ ነበር..." ትልና
አቀርቅራ ታነባለች... ሀና ሳትነቃ 3ሳምንት ሆናት እናቷም በዱአ ካጠገቧ ሳትነቃነቅ ሰነበተች አንዳንዴ እዛው
የሀና አልጋ አጠገብ ተንበርክካ... "አምላክ ሆይ ልጄን አሳይተኽ ስታበቃ አትንሳኝ
እባክህ ከፈለክ ትንንሾቹን ውሰድ!!" ትላለች ይሄኔ ቴድሮስ ከሰማ ታድያ ጦርነት
ይከፍታል...
ሀና ነቃች ግን ነገሮችን ለማስታወስ ጊዜ ወስዶባት ቆይታ ስታስታውስና እናቷን
በድጋሚ ከጎኗ ስታይ ትኩስ እንባዋ በተንጋለለችበት ጆሮዋ ውስጥ ሞላ ሀናም
አንደበቷን መጠቀም ስላቃታት እናቷን ይቅርታ ለመጠየቅ አቅም አታ በአይኖቿ
የእናቷን ልብ ለማኘኝት ተማፀነች እናቷ የሀናን መንቃት ስታይ እልልታዋ ሀኪም
ቤቱን አወከው አምላኳን ለማመስገን ቃል አጣች ይሄን ያየ ሁሉ በአፀደና ልጇ
ሁኔታ ስሜቱ ያልተነካ የለም እናትና ልጅ ከልብ ያስለቅሳሉ...
ቀናት አለፉ ሀና ከሀኪም ቤት ወታ እናቷ ቤት ናት እህትና ወንድሟ አድገዋል ሀና
ዳግም የተወለደች እስኪመስላት ለመጀመርያ ግዜ በሚባል መልኩ ዛሬ የደስታ
ጭላንጭል ይታይባታል እናቷ በመገኘቷ ደስተኛ ከመሆንዋ የተነሳ የት
እንደነበረች ለመጠየቅ አልፈለገችም!...
ቴድሮስና ሀና ሳይነጋገሩ 4 ወር አለፈ ሀናም ሀኪም ቤት በነበረችበት ጊዜና
በመታመሟ ምክንያት ስለፅንሱ ምንም ሳትወስን የ6ወር ነብሰ ጡር ሆነች ግን
ሀናን እንጂ የሀናን እናት የልጁ አባት አመምኖር አላሳሰባትም ሀናም ከቀን
ወደቀን የኪሩቤል አለመመለስና የልጇ የወደፊት እጣ ያስጨንቃት ጀመር በዚም
ምክንያት ሀና ብዙ ቀን ትታመማለች
አንድ ቀን ማለዳ ሀና የሀኪም ቤት ቀጠሮ ኖሯት ሄደች ... ይሄኔ ቤት የነበረው
ቴድሮስ ብቻ ነበር ።... ይሄኔ በር ተንኳኳ ቴወድሮስም በር ከፈተ ኪሩቤል ነበር
በርግጥ በአካል አያውቀውም እረስቶታል ኪሩቤል ግን ቴድሮስን አረሳውም...
ሀናን እንደፈለጋትና የልጇ አባት እንደሆነ ሲነግረው ቴድሮስ ፊቱን አጨፍግጎ...
"እስካሁን የት ነበርክ ?" ሲል ጠየቀ ኪሩቤልም ነገር ሳያንዛዛ "ሀገር ውስጥ
አልነበርኩም!" አለ ቴድሮስ ግን "እዚ አትኖርም ዳግም እንዳትመጣ" ሲል
አስጠነቀቀው.. .
Part 1⃣7⃣
# ይቀጥላል ...
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
👍1
Forwarded from ISLAM IS UNIVERSITY
እዉነተኛ ታሪክ
▶️የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች💐
#ክፍል 2⃣
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
የአንደኛ ሲሚስተር ዉጤት የክፍል ደረጃዉ ሲነገረኝ ከአንድ እስከ ስምንት ስማር ከአንድ አስከ አስር ወጥቼ አላቅም ነበር፡፡ ዘጠነኛ ክፍል ግን ሰባተኛ ወጣሁ ለቤተሰቦቻችሁ አሳዩ ተብሎ የአንደኛ ሲምስተር ካርድ ተሰጠን፡፡ በጣም ደስ አለኝ አልሀምዱሊላህ አልኩኝ ፡፡ እቤት ሂጄ እናቴን አቅፌ ሳምኳት ለአባቴም ነገርኩት አባቴ በጣም ደስ አለዉ ፡፡
ምን ላርግልሽ ሲለኝ ሀይቅ ወስደህ አዝናናኝ አሳ ጋብዘኝ አልኩት፡፡ አባቴም እሺ አለኝ፡፡ በእናቴ ስልክ ለአክስቴ ደዉየ ሰባተኛ ወጥቻለሁ ቃል የገባሽዉን ሽልማት አምጪ አልኳት፡፡ አክስቴም ማሻ አላህ እንዲህ ነዉ የኔ ልጅ ሁሌም እኮ እኮራብሻለሁ፡፡ እሁድ ይዤ እመጣለሁ አለችኝ ፡
ቅዳሜ ቀን አባቴ ሀይቅ ወሰደኝ አዝናናኝ፡፡ በጀልባ ሄድን በቃ ደስ ይል ነበር ..... ሀይቅ የምትታወቀዉ በአሳ ነዉ፡፡ እዛዉ አሳ ጥብስ ጋበዘኝ ደስ አለኝ ፡፡ ሀይቅ ከታዘብኩት ጎጆዎች አሉ እዛ ግማሹ ይቅማል ግማሹ ከሴት ጋር አንድ ላይ በአንድ ጎጆ ዉስጥ ........ግማሹ ፎቶ ለመነሳት አክት ሲቀያይር የመታወቂያ ፎቶ እንደዚህ የሚያስቸግር አይመስልም.....በቃ ሁሉም እዛ ሲሄድ ማንነቱን ይረሳል የሚመጡት ከተለያየ ቦታ ስለሆነ ሀያእ የሚባል በሴቱ ላይ አይታይም፡፡ሁኔታዉን አይቶ አባቴም መቼም እዚህ አንቺ ስላልሽ ነዉ እንጂ የሚመጣበት ቦታ አይደለም ....የወንጀል ማየቻ ቦታ ነዉ አለኝ እኔም .....አዎ አላህ ይጠብቀን አልኩት፡፡
ማታ ላይ ወደ ደሴ ተመለስን አባቴ መኪና ስለያዘ ትራንስፓርት ማሰብ የለም፡፡
እሁድ ደረሰ አክስቴ ቃል የገባችዉን ስልክ Samsung S 3 ገዝታ እሁድ ቀን ከሰአት ይዛልኝ መጣች፡፡ እኔ ደስ አለኝ አባቴ ግን ትንሽ ቅር አለዉ፡፡
እሱ በሞባይልሽ ጌም ጭነሽ ከትምህርትሽ እና ከቂርአትሽ ትዘናጊያለሽ ብሎ አሰበ፡፡ እኔ ደሞ በጭራሽ አልዘናጋም ብየ ማልኩኝ አባቴ ሲም ካርድ አወጣልኝ፡፡ ስልክ ያዝኩ ግን ትምህርት ቤት አንድ ቀን ወስጄዉ አላቅም ነበር፡፡ ስልክ ቁጥር የምታቀዉ ኢማን ብቻ ናት፡፡ ግን በዛዉ ትምህርቴን ጠነከርኩ ሁለተኛ ሲሚስተር እንደ አንደኛ ሲሚስተር ማጥናቴን ተያይዠዋለሁ ፡፡
እስኪ ሁሌ ታክሲ ሲጠብቅ የማየዉ አንድ ልጅ አለ፡፡ ከእኛ ቤት በላይ ነዉ ቤቱ ሳዳም ይባላል፡፡ የሚማራዉ ሆጤ ትምህርት ቤት ሲሆን እሱ 11 ክፍል Natural since ነበር፡፡ በትምህርቱ ጎበዝ ነዉ ፡፡ እሱ ታክሲ የሚጠብቀዉ ወደ ሆጤ ለመሄድ ከመንገዱ በግራዉ ባለዉ መንገድ ሲሆን እኔ ደግሞ ወደ መርከዘል ብርሀን ለመሄድ በመንገዱ ቀኝ አቅጣጫ ነበር፡፡ የምንተያየዉ በአሻጋሪ ነበር፡፡ ከእኛ ቤት በላይ ስለሆነ ስንተያይ አንገታችንን እንደፋለን እንጂ አሰላሙ አለይኩም ተባብለን አናቅም፡፡ ሁሌም ትምህርት ሲሄድ ብቸኛ ነዉ፡፡
የኛ ሰፈር ልጆች ግን ተሰብስበዉ በቡድን ሲሄዱ አላፊ አግዳሚዉን ሲፎግሩ ሲተርቡ እሱ ብቸኛ ሁኖ ሳየዉ ይገርመኛል፡፡ ሁሌ ብቸኛ ነዉ፡፡ ሳዳም አባቱ ገና በልጅነቱ ነዉ የሞቱበት እናቱም ወ/ሮ አሚናት የሚያሳድጉት ልብስ በማጠብ እና እንጀራ በመጋገር ነበር፡፡ በጣም ሚስኪን ዝምተኛ ልጅ ነዉ፡፡
ሌሎቹ ወደ ሰፈር ለምሳ ሲመለሱ እሱ እዛዉ ነበር ዳቦ በልቶ ላይብረሪ በማንበብ ነበር ምሳ ሰአትን የሚያሳልፈዉ፡፡ ያዉ ታሪኩን ነዉ እንጂ የዛን ጊዜ አልግባባዉም ነበር፡፡
ከትምህርት እንደመጣሁ እንደ አጋጣሚ ድንገተኛ እናቴ ታመመች ደነገጥኩኝ፡፡ ከዛ ቶሎ ብየ ለአባቴ ደወልኩለት .......አባቴም መጣ እኔ እና አባቴ ሁነን ደሴ ከተማ የሚገኘዉ ኢትዮ ጠቅላላ ሆስፒታል ወሰድናት፡፡
እናቴ ታመመች የቤት ሰራተኛ የለንም ነበር፡፡ ታላቅ እህቴ መጣች እና እናቴ ጋር ሆስፒታል አደሩ፡፡
እናቴ ኢትዮ ሆስፒታል አደረች፡፡ ጠዋት ዶክተሮቹ ወደ ደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ሪፈር ፃፉልን፡፡ ወዳዉ ወደ ደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ወሰድናት፡፡ እዛም እንደሄድን እንድትተኛ ዶክተሩቹ አዘዙ ፡፡ ያመሟት ህመም ደም ግፊት እና ሳንባ ምች ነበር፡፡ ደሴ ሆስፒታልም አንድ ሳምንት በአልጋ ህክምና እየተደረገላት እናቴ ቆየች ፡፡
,ከሀኪም ቤት ልንወጣ ስንል ,ዶክተሮቹ በጣም እስከሚሻላት ከባድ ስራዎችን እንዳትሰራ ..እረፍት ታድርግ በሽታዉ እረፍት ይፈልጋል ብለዉ ነገሩን፡፡
አባቴም የቤት ሰራተኛ በደላላ እንዳናመጣ ከአሁን በፊት በደላላ የመጣች የቤት ሰራተኛ ብር ዘርፋን ሂዳለች፡፡ አባቴም ከአሁን ቡሀላ በደላላ የመጣ የቤት ሰራተኛ አልፈልግም ብሏል፡፡ አንድ ሀሳብ መጣለት ለምንወ/ሮ አሚናትን በወር እየከፈልናቸዉ እንጀራ መጋገር እና ልብስ ማጠብ አይሰሩልንም እጠይቃቸዋለሁ አለኝ፡፡ እኔም በጣም አሪፍ ነዉ አልኩት አባቴን፡፡ ወ/ሮ አሚናት ማለት የሳዳም እናት ናቸዉ ፡፡ አባቴም ጠዋት ሂጄ አማክራቸዋለሁ አለ ፡፡ እሺ ይሉ ይሆን በቀጣዩ ክፍል እናየዋለን
Part 3⃣
,,,,,
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
የቻናል ቤተሰቦቻችን ሼር አይዘንጉ
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
▶️የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች💐
#ክፍል 2⃣
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
የአንደኛ ሲሚስተር ዉጤት የክፍል ደረጃዉ ሲነገረኝ ከአንድ እስከ ስምንት ስማር ከአንድ አስከ አስር ወጥቼ አላቅም ነበር፡፡ ዘጠነኛ ክፍል ግን ሰባተኛ ወጣሁ ለቤተሰቦቻችሁ አሳዩ ተብሎ የአንደኛ ሲምስተር ካርድ ተሰጠን፡፡ በጣም ደስ አለኝ አልሀምዱሊላህ አልኩኝ ፡፡ እቤት ሂጄ እናቴን አቅፌ ሳምኳት ለአባቴም ነገርኩት አባቴ በጣም ደስ አለዉ ፡፡
ምን ላርግልሽ ሲለኝ ሀይቅ ወስደህ አዝናናኝ አሳ ጋብዘኝ አልኩት፡፡ አባቴም እሺ አለኝ፡፡ በእናቴ ስልክ ለአክስቴ ደዉየ ሰባተኛ ወጥቻለሁ ቃል የገባሽዉን ሽልማት አምጪ አልኳት፡፡ አክስቴም ማሻ አላህ እንዲህ ነዉ የኔ ልጅ ሁሌም እኮ እኮራብሻለሁ፡፡ እሁድ ይዤ እመጣለሁ አለችኝ ፡
ቅዳሜ ቀን አባቴ ሀይቅ ወሰደኝ አዝናናኝ፡፡ በጀልባ ሄድን በቃ ደስ ይል ነበር ..... ሀይቅ የምትታወቀዉ በአሳ ነዉ፡፡ እዛዉ አሳ ጥብስ ጋበዘኝ ደስ አለኝ ፡፡ ሀይቅ ከታዘብኩት ጎጆዎች አሉ እዛ ግማሹ ይቅማል ግማሹ ከሴት ጋር አንድ ላይ በአንድ ጎጆ ዉስጥ ........ግማሹ ፎቶ ለመነሳት አክት ሲቀያይር የመታወቂያ ፎቶ እንደዚህ የሚያስቸግር አይመስልም.....በቃ ሁሉም እዛ ሲሄድ ማንነቱን ይረሳል የሚመጡት ከተለያየ ቦታ ስለሆነ ሀያእ የሚባል በሴቱ ላይ አይታይም፡፡ሁኔታዉን አይቶ አባቴም መቼም እዚህ አንቺ ስላልሽ ነዉ እንጂ የሚመጣበት ቦታ አይደለም ....የወንጀል ማየቻ ቦታ ነዉ አለኝ እኔም .....አዎ አላህ ይጠብቀን አልኩት፡፡
ማታ ላይ ወደ ደሴ ተመለስን አባቴ መኪና ስለያዘ ትራንስፓርት ማሰብ የለም፡፡
እሁድ ደረሰ አክስቴ ቃል የገባችዉን ስልክ Samsung S 3 ገዝታ እሁድ ቀን ከሰአት ይዛልኝ መጣች፡፡ እኔ ደስ አለኝ አባቴ ግን ትንሽ ቅር አለዉ፡፡
እሱ በሞባይልሽ ጌም ጭነሽ ከትምህርትሽ እና ከቂርአትሽ ትዘናጊያለሽ ብሎ አሰበ፡፡ እኔ ደሞ በጭራሽ አልዘናጋም ብየ ማልኩኝ አባቴ ሲም ካርድ አወጣልኝ፡፡ ስልክ ያዝኩ ግን ትምህርት ቤት አንድ ቀን ወስጄዉ አላቅም ነበር፡፡ ስልክ ቁጥር የምታቀዉ ኢማን ብቻ ናት፡፡ ግን በዛዉ ትምህርቴን ጠነከርኩ ሁለተኛ ሲሚስተር እንደ አንደኛ ሲሚስተር ማጥናቴን ተያይዠዋለሁ ፡፡
እስኪ ሁሌ ታክሲ ሲጠብቅ የማየዉ አንድ ልጅ አለ፡፡ ከእኛ ቤት በላይ ነዉ ቤቱ ሳዳም ይባላል፡፡ የሚማራዉ ሆጤ ትምህርት ቤት ሲሆን እሱ 11 ክፍል Natural since ነበር፡፡ በትምህርቱ ጎበዝ ነዉ ፡፡ እሱ ታክሲ የሚጠብቀዉ ወደ ሆጤ ለመሄድ ከመንገዱ በግራዉ ባለዉ መንገድ ሲሆን እኔ ደግሞ ወደ መርከዘል ብርሀን ለመሄድ በመንገዱ ቀኝ አቅጣጫ ነበር፡፡ የምንተያየዉ በአሻጋሪ ነበር፡፡ ከእኛ ቤት በላይ ስለሆነ ስንተያይ አንገታችንን እንደፋለን እንጂ አሰላሙ አለይኩም ተባብለን አናቅም፡፡ ሁሌም ትምህርት ሲሄድ ብቸኛ ነዉ፡፡
የኛ ሰፈር ልጆች ግን ተሰብስበዉ በቡድን ሲሄዱ አላፊ አግዳሚዉን ሲፎግሩ ሲተርቡ እሱ ብቸኛ ሁኖ ሳየዉ ይገርመኛል፡፡ ሁሌ ብቸኛ ነዉ፡፡ ሳዳም አባቱ ገና በልጅነቱ ነዉ የሞቱበት እናቱም ወ/ሮ አሚናት የሚያሳድጉት ልብስ በማጠብ እና እንጀራ በመጋገር ነበር፡፡ በጣም ሚስኪን ዝምተኛ ልጅ ነዉ፡፡
ሌሎቹ ወደ ሰፈር ለምሳ ሲመለሱ እሱ እዛዉ ነበር ዳቦ በልቶ ላይብረሪ በማንበብ ነበር ምሳ ሰአትን የሚያሳልፈዉ፡፡ ያዉ ታሪኩን ነዉ እንጂ የዛን ጊዜ አልግባባዉም ነበር፡፡
ከትምህርት እንደመጣሁ እንደ አጋጣሚ ድንገተኛ እናቴ ታመመች ደነገጥኩኝ፡፡ ከዛ ቶሎ ብየ ለአባቴ ደወልኩለት .......አባቴም መጣ እኔ እና አባቴ ሁነን ደሴ ከተማ የሚገኘዉ ኢትዮ ጠቅላላ ሆስፒታል ወሰድናት፡፡
እናቴ ታመመች የቤት ሰራተኛ የለንም ነበር፡፡ ታላቅ እህቴ መጣች እና እናቴ ጋር ሆስፒታል አደሩ፡፡
እናቴ ኢትዮ ሆስፒታል አደረች፡፡ ጠዋት ዶክተሮቹ ወደ ደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ሪፈር ፃፉልን፡፡ ወዳዉ ወደ ደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ወሰድናት፡፡ እዛም እንደሄድን እንድትተኛ ዶክተሩቹ አዘዙ ፡፡ ያመሟት ህመም ደም ግፊት እና ሳንባ ምች ነበር፡፡ ደሴ ሆስፒታልም አንድ ሳምንት በአልጋ ህክምና እየተደረገላት እናቴ ቆየች ፡፡
,ከሀኪም ቤት ልንወጣ ስንል ,ዶክተሮቹ በጣም እስከሚሻላት ከባድ ስራዎችን እንዳትሰራ ..እረፍት ታድርግ በሽታዉ እረፍት ይፈልጋል ብለዉ ነገሩን፡፡
አባቴም የቤት ሰራተኛ በደላላ እንዳናመጣ ከአሁን በፊት በደላላ የመጣች የቤት ሰራተኛ ብር ዘርፋን ሂዳለች፡፡ አባቴም ከአሁን ቡሀላ በደላላ የመጣ የቤት ሰራተኛ አልፈልግም ብሏል፡፡ አንድ ሀሳብ መጣለት ለምንወ/ሮ አሚናትን በወር እየከፈልናቸዉ እንጀራ መጋገር እና ልብስ ማጠብ አይሰሩልንም እጠይቃቸዋለሁ አለኝ፡፡ እኔም በጣም አሪፍ ነዉ አልኩት አባቴን፡፡ ወ/ሮ አሚናት ማለት የሳዳም እናት ናቸዉ ፡፡ አባቴም ጠዋት ሂጄ አማክራቸዋለሁ አለ ፡፡ እሺ ይሉ ይሆን በቀጣዩ ክፍል እናየዋለን
Part 3⃣
,,,,,
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
የቻናል ቤተሰቦቻችን ሼር አይዘንጉ
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
Forwarded from ISLAM IS UNIVERSITY
እዉነተኛ ታሪክ
የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች 💐
#ክፍል 3⃣
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
ሀኪሞቹም በጣም እስከሚሻላት ከባድ ስራዎች እንዳሰራ ስለተባለች የሳዳምን እናት ወ/ሮ አሚናትን በወር እንጀራ ጋገራ ለመክፈል ልብስ በአጠቡ ሰአት ደሞ እየከፈልን ተባብለዉ ከአባቴ ጋር ተነጋገሩ፡፡ ወ/ሮ አሚናት ጥሩ ሰዉ ናቸዉ፡፡ እሳቸዉም እሺ ብለዉ ከእኛ ቤተሸ ስራቸዉን ጀመሩ፡፡ እኛ ጋር ያዉ ጎረቤት ነን ጥሩ ሴት ስለነበሩ በሂደት እንደቤተሰብ እየሆን ነዉ፡፡ እናቴን አግዘዉ ይሄዳሉ በሂደት እኔ እሳቸዉ ጋር ተግባባን የሚመክሩኝ ምክር ደስ ይል ነበር፡፡
ሳዳም ከትምህርት ቤት ሲመጣ እሱም ትንሽ ስልክ ነበረቸዉ ለወ/ሮ አሚናት ይደዉልላቸዋል...... እንጂ እኛ ቤት አይመጣም ነበር፡፡ ጥሩ ባህሪ አለዉ ሳዳም ...
እኔ አንድ ቀን ደፍሬ ስለሳዳም ለመጠየቅ እማማ አሚናት ለምንድን ነዉ ሳዳም እዚህ የማይመጣዉ አልኳቸዉ ??
እሳቸዉም
ምን ያረጋል ብለሽ ነዉ የደሀ ልጅ መቼም አላህ ጤናዉን ይጠብቅልኝ ኢልሀም አሉኝ፡፡
እንዴት አልኳቸዉ አስተዳደጉን ነገሩኝ በጣም ተቸግረዉ እንዳሳደጉት እና ወንድም እህት የለዉም ከሰፈር ልጆችም ጋር አይደባለቅም ፡፡ ብቸኛ ሁኖ የአደገ ነዉ ከሰዉ ጋር ቶሎ አይለምድም፡፡ አንድ የአባቱ ወንድም አለ አዲስ አበባ የሚኖር እሱ ነዉ አብሽር አይዞህ የሚሙዉ ሌላ ዘመድ የለዉም አልኳቸዉ፡፡
....... #እኔም ግን ቁርአን ቀርቷል አልኳቸዉ
.......... #እሳቸዉም አረ አልቀራም ሶላትም የጀመረዉ ቅርብ አመት ነዉ፡፡ ሆጤ ትምህርት ቤት ጓደኞቹ ስሰግዱ አይቶ አጫጭር ቁርአኖችን በወረቀት ፅፈዉ ሰጥተዉን እነሱን ከአልሀምዱ ጋር አብሮ እየቀራ ይሰግዳል አልሀምዱሊላህ፡፡
...... #አንቱስ አልኳቸዉ እኔ አልሰግድም አላህ ይሁነኝ አሉኝ፡፡ ለምን?? ስላቸዉ የቀን ስራ ልብስ ማጠብ እንጀራ መጋገር ስለምሰራ አልተመቸኝም ረመዷን ሲመጣ እሰግዳለሁ አሉኝ፡፡ ማዘር ቁርአን አልቀሩም እንዴ ስላቸዉ ?? አይ የኔ ልጅ አሊፍ ትቁም ትጋደም ምንም አላቅም ብለዉ አሳቁኝ፡፡
በጣም ግልፅ የሆኑ ናቸዉ የሳዳም እናት ፡፡እናት አባቶቻችን ለኛ ዲን መያዝ የበኩላቸዉን ይወጣሉ ሳዳምን እናቱ በልጅነቱ ቁርአን ብታቀራዉ እናቱንም እንድሰግድ ሳዳም ይረዳት ነበር ግን ላለፈዉ ክረምት ቤት አይሰራም፡፡
ዛሬ እቤት እንጀራ ይጋገራል የእሷቸዉ ስልክ ሲደወል አልሰራ ብሎናል፡፡ ከዛ ወደ ትምህርት ልሄድ ታክሲ የሚጠብቅበት ላይ ቁሞ ሰዳምን አገኘሁት፡፡
.......እኔም አሰላሙ አለይኩም አልኩት
.......እሱም ወአአለይኩም ሰላም አለኝ ፍርሀት ይታይበታል ከዛ እናትህ የሉም እንዴ እቤት ፈልገናቸዉ ነበር ስለዉ አለች አሁን ትመጣለች ብሎ በፍጥነት ሄደ፡፡ አይ ሳዳም እኔም በአካሄዱ እና ሰላምታ ባመላለሱ በመደንገጡ እንደ መሳቅም እንደ መግረምም እያልኩ ታክሲየን ጠብቄ ወደ መርከዘል ብርሀን ትምህርት ቤት ሄድኩ፡፡
ከዛ ከሁለት ቀን ቡሀላ እናቱ እኛ ቤት ልብስ እያጠቡ ሳዳም ከትምህርት መጥቶ ለማዘሩ ሲደዉል ስልኩን እንደ አነሱት የማዘሩ ስልክ ባትሪዉ ይዘጋል ፡፡ ወ/ሮ አሚናትም የተረገመ ስልክ ባትሪ ዘጋ ሲሉኝ ማን ደዉሎ ነዉ ማዘር ስላቸዉ እሳቸዉም ሳዳም ነበር ያለዉን ሳልሰማ ባትሪ ዘጋብኝ አሉኝ
#እኔም ለምን በእኔ አይደዉሉለትም ብየ ስልኩን ንገሩኝ አልኳቸዉ እሳቸዉም ቁጥሩን ሰጡኝ 09 43......17 ብለዉ ነገሩኝ እኔም ደወልኩለት ወላሂ በጣም ልቤ ይመታል፡፡ ስልኩ ይጠራል እኔም ልቤ ይመታል ይጠራል እኔም ልቤ ይመታል፡፡ ለምን እንደሆነ አላቅም ላወራዉ እፈልጋለሁ እናትህ ፈልገዉህ ነበር ለማለት ከዛ አነሳዉ ፡፡ ሄሌዉ አልኩት
አቤት አለኝ ሳዳም
እናትህ ፈልገዉህ ነበር
ማን ልበል አለኝ
እኔም ኢልሀም ነኝ አልኩት
እሱም አዉቆኛል መሰል እሺ አገናኚኝ አለኝ ከዛም ለእናቱ ሰጥቻቸዉ እናቱም እኔ በልቤ ያሰብኩትን ነገሩት
አሁን ስራ ስለሆንኩ ና እና እነ ኢልሀም ቤት የቤቱን ቁልፍ ዉሰድ አሉት ፡፡
#እሱም አረ አልመጣም ብሏል መሰለኝ
ወ/ሮ አሚናት ና ብያሀለሁ ለራሴ ደክሞኛል አታድክመኝ አሉት ፡፡ ሳዳም እኛ ቤት መጥቶ አያቅም ይመጣ ይሆን ???
በቀጣዩ ክፍል እናየዋለን
Part 4⃣
,,,,,
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
ሼር አይዘንጉ
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች 💐
#ክፍል 3⃣
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
ሀኪሞቹም በጣም እስከሚሻላት ከባድ ስራዎች እንዳሰራ ስለተባለች የሳዳምን እናት ወ/ሮ አሚናትን በወር እንጀራ ጋገራ ለመክፈል ልብስ በአጠቡ ሰአት ደሞ እየከፈልን ተባብለዉ ከአባቴ ጋር ተነጋገሩ፡፡ ወ/ሮ አሚናት ጥሩ ሰዉ ናቸዉ፡፡ እሳቸዉም እሺ ብለዉ ከእኛ ቤተሸ ስራቸዉን ጀመሩ፡፡ እኛ ጋር ያዉ ጎረቤት ነን ጥሩ ሴት ስለነበሩ በሂደት እንደቤተሰብ እየሆን ነዉ፡፡ እናቴን አግዘዉ ይሄዳሉ በሂደት እኔ እሳቸዉ ጋር ተግባባን የሚመክሩኝ ምክር ደስ ይል ነበር፡፡
ሳዳም ከትምህርት ቤት ሲመጣ እሱም ትንሽ ስልክ ነበረቸዉ ለወ/ሮ አሚናት ይደዉልላቸዋል...... እንጂ እኛ ቤት አይመጣም ነበር፡፡ ጥሩ ባህሪ አለዉ ሳዳም ...
እኔ አንድ ቀን ደፍሬ ስለሳዳም ለመጠየቅ እማማ አሚናት ለምንድን ነዉ ሳዳም እዚህ የማይመጣዉ አልኳቸዉ ??
እሳቸዉም
ምን ያረጋል ብለሽ ነዉ የደሀ ልጅ መቼም አላህ ጤናዉን ይጠብቅልኝ ኢልሀም አሉኝ፡፡
እንዴት አልኳቸዉ አስተዳደጉን ነገሩኝ በጣም ተቸግረዉ እንዳሳደጉት እና ወንድም እህት የለዉም ከሰፈር ልጆችም ጋር አይደባለቅም ፡፡ ብቸኛ ሁኖ የአደገ ነዉ ከሰዉ ጋር ቶሎ አይለምድም፡፡ አንድ የአባቱ ወንድም አለ አዲስ አበባ የሚኖር እሱ ነዉ አብሽር አይዞህ የሚሙዉ ሌላ ዘመድ የለዉም አልኳቸዉ፡፡
....... #እኔም ግን ቁርአን ቀርቷል አልኳቸዉ
.......... #እሳቸዉም አረ አልቀራም ሶላትም የጀመረዉ ቅርብ አመት ነዉ፡፡ ሆጤ ትምህርት ቤት ጓደኞቹ ስሰግዱ አይቶ አጫጭር ቁርአኖችን በወረቀት ፅፈዉ ሰጥተዉን እነሱን ከአልሀምዱ ጋር አብሮ እየቀራ ይሰግዳል አልሀምዱሊላህ፡፡
...... #አንቱስ አልኳቸዉ እኔ አልሰግድም አላህ ይሁነኝ አሉኝ፡፡ ለምን?? ስላቸዉ የቀን ስራ ልብስ ማጠብ እንጀራ መጋገር ስለምሰራ አልተመቸኝም ረመዷን ሲመጣ እሰግዳለሁ አሉኝ፡፡ ማዘር ቁርአን አልቀሩም እንዴ ስላቸዉ ?? አይ የኔ ልጅ አሊፍ ትቁም ትጋደም ምንም አላቅም ብለዉ አሳቁኝ፡፡
በጣም ግልፅ የሆኑ ናቸዉ የሳዳም እናት ፡፡እናት አባቶቻችን ለኛ ዲን መያዝ የበኩላቸዉን ይወጣሉ ሳዳምን እናቱ በልጅነቱ ቁርአን ብታቀራዉ እናቱንም እንድሰግድ ሳዳም ይረዳት ነበር ግን ላለፈዉ ክረምት ቤት አይሰራም፡፡
ዛሬ እቤት እንጀራ ይጋገራል የእሷቸዉ ስልክ ሲደወል አልሰራ ብሎናል፡፡ ከዛ ወደ ትምህርት ልሄድ ታክሲ የሚጠብቅበት ላይ ቁሞ ሰዳምን አገኘሁት፡፡
.......እኔም አሰላሙ አለይኩም አልኩት
.......እሱም ወአአለይኩም ሰላም አለኝ ፍርሀት ይታይበታል ከዛ እናትህ የሉም እንዴ እቤት ፈልገናቸዉ ነበር ስለዉ አለች አሁን ትመጣለች ብሎ በፍጥነት ሄደ፡፡ አይ ሳዳም እኔም በአካሄዱ እና ሰላምታ ባመላለሱ በመደንገጡ እንደ መሳቅም እንደ መግረምም እያልኩ ታክሲየን ጠብቄ ወደ መርከዘል ብርሀን ትምህርት ቤት ሄድኩ፡፡
ከዛ ከሁለት ቀን ቡሀላ እናቱ እኛ ቤት ልብስ እያጠቡ ሳዳም ከትምህርት መጥቶ ለማዘሩ ሲደዉል ስልኩን እንደ አነሱት የማዘሩ ስልክ ባትሪዉ ይዘጋል ፡፡ ወ/ሮ አሚናትም የተረገመ ስልክ ባትሪ ዘጋ ሲሉኝ ማን ደዉሎ ነዉ ማዘር ስላቸዉ እሳቸዉም ሳዳም ነበር ያለዉን ሳልሰማ ባትሪ ዘጋብኝ አሉኝ
#እኔም ለምን በእኔ አይደዉሉለትም ብየ ስልኩን ንገሩኝ አልኳቸዉ እሳቸዉም ቁጥሩን ሰጡኝ 09 43......17 ብለዉ ነገሩኝ እኔም ደወልኩለት ወላሂ በጣም ልቤ ይመታል፡፡ ስልኩ ይጠራል እኔም ልቤ ይመታል ይጠራል እኔም ልቤ ይመታል፡፡ ለምን እንደሆነ አላቅም ላወራዉ እፈልጋለሁ እናትህ ፈልገዉህ ነበር ለማለት ከዛ አነሳዉ ፡፡ ሄሌዉ አልኩት
አቤት አለኝ ሳዳም
እናትህ ፈልገዉህ ነበር
ማን ልበል አለኝ
እኔም ኢልሀም ነኝ አልኩት
እሱም አዉቆኛል መሰል እሺ አገናኚኝ አለኝ ከዛም ለእናቱ ሰጥቻቸዉ እናቱም እኔ በልቤ ያሰብኩትን ነገሩት
አሁን ስራ ስለሆንኩ ና እና እነ ኢልሀም ቤት የቤቱን ቁልፍ ዉሰድ አሉት ፡፡
#እሱም አረ አልመጣም ብሏል መሰለኝ
ወ/ሮ አሚናት ና ብያሀለሁ ለራሴ ደክሞኛል አታድክመኝ አሉት ፡፡ ሳዳም እኛ ቤት መጥቶ አያቅም ይመጣ ይሆን ???
በቀጣዩ ክፍል እናየዋለን
Part 4⃣
,,,,,
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
ሼር አይዘንጉ
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
✍በአእምሮ ህሙማንና እና በደደቦች መካከል ያለው ልዩነት
★★★
አንድ የጭነት መኪና አሽከርካሪ እንደተለመደው እቃ ለማድረስ #የአእምሮ
#ህሙማን ሆስፒታል ያመራል።
እቃውን አራግፎ ከጨረሰ በኋላ ወደ ቤቱ ተመልሶ ሊሄድ ሲል የጭነት መኪናው
አንዱ ጎማ እንደተነፈሰበት ያስተውላል።
ብዙም ሳይቆይ ክሪክ ተጠቅሞ የተነፈሰውን ጎማ ከፈታ በኋላ ትርፍ ጎማ ሊቀይር
ደፋ ቀና ሲል ሁሉም ብሎኖች ትቦ ስር ይገቡበታል። ብሎኖቹን ማውጣት
ባለመቻሉም ጭንቀት ውስጥ ይገባል።
በዚህን ጊዜ አንድ የአእምሮ ታካሚ በአጠገቡ ሲያልፍ ያየውና ምን ችግር
እንደገጠመው ቀረብ ብሎ ሹፌሩን ይጠይቀዋል። ሹፌሩም ምንም አማራጭ
ስላልነበረው የሆነውን ለታካሚው ይነግረዋል።
ታካሚውም ከት ብሎ ከሳቀበት በኋላ እንዲህ ይለዋል። " እንደዚህ አይነት
በጣም
ቀላል ችግር እንኳን መፍታት አልቻልክም። ለነገሩ #መጨረሻህ የጭነት መኪና
ሹፌር ብትሆን ምንም አይገርምም። በል አሁን እንዲህ አድርግ። #ከሶስቱ
ጎማዎች
አንድ አንድ ብሎን ፈትተህ ይሄንን ጎማ ግጠም። ከዚያም አቅራቢያህ
ወደሚገኘው
ጎሚስታ ሄደህ የጎደሉትን ብሎኖች እሰር። አየህ ይሄን ያህል ቀላል ነው።"
#ሹፌሩም ይገረምና "በጣም ብልህ ሰው ነህ ባክህ። ግን እንዴት እዚህ የአእምሮ
ህሙማን ሆስፒታል ለህክምና መጣህ?"
ታካሚው ምን ብሎ ቢመልስለት ጥሩ ነው? "
😳
😳
እንዴ ተው እንጂ እኔ'ኮ የአእምሮ
ህመምተኛ እንጂ ደደብ አይደለሁም።"👌👌👌
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
★★★
አንድ የጭነት መኪና አሽከርካሪ እንደተለመደው እቃ ለማድረስ #የአእምሮ
#ህሙማን ሆስፒታል ያመራል።
እቃውን አራግፎ ከጨረሰ በኋላ ወደ ቤቱ ተመልሶ ሊሄድ ሲል የጭነት መኪናው
አንዱ ጎማ እንደተነፈሰበት ያስተውላል።
ብዙም ሳይቆይ ክሪክ ተጠቅሞ የተነፈሰውን ጎማ ከፈታ በኋላ ትርፍ ጎማ ሊቀይር
ደፋ ቀና ሲል ሁሉም ብሎኖች ትቦ ስር ይገቡበታል። ብሎኖቹን ማውጣት
ባለመቻሉም ጭንቀት ውስጥ ይገባል።
በዚህን ጊዜ አንድ የአእምሮ ታካሚ በአጠገቡ ሲያልፍ ያየውና ምን ችግር
እንደገጠመው ቀረብ ብሎ ሹፌሩን ይጠይቀዋል። ሹፌሩም ምንም አማራጭ
ስላልነበረው የሆነውን ለታካሚው ይነግረዋል።
ታካሚውም ከት ብሎ ከሳቀበት በኋላ እንዲህ ይለዋል። " እንደዚህ አይነት
በጣም
ቀላል ችግር እንኳን መፍታት አልቻልክም። ለነገሩ #መጨረሻህ የጭነት መኪና
ሹፌር ብትሆን ምንም አይገርምም። በል አሁን እንዲህ አድርግ። #ከሶስቱ
ጎማዎች
አንድ አንድ ብሎን ፈትተህ ይሄንን ጎማ ግጠም። ከዚያም አቅራቢያህ
ወደሚገኘው
ጎሚስታ ሄደህ የጎደሉትን ብሎኖች እሰር። አየህ ይሄን ያህል ቀላል ነው።"
#ሹፌሩም ይገረምና "በጣም ብልህ ሰው ነህ ባክህ። ግን እንዴት እዚህ የአእምሮ
ህሙማን ሆስፒታል ለህክምና መጣህ?"
ታካሚው ምን ብሎ ቢመልስለት ጥሩ ነው? "
😳
😳
እንዴ ተው እንጂ እኔ'ኮ የአእምሮ
ህመምተኛ እንጂ ደደብ አይደለሁም።"👌👌👌
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
👍1
# ማሻአላህ
የዓለም አስገራሚው ቁርአን በረሱል ሰ ዐ ወ ሀገር መዲነተል ሙነወራ
ለሚገኘው ሙዚየም ተበረከተ።
ይህ ቁርአን በእስክሪብቶ ወይም በድምጽ አልተቀረጸም። ሙሉ ቁርአኑ ጨርቅ
ላይ በእጅ ስፌት ነው የተሰራው። ይህን የሰሩት እናታችን ፓኪስታናዊቷ ነሲም
አህታር ይባላሉ። ቁርዓኑን በእጅ ስፌት መስራት የጀመሩት 1987 እ.አ የጨረሱት
2018 ላይ ነበር። እኚህ እናት ቁርአኑን በእጅ ሰፍቶ ለመጨረስ 32 አመትን
ፈጅቶባቸዋል።
በጣም የሚገርመው እኚህ ሴት የቁርአኑን አንዲትም ሃርፍ(ፊደል) ጡሃራ
ሳይሆኑ አይሰሩም ነበር። ለስራዋ የመረጡት ሰአት ደሞ የለሊቱን 1/3 ምሽት
ነበር። ለ32 አመት በዚህ ሁኔታ ነበር ያሳለፉት። ታዲያ ፅናታቸው አያስገርምም?
" በልጅነቴ ጀመርኩት በእርጅናዬ ጨረስኩት" ይላሉ አስገራሚዋ እናታችን።
በመጨረሻም የድካማቸውን ውጤትም መዲና ለሚገኘው ሙዚየም በስጦታ
መልክ አበርክተዋል። አካላቸው ላይ በደረሰባቸው ጉዳት በዊልቼር ነው
የሚንቀሳቀሱት።
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
የዓለም አስገራሚው ቁርአን በረሱል ሰ ዐ ወ ሀገር መዲነተል ሙነወራ
ለሚገኘው ሙዚየም ተበረከተ።
ይህ ቁርአን በእስክሪብቶ ወይም በድምጽ አልተቀረጸም። ሙሉ ቁርአኑ ጨርቅ
ላይ በእጅ ስፌት ነው የተሰራው። ይህን የሰሩት እናታችን ፓኪስታናዊቷ ነሲም
አህታር ይባላሉ። ቁርዓኑን በእጅ ስፌት መስራት የጀመሩት 1987 እ.አ የጨረሱት
2018 ላይ ነበር። እኚህ እናት ቁርአኑን በእጅ ሰፍቶ ለመጨረስ 32 አመትን
ፈጅቶባቸዋል።
በጣም የሚገርመው እኚህ ሴት የቁርአኑን አንዲትም ሃርፍ(ፊደል) ጡሃራ
ሳይሆኑ አይሰሩም ነበር። ለስራዋ የመረጡት ሰአት ደሞ የለሊቱን 1/3 ምሽት
ነበር። ለ32 አመት በዚህ ሁኔታ ነበር ያሳለፉት። ታዲያ ፅናታቸው አያስገርምም?
" በልጅነቴ ጀመርኩት በእርጅናዬ ጨረስኩት" ይላሉ አስገራሚዋ እናታችን።
በመጨረሻም የድካማቸውን ውጤትም መዲና ለሚገኘው ሙዚየም በስጦታ
መልክ አበርክተዋል። አካላቸው ላይ በደረሰባቸው ጉዳት በዊልቼር ነው
የሚንቀሳቀሱት።
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
Forwarded from هایپرساز
🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵🔵
😁ፈገግታ ሱና ነዉ ፈገግ በሉ
የተማረ ይግደለኝ ማለት እንዲህ ነው
በርበሬ በእንግሊዝኛ ምንድነው ተብሎ ሲጠየቅ
ዶርኦክስ
ብሎ ተማሪዉ መለሰ ,መምህሩም አብራራ ሲለዉ..ምን ቢል ጥሩ ነዉ
ዶር= በር
ኦክስ=በሬ
በአንድ ላይ በርበሬ😂😂😂
📌የለያየ ቀልድ ለማግኘት ይህን ይጫኑ
🌐 ዛሬ አሪፍ ከሚባሉ እዉነተኛ ታሪኮች የማንን ማንበብ ይፈልጋሉ??🌐
🔰 የፉአድ ሙና
🔰 የሂክማ ጀማል
🔰 ሩማና አብዱረዛቅ
🔰 አሚር ሰይድ
🔰 ኑእማን እንድሪስ
🌙🌙👆👆የሚያደንቁትን አንባቢ ይምረጡ ገብተዉ አሁኑኑ ያንብቡ ወይ እዚህ ጋር ሁሉን ያግኙ
🔵 ወቅታዊ ከሚባሉ ቻናሎች የቱን ይፈልጋሉ🔵
💠 Islamic university💠
⭐️ የሳይኮሎጂ ጥናቶች⭐️
💠 ወቅታዊ መረጃዎች💠
⭐️እዉነተኛ ታሪኮች⭐️
💠ፈገግ የሚያስብሉ ቀልዶች💠
⭐️ የሱሀቦች ታሪክ⭐️
💠 የኻሊድ ረሻድ ደአዋ በvideo💠
🔵 የተፃፉ ታሪኮች የቱን ማንበብ ይፈልጋሉ??🔵
🎖የማይፋቅ ስህተት
✍የቅዠት ህልም
🎖የማላቀዉ ባሌ
✍ ባሌን ተነጠኩ
🎖 የሙነሺዱ ፍቅር
✍ ነጫጭ ጥቁረቶች
🔵 ወቅታዊ መረጃ..ዛሬ በአዲስ አበባ እና በተለያዩ ከተሞች በተደረገዉreade more.......
😁ፈገግታ ሱና ነዉ ፈገግ በሉ
የተማረ ይግደለኝ ማለት እንዲህ ነው
በርበሬ በእንግሊዝኛ ምንድነው ተብሎ ሲጠየቅ
ዶርኦክስ
ብሎ ተማሪዉ መለሰ ,መምህሩም አብራራ ሲለዉ..ምን ቢል ጥሩ ነዉ
ዶር= በር
ኦክስ=በሬ
በአንድ ላይ በርበሬ😂😂😂
📌የለያየ ቀልድ ለማግኘት ይህን ይጫኑ
🌐 ዛሬ አሪፍ ከሚባሉ እዉነተኛ ታሪኮች የማንን ማንበብ ይፈልጋሉ??🌐
🔰 የፉአድ ሙና
🔰 የሂክማ ጀማል
🔰 ሩማና አብዱረዛቅ
🔰 አሚር ሰይድ
🔰 ኑእማን እንድሪስ
🌙🌙👆👆የሚያደንቁትን አንባቢ ይምረጡ ገብተዉ አሁኑኑ ያንብቡ ወይ እዚህ ጋር ሁሉን ያግኙ
🔵 ወቅታዊ ከሚባሉ ቻናሎች የቱን ይፈልጋሉ🔵
💠 Islamic university💠
⭐️ የሳይኮሎጂ ጥናቶች⭐️
💠 ወቅታዊ መረጃዎች💠
⭐️እዉነተኛ ታሪኮች⭐️
💠ፈገግ የሚያስብሉ ቀልዶች💠
⭐️ የሱሀቦች ታሪክ⭐️
💠 የኻሊድ ረሻድ ደአዋ በvideo💠
🔵 የተፃፉ ታሪኮች የቱን ማንበብ ይፈልጋሉ??🔵
🎖የማይፋቅ ስህተት
✍የቅዠት ህልም
🎖የማላቀዉ ባሌ
✍ ባሌን ተነጠኩ
🎖 የሙነሺዱ ፍቅር
✍ ነጫጭ ጥቁረቶች
🔵 ወቅታዊ መረጃ..ዛሬ በአዲስ አበባ እና በተለያዩ ከተሞች በተደረገዉreade more.......
😔 #ተስፋ_ያጣች_ሴት😢
ክፍል 1⃣7⃣
# እውነተኛና_አስተማሪ_እንዲሁም_አሳዛኝ_ታሪክ
ኪሩቤል አጠያይቆ ሀና መኖሯን እርግጠኛ የነበረ ቢሆንም ቴድሮስ ግን በውሸት
አሳምኖ እንደሌለች ነግሮታል... ኪሩቤልም በማርፈዱ እያዘነ የሃናን እንጀራ አባት
ተሰናብቶ ሄደ... ከሰአታት ቡሃላ ሀና ተመለሰች ለመውለድ አንድ ወር ቢቀራትም
ሀና ግን ደስተኛ አይደለችም፡፡
ሀና ቀኗ ደርሷል እናቷም በደስታ ልጇን ለማረስ የገንፎ እና የአጥሚት እህል ቅቤ
ቡላ... የቀራት የለም ሁሉን አዘጋጅታለች ሀናም ኮንዶምንየም ቤቷን አከራይታ
ጥሩ ገንዘብ ታገኛለች ፀጉር ቤቷንም ቀጥራ ታሰራበታለች ስለዚህ በገንዘብ
ደረጃ ቤተሰብ አታስቸግርም... ይህ በንዲህ እንዳለ አንድ ሀሙስ ቀን የሀና
ታናሽ ወንድም ወረቀት ይዞ መቶ ለሀና ሰጣት ሀናም በፍጥነት ገልጣ ማንበብ
ጀመረች ኪሩቤል ነው ...
"ሀኒ የእንጀራ አባትሽ ቴድሮስ እንድንገናኝ ስላልፈለገ እንደሌለሽና ድጋሚ' ሀና
አለች ?' ብዬ እንዳልመጣ አስጠንቅቆኛል ታናሽ ወንድምሽ ነው መኖርሽን
የነገረኝ ሀኒዬ እኔ እንድርቅሽ ብለሽ ነው አይደል (ኤች አይ ቪ) አለብኝ ብለሽ
የዋሸሽኝ ? ግን ተመረመርኩ ውሸትሽን እንደሆነ አረጋገጥኩ ያን ቀን ስሜታዊ
ሆኜ ጥዬሽ በመሄዴ ግን አፈርኩ እናም ይሄን ሁሉ ግዜ በፍቅርሽ ስደሰት
በመለያየታችን ስከፋና ሳዝን ቆየሁ ሀኒ አሁን ግን አንድ የሚያረገንና ይቅር
የሚያባብለን ልጅ በሆድሽ ይዘሻል እናም የኔ ውድ ይቅር በይኝና ሽማግሌ ልኬ
ልውሰድሽ እንጋባና አዲስ ህይወት እንኑር ፍቀጂልኝና ደስተኛ ላርግሽ... ያንቺው
ኪሩ" ይላል...
ሀና አንብባ እስክትጨርስ እንባዋ ወረቀቱን ያጥበው ነበር "ሁሌም ኪሩ
ያለጥፋቱ ይቅርታ ይጠይቃል!" አለች ለመንሳት እየጣረች አንብባ ጨርሳ
ወንድሟን ጠርታ ኪሩቤል ጋር እንዲወስዳት ስትጠይቀው ድንገት ቴድሮስ መጣ
ይሄኔ "የት ልትሄጂ ነው?" አለ ሀናም የውስጥ ንዴቷ እየተፈታተናት አንተ በውሸት
የለችም ብለህ ያባረርከው የልጄ አባት ጋር አለች ቴድሮስም ዲቃላሽን አርፈሽ
ውለጂና አሳድጊ እንዲ ሆድሽ ተንገፍጥጦም ወንድ ትመኛለሽ? አላት ፈገግ
እንደማለት እያለ...
ሀና ንዴቷን መቆጣጠር አቃታት "ስማኝ ቴድሮስ አንተ ማለት ልጅነቴን የነጠከኝ
ክፉ ሰው ነህ እናቴ የበደልከኝን በደሎች ብታውቅ ዝም የምትልህ ይመስልሃል
ግን ምን አይነት ክፉ ነህ እስቲ ዛሬንኳ አንደበትህን አርመው የህፃን ገላ ለወሲብ
ጥማትህ የተጠቀምክ አሳፋሪኮ ነህ..." አለች ሀና ከንዴቷ ብዛት የምትናገረውን
መምረጥም ማን ካጠገቧ እንደነበር ማስተዋልም አልቻለችም ነበር ... ግን ይሄ
ዋጋ አስከፈላት እናቷ የሁለቱን ምልልስ ስሰማ ስለነበር ደምግፊቷ ጨምሮ
እራሷን ሳተች የእናቷን መውደቅ ያየችው ልጅም እናቷን ለማዳን አምቡላንስ
ጠራች ሆኖም የሀና እናት የልጇን ልጅ ሳታይ ልጇንም ሳትጠግባት
እስከወዲያኛው አሸለበች ... የእናቷን ሞት መቋቋም ያልቻለችው ሀናም እናቷ
ቀብር ላይ እንኳ ለመገኘት ሳትታደል ቀረች በድንጋጤ በመውደቋም ያለቀኗ
ለመውለድ ተገደደች
ሀና በእናቷ ሞት ማዘን ከሚገባት በላይ አዝናለች ልጇን ያለቀኗ ብትወልደውም
ጤነኛ ነበር የተወሰነ ቀን ማሞቅያ ክፍል አቆይተው ለሀና ጡት እንድታጠባው
ከጎኗ አረጉላት ሀና ግን የማታውቀው ስሜት ልጇን እንዲያስጠላት አርጓታል...
"እውነት ዲቃላ ነህ? ልጄ እውነት አባትህ አብሮን አይኖርም? ልጄ
ይህን አላደርግም እሺ!!! ያለአባት አታድግም!" ትላለች እንባዋን መንታ መንታ
እያዘነበች ልጇ የሚሰማት ይመስል ልጇ ከጎኗ ከተኛ 3ቀን ሞላው ሀኪሞቹም
መውጣት እንደምትችል አበሰሯት ለሷ ግን እዛው ይሻላት ነበር ። ምክንያቱም
ስትወጣ የት እንደምትገባ አታውቅም አንድ የእናቷ ጓደኛ የነበረች ሴት ብቻ
ነበረች እየተመላለሰች
የምትጠይቃት ...
ሀና ምግብ አትበላም የእናቷ ጓደኛ ቤቲ ሁሌም ምግብና አጥሚት ሰርታ
ትወስድላታለች ሀና ግን ካጠገቧ ለተኙ አራሶች ትሰጠው ነበር በዚህም
ምክንያት ልጁ ከእናቱ ጡት ማግኘት የሚገባውን አያገኝም ይሄኔ ልጁ ያለቅሳል
ሀናም አብራው ታለቅሳለች የሀና ሁኔታ ያሳሰባቸው ዶክተሮች የስነ ልቦና ሀኪም
እንደሚያስፈልጋት ያምናሉ ግን ገና ሀሳቡን ሲያነሱላት ብላቹ ብላቹ እብድ
አረጋቹኝ ትልና ትጮሀለች... ሀና ከእለት ወደ እለት ሰውነቷ እየከሳና
እየተጎሳቆለባት ነው እሷም ስትወጣ ከሀኪም ቤት እንድትገባበት ኮንዶምንየም
ቤቷን የተከራዩትን ሰዎች እንዲለቁ የእናቷን ጓደኛ ላከቻት ...
ከሀኪም ቤት የመውጫዋ ቀን ሀናና ልጇን እንቅልፍ ሸለብ አርጓቸው ሳለ
በድንገት አንድ ሰው በሩን ከፍቶ ገባ ከአልጋው ጎንም ተንበርክኮ እናትና ልጁን
እያየ ስቅስቅ ብሎ ያለቅስ ጀመር ይሄኔ ሀና ነቃች ካጠገቧ ያለውን ሰው ስታይ
የሷ እንባ ባሰ አቅፋው... "ኪሩዬ እናቴ ሞተችብኝ ብቻዬን ትታኝ ሄደች ኪሩዬ ...
እኔ ነኝ ጥፋተኛ እናቴ እንድትሞት መንስኤ እኔ ነኝ የምኖረው ለሷ ነበር የልፋቷን
ውጤት ሳታይ ሄደችብኝ..." ሀና ለቅሶዋንም የቁጭትና ፀፀት ንግግሯንም
ማቆም ተሳናት... ኪሩቤልም እሷን ቀርቶ እራሱን ማፅናናት አቃተው በልቡም
እድለቢስነቷን አሰበ ተቃቅፈው ተላቀሱ ... ከነርስ እስከ ታካሚ ያያት ሁሉ ለሀና
አለቀሰ ... ኪሩቤልም እንደምንም እራሱን ተቆጣጥሮ "አይዞሽ ውዴ ይሄው
የእናትሽን ምትክ አግኝተሻል አሁን አንቺ ራስሽ እናት ነሽ የኔ ውድ ጠንከር
በይልኝ።" አለ ትኩስ እንባው ከሱ አልፎ ሀናን እያራሳት ...ሀናም ማልቀሷን
ሳታቆም " እኔኮ እድለቢስ ነኝ ህይወቴ በስቃይ የተሞላ መኖር ልጀምር አንድ ስል
ልክ እንደልጆች እቃቃ ይፈርስብኛል እናቴን አግኝቻት ሳልጠግባትና ልጄን በአይኗ
ሳታይ ሞተችብኝ..." አለች ኪሩቤል ማፅናኛ ቃል አጣ በዚ ቅፅበት ዶክተሩ መቶ
ኪሩቤል የልጁ አባት መሆኑን ካረጋገጠ ቡሃላ ለብቻው ጠርቶት ሀና ምግብ
ካልበላች ልጁ አደጋ ላይ እንዳለ አስጠነቀቀው!
ኪሩቤልም ሀናን ከሆስፒታል ይዟት ወቶ ወደራሱ ቤት ወሰዳት ኪሩ መኪና ገዛህ?
አለች ሀና ኪሩቤልም የሀና መረጋጋት በደስታ እያቁነጠነጠው አዎ የኔ ፍቅር አለ
ትንሽ ተጉዘውም እጅግ በጣም የሚያምር ቪላ ቤት ደረሱ ኪሩቤልም መኪናውን
ወደግቢ አስገብቶ ሰራተኛዋን እንድትረዳው በመጠየቅ ሀናን ከመኪናው
አስወረዳት ሰራተኛዋም በጥንቃቄ ልጁን አቅፋ ተያይዘው ገቡ ሀና የቤቱን ውበት
በአይኗ መሰከረች የልጇ ክፍል እጅግ በጣም ያምር ነበር ቀጣይ የነሱ መኝታ
ክፍል ስትገባ ምን ያህል ተጨንቆ እንዳሰራው ያስታውቃል ሀና ስሜቷ ታወከ
ደስታ ይሁን ሀዘን የማታውቀው ስሜት እረበሻት ... የኔ ንግስት አፈቅርሻለሁ አለና
ተንበርክኮ ቀለበት አሰረላት ሀና እንባ ባረገዙት አይኖቿ ጎንበስ ብላ ፊትለፊቷ
የተንበረከከውን ሰው አየች ይሄኔ እንባዎቿ ረገፉ ኪሩቤልም ዳግም
እንዳታለቅስና ምግብ እንደምትበላለት ቃል አስገባት... ከዛ ቀን ጀምሮ ሀና
ሀዘኗን በልጇና በባሏ መርሳት ጀመረች ....
ሀና ወንድምና እህቷን ማየት ብትፈልግም ቴድሮስ ግን ፍቃደኛ አይደለም ይሄኔ
ሀና ቴድሮስ ላይ ዛተች አባቷንና የእንጀራ አባቷን እንደምትበቀላቸው ለራሷ ቃል
ገብታ ነበር ...
ከሁለት አመት ቡሃላ ሀና ፀጉር ቤቷ ስራ ጀምራለች ... ቴድሮስ ታመመ👇👇👇👇👇
ክፍል 1⃣7⃣
# እውነተኛና_አስተማሪ_እንዲሁም_አሳዛኝ_ታሪክ
ኪሩቤል አጠያይቆ ሀና መኖሯን እርግጠኛ የነበረ ቢሆንም ቴድሮስ ግን በውሸት
አሳምኖ እንደሌለች ነግሮታል... ኪሩቤልም በማርፈዱ እያዘነ የሃናን እንጀራ አባት
ተሰናብቶ ሄደ... ከሰአታት ቡሃላ ሀና ተመለሰች ለመውለድ አንድ ወር ቢቀራትም
ሀና ግን ደስተኛ አይደለችም፡፡
ሀና ቀኗ ደርሷል እናቷም በደስታ ልጇን ለማረስ የገንፎ እና የአጥሚት እህል ቅቤ
ቡላ... የቀራት የለም ሁሉን አዘጋጅታለች ሀናም ኮንዶምንየም ቤቷን አከራይታ
ጥሩ ገንዘብ ታገኛለች ፀጉር ቤቷንም ቀጥራ ታሰራበታለች ስለዚህ በገንዘብ
ደረጃ ቤተሰብ አታስቸግርም... ይህ በንዲህ እንዳለ አንድ ሀሙስ ቀን የሀና
ታናሽ ወንድም ወረቀት ይዞ መቶ ለሀና ሰጣት ሀናም በፍጥነት ገልጣ ማንበብ
ጀመረች ኪሩቤል ነው ...
"ሀኒ የእንጀራ አባትሽ ቴድሮስ እንድንገናኝ ስላልፈለገ እንደሌለሽና ድጋሚ' ሀና
አለች ?' ብዬ እንዳልመጣ አስጠንቅቆኛል ታናሽ ወንድምሽ ነው መኖርሽን
የነገረኝ ሀኒዬ እኔ እንድርቅሽ ብለሽ ነው አይደል (ኤች አይ ቪ) አለብኝ ብለሽ
የዋሸሽኝ ? ግን ተመረመርኩ ውሸትሽን እንደሆነ አረጋገጥኩ ያን ቀን ስሜታዊ
ሆኜ ጥዬሽ በመሄዴ ግን አፈርኩ እናም ይሄን ሁሉ ግዜ በፍቅርሽ ስደሰት
በመለያየታችን ስከፋና ሳዝን ቆየሁ ሀኒ አሁን ግን አንድ የሚያረገንና ይቅር
የሚያባብለን ልጅ በሆድሽ ይዘሻል እናም የኔ ውድ ይቅር በይኝና ሽማግሌ ልኬ
ልውሰድሽ እንጋባና አዲስ ህይወት እንኑር ፍቀጂልኝና ደስተኛ ላርግሽ... ያንቺው
ኪሩ" ይላል...
ሀና አንብባ እስክትጨርስ እንባዋ ወረቀቱን ያጥበው ነበር "ሁሌም ኪሩ
ያለጥፋቱ ይቅርታ ይጠይቃል!" አለች ለመንሳት እየጣረች አንብባ ጨርሳ
ወንድሟን ጠርታ ኪሩቤል ጋር እንዲወስዳት ስትጠይቀው ድንገት ቴድሮስ መጣ
ይሄኔ "የት ልትሄጂ ነው?" አለ ሀናም የውስጥ ንዴቷ እየተፈታተናት አንተ በውሸት
የለችም ብለህ ያባረርከው የልጄ አባት ጋር አለች ቴድሮስም ዲቃላሽን አርፈሽ
ውለጂና አሳድጊ እንዲ ሆድሽ ተንገፍጥጦም ወንድ ትመኛለሽ? አላት ፈገግ
እንደማለት እያለ...
ሀና ንዴቷን መቆጣጠር አቃታት "ስማኝ ቴድሮስ አንተ ማለት ልጅነቴን የነጠከኝ
ክፉ ሰው ነህ እናቴ የበደልከኝን በደሎች ብታውቅ ዝም የምትልህ ይመስልሃል
ግን ምን አይነት ክፉ ነህ እስቲ ዛሬንኳ አንደበትህን አርመው የህፃን ገላ ለወሲብ
ጥማትህ የተጠቀምክ አሳፋሪኮ ነህ..." አለች ሀና ከንዴቷ ብዛት የምትናገረውን
መምረጥም ማን ካጠገቧ እንደነበር ማስተዋልም አልቻለችም ነበር ... ግን ይሄ
ዋጋ አስከፈላት እናቷ የሁለቱን ምልልስ ስሰማ ስለነበር ደምግፊቷ ጨምሮ
እራሷን ሳተች የእናቷን መውደቅ ያየችው ልጅም እናቷን ለማዳን አምቡላንስ
ጠራች ሆኖም የሀና እናት የልጇን ልጅ ሳታይ ልጇንም ሳትጠግባት
እስከወዲያኛው አሸለበች ... የእናቷን ሞት መቋቋም ያልቻለችው ሀናም እናቷ
ቀብር ላይ እንኳ ለመገኘት ሳትታደል ቀረች በድንጋጤ በመውደቋም ያለቀኗ
ለመውለድ ተገደደች
ሀና በእናቷ ሞት ማዘን ከሚገባት በላይ አዝናለች ልጇን ያለቀኗ ብትወልደውም
ጤነኛ ነበር የተወሰነ ቀን ማሞቅያ ክፍል አቆይተው ለሀና ጡት እንድታጠባው
ከጎኗ አረጉላት ሀና ግን የማታውቀው ስሜት ልጇን እንዲያስጠላት አርጓታል...
"እውነት ዲቃላ ነህ? ልጄ እውነት አባትህ አብሮን አይኖርም? ልጄ
ይህን አላደርግም እሺ!!! ያለአባት አታድግም!" ትላለች እንባዋን መንታ መንታ
እያዘነበች ልጇ የሚሰማት ይመስል ልጇ ከጎኗ ከተኛ 3ቀን ሞላው ሀኪሞቹም
መውጣት እንደምትችል አበሰሯት ለሷ ግን እዛው ይሻላት ነበር ። ምክንያቱም
ስትወጣ የት እንደምትገባ አታውቅም አንድ የእናቷ ጓደኛ የነበረች ሴት ብቻ
ነበረች እየተመላለሰች
የምትጠይቃት ...
ሀና ምግብ አትበላም የእናቷ ጓደኛ ቤቲ ሁሌም ምግብና አጥሚት ሰርታ
ትወስድላታለች ሀና ግን ካጠገቧ ለተኙ አራሶች ትሰጠው ነበር በዚህም
ምክንያት ልጁ ከእናቱ ጡት ማግኘት የሚገባውን አያገኝም ይሄኔ ልጁ ያለቅሳል
ሀናም አብራው ታለቅሳለች የሀና ሁኔታ ያሳሰባቸው ዶክተሮች የስነ ልቦና ሀኪም
እንደሚያስፈልጋት ያምናሉ ግን ገና ሀሳቡን ሲያነሱላት ብላቹ ብላቹ እብድ
አረጋቹኝ ትልና ትጮሀለች... ሀና ከእለት ወደ እለት ሰውነቷ እየከሳና
እየተጎሳቆለባት ነው እሷም ስትወጣ ከሀኪም ቤት እንድትገባበት ኮንዶምንየም
ቤቷን የተከራዩትን ሰዎች እንዲለቁ የእናቷን ጓደኛ ላከቻት ...
ከሀኪም ቤት የመውጫዋ ቀን ሀናና ልጇን እንቅልፍ ሸለብ አርጓቸው ሳለ
በድንገት አንድ ሰው በሩን ከፍቶ ገባ ከአልጋው ጎንም ተንበርክኮ እናትና ልጁን
እያየ ስቅስቅ ብሎ ያለቅስ ጀመር ይሄኔ ሀና ነቃች ካጠገቧ ያለውን ሰው ስታይ
የሷ እንባ ባሰ አቅፋው... "ኪሩዬ እናቴ ሞተችብኝ ብቻዬን ትታኝ ሄደች ኪሩዬ ...
እኔ ነኝ ጥፋተኛ እናቴ እንድትሞት መንስኤ እኔ ነኝ የምኖረው ለሷ ነበር የልፋቷን
ውጤት ሳታይ ሄደችብኝ..." ሀና ለቅሶዋንም የቁጭትና ፀፀት ንግግሯንም
ማቆም ተሳናት... ኪሩቤልም እሷን ቀርቶ እራሱን ማፅናናት አቃተው በልቡም
እድለቢስነቷን አሰበ ተቃቅፈው ተላቀሱ ... ከነርስ እስከ ታካሚ ያያት ሁሉ ለሀና
አለቀሰ ... ኪሩቤልም እንደምንም እራሱን ተቆጣጥሮ "አይዞሽ ውዴ ይሄው
የእናትሽን ምትክ አግኝተሻል አሁን አንቺ ራስሽ እናት ነሽ የኔ ውድ ጠንከር
በይልኝ።" አለ ትኩስ እንባው ከሱ አልፎ ሀናን እያራሳት ...ሀናም ማልቀሷን
ሳታቆም " እኔኮ እድለቢስ ነኝ ህይወቴ በስቃይ የተሞላ መኖር ልጀምር አንድ ስል
ልክ እንደልጆች እቃቃ ይፈርስብኛል እናቴን አግኝቻት ሳልጠግባትና ልጄን በአይኗ
ሳታይ ሞተችብኝ..." አለች ኪሩቤል ማፅናኛ ቃል አጣ በዚ ቅፅበት ዶክተሩ መቶ
ኪሩቤል የልጁ አባት መሆኑን ካረጋገጠ ቡሃላ ለብቻው ጠርቶት ሀና ምግብ
ካልበላች ልጁ አደጋ ላይ እንዳለ አስጠነቀቀው!
ኪሩቤልም ሀናን ከሆስፒታል ይዟት ወቶ ወደራሱ ቤት ወሰዳት ኪሩ መኪና ገዛህ?
አለች ሀና ኪሩቤልም የሀና መረጋጋት በደስታ እያቁነጠነጠው አዎ የኔ ፍቅር አለ
ትንሽ ተጉዘውም እጅግ በጣም የሚያምር ቪላ ቤት ደረሱ ኪሩቤልም መኪናውን
ወደግቢ አስገብቶ ሰራተኛዋን እንድትረዳው በመጠየቅ ሀናን ከመኪናው
አስወረዳት ሰራተኛዋም በጥንቃቄ ልጁን አቅፋ ተያይዘው ገቡ ሀና የቤቱን ውበት
በአይኗ መሰከረች የልጇ ክፍል እጅግ በጣም ያምር ነበር ቀጣይ የነሱ መኝታ
ክፍል ስትገባ ምን ያህል ተጨንቆ እንዳሰራው ያስታውቃል ሀና ስሜቷ ታወከ
ደስታ ይሁን ሀዘን የማታውቀው ስሜት እረበሻት ... የኔ ንግስት አፈቅርሻለሁ አለና
ተንበርክኮ ቀለበት አሰረላት ሀና እንባ ባረገዙት አይኖቿ ጎንበስ ብላ ፊትለፊቷ
የተንበረከከውን ሰው አየች ይሄኔ እንባዎቿ ረገፉ ኪሩቤልም ዳግም
እንዳታለቅስና ምግብ እንደምትበላለት ቃል አስገባት... ከዛ ቀን ጀምሮ ሀና
ሀዘኗን በልጇና በባሏ መርሳት ጀመረች ....
ሀና ወንድምና እህቷን ማየት ብትፈልግም ቴድሮስ ግን ፍቃደኛ አይደለም ይሄኔ
ሀና ቴድሮስ ላይ ዛተች አባቷንና የእንጀራ አባቷን እንደምትበቀላቸው ለራሷ ቃል
ገብታ ነበር ...
ከሁለት አመት ቡሃላ ሀና ፀጉር ቤቷ ስራ ጀምራለች ... ቴድሮስ ታመመ👇👇👇👇👇
ISLAMIC SCHOOL via @like
ይሄንም
ታናሽ ወንድሟ መቶ ነገራት ሀናም የእህትና ወንድሟ አባት ነውና አላስችል
ብሏት ልትጠይቀው ሄደች ቴድሮስ ግን ታሞም መጥፎነቱ አለቀቀውም ነበርና
ልትገይኝ መጣሽ አላት ይህን ሲናገር ወደኋላ መለሳት ያሁላ በደሉ ተደቀኑ ይሄኔ ማስታገሻ መድሃኒቱን አንስታ ጣለችበት መነሳት
እንደማይችል ስለምታውቅ ሰውም እንዳይረዳው መድሃኒትም እንዳያገኝ ስልኩን
ወስዳበትና በሩን ዘግታበት እህትና ወንድሟን ይዛ ሄደች ... እሱም በደከመ
ድምፁ ልጆቼን መልሽ መድሃኒቴን ... ይላል ድምፁ ግን እንኳን ለጎረቤት
አጠገቡም ለቆመ በቅጡ አይሰማም...
ቴድሮስ ቢሞት ግን ሀና ወንጀለኛ ትባል ይሆን???
ከተመቻችሁ Like 🤙🤙 አይዘንጉ ምን ያህል ሰዉ እንደሚከታተለዉ ለማወቅ ነዉ
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
ታናሽ ወንድሟ መቶ ነገራት ሀናም የእህትና ወንድሟ አባት ነውና አላስችል
ብሏት ልትጠይቀው ሄደች ቴድሮስ ግን ታሞም መጥፎነቱ አለቀቀውም ነበርና
ልትገይኝ መጣሽ አላት ይህን ሲናገር ወደኋላ መለሳት ያሁላ በደሉ ተደቀኑ ይሄኔ ማስታገሻ መድሃኒቱን አንስታ ጣለችበት መነሳት
እንደማይችል ስለምታውቅ ሰውም እንዳይረዳው መድሃኒትም እንዳያገኝ ስልኩን
ወስዳበትና በሩን ዘግታበት እህትና ወንድሟን ይዛ ሄደች ... እሱም በደከመ
ድምፁ ልጆቼን መልሽ መድሃኒቴን ... ይላል ድምፁ ግን እንኳን ለጎረቤት
አጠገቡም ለቆመ በቅጡ አይሰማም...
ቴድሮስ ቢሞት ግን ሀና ወንጀለኛ ትባል ይሆን???
ከተመቻችሁ Like 🤙🤙 አይዘንጉ ምን ያህል ሰዉ እንደሚከታተለዉ ለማወቅ ነዉ
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
Forwarded from ISLAM IS UNIVERSITY
እዉነተኛ ታሪክ
የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች💐
#ክፍል 4⃣
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
አሁን ስራ ስለሆንኩ ና እና እነ ኢልሀም ቤት የቤቱን ቁልፍ ዉሰድ አሉት ፡፡
......እሱም አረ አልመጣም ብሏል መሰለኝ
ወ/ሮ አሚናት ና ብያሀለሁ ለራሴ ደክሞኛል አታድክመኝ አሉት ፡፡
እናቱ ና ስላሉት እሺ ብሏቸዋል ከ15 ደቀቃ ቡሀላ የዉጩ በሩ ተንኳኳ ልከፍት ሄድኩኝ ፡፡ በሩን ስከፍተዉ ከዛ አይን ለአይን ተገጣጠምን
አሰላሙ አለይኩም አልኩት
እሱም ወአለይኩም ሰላም አለኝ ፡፡ ከዛ ሁለታችንም ወደ መሬት አቀረቀርን ከዛ የበሩ መደገፊያ ግንብ አወላክፎት ወደቀ
....እኔም ደነገጥኩኝ ቶሎ በድንጋጤ ተነሳ ከዛ እናቱ ወ/ሮ አሚናት ወልካፋ እያየህ አትሄድም አሉት፡፡ የእኔ እናት ከቤት ወጣች የሳዳምን እናት ልብስ እያጠቡ ወ//ሮ አሚናት ልጁህ ነዉ ?? አለች እናቴ
ወ/ሮ አሚናትም አዎ ለእሱ ብየ ነዉ የምኖረዉ ከሰዉ በታች ሁኜ የምሰራዉ እንጂ አንዱ ሀገር መሄድ መች አቃተኝ አላህ ጤናዉን ይስጠዉ አለች ለእናቴ ሳዳምም አንገቱን አቀርቆሮ ዝም አለ በእናቱ ንግግር ያዳምጣል፡፡ እናቱ ሁሌ በስስት ነዉ የሚያዪት ሁሌ የሚሉት ነገር ቢኖር ድሀ ብሆንም አንተ ከሰዎች ጋር እኩል ካልሆንክ ነዉ የዛን ጊዜ ነዉ ድህነቴ የሚሰማኝ ይሉታል፡፡ እናቱ ሁሌ እሱ ነዉ ያለኝ ሲለሚሉ የእናቱን ንግግር ስለሚሰማ አንገቱን ይደፋና በእናቱ መጎሰቋቀል ያዝናል፡፡
""እማ"" //////
እንደት ነሽ እናቴ እኔ አለሁ በጤና
ያንች ያለሽ ፍቅር ብቻ ሆኖብኝ ፈተና
መቸም እኖራለሁ በዱአሽ ብዛት
አላህ እሰከሚሻ እድሌን አሎቅሳት
ተዘርዝሮ አያልቅም ያንች ውለታሽ
ዘጠኝ ወር አርገዘሽ አመት አጥብተሽ
ስታመም አልቅሰሽ
ሲበርደኝ አልብሰሽ
ሲርበኝ አብልተሽ
ሲከፋኝ አባብለሽ
የሰዉ ፊት እያየሽ አሳድገሽኝ
አንቺን ለማስደሰት ሀሳቡ አለኝ
እናቴ አንቺን ጤና ሰጥቶ አላህ ያሳየኝ
ዛሬ ተንገላተሽ የነገዉ ቀን ታይቶሽ
ቃል እገባለሁ አንቺን ላላሳፍርሽ
እናቴ አንች ለኔ ሁሉ ነገሬ ነሽ
ብወድሽ ብወድሽ እማ ምን ያንስሻል
ህይወትሽን በሙሉ ለኔ ተጎድተሻል
እራስሽን ጥለሽ እኔን ሰው አርገሻል
/// እማ ///
የእኔ እናት ሳዳም ቁልፍ ተቀብሎ ሊሄድ ሲል እናቴ ምግብ ሳበላ አትሄድም ትለዋለች፡፡
ሳዳምም አልበላም ብሎ እምቢ አለ፡፡ ከዛ እናቴ ለ ወ/ሮ አሚናትን ብላ በሉት እኔን እምቢ አለኝ አለች ለሳዳም እናት፡፡
የሳዳም እናትም ብላ ልጄ ሲሉት የእናቱን ያሉትን እሺ አለ፡፡
ከዛም ወደ ቤት ገባ እጁን ላስታጥበዉ ዉሀ አቀረብኩ እሱም እምቢ እራሴ እታጠባለሁ አለ፡፡
በልቶ ሲጨርስ አሁንም እጁን ላስታጥብህ ብለዉ ወላሂ ብሎ እምቢ አለኝ፡፡ ከዛ እናቴን አላህ ይስጥልኝ ብሎ እኔን ሳያየኝ አንገቱን አቀርቅሮ ወጣ ፡፡
በመነገታዉ ትምህርት ስሄድ ታክሲ እየጠበቀ ሳዳም አሰላሙ አለይኩም አልኩት እሱም እንደመደንገጥ ብሎ ወአአለይኩም ሰላም አለኝ ከዛ እኔ ኢማን ጋር ነበርኩኝ ጓደኛየ ጋር ትቸዉ ሄድኩ፡፡
ስልኩን Save አርጌ ያዝኩት ግን ለምን እንደያዝኩት ይገርመኛል የእናቱ ባትሪ መጥፋት የሳዳምን ቁጥር ለመያዝ ስበብ ሆነኝ
...ቅዳሜ ቀን ጠዋት ላይ እንደ ባለፈዉ ህመም ሳናስበዉ እናቴ ታመመች ደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ተኛች ፡፡ እህቶቼ መጥተዉ ሀኪም ቤት እየዋሉ እያደሩ ተንከባከቧት፡፡ እኔ እና የሳዳም እናት እቤት ምግብ እየሰራን ሆስፒታል እንወስዳለን የሳዳም እናት እንደ ቤተሰብ ሆን፡፡ እናቴ ተሽሏት ከ3 ቀን ቡሀላ ወደ ቤት ተመለሱ አልሀምዱ ሊላህ፡፡
ባለፈዉ እያወሩኝ የሳዳም እናት ቤት የተከራዩት በወር 500 ብር ነዉ ብለዉ ነግረዉኝ ነበር፡፡ እኔም በወሬ ወሬ ለአባቴ ነግሬዉ ነበር፡፡
አንድ ቀን አባቴ የሳዳምን እናት ወ/ሮ አሚናትን ለምን ቤት ተከራይታችሁ ከምትኖሩ እኛ ግቢ ሁለት ክፍል ሰርቢስ ቤት እኛ አናከራይም ብለን አስቀምጠንዋል ባዶዉን ከሚቀመጥ እናንተም በወር 500 ብር ከምከፍሉ ግቡበት አላቸዉ ፡፡ ወ/ሮ አሚናትም ልክ ነብርክ ጋሽ ሰይድ ግን አይሆንም አንገባም አሉ የሳዳም እናት፡፡ አባቴም ለምን አትገቡም 500 ብር እኮ ለእናንተ ይጠቅማችሇል፡፡ ስለሆነም በወር በመክፈል እዚሁ ሰርቪስ ቤቱ ግቡ አላቸዉ፡፡ የሳዳም እናትም......
ለምን ይሆን እነ ኢልሀም ቤት አንገባም ያሉት ?? ይገባሉ አይገቡም የሚለዉን በቀጣይ ክፍል እናያለን
#Part 5⃣
,,,,,
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
ሼር አይዘንጉ
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች💐
#ክፍል 4⃣
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
አሁን ስራ ስለሆንኩ ና እና እነ ኢልሀም ቤት የቤቱን ቁልፍ ዉሰድ አሉት ፡፡
......እሱም አረ አልመጣም ብሏል መሰለኝ
ወ/ሮ አሚናት ና ብያሀለሁ ለራሴ ደክሞኛል አታድክመኝ አሉት ፡፡
እናቱ ና ስላሉት እሺ ብሏቸዋል ከ15 ደቀቃ ቡሀላ የዉጩ በሩ ተንኳኳ ልከፍት ሄድኩኝ ፡፡ በሩን ስከፍተዉ ከዛ አይን ለአይን ተገጣጠምን
አሰላሙ አለይኩም አልኩት
እሱም ወአለይኩም ሰላም አለኝ ፡፡ ከዛ ሁለታችንም ወደ መሬት አቀረቀርን ከዛ የበሩ መደገፊያ ግንብ አወላክፎት ወደቀ
....እኔም ደነገጥኩኝ ቶሎ በድንጋጤ ተነሳ ከዛ እናቱ ወ/ሮ አሚናት ወልካፋ እያየህ አትሄድም አሉት፡፡ የእኔ እናት ከቤት ወጣች የሳዳምን እናት ልብስ እያጠቡ ወ//ሮ አሚናት ልጁህ ነዉ ?? አለች እናቴ
ወ/ሮ አሚናትም አዎ ለእሱ ብየ ነዉ የምኖረዉ ከሰዉ በታች ሁኜ የምሰራዉ እንጂ አንዱ ሀገር መሄድ መች አቃተኝ አላህ ጤናዉን ይስጠዉ አለች ለእናቴ ሳዳምም አንገቱን አቀርቆሮ ዝም አለ በእናቱ ንግግር ያዳምጣል፡፡ እናቱ ሁሌ በስስት ነዉ የሚያዪት ሁሌ የሚሉት ነገር ቢኖር ድሀ ብሆንም አንተ ከሰዎች ጋር እኩል ካልሆንክ ነዉ የዛን ጊዜ ነዉ ድህነቴ የሚሰማኝ ይሉታል፡፡ እናቱ ሁሌ እሱ ነዉ ያለኝ ሲለሚሉ የእናቱን ንግግር ስለሚሰማ አንገቱን ይደፋና በእናቱ መጎሰቋቀል ያዝናል፡፡
""እማ"" //////
እንደት ነሽ እናቴ እኔ አለሁ በጤና
ያንች ያለሽ ፍቅር ብቻ ሆኖብኝ ፈተና
መቸም እኖራለሁ በዱአሽ ብዛት
አላህ እሰከሚሻ እድሌን አሎቅሳት
ተዘርዝሮ አያልቅም ያንች ውለታሽ
ዘጠኝ ወር አርገዘሽ አመት አጥብተሽ
ስታመም አልቅሰሽ
ሲበርደኝ አልብሰሽ
ሲርበኝ አብልተሽ
ሲከፋኝ አባብለሽ
የሰዉ ፊት እያየሽ አሳድገሽኝ
አንቺን ለማስደሰት ሀሳቡ አለኝ
እናቴ አንቺን ጤና ሰጥቶ አላህ ያሳየኝ
ዛሬ ተንገላተሽ የነገዉ ቀን ታይቶሽ
ቃል እገባለሁ አንቺን ላላሳፍርሽ
እናቴ አንች ለኔ ሁሉ ነገሬ ነሽ
ብወድሽ ብወድሽ እማ ምን ያንስሻል
ህይወትሽን በሙሉ ለኔ ተጎድተሻል
እራስሽን ጥለሽ እኔን ሰው አርገሻል
/// እማ ///
የእኔ እናት ሳዳም ቁልፍ ተቀብሎ ሊሄድ ሲል እናቴ ምግብ ሳበላ አትሄድም ትለዋለች፡፡
ሳዳምም አልበላም ብሎ እምቢ አለ፡፡ ከዛ እናቴ ለ ወ/ሮ አሚናትን ብላ በሉት እኔን እምቢ አለኝ አለች ለሳዳም እናት፡፡
የሳዳም እናትም ብላ ልጄ ሲሉት የእናቱን ያሉትን እሺ አለ፡፡
ከዛም ወደ ቤት ገባ እጁን ላስታጥበዉ ዉሀ አቀረብኩ እሱም እምቢ እራሴ እታጠባለሁ አለ፡፡
በልቶ ሲጨርስ አሁንም እጁን ላስታጥብህ ብለዉ ወላሂ ብሎ እምቢ አለኝ፡፡ ከዛ እናቴን አላህ ይስጥልኝ ብሎ እኔን ሳያየኝ አንገቱን አቀርቅሮ ወጣ ፡፡
በመነገታዉ ትምህርት ስሄድ ታክሲ እየጠበቀ ሳዳም አሰላሙ አለይኩም አልኩት እሱም እንደመደንገጥ ብሎ ወአአለይኩም ሰላም አለኝ ከዛ እኔ ኢማን ጋር ነበርኩኝ ጓደኛየ ጋር ትቸዉ ሄድኩ፡፡
ስልኩን Save አርጌ ያዝኩት ግን ለምን እንደያዝኩት ይገርመኛል የእናቱ ባትሪ መጥፋት የሳዳምን ቁጥር ለመያዝ ስበብ ሆነኝ
...ቅዳሜ ቀን ጠዋት ላይ እንደ ባለፈዉ ህመም ሳናስበዉ እናቴ ታመመች ደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ተኛች ፡፡ እህቶቼ መጥተዉ ሀኪም ቤት እየዋሉ እያደሩ ተንከባከቧት፡፡ እኔ እና የሳዳም እናት እቤት ምግብ እየሰራን ሆስፒታል እንወስዳለን የሳዳም እናት እንደ ቤተሰብ ሆን፡፡ እናቴ ተሽሏት ከ3 ቀን ቡሀላ ወደ ቤት ተመለሱ አልሀምዱ ሊላህ፡፡
ባለፈዉ እያወሩኝ የሳዳም እናት ቤት የተከራዩት በወር 500 ብር ነዉ ብለዉ ነግረዉኝ ነበር፡፡ እኔም በወሬ ወሬ ለአባቴ ነግሬዉ ነበር፡፡
አንድ ቀን አባቴ የሳዳምን እናት ወ/ሮ አሚናትን ለምን ቤት ተከራይታችሁ ከምትኖሩ እኛ ግቢ ሁለት ክፍል ሰርቢስ ቤት እኛ አናከራይም ብለን አስቀምጠንዋል ባዶዉን ከሚቀመጥ እናንተም በወር 500 ብር ከምከፍሉ ግቡበት አላቸዉ ፡፡ ወ/ሮ አሚናትም ልክ ነብርክ ጋሽ ሰይድ ግን አይሆንም አንገባም አሉ የሳዳም እናት፡፡ አባቴም ለምን አትገቡም 500 ብር እኮ ለእናንተ ይጠቅማችሇል፡፡ ስለሆነም በወር በመክፈል እዚሁ ሰርቪስ ቤቱ ግቡ አላቸዉ፡፡ የሳዳም እናትም......
ለምን ይሆን እነ ኢልሀም ቤት አንገባም ያሉት ?? ይገባሉ አይገቡም የሚለዉን በቀጣይ ክፍል እናያለን
#Part 5⃣
,,,,,
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
ሼር አይዘንጉ
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
📚📚ስለ ንባብ!📚📚
┈┈•••┈┈
.
📚....የዛሬ አንባቢዎች የነገ መሪዎች የመሆናቸው ነገር የገባቸው “
# አንባቢዎች_መሪዎች ናቸው”
.
☞በርግጥ አስተዋይነትን የግድ ከአንባቢነት ጋር ብቻ አናቆራኘውም። ፊደል
ያልቆጠሩ ህያው ቤተ መጻሕፍት በአፍሪካ ጓዳ ጎድጓዳውን ሞልተውታልና።
ለዚህም እኮ ነው በአፍሪካ ሰማይ ስር: አንድ አረጋዊ ሲሞት፣ “ላይብረሪው
ተቃጠለ” የሚባለው። ሆኖም የማንበብ ሸጋ ዋጋ ሲጣጣል ግን ዝም አይባልም።
ከንባብ ርቀን ለመቅረታችን ማሳያ አምጡ ቢባል ከባድ አይሆንም። “ዕንቁህን
ከአፍሪካዊ ለመደበቅ ከፈለግህ፣ በመጽሐፍ ውስጥ አስቀምጠው” በማለት
የተሳለቁብን የሽሙጥ ቃል ብቻውን ብዙ ይናገራል።
.
📚📚በዚህ ወቀሳ የማይስማሙ ወገኖች ይኖራሉ። እንዲያውም አንድ ግብዝ በዚሁ
ርእሰ ጉዳይ በተዘጋጀ ዐውደ ጥናት ላይ “የኛ አባቶች እንኳን መጽሐፍ ሞራ
ያነብባሉ” በማለት ሲገደር ተሰምቷል። ድካማችንን ተረድተን ማስተካከሉ የተሻለ
ነበር። ማንበብ ማነብነብ አይደለም፤ “የቀለም ቀንድ”ነትም አይሆንም፤
ብልቃጥም ቀለም ያስቀምጣልና። ያነበብነውን መተንተን፣ ማሔስ መተርጎምና
በሕይወት ማዛመድን ይጠይቃል። ከሚነበበውም “# ምርትና_ግርዱን ” መለየት
ይሻል። የሚያነብ ማኅበረ ሰብ ተስፋ ያለው ነው።
.
📚📚“መጻሕፍት የገነቡትን ሕንጻ የዘመናት ብዛት አያፈርሰውም” የሚባለው ዝነኛ
ጥቅስ የዋዛ መልእክት አልተሸከመም። የአንድ ተማሪ ውጤታማነት የሚለካው
በማንበብ ልምዱና ትጋቱ ነው። በየትኛውም የሥራ መስክ የተሰማራ ሰው
በሙያው ልኅቀት ለማሳየትም ሆነ ችግር ፈቺነቱን ለማጎልበት ንባብ
ያስፈልገዋል።
=====
☞ በሰሎሞን አበበ ......"ሕንጸት ቁ. 3"
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
┈┈•••┈┈
.
📚....የዛሬ አንባቢዎች የነገ መሪዎች የመሆናቸው ነገር የገባቸው “
# አንባቢዎች_መሪዎች ናቸው”
.
☞በርግጥ አስተዋይነትን የግድ ከአንባቢነት ጋር ብቻ አናቆራኘውም። ፊደል
ያልቆጠሩ ህያው ቤተ መጻሕፍት በአፍሪካ ጓዳ ጎድጓዳውን ሞልተውታልና።
ለዚህም እኮ ነው በአፍሪካ ሰማይ ስር: አንድ አረጋዊ ሲሞት፣ “ላይብረሪው
ተቃጠለ” የሚባለው። ሆኖም የማንበብ ሸጋ ዋጋ ሲጣጣል ግን ዝም አይባልም።
ከንባብ ርቀን ለመቅረታችን ማሳያ አምጡ ቢባል ከባድ አይሆንም። “ዕንቁህን
ከአፍሪካዊ ለመደበቅ ከፈለግህ፣ በመጽሐፍ ውስጥ አስቀምጠው” በማለት
የተሳለቁብን የሽሙጥ ቃል ብቻውን ብዙ ይናገራል።
.
📚📚በዚህ ወቀሳ የማይስማሙ ወገኖች ይኖራሉ። እንዲያውም አንድ ግብዝ በዚሁ
ርእሰ ጉዳይ በተዘጋጀ ዐውደ ጥናት ላይ “የኛ አባቶች እንኳን መጽሐፍ ሞራ
ያነብባሉ” በማለት ሲገደር ተሰምቷል። ድካማችንን ተረድተን ማስተካከሉ የተሻለ
ነበር። ማንበብ ማነብነብ አይደለም፤ “የቀለም ቀንድ”ነትም አይሆንም፤
ብልቃጥም ቀለም ያስቀምጣልና። ያነበብነውን መተንተን፣ ማሔስ መተርጎምና
በሕይወት ማዛመድን ይጠይቃል። ከሚነበበውም “# ምርትና_ግርዱን ” መለየት
ይሻል። የሚያነብ ማኅበረ ሰብ ተስፋ ያለው ነው።
.
📚📚“መጻሕፍት የገነቡትን ሕንጻ የዘመናት ብዛት አያፈርሰውም” የሚባለው ዝነኛ
ጥቅስ የዋዛ መልእክት አልተሸከመም። የአንድ ተማሪ ውጤታማነት የሚለካው
በማንበብ ልምዱና ትጋቱ ነው። በየትኛውም የሥራ መስክ የተሰማራ ሰው
በሙያው ልኅቀት ለማሳየትም ሆነ ችግር ፈቺነቱን ለማጎልበት ንባብ
ያስፈልገዋል።
=====
☞ በሰሎሞን አበበ ......"ሕንጸት ቁ. 3"
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
ISLAMIC SCHOOL via @like
😁 ፈገግ በሉ
ሰውዬው በመኪና ስርቆት ክስ ተመስርቶበት ፍርድ ቤት ይቀርባል
ዳኛ :- "ለመሆኑ መኪናውን እንዴት ነበር ልትሰርቅ ያሰብከው ..?"
ተከሳሽ :- " ክቡር ዳኛ መኪናው ቆሞ የነበረው የመቃብር ስፍራ አካባቢ
ስለነበር በቃ ባለቤቱ የሞተ መስሎኝ ነው !"😂😂😂
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
ሰውዬው በመኪና ስርቆት ክስ ተመስርቶበት ፍርድ ቤት ይቀርባል
ዳኛ :- "ለመሆኑ መኪናውን እንዴት ነበር ልትሰርቅ ያሰብከው ..?"
ተከሳሽ :- " ክቡር ዳኛ መኪናው ቆሞ የነበረው የመቃብር ስፍራ አካባቢ
ስለነበር በቃ ባለቤቱ የሞተ መስሎኝ ነው !"😂😂😂
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
ISLAMIC SCHOOL via @like
~~~ስጭኝ~~~
ለሠው ቦታ የለሽማንም አይጠጋ፣
በሩቁ ይደበቃልሲያይሽ እየሠጋ፤
ካልኩት አልጎልም ባይቃልሽ አይደፈር፣
መልስሽ ከበድ ያለሠውን የሚያሳፍር፤
ውርደት እየፈራየአዳም ዘር በሙሉ፣
መቅረብ ቢያስፈራቸውበሩቅ ያወራሉ፤
ደም ግባቷ ያምራልቆንጆ ናት ይሉሻል፣
በስጋዊ ፈቃድአሻግረው ያዩሻል፤
አንች ግን....ወንዱ ሠው አይመስልሽ
ባይንሽ የማይሞላ፣
መኪና ከሌለውገንዘብና ቪላ፤
ድሃ ከሆነማየኔ ቢጤ ምስኪን፣
ንግግርሽ ከፍቶስትቋጥሪ ፊትሽን፤
እኔ ግን ደፍሬ....
የፊትሽን ግርፋትስድብ ተቋቁሜ፣
ሠውነቴ ግሎእየፈላ ደሜ፤
ጓደኛ እንኳን ሆነንባንሆን እናት አባት፣
ሃብት ንብረት ኖሮኝትዳር ባንመሠርት፤
ሁለት ሶስት ግዜዳግም አልልሽም፣
ዛሬም ነገም ብዬአላስቸግርሽም፤
ፍላጎቱ ካለከፈቀደ ልብሽ፣
እሽ ካልሽ ይሆናልአንዴ ልለምንሽ፤
ገንዘብ ባይኖረኝምብዙ ፍቅር አለኝ፣
እውነቱን ልንገርሽአንዴ ጆሮ ስጭኝ፤
ለወደፊት ምርጫሽ ልሁን እባክሽአግቢኝ
,
,
,
ያልከው ልጅ እንዴት ሆንክ ይሆን?
😁😁☺️☺️☺️☺️
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
ለሠው ቦታ የለሽማንም አይጠጋ፣
በሩቁ ይደበቃልሲያይሽ እየሠጋ፤
ካልኩት አልጎልም ባይቃልሽ አይደፈር፣
መልስሽ ከበድ ያለሠውን የሚያሳፍር፤
ውርደት እየፈራየአዳም ዘር በሙሉ፣
መቅረብ ቢያስፈራቸውበሩቅ ያወራሉ፤
ደም ግባቷ ያምራልቆንጆ ናት ይሉሻል፣
በስጋዊ ፈቃድአሻግረው ያዩሻል፤
አንች ግን....ወንዱ ሠው አይመስልሽ
ባይንሽ የማይሞላ፣
መኪና ከሌለውገንዘብና ቪላ፤
ድሃ ከሆነማየኔ ቢጤ ምስኪን፣
ንግግርሽ ከፍቶስትቋጥሪ ፊትሽን፤
እኔ ግን ደፍሬ....
የፊትሽን ግርፋትስድብ ተቋቁሜ፣
ሠውነቴ ግሎእየፈላ ደሜ፤
ጓደኛ እንኳን ሆነንባንሆን እናት አባት፣
ሃብት ንብረት ኖሮኝትዳር ባንመሠርት፤
ሁለት ሶስት ግዜዳግም አልልሽም፣
ዛሬም ነገም ብዬአላስቸግርሽም፤
ፍላጎቱ ካለከፈቀደ ልብሽ፣
እሽ ካልሽ ይሆናልአንዴ ልለምንሽ፤
ገንዘብ ባይኖረኝምብዙ ፍቅር አለኝ፣
እውነቱን ልንገርሽአንዴ ጆሮ ስጭኝ፤
ለወደፊት ምርጫሽ ልሁን እባክሽአግቢኝ
,
,
,
ያልከው ልጅ እንዴት ሆንክ ይሆን?
😁😁☺️☺️☺️☺️
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
እዉነተኛ ታሪክ
የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች💐
#ክፍል 5⃣
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
ከዛ አባቴ በወር ለቤት ኪራይ አምስት መቶ ብር ከምከፍሉ ግቡ አላቸዉ የሳዳም እናትም የቀበሌ ቤት ተመዝግቢያለሁ ከ3 ወይ ከ4 ወር ቡሀላ ይደርሰኛል አሉት፡፡ ቢሆንም ግቡ ብሎ ሲደርሳችሁ ትለቃላችሁ እስከ ሚደርሳችሁ ግቡ ብሎ አባቴ ጠበቅ አለባቸዉ ፡፡ ወ/ሮ ለይላም እሺ አሉ ፡፡
እነ ሳዳም እኛ ቤት እሁድ ቀን እቃቸዉን አስገቡ ፡፡
ሳዳም ጋር አንድ ግቢ ሆን አላህ ለበጎ ያድርገዉ፡፡ የሚገርመዉ እሁድ ገብተዉ ሰኞ ጠዋት ሲወጣ ከቤት ሲወጣ ተገናኘን፡፡
... እኔም ሳዳም አሰላሙ አለይኩም አልኩት
....እሱም ወአይኩም ሰላም አለኝ
....እኔም ቤቱ እንዴት ነዉ ተመቻችሁ አልኩት
...እሱም አዎ አለኝ፡፡ አብረን ከግቢ ወጣን፡፡አባቴም አየን ሳዳምን በጣም ይወደዋል ዝምተኛ ስለሆነ የሰፈር ልጆች ጋር ስለማይደበለቅ ሁሌም ጎበዝ ይለዉ ነበር፡፡
ማክሰኞም አባቴ እዉጭ ነበር ሳዳምን በ
ታክሲ አሲዛት ይለዋል፡፡
ሳዳምም እሺ ብሎ አብረን መሄድ ጀመርን ግን ወሬ የለም ዝም ዝም ነዉ፡፡ ዝም አይነቅዝም የተባለዉ ተረት በእኔ እና በሳዳም ላይ የተተረተ ነዉ የሚመስለዉ፡፡
ታክሲ ይዤ ሄድኩ እሱም ሄደ፡፡
እኛ ቤት በገቡ ከሳምንት ቡሀላ አሳይመንት ተሰጥቶን በጣም ከበደኝ አባቴ ስጨናነቅ አይቶኝ ምን ሆንሽ ኢልሀም አለኝ፡፡
እኔም አሳይመንት ከብዶኝ ነዉ አልኩት፡፡
እሱም ለምን ሳዳምን አጠይቂዉም አለኝ፡፡
እኔም አረ አባቢ እፈረዋለሁ አልኩት፡፡
አባቴም አትፍሪዉ ሳዳምን ፈትኘዋለሁ በጣም ጥሩ ልጅ ነዉ ፡፡
ሳዳምን አባቴ ጠርቶት አሳይመንቱን አስረዳት አለዉ
ሳዳምም እሺ በማለት አስረዳኝ ቀጥ ብሎ ሳያየኝ የተሰጣትን አሳይመንት አሰራኝ ሂሳብ ስለ ነበር ገላገለኝ፡፡
አስረድቶኝ ሲጨርስ አባቴ አንዳንዴ የሚከብዳት ትምህርት ሲኖር አስረዳት አለዉ
ሳዳምም እሺ ደህና እደሩ ብሎ ሊወጣ ሲል
አባቴ ቆይ እስኪ ሳዳም ቁጭ በል ተረጋጋ ሳዳም ቁርአን ቀርተሀል?? አለዉ
ሳዳምም አልቀራሁም
አባቴ ለምን አለዉ
ሳዳምም የሚያቀራኝ የለም እኔም ወደ ትምህርቴ እንጂ ለቁርአን አላሰብኩም አለዉ
አባቴም ግን የመቅራቱ ሀሳብ አለህ አለዉ ?
ሳዳምም አዎ መቅራት እፈልጋለሁ አለዉ፡፡
አባቴም ከነገ ጀምሮ እሷን ኪታብ የሚያቀሩ ሸህ አሉ እሳቸዉን ኪታብ ሊያቀሩ ሲመጡ አንተም ቁርአን ትቀራለህ እኔ ለሸህየዉ እነግራቸዋለሁ አለኝ፡፡
ሳዳምም እሺ አለ፡፡
ሳዳምም እኔን ኪታብ የሚያስቀሩኝ ሸህ ጋር ቁርአን ጀመረ አቀባበሉ ጎበዝ ነበር፡፡ ብዙም አላስቸገረዉ ፡፡ ዉጥጥ መቅራት ጀመረ ...በዉጥጥ በጣም ጎበዝ ነበር ፊደሎቹን ሁሉንም ለያቸዉ፡፡ ከዛ በሸዳ መቅራት ጀመረ፡፡ ሁሌም ከትምህርት ስንመለስ 11 ሰአት ላይ እንቀራለን ..ጁምአ ብቻ ሲቀር ለምን ጁምአ ኡስታዛችን አይመጡም እረፍት ነዉ፡፡ የምንቀራዉ እዉጭ በረንዳዉ ላይ ነዉ፡፡ ጊዜ በሄደ ቁጥር ሳዳም ጋር ተግባባን ያዉ እየተፈራራን ቢሆን እናወራለን ግን ከመስመር የለቀቀ ወሬ አናወራም ፡፡
ጠዋት አብረን ወጣን ታክሲ ብንጠብቅ አጣሁ ደሴ ጠዋት ላይ ነጋዴዉም ተማሪዉም ጠዋት ላይ እንቅስቃሴ ስላለ ታክሲ ያስቸግራል፡፡
ኢማንም ሂዳለች እንደ በፊቱ ኢማን ጋር ጠዋት ስንሄድ መጠባበቅ አቁመናል ከትምህርት ስንመለስ ብቻ ነዉ አብረን የምንመለሰዉ፡፡
ሳዳምም ጠዋት ታክሲ ስለማይገኝ አብሮ ጠብቆ ማሳፈሩ ጊዜ እየፈጀ ስላስቸገረዉ ...ግን አንቺ ለቅርብ መንገድ ለምን ጊዜ ታክሲ በመጠበቅ ጊዜ ትፈጃለሽ ?? ለአንድ ብር ትራንስፓርት ለቅርቡ ለምን በእግርሽ አትሄጅም አለኝ፡፡
እኔም ብቻየን አልሄድም ዛሬ እንሂድ አልኩት እሱም ይረፍድብኛል አለኝ
እኔም ገና አንድ ሰአት ከሩብ ነዉ ከዶልፊን ታክሲ ትይዛለህ አልኩት፡፡ ግን የማየዉ እንደወንድም ነዉ ትምህርት ቤት ሲያስቸግሩኝ ቁጥርሽን ስጭን አረ ስንት የማይሉኝ አለ፡፡ እሱ ግን ቀጥ ብሎ አያየኝም ፡፡
ሳዳም አባቴ ደሞ ታክሲ አስይዛት ብሎሀል አልኩት፡፡ ስለሆነም ታክሲ የለም እስከ ዶልፊን በእግራችን ሂደን አንተ ከዶልፊን ታክሲ ስላለ ትመለሳለህ አልኩት፡፡ እሱም እሺ ብሎ አንድም ሳያወራኝ ከመናፈሻ ዶልፊን አደባባይ ድረስ ሄድን ፡፡ከዛ ታክሲ ይዞ ቀጥታ ወደ ሆጤ ትምህርት ቤት ተመለሰ፡፡ ማታም ቁርአን ቀራን ፡፡
በመነገታዉም በእግራችን ዶልፊን ድረስ ሄድን እኔም ወደ መርከዘል ብርሀን ገባሁ እሱም ወደ ሆጤ ከዶልፊን ሰፈር በታክሲ ተመለሰ ...ግን አብረን ስንሄድ ሳዳምን አንድ ትምህርት ቤት አንድ ክፍል የሚማሩ እስማኢል የሚባል ልጅ አይቷቸዋል፡፡
ሳዳምን ትምህርት ቤት ተገናኝተዉ፡፡ሳዳምን እስማኢል አንገት ጠፊ ሀገር አጥፊ ብሎ ይናገረዋል፡፡
ሳዳምም ያስረደዋል ስለ ኢልሀም ጋር ያላቸዉን ግንኙነት ....... አንድ ግቢ ነን እነሱ ቤት ነዉ የምንኖረዉ ......እንጂ እኔ ኢልሀም ጋር ግንኙነት የለንም ፡፡
እስማኢልም እሺ ስልክ ቁጥሯን ስጠኝ ...እኔ እወዳታለሁ የወደፊት የትዳር አጋሬ እንድትሆን እፈልገዋለሁ ወላሂ የምመኛት በፊት ጀምሬ ገና ስምንተኛ ክፍል እንደነበረች ነዉ አለዉ ለሳዳም፡፡
ሳዳምም መጀመሪያ እሷን አስፈቅጄ ነዉ የምሰጥህ አለዉ፡፡ እስማኢልም ንገራት እኔ እንደሆንኩ በአይን እንተዋወቃለን ስለሆነም እንዳረሳ ንገርልኝ ሳዳምን፡፡
ሳዳምም ምንም አልመሰለዉ ቅናትም ትዝ አላለዉም ለምን ኢልሀምን ለወደፊት ምንም ያሰበዉ ነገር የለምና፡፡
ቁርአን ቀርተዉ ከጨረሱ ቡሀላ ለኢልሀም እስማኢል ያለዉን ሁሉ ይነግራታል፡፡ ኢልሀምም በመረጋጋት ካዳመጠች ቡሀላ.....ለሳዳም...እንደዚህ አለችዉ......
ኢልሀም ሳዳም እስማኢል ከአሁን በፊት ሲያስቸግረኝ የነበረ ልጅ ነዉ አደራህን የእኔን ቁጥር እንዳሰጥ......የእኔ እና የአንተ መጣሊያችን ቁጥሬን የሰጠህ ቀን ከእኔ እንደተጣላህ ቁጠረዉ አልኩት፡፡
ሳዳምም እሺ አልሰጠዉም መጀመሪያ እሷን ልጠይቅ ነዉ ያልኩት አለኝ፡፡
እኔም እንዳሰጠዉ ብየ አስጠነቀኩት እና እኔም እቤቴ ገባሁ እሱም መቅሪብ ሶላት የሚሰግደዉ ሸህ ሙሀመድ ጌታ መስጊድ ነዉ ወደ ሶላት ሄደ፡፡
አዲስ ቀን ነዉ ፀሀይ ከወጣች እኔ እና ሳዳም ግቢ ዉስጥ ተጠባብቀን ወደ ትምህርት ቤት መሄጃ ሰአታችን ነዉ፡፡ አብሮ መሄዱን አስለመድኩት ጠዋት ጠዋት ቀን በቀን ተለመደ እኔን እኛ ትምህርት ቤት ድረስ ይሸኘኛል ከቧንቧዉሀ ወይም ዶልፊን ሰፈር፡ታክሲ ይዞ ይመለሳል እሱ ሸል ወረድ ብሎ ያለዉ ሆጤ ትምህርት ቤት ይገባል፡፡
እየተቀራረብን መጣን አንዳንድ ነገሮችም ማዉራት ጀመርን ፡፡ ሰዉ ሁላ በቃ ተገረመ የትምህርት ቤት ልጆች መንገድ ላይ ሲያዩን ኢልሀም ጓደኛ አላት ብለዉ አስወሩ እኔ ምን ጣጣየ አዉርተዉ ይቀራሉ ብየ የተማሪዉን ወሬ ተወኩት ፡፡ ሁለተኛ ሲምስተር ፈተና ደረሰ በትምህርቴም ሞባይል ከተሸለምኩ ቡሀላ ጎብዣለሁ ተፈተን ፡፡ ዉጤቴ አሪፍ ነበር ......
ሳዳምም ተፈተነ ...እሱም ጥሩ ዉጤት አመጣ ፡፡ ትምህርት ተዘጋ ካርድ መቀበል ብቻ ቀረን ካርዱ የምንቀበለበት ቀን ደረሰ
#part 6⃣
ይ...........ቀ
............,,......ጥ
....,ላ....................................ል
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች💐
#ክፍል 5⃣
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
ከዛ አባቴ በወር ለቤት ኪራይ አምስት መቶ ብር ከምከፍሉ ግቡ አላቸዉ የሳዳም እናትም የቀበሌ ቤት ተመዝግቢያለሁ ከ3 ወይ ከ4 ወር ቡሀላ ይደርሰኛል አሉት፡፡ ቢሆንም ግቡ ብሎ ሲደርሳችሁ ትለቃላችሁ እስከ ሚደርሳችሁ ግቡ ብሎ አባቴ ጠበቅ አለባቸዉ ፡፡ ወ/ሮ ለይላም እሺ አሉ ፡፡
እነ ሳዳም እኛ ቤት እሁድ ቀን እቃቸዉን አስገቡ ፡፡
ሳዳም ጋር አንድ ግቢ ሆን አላህ ለበጎ ያድርገዉ፡፡ የሚገርመዉ እሁድ ገብተዉ ሰኞ ጠዋት ሲወጣ ከቤት ሲወጣ ተገናኘን፡፡
... እኔም ሳዳም አሰላሙ አለይኩም አልኩት
....እሱም ወአይኩም ሰላም አለኝ
....እኔም ቤቱ እንዴት ነዉ ተመቻችሁ አልኩት
...እሱም አዎ አለኝ፡፡ አብረን ከግቢ ወጣን፡፡አባቴም አየን ሳዳምን በጣም ይወደዋል ዝምተኛ ስለሆነ የሰፈር ልጆች ጋር ስለማይደበለቅ ሁሌም ጎበዝ ይለዉ ነበር፡፡
ማክሰኞም አባቴ እዉጭ ነበር ሳዳምን በ
ታክሲ አሲዛት ይለዋል፡፡
ሳዳምም እሺ ብሎ አብረን መሄድ ጀመርን ግን ወሬ የለም ዝም ዝም ነዉ፡፡ ዝም አይነቅዝም የተባለዉ ተረት በእኔ እና በሳዳም ላይ የተተረተ ነዉ የሚመስለዉ፡፡
ታክሲ ይዤ ሄድኩ እሱም ሄደ፡፡
እኛ ቤት በገቡ ከሳምንት ቡሀላ አሳይመንት ተሰጥቶን በጣም ከበደኝ አባቴ ስጨናነቅ አይቶኝ ምን ሆንሽ ኢልሀም አለኝ፡፡
እኔም አሳይመንት ከብዶኝ ነዉ አልኩት፡፡
እሱም ለምን ሳዳምን አጠይቂዉም አለኝ፡፡
እኔም አረ አባቢ እፈረዋለሁ አልኩት፡፡
አባቴም አትፍሪዉ ሳዳምን ፈትኘዋለሁ በጣም ጥሩ ልጅ ነዉ ፡፡
ሳዳምን አባቴ ጠርቶት አሳይመንቱን አስረዳት አለዉ
ሳዳምም እሺ በማለት አስረዳኝ ቀጥ ብሎ ሳያየኝ የተሰጣትን አሳይመንት አሰራኝ ሂሳብ ስለ ነበር ገላገለኝ፡፡
አስረድቶኝ ሲጨርስ አባቴ አንዳንዴ የሚከብዳት ትምህርት ሲኖር አስረዳት አለዉ
ሳዳምም እሺ ደህና እደሩ ብሎ ሊወጣ ሲል
አባቴ ቆይ እስኪ ሳዳም ቁጭ በል ተረጋጋ ሳዳም ቁርአን ቀርተሀል?? አለዉ
ሳዳምም አልቀራሁም
አባቴ ለምን አለዉ
ሳዳምም የሚያቀራኝ የለም እኔም ወደ ትምህርቴ እንጂ ለቁርአን አላሰብኩም አለዉ
አባቴም ግን የመቅራቱ ሀሳብ አለህ አለዉ ?
ሳዳምም አዎ መቅራት እፈልጋለሁ አለዉ፡፡
አባቴም ከነገ ጀምሮ እሷን ኪታብ የሚያቀሩ ሸህ አሉ እሳቸዉን ኪታብ ሊያቀሩ ሲመጡ አንተም ቁርአን ትቀራለህ እኔ ለሸህየዉ እነግራቸዋለሁ አለኝ፡፡
ሳዳምም እሺ አለ፡፡
ሳዳምም እኔን ኪታብ የሚያስቀሩኝ ሸህ ጋር ቁርአን ጀመረ አቀባበሉ ጎበዝ ነበር፡፡ ብዙም አላስቸገረዉ ፡፡ ዉጥጥ መቅራት ጀመረ ...በዉጥጥ በጣም ጎበዝ ነበር ፊደሎቹን ሁሉንም ለያቸዉ፡፡ ከዛ በሸዳ መቅራት ጀመረ፡፡ ሁሌም ከትምህርት ስንመለስ 11 ሰአት ላይ እንቀራለን ..ጁምአ ብቻ ሲቀር ለምን ጁምአ ኡስታዛችን አይመጡም እረፍት ነዉ፡፡ የምንቀራዉ እዉጭ በረንዳዉ ላይ ነዉ፡፡ ጊዜ በሄደ ቁጥር ሳዳም ጋር ተግባባን ያዉ እየተፈራራን ቢሆን እናወራለን ግን ከመስመር የለቀቀ ወሬ አናወራም ፡፡
ጠዋት አብረን ወጣን ታክሲ ብንጠብቅ አጣሁ ደሴ ጠዋት ላይ ነጋዴዉም ተማሪዉም ጠዋት ላይ እንቅስቃሴ ስላለ ታክሲ ያስቸግራል፡፡
ኢማንም ሂዳለች እንደ በፊቱ ኢማን ጋር ጠዋት ስንሄድ መጠባበቅ አቁመናል ከትምህርት ስንመለስ ብቻ ነዉ አብረን የምንመለሰዉ፡፡
ሳዳምም ጠዋት ታክሲ ስለማይገኝ አብሮ ጠብቆ ማሳፈሩ ጊዜ እየፈጀ ስላስቸገረዉ ...ግን አንቺ ለቅርብ መንገድ ለምን ጊዜ ታክሲ በመጠበቅ ጊዜ ትፈጃለሽ ?? ለአንድ ብር ትራንስፓርት ለቅርቡ ለምን በእግርሽ አትሄጅም አለኝ፡፡
እኔም ብቻየን አልሄድም ዛሬ እንሂድ አልኩት እሱም ይረፍድብኛል አለኝ
እኔም ገና አንድ ሰአት ከሩብ ነዉ ከዶልፊን ታክሲ ትይዛለህ አልኩት፡፡ ግን የማየዉ እንደወንድም ነዉ ትምህርት ቤት ሲያስቸግሩኝ ቁጥርሽን ስጭን አረ ስንት የማይሉኝ አለ፡፡ እሱ ግን ቀጥ ብሎ አያየኝም ፡፡
ሳዳም አባቴ ደሞ ታክሲ አስይዛት ብሎሀል አልኩት፡፡ ስለሆነም ታክሲ የለም እስከ ዶልፊን በእግራችን ሂደን አንተ ከዶልፊን ታክሲ ስላለ ትመለሳለህ አልኩት፡፡ እሱም እሺ ብሎ አንድም ሳያወራኝ ከመናፈሻ ዶልፊን አደባባይ ድረስ ሄድን ፡፡ከዛ ታክሲ ይዞ ቀጥታ ወደ ሆጤ ትምህርት ቤት ተመለሰ፡፡ ማታም ቁርአን ቀራን ፡፡
በመነገታዉም በእግራችን ዶልፊን ድረስ ሄድን እኔም ወደ መርከዘል ብርሀን ገባሁ እሱም ወደ ሆጤ ከዶልፊን ሰፈር በታክሲ ተመለሰ ...ግን አብረን ስንሄድ ሳዳምን አንድ ትምህርት ቤት አንድ ክፍል የሚማሩ እስማኢል የሚባል ልጅ አይቷቸዋል፡፡
ሳዳምን ትምህርት ቤት ተገናኝተዉ፡፡ሳዳምን እስማኢል አንገት ጠፊ ሀገር አጥፊ ብሎ ይናገረዋል፡፡
ሳዳምም ያስረደዋል ስለ ኢልሀም ጋር ያላቸዉን ግንኙነት ....... አንድ ግቢ ነን እነሱ ቤት ነዉ የምንኖረዉ ......እንጂ እኔ ኢልሀም ጋር ግንኙነት የለንም ፡፡
እስማኢልም እሺ ስልክ ቁጥሯን ስጠኝ ...እኔ እወዳታለሁ የወደፊት የትዳር አጋሬ እንድትሆን እፈልገዋለሁ ወላሂ የምመኛት በፊት ጀምሬ ገና ስምንተኛ ክፍል እንደነበረች ነዉ አለዉ ለሳዳም፡፡
ሳዳምም መጀመሪያ እሷን አስፈቅጄ ነዉ የምሰጥህ አለዉ፡፡ እስማኢልም ንገራት እኔ እንደሆንኩ በአይን እንተዋወቃለን ስለሆነም እንዳረሳ ንገርልኝ ሳዳምን፡፡
ሳዳምም ምንም አልመሰለዉ ቅናትም ትዝ አላለዉም ለምን ኢልሀምን ለወደፊት ምንም ያሰበዉ ነገር የለምና፡፡
ቁርአን ቀርተዉ ከጨረሱ ቡሀላ ለኢልሀም እስማኢል ያለዉን ሁሉ ይነግራታል፡፡ ኢልሀምም በመረጋጋት ካዳመጠች ቡሀላ.....ለሳዳም...እንደዚህ አለችዉ......
ኢልሀም ሳዳም እስማኢል ከአሁን በፊት ሲያስቸግረኝ የነበረ ልጅ ነዉ አደራህን የእኔን ቁጥር እንዳሰጥ......የእኔ እና የአንተ መጣሊያችን ቁጥሬን የሰጠህ ቀን ከእኔ እንደተጣላህ ቁጠረዉ አልኩት፡፡
ሳዳምም እሺ አልሰጠዉም መጀመሪያ እሷን ልጠይቅ ነዉ ያልኩት አለኝ፡፡
እኔም እንዳሰጠዉ ብየ አስጠነቀኩት እና እኔም እቤቴ ገባሁ እሱም መቅሪብ ሶላት የሚሰግደዉ ሸህ ሙሀመድ ጌታ መስጊድ ነዉ ወደ ሶላት ሄደ፡፡
አዲስ ቀን ነዉ ፀሀይ ከወጣች እኔ እና ሳዳም ግቢ ዉስጥ ተጠባብቀን ወደ ትምህርት ቤት መሄጃ ሰአታችን ነዉ፡፡ አብሮ መሄዱን አስለመድኩት ጠዋት ጠዋት ቀን በቀን ተለመደ እኔን እኛ ትምህርት ቤት ድረስ ይሸኘኛል ከቧንቧዉሀ ወይም ዶልፊን ሰፈር፡ታክሲ ይዞ ይመለሳል እሱ ሸል ወረድ ብሎ ያለዉ ሆጤ ትምህርት ቤት ይገባል፡፡
እየተቀራረብን መጣን አንዳንድ ነገሮችም ማዉራት ጀመርን ፡፡ ሰዉ ሁላ በቃ ተገረመ የትምህርት ቤት ልጆች መንገድ ላይ ሲያዩን ኢልሀም ጓደኛ አላት ብለዉ አስወሩ እኔ ምን ጣጣየ አዉርተዉ ይቀራሉ ብየ የተማሪዉን ወሬ ተወኩት ፡፡ ሁለተኛ ሲምስተር ፈተና ደረሰ በትምህርቴም ሞባይል ከተሸለምኩ ቡሀላ ጎብዣለሁ ተፈተን ፡፡ ዉጤቴ አሪፍ ነበር ......
ሳዳምም ተፈተነ ...እሱም ጥሩ ዉጤት አመጣ ፡፡ ትምህርት ተዘጋ ካርድ መቀበል ብቻ ቀረን ካርዱ የምንቀበለበት ቀን ደረሰ
#part 6⃣
ይ...........ቀ
............,,......ጥ
....,ላ....................................ል
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
✔️ፍቅር የለም ከማለትህ በፊት፣ እኔ ውስጥ ፍቅር አለ ወይ? ብለህ ፈትሽ!
✔ሚስት የምትሆን ሴት የለችም ፣ ከማለትህ በፊት እኔ ባል መሆን ችላለሁ ወይ? ብለህ ራስህን መርምር!
✔ወንድ እንጂ ባል የለም ከማለትሽ በፊት፣ እኔ ጥሩ ሚስት መሆን ችላለሁ ወይ? ብለሽ ራስሽን ጠይቂ!
✔ጥሩ ጉዋደኛ የለም ከማለትሽ በፊት እኔ ጥሩ ጉዋደኛ መሆን እችላለሁ ወይ? ብለሽ አስቢ!
✔ማንም ሰው ጥሩ ከሆነ፣ ጥሩ ነገሮች ሁሉ ከሱ መራቅ አይችሉም።
ስለዚህ ጥሩነትን ከሰው ሳይሆን ከራሳችን ነው የምናገኘው።
#መልካም__ሁን፣
ቅን ሁን፣ ትሁት ሁን፣ ወዳጅ ሁን፣
ፍቅር ሁን፣ ሩህሩህ ሁን፣
ለጋሽ ሁን፣ አስተዋይ ሁን፣
ደስተኛ ሁን፣ ሳቂተኛ ሁን፣
መፍትሄ ሰጪ ሁን፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሁን፣
አመስጋኝ ሁን፣ በትንሽ የምትደሰት ሁን፣
ብልህ ሁን፣ አስታዋሽ ሁን፣
.......ወዘተ......
♠️ በምድር ላይ ከሰው ልጆች ውጪ ምንም ውድ ነገር
የለም።
♠️ አንተን የሚገዛ #የገንዘብ__መጠን የለም።
ለራስህ ክብር ስጥ✔
♠️ አንተ ውድ መሆንህን ካመንህ ሰዎችም ውድ መሆናቸውን አትዘንጋ
አክብራቸው ሰው በመሆናቸው ብቻ!!!
ከተመቻቹሁ share
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
✔ሚስት የምትሆን ሴት የለችም ፣ ከማለትህ በፊት እኔ ባል መሆን ችላለሁ ወይ? ብለህ ራስህን መርምር!
✔ወንድ እንጂ ባል የለም ከማለትሽ በፊት፣ እኔ ጥሩ ሚስት መሆን ችላለሁ ወይ? ብለሽ ራስሽን ጠይቂ!
✔ጥሩ ጉዋደኛ የለም ከማለትሽ በፊት እኔ ጥሩ ጉዋደኛ መሆን እችላለሁ ወይ? ብለሽ አስቢ!
✔ማንም ሰው ጥሩ ከሆነ፣ ጥሩ ነገሮች ሁሉ ከሱ መራቅ አይችሉም።
ስለዚህ ጥሩነትን ከሰው ሳይሆን ከራሳችን ነው የምናገኘው።
#መልካም__ሁን፣
ቅን ሁን፣ ትሁት ሁን፣ ወዳጅ ሁን፣
ፍቅር ሁን፣ ሩህሩህ ሁን፣
ለጋሽ ሁን፣ አስተዋይ ሁን፣
ደስተኛ ሁን፣ ሳቂተኛ ሁን፣
መፍትሄ ሰጪ ሁን፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሁን፣
አመስጋኝ ሁን፣ በትንሽ የምትደሰት ሁን፣
ብልህ ሁን፣ አስታዋሽ ሁን፣
.......ወዘተ......
♠️ በምድር ላይ ከሰው ልጆች ውጪ ምንም ውድ ነገር
የለም።
♠️ አንተን የሚገዛ #የገንዘብ__መጠን የለም።
ለራስህ ክብር ስጥ✔
♠️ አንተ ውድ መሆንህን ካመንህ ሰዎችም ውድ መሆናቸውን አትዘንጋ
አክብራቸው ሰው በመሆናቸው ብቻ!!!
ከተመቻቹሁ share
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
🍂ISLAM AND SINCE🍂
🍃🍃 POST🍃🍃
📌📌📌 #ቀን አንድ ወጣት ወደ አንድ አገር ለመሄድ በጉዞ ላይ ሳለ ምሽት
አሸነፈውና በጅብ ከመበላት ብሎ ከፊት ለፊቱ የምትታየው ትንሽ መንደር
አመራ ከመንደሩ ደርሶ "የመሸብኝ እንግዳ ነኝ አሳድሩኝ?" ሲል
ይማፀናል።
#የቤቱን #ባለቤት ጥሩ ሰዉ እንግዳ ተቀባይ ነበርና
"ይግቡ" በማለት እንግዳውን ወደ ጠባብ እልፍኙ ይጋብዘዋል።
#ወጣቱም ወደ ቤት ገብቶ ትንሽ እንዳረፈ ለእግሩ ውሀ ተሰጥቶት ከታጠበ
ብኋላ እራት ይቀርብለትና ይበላል። #የቤቱ ጌታ ለወጣቱ ልጅ መኝታ
ሲያስብ የመኝታ ቦታ ስለሌለ ትንሽ ጊዜ ያስብና አንድ ሀሳብ
ይመጣለታል።
#ይህም ሃሳብ ሌላ አማራጭ ስለሌለው ከልጃገረድ ልጁ ጋር እንዲተኛ
ይወስናል።
🖍"እንግዳው ልጄ እዚህ አልጋ ላይ ከልጄ ጋር ተኛ" ይለውና አልጋውን
ሁለት ቦታ በትራስ ይከፋፍልና ያስተኛዋል። እንግዳው ልጅም
በተመደበለት ቦታ አንድ ጊዜ እንኳን ሳይንቀሳቀስ ለሊቱ ነጋ። #ጠዋት
ቁርስ በልቶ ከቤት ተሰናብቶ መንገዱን ሲቀጥል ማታ አብሯት የተኛችው
ልጅ አበባ ስትኮተኩት በአጥር ያያታትና "እህት መሄዴ ስለሆነ በአጥር
ዘልየ ልሰናበትሽ" ሲላት ትሰበራለህ ስትለው "ግድ የለሽም አልሰበርም"
ይላታል።
#ልጅቱም "እህ.... ማታ ትራስ መዝለል ያቃተህ አሁን እንዴት አጥር
ልዝለል ትላለህ?" ☺️☺️😁ትለዋለች
:
✍አንዳንድ ሰዎች አለመቻልና መተው ሲደባለቅባቸው አያለሁ።
መተው አለመቻል አይደለም። ሰው የቻለውን ሁሉ አያደርግም ማድረግ
ያለበትን ብቻ ነው ማድረግ ያለበት። የሚችለው ነገር ቢሆን እንኳ
ማድረግ ከሌለበት ይተወዋል። ያቅተዋል ሳይሆን ይተወዋል ብሎ
ይመልስላታል።
.
ምን ለማለት ፈልጌ ነው
:
:
:
☞ያ እንግዳ አክባሪ ሰው ያሰመረው ትራስ የእምነት መስመር ነው።
የመታመን አጥር ነው። አጥሩ ይርዘምም ይጠር ብቻ ታጥሯል። ያንን
አጥር ማክበር የእምነት ወሰንን አለማለፍ እንጂ አለመቻል አይደለም።
.
☞ ሰው መጮህ ስለቻለ ዝም ብሎ አይጮህም፣ሰው መሳቅ ስለቻለ ያለ
ምክንያት አይስቅም፣ሰው መልበስ ስለቻለ ያገኜውን አይለብስም . . .
☞ለራሱ በተረዳውና ባመነበት መንገድ መስመር ያበጃል። ካሰመረው
መስመር ላለማለፍ የሚችለውንም ይተዋል።
ማድረግ ስላልቻለ አይደለም መስመር ማለፍ ስላልፈለገ ነው
እንጂ ! !
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
Joinnn
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
🍃🍃 POST🍃🍃
📌📌📌 #ቀን አንድ ወጣት ወደ አንድ አገር ለመሄድ በጉዞ ላይ ሳለ ምሽት
አሸነፈውና በጅብ ከመበላት ብሎ ከፊት ለፊቱ የምትታየው ትንሽ መንደር
አመራ ከመንደሩ ደርሶ "የመሸብኝ እንግዳ ነኝ አሳድሩኝ?" ሲል
ይማፀናል።
#የቤቱን #ባለቤት ጥሩ ሰዉ እንግዳ ተቀባይ ነበርና
"ይግቡ" በማለት እንግዳውን ወደ ጠባብ እልፍኙ ይጋብዘዋል።
#ወጣቱም ወደ ቤት ገብቶ ትንሽ እንዳረፈ ለእግሩ ውሀ ተሰጥቶት ከታጠበ
ብኋላ እራት ይቀርብለትና ይበላል። #የቤቱ ጌታ ለወጣቱ ልጅ መኝታ
ሲያስብ የመኝታ ቦታ ስለሌለ ትንሽ ጊዜ ያስብና አንድ ሀሳብ
ይመጣለታል።
#ይህም ሃሳብ ሌላ አማራጭ ስለሌለው ከልጃገረድ ልጁ ጋር እንዲተኛ
ይወስናል።
🖍"እንግዳው ልጄ እዚህ አልጋ ላይ ከልጄ ጋር ተኛ" ይለውና አልጋውን
ሁለት ቦታ በትራስ ይከፋፍልና ያስተኛዋል። እንግዳው ልጅም
በተመደበለት ቦታ አንድ ጊዜ እንኳን ሳይንቀሳቀስ ለሊቱ ነጋ። #ጠዋት
ቁርስ በልቶ ከቤት ተሰናብቶ መንገዱን ሲቀጥል ማታ አብሯት የተኛችው
ልጅ አበባ ስትኮተኩት በአጥር ያያታትና "እህት መሄዴ ስለሆነ በአጥር
ዘልየ ልሰናበትሽ" ሲላት ትሰበራለህ ስትለው "ግድ የለሽም አልሰበርም"
ይላታል።
#ልጅቱም "እህ.... ማታ ትራስ መዝለል ያቃተህ አሁን እንዴት አጥር
ልዝለል ትላለህ?" ☺️☺️😁ትለዋለች
:
✍አንዳንድ ሰዎች አለመቻልና መተው ሲደባለቅባቸው አያለሁ።
መተው አለመቻል አይደለም። ሰው የቻለውን ሁሉ አያደርግም ማድረግ
ያለበትን ብቻ ነው ማድረግ ያለበት። የሚችለው ነገር ቢሆን እንኳ
ማድረግ ከሌለበት ይተወዋል። ያቅተዋል ሳይሆን ይተወዋል ብሎ
ይመልስላታል።
.
ምን ለማለት ፈልጌ ነው
:
:
:
☞ያ እንግዳ አክባሪ ሰው ያሰመረው ትራስ የእምነት መስመር ነው።
የመታመን አጥር ነው። አጥሩ ይርዘምም ይጠር ብቻ ታጥሯል። ያንን
አጥር ማክበር የእምነት ወሰንን አለማለፍ እንጂ አለመቻል አይደለም።
.
☞ ሰው መጮህ ስለቻለ ዝም ብሎ አይጮህም፣ሰው መሳቅ ስለቻለ ያለ
ምክንያት አይስቅም፣ሰው መልበስ ስለቻለ ያገኜውን አይለብስም . . .
☞ለራሱ በተረዳውና ባመነበት መንገድ መስመር ያበጃል። ካሰመረው
መስመር ላለማለፍ የሚችለውንም ይተዋል።
ማድረግ ስላልቻለ አይደለም መስመር ማለፍ ስላልፈለገ ነው
እንጂ ! !
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
Joinnn
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
እዉነተኛ ታሪክ
የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች💐
#ክፍል 6⃣
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
ካርድ መቀበያ ቀናችን ደረሰ ....ተቀበልኩኝ እኔ አምስተኛ ወጣሁ ሁለት ተማሪ በለኩ ማለት ነዉ ከአንደኛ ሲሚስተር ደረጃየ አሻሻልኩኝ
ሳዳምም ከክላስ አንደኛ ወጣ፡፡ አባቴ ደስ ብሎት ለእኔ ደሴ አራዳ ልብስ መደብር አብረን አባቴ እኔ ሳዳም ሁነን ሄድን፡፡ ልብስ ተገዛልኝ ጅብሩክ የገበያ ማዕከል ሂጄም ጫማ ገዛሁኝ፡ ወደ 4000 ብር የሚደርስ ብር ለልብስ እና ጫማ አወጣሁ ፡አባቴ ደሞ ለሳዳም ማታ እቤት ጠብቀኝ አለዉ፡፡
ሳዳምም እሺ አለ
ማታ ደረሰ ለሳዳም አሪፍ ተች ስልክ Samsung Galaxy J4 አባቴ ስጦታ ሰጠዉ፡፡
ሳዳምም በጣም ደስ አለዉ ተደሰተ አላህ ይስጥልኝ ከማለት ዉጭ ደስታዉን መግለፅ አልቻለም፡፡
ክረምቱን እኔም እቤት ከምቀመጥ እያልኩ አባቴን በስራ ለማገዝ ሸርፍ ተራ ሸቀጣ ሸቀጥ ማከፋፈል ስለሆነ አባቴን አግዛለሁ፡፡ ሳዳምም እናቱን ለማገዝ ብሎ መነሀሪያ አካባቢ የኤሌክትሮኒክስ ሱቅ መሸጥ ተቀጥሮ መስራት ጀመረ ፡፡ ምሳ እዛዉ ነዉ የሚበላዉ ፡፡ 11 ሰአት ሲል ግን ቁርአን ለመቅራት ይመጣል ቁርአን አቀባበሉ ጎበዝ ስለነበረ 8 ጁዝን ያሲንን አልፏል ፡፡ ሱቅ የሚሰራበት ሰዉየዉ ጥሩ ሰዉ ነዉ፡፡ አብረዉት የሚሰሩ ሁለት ልጆች ስላሉ ማታ ላይ እዉጭ ያለዉን እቃ ያስገባሉ፡፡
ከዛ 10:30 ሲል ከሱቅ ወጥቼ ሳዳም መነሀሪያ ሞባይል መሸጫ ሱቅ ስለሚሰራ እደዉልለታለሁ አብረን እቤት እንሄዳለን 11:00 ሰአት እንደርሳለን ሸሀችን ይመጣሉ እሱ ቁርአን እኔ ኪታብ እቀራለሁ፡፡ ከዛ መቅሪብ ላይ እዛዉ ሰፈር ሸህ ሙሀመድ ጌታዉ መስጊድ የሚባል አለ መቅሪብ ሰግዶ እስከ ኢሻ ቁርአኑን እየከረረ እየቀራ መስከረም 3 ቀን አከተመ ፡፡ ማሻ አላህ ደስ ይላል እናቱ ወ/ሮ አሚናት በደስታ አለቀሱ፡፡ እኛ ቤት ለእሱ ተብሎ የቁርአን ክቲሚያ የምሳ ፕሮግራም ቀለል ተደርጎ ተዘጋጀ አባቴ 2000 ብር እና የሚያምር ጀለብያ እና ሽቶ ሸለመዉ ፡፡
በአዲሱ አመት እኔም አስረኛ ክፍል እዛዉ መርከዘል ብርሀን የግል ትምህርት ቤት እሱም ሆጤ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት 12 ክፍል ተመዘገበ ፡፡
ትምህርት ጀመርን እንደ አምናዉ ዶልፊን ድረስ ይሸኘኛል ከዛም ከዶልፊን ሸል ይሳፈራል፡፡ ወርዶ ትምህርት ቤት ይገባል፡፡
ከአንድ ወር ቡሀላ እነ ሳዳም ለእኔ የሚያሳዝን የሚለያየን ነገር ተፈጠረ
.......እነ ሳዳም የቀበሌ ቤት ደረሳቸዉ መነሀሪያ አካባቢ ከቤት ሊለቁ ነዉ በጣም አዘንኩ እስከ አሁን ደብቂያችሁ ነበር ሳዳምን #እወደዋለሁ፡፡ ምነዉ የቀበሌ ቤት ባለገኙ ሁሌም እኛ ቤት ቢኖሩ ምኞቴ ነዉ
አባቴ እና እናቴ በጣም አዘኑ ከቤት ወጥተዉ የተሰጣቸዉ የቀበሌ ቤት ሊገቡ ስለሆነ እናቴም ተላምደዉ ሊለቁ ስለሆነ አለቀሰች ፡፡ የሳዳምም እናት ቤቱ እንዳያልፈኝ ልያዘዉ እንጂ መቼም አንለያይም አሉ፡፡ በሁለተኛዉ ቀን ወደ ተሰጣቸዉ ቤት ገቡ፡፡
ብቸኛ ሆንኩኝ ትምህርት ቤት መሸኘት አስለምዶኝ ደበረኝ ፡፡ መነሀሪያ ለሆጤ ትምህርት ቤት ቅርብ ነዉ ታክሲ አያስፈልግም ፡፡
መደዋወል ጀመርን ወላሂ ከእሱ ዉጭ የምደዋወለዉ ለእናት እና አባቴ ለእህቶቼ እና ኢማን ጋር ብቻ ነበር፡፡ ትምህርት ቤት ስልኬን ወስጄ አላቅም ነበር፡፡ ሳዳምም ጋር የምንደዋወለዉ 11:30 አካባቢ ነዉ፡፡ እኔ ቂርአቴን እየቀራሁ ነዉ ብቸኝነት ተሰማኝ ሳዳምም አረብ ገንዳ መስጊድ ኡስሉ ሰላሳ የሚለዉን ኪታብ ጀመረ፡፡ አረብ ገንዳ መስጊድ እዛዉ ከመነሀሪያዉ ከፍ ብሎ ስለሆነ ቅርብ ነዉ፡፡
እና ማታ ከ2:30 እስከ 3:30 ድረስ በTelegram እናወራ ነበር፡፡ እኔም የማወራዉ እሱን ብቻ እሱም የማያወራዉ እኔን ብቻ ስለሆነ በጣም ብዙ ወሬ እናወራ ነበር፡፡
ግን ሳዳም በሳምንት ሁለት ቀን እየመጣ ይሸኘኝ ነበር፡፡ አረሳኝም ደስ ይለኛል፡፡ ሁሌም ሰኞ እና ሀሙስ ሊሸኘኝ እሁድ እቤት መጥቶ ቤተሰቦቼን ሊዘይር ቃል ገባልኝ ደስ አለኝ፡፡ ኪታቡንም አረብ ገንዳ መስጊድ እቀራለሁ አልቋርጥም ብሎ ቃል ገባልኝ ፡፡
ግን አሁንም ሳዳምን እስማኢል ቁጥሯን ስጠኝ እያለ እያስቸገረዉ ነዉ፡፡
እስማኢል
......እኔ እሷን ጋር ትዳር መስርቼ መኖር እፈልጋለሁ እወዳታለሁ፡፡ ከአሁን በፊት በአካል አዉርቻት ነበር ስለሆነም እንደ እህትህ የምታያት ከሆነ ለትዳር ነዉ የምፈልጋላት አላህን እፈራለሁ ቁጥሯን ስጠኝ እያለ እስማኢል ሳዳምን እረበሸዉ፡፡
ሳዳም ልስጠዉ አልስጠዉ እያለ ሁለት ሀሳብ ላይ ነዉ
መጣሊያችን የእኔን ቁጥር የሰጠህ ቀን ነዉ ያለችዉ ትዝ አለዉ ፡፡ ግን ለትዳር ከሆነ ብሰጠዉስ ሳዳም ሁለት ልብ ሆነ
ሰኞ እና ሀሙስ መጥቶ ይሸኘኛል፡፡ በቃ ተለመደ ፕሮግራሙ ፡፡
እስማኢል ሳዳምን አንድ ክፍል ስለሆኑ አስቸገረዉ
ለምን ቁጥሯን አሰጠኝም
እሱም አልሰጥህም
ለምን ሲለዉ
በቃ አልሰጥህም እህቴ ናት
አረ በአላህ ለእሷ ካሰብክ ስጠኝ አላማየ ማጀዘብ አይደለም ወድጃታለሁ ለትዳር ነዉ እያለ መቀመጫ ያሳጠዋል፡፡
ሳዳም ኢልሀምን ይወዳታል ግን እኔ የደሀ ልጅ እሷ የሀብታም ልጅ እንዴት አንድ ላይ እንኖራለን ፡፡ እህቶቿ እኮ ያገቡት ሀብታም መርጠዉ ነዉ ለእኔ አትገባኝም፡፡ ብየ እራሴን አሳመነ፡
እስማኢልም መቸካቸኩን አላቆመም
ሳዳምም ለምን እሷን አጠይቃትም ሲለዉ በዛ በዚህ ብሎ ሸወደኝ ፡፡
......እስማኢልም እሷን የማግባት አላማ አለህ አለኝ ?
.....ሳዳምም ከአንገት በላይ ሳይዋጥልኝ አረ በጭራሽ አልኩት
አንተ አላማ ከሌለህ ለምን ቻንሷን ታሳልፋለህ ምቀኛ ትሆናለህ ሲለኝ፡፡ እዉነቱን ነዉ ብየ እየወደድኳት ማጣት የማልፈልጋትን የኢልሀም ቁጥር አሳልፌ ሰጠሁኝ፡፡ ግን የምንጣላዉ የኔን ቁጥር ለእሱ ስትሰጥ ነዉ ብላኝ ነበር፡፡ ቃሏን አጠፍኩ እየወደድኳት ፡፡ግን ይህ ሁላ ቀን አንድ ላይ ትምህርት ስንሄድ እንኳን ልንሳሳም እጅ ለእጅ ተጨባብጠን አናቅም ነበር፡፡ ቁጥሯን ከሰጠሁኝ ቡሀላ ፈራሁ ኢልሀም ትቆጣኛለች ወይ ብየ ፡፡ ግን አንዴ ሰጥቸዋለሁ በመስጤቴ አዘንኩ ኢልሀም እንደምትጣላኝ አዉኩ፡፡
ከትምህርት ስመለስ እቤቴ ቁጭ ብየ ስህተት ሰራሁ በቃ ማንም ወንድ የማያቀዉን የኢልሀም ቁጥር ለኢስማኢል ሰጠሁ እንባየ ዱብ ዱብ አለ በመስጠቴም ቃሌን በመብላቴም፡፡ እያለቀስኩ ወዲያዉ ስልኬ ጠራ ማን ይሆን ???? ይደወለዉ በቀጣይ ክፍል እናያለን
#Part7⃣
ይ.........
.......ቀ......ጥ
.................ላ...................ል
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
የታሪኩ ርዕስ
😔 #የሕይወት #መሰናክሎች💐
#ክፍል 6⃣
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
ካርድ መቀበያ ቀናችን ደረሰ ....ተቀበልኩኝ እኔ አምስተኛ ወጣሁ ሁለት ተማሪ በለኩ ማለት ነዉ ከአንደኛ ሲሚስተር ደረጃየ አሻሻልኩኝ
ሳዳምም ከክላስ አንደኛ ወጣ፡፡ አባቴ ደስ ብሎት ለእኔ ደሴ አራዳ ልብስ መደብር አብረን አባቴ እኔ ሳዳም ሁነን ሄድን፡፡ ልብስ ተገዛልኝ ጅብሩክ የገበያ ማዕከል ሂጄም ጫማ ገዛሁኝ፡ ወደ 4000 ብር የሚደርስ ብር ለልብስ እና ጫማ አወጣሁ ፡አባቴ ደሞ ለሳዳም ማታ እቤት ጠብቀኝ አለዉ፡፡
ሳዳምም እሺ አለ
ማታ ደረሰ ለሳዳም አሪፍ ተች ስልክ Samsung Galaxy J4 አባቴ ስጦታ ሰጠዉ፡፡
ሳዳምም በጣም ደስ አለዉ ተደሰተ አላህ ይስጥልኝ ከማለት ዉጭ ደስታዉን መግለፅ አልቻለም፡፡
ክረምቱን እኔም እቤት ከምቀመጥ እያልኩ አባቴን በስራ ለማገዝ ሸርፍ ተራ ሸቀጣ ሸቀጥ ማከፋፈል ስለሆነ አባቴን አግዛለሁ፡፡ ሳዳምም እናቱን ለማገዝ ብሎ መነሀሪያ አካባቢ የኤሌክትሮኒክስ ሱቅ መሸጥ ተቀጥሮ መስራት ጀመረ ፡፡ ምሳ እዛዉ ነዉ የሚበላዉ ፡፡ 11 ሰአት ሲል ግን ቁርአን ለመቅራት ይመጣል ቁርአን አቀባበሉ ጎበዝ ስለነበረ 8 ጁዝን ያሲንን አልፏል ፡፡ ሱቅ የሚሰራበት ሰዉየዉ ጥሩ ሰዉ ነዉ፡፡ አብረዉት የሚሰሩ ሁለት ልጆች ስላሉ ማታ ላይ እዉጭ ያለዉን እቃ ያስገባሉ፡፡
ከዛ 10:30 ሲል ከሱቅ ወጥቼ ሳዳም መነሀሪያ ሞባይል መሸጫ ሱቅ ስለሚሰራ እደዉልለታለሁ አብረን እቤት እንሄዳለን 11:00 ሰአት እንደርሳለን ሸሀችን ይመጣሉ እሱ ቁርአን እኔ ኪታብ እቀራለሁ፡፡ ከዛ መቅሪብ ላይ እዛዉ ሰፈር ሸህ ሙሀመድ ጌታዉ መስጊድ የሚባል አለ መቅሪብ ሰግዶ እስከ ኢሻ ቁርአኑን እየከረረ እየቀራ መስከረም 3 ቀን አከተመ ፡፡ ማሻ አላህ ደስ ይላል እናቱ ወ/ሮ አሚናት በደስታ አለቀሱ፡፡ እኛ ቤት ለእሱ ተብሎ የቁርአን ክቲሚያ የምሳ ፕሮግራም ቀለል ተደርጎ ተዘጋጀ አባቴ 2000 ብር እና የሚያምር ጀለብያ እና ሽቶ ሸለመዉ ፡፡
በአዲሱ አመት እኔም አስረኛ ክፍል እዛዉ መርከዘል ብርሀን የግል ትምህርት ቤት እሱም ሆጤ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት 12 ክፍል ተመዘገበ ፡፡
ትምህርት ጀመርን እንደ አምናዉ ዶልፊን ድረስ ይሸኘኛል ከዛም ከዶልፊን ሸል ይሳፈራል፡፡ ወርዶ ትምህርት ቤት ይገባል፡፡
ከአንድ ወር ቡሀላ እነ ሳዳም ለእኔ የሚያሳዝን የሚለያየን ነገር ተፈጠረ
.......እነ ሳዳም የቀበሌ ቤት ደረሳቸዉ መነሀሪያ አካባቢ ከቤት ሊለቁ ነዉ በጣም አዘንኩ እስከ አሁን ደብቂያችሁ ነበር ሳዳምን #እወደዋለሁ፡፡ ምነዉ የቀበሌ ቤት ባለገኙ ሁሌም እኛ ቤት ቢኖሩ ምኞቴ ነዉ
አባቴ እና እናቴ በጣም አዘኑ ከቤት ወጥተዉ የተሰጣቸዉ የቀበሌ ቤት ሊገቡ ስለሆነ እናቴም ተላምደዉ ሊለቁ ስለሆነ አለቀሰች ፡፡ የሳዳምም እናት ቤቱ እንዳያልፈኝ ልያዘዉ እንጂ መቼም አንለያይም አሉ፡፡ በሁለተኛዉ ቀን ወደ ተሰጣቸዉ ቤት ገቡ፡፡
ብቸኛ ሆንኩኝ ትምህርት ቤት መሸኘት አስለምዶኝ ደበረኝ ፡፡ መነሀሪያ ለሆጤ ትምህርት ቤት ቅርብ ነዉ ታክሲ አያስፈልግም ፡፡
መደዋወል ጀመርን ወላሂ ከእሱ ዉጭ የምደዋወለዉ ለእናት እና አባቴ ለእህቶቼ እና ኢማን ጋር ብቻ ነበር፡፡ ትምህርት ቤት ስልኬን ወስጄ አላቅም ነበር፡፡ ሳዳምም ጋር የምንደዋወለዉ 11:30 አካባቢ ነዉ፡፡ እኔ ቂርአቴን እየቀራሁ ነዉ ብቸኝነት ተሰማኝ ሳዳምም አረብ ገንዳ መስጊድ ኡስሉ ሰላሳ የሚለዉን ኪታብ ጀመረ፡፡ አረብ ገንዳ መስጊድ እዛዉ ከመነሀሪያዉ ከፍ ብሎ ስለሆነ ቅርብ ነዉ፡፡
እና ማታ ከ2:30 እስከ 3:30 ድረስ በTelegram እናወራ ነበር፡፡ እኔም የማወራዉ እሱን ብቻ እሱም የማያወራዉ እኔን ብቻ ስለሆነ በጣም ብዙ ወሬ እናወራ ነበር፡፡
ግን ሳዳም በሳምንት ሁለት ቀን እየመጣ ይሸኘኝ ነበር፡፡ አረሳኝም ደስ ይለኛል፡፡ ሁሌም ሰኞ እና ሀሙስ ሊሸኘኝ እሁድ እቤት መጥቶ ቤተሰቦቼን ሊዘይር ቃል ገባልኝ ደስ አለኝ፡፡ ኪታቡንም አረብ ገንዳ መስጊድ እቀራለሁ አልቋርጥም ብሎ ቃል ገባልኝ ፡፡
ግን አሁንም ሳዳምን እስማኢል ቁጥሯን ስጠኝ እያለ እያስቸገረዉ ነዉ፡፡
እስማኢል
......እኔ እሷን ጋር ትዳር መስርቼ መኖር እፈልጋለሁ እወዳታለሁ፡፡ ከአሁን በፊት በአካል አዉርቻት ነበር ስለሆነም እንደ እህትህ የምታያት ከሆነ ለትዳር ነዉ የምፈልጋላት አላህን እፈራለሁ ቁጥሯን ስጠኝ እያለ እስማኢል ሳዳምን እረበሸዉ፡፡
ሳዳም ልስጠዉ አልስጠዉ እያለ ሁለት ሀሳብ ላይ ነዉ
መጣሊያችን የእኔን ቁጥር የሰጠህ ቀን ነዉ ያለችዉ ትዝ አለዉ ፡፡ ግን ለትዳር ከሆነ ብሰጠዉስ ሳዳም ሁለት ልብ ሆነ
ሰኞ እና ሀሙስ መጥቶ ይሸኘኛል፡፡ በቃ ተለመደ ፕሮግራሙ ፡፡
እስማኢል ሳዳምን አንድ ክፍል ስለሆኑ አስቸገረዉ
ለምን ቁጥሯን አሰጠኝም
እሱም አልሰጥህም
ለምን ሲለዉ
በቃ አልሰጥህም እህቴ ናት
አረ በአላህ ለእሷ ካሰብክ ስጠኝ አላማየ ማጀዘብ አይደለም ወድጃታለሁ ለትዳር ነዉ እያለ መቀመጫ ያሳጠዋል፡፡
ሳዳም ኢልሀምን ይወዳታል ግን እኔ የደሀ ልጅ እሷ የሀብታም ልጅ እንዴት አንድ ላይ እንኖራለን ፡፡ እህቶቿ እኮ ያገቡት ሀብታም መርጠዉ ነዉ ለእኔ አትገባኝም፡፡ ብየ እራሴን አሳመነ፡
እስማኢልም መቸካቸኩን አላቆመም
ሳዳምም ለምን እሷን አጠይቃትም ሲለዉ በዛ በዚህ ብሎ ሸወደኝ ፡፡
......እስማኢልም እሷን የማግባት አላማ አለህ አለኝ ?
.....ሳዳምም ከአንገት በላይ ሳይዋጥልኝ አረ በጭራሽ አልኩት
አንተ አላማ ከሌለህ ለምን ቻንሷን ታሳልፋለህ ምቀኛ ትሆናለህ ሲለኝ፡፡ እዉነቱን ነዉ ብየ እየወደድኳት ማጣት የማልፈልጋትን የኢልሀም ቁጥር አሳልፌ ሰጠሁኝ፡፡ ግን የምንጣላዉ የኔን ቁጥር ለእሱ ስትሰጥ ነዉ ብላኝ ነበር፡፡ ቃሏን አጠፍኩ እየወደድኳት ፡፡ግን ይህ ሁላ ቀን አንድ ላይ ትምህርት ስንሄድ እንኳን ልንሳሳም እጅ ለእጅ ተጨባብጠን አናቅም ነበር፡፡ ቁጥሯን ከሰጠሁኝ ቡሀላ ፈራሁ ኢልሀም ትቆጣኛለች ወይ ብየ ፡፡ ግን አንዴ ሰጥቸዋለሁ በመስጤቴ አዘንኩ ኢልሀም እንደምትጣላኝ አዉኩ፡፡
ከትምህርት ስመለስ እቤቴ ቁጭ ብየ ስህተት ሰራሁ በቃ ማንም ወንድ የማያቀዉን የኢልሀም ቁጥር ለኢስማኢል ሰጠሁ እንባየ ዱብ ዱብ አለ በመስጠቴም ቃሌን በመብላቴም፡፡ እያለቀስኩ ወዲያዉ ስልኬ ጠራ ማን ይሆን ???? ይደወለዉ በቀጣይ ክፍል እናያለን
#Part7⃣
ይ.........
.......ቀ......ጥ
.................ላ...................ል
4another channal👇
☞ @Islam_and_Science
JOIN👇👇👇
@IslamisUniverstiy_public_group
@IslamisUniverstiy_public_group
💐ISLAM AND SINCE💐
POST
#የሽንት #ቧንቧ #ኢንፌክሽን
📌 የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን ምንድን ነው?
የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን የምንለው
☞ከኩላሊት እስከ የውሃ ሽንት ማስወገጃ ጫፍ
ድረስ የሚከሰተውን የኢንፌክሽን ዓይነት ነው፡፡
☞በአብዛኛው የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን የሚያጠቃው የውሃ ሽንት የሚከማችበት
እና ፊኛ በመባል የሚታወቀውን የአካላችን ክፍል ነው፡፡
☞በሴቶች ተፈጥሮአዊ የሆነ የሽንት ቧንቧ ጫፍ ማጠር ምክንያት ከወንዶች ይልቅ
ተጠቂነታቸው እንደሚጨምር ጥናቶች ያሳያሉ፡፡ ሕመምን የመከላከል አቅማቸው
የቀነሰ እንደ የስኳር ሕመምተኞችና እርጉዝ ሴቶች ላይም በብዛት ይከሰታል፡፡
📌 #የሽንት #ቧንቧ ኢንፌክሽን እንዴት ሊከሰት ይችላል?
☞ባክቴሪያ ከሽንት ማስወገጃ ጫፍ ወደላይኛው የሽንት ቧንቧ አካል ይገባል፡፡
ይህም ሊከሰት የሚችለው በአካባቢው የሚገኘው የሠገራ ማስወጫ በባክቴሪያ
የተበከለ ስለሆነ ነው፡፡
በመሆኑም በምንፀዳዳበት ጊዜ የግል ንጽህናን ባለመጠበቅ (ባለመታጠብ)
በግብረሥጋ ግንኙነት ጊዜ
በተለያየ ምክንያት ሽንትን ለማስወገድ የሽንት ቱቦ በሚገባበት ወቅት
ሊከሰት ይችላል፡፡
☞የኩላሊት ጠጠር እና የፕሮስቴት እጢ ያሉት ሕመሞች ደግሞ ተፈጥሮአዊ
የሆነውን የውሃ ሽንት አወጋገድን በማስተጓጎል ለኢንፌክሽን ሊዳርጉ ይችላሉ፡፡
☞በደም ውስጥ የሚገኝ ባክቴሪያም ይህንን ኢንፌክሽን ሊያስከትል ይችላል፡፡
📌 #የሽንት #ቧንቧ ኢንፌክሽን ምልክቶች ምንድን ናቸው?
☞የውሃ ሽንት በምንሳወግድበት ጊዜ የማቃጠል ስሜት መሰማት
☞የሽንት ቶሎ ቶሎ መምጣት
☞ከእንብርት በታች የሕመም ስሜት መሰማት
☞ደም የቀላቀለ ወይንም መጥፎ ጠረን ያለው ሽንት መኖር
☞ትኩሳትና ብርድ ብርድ የማለት ስሜት መሰማት
☞የማቅለሽለሽ ስሜትና ማስመለስ ናቸው
እነዚህ ምልክቶች በተለይ የስኳር ሕመምተኛ፤እርጉዝ ሴት፤የኩላሊት ሕመም
ተጠቂ የሆኑ እና በእድሜ በገፉ ሰዎች ላይ ከተከሰቱ ጊዜ ሳይሳጡ በአፋጣኝ
ወደ ሕክምና ቦታ መሄድ ያስፈልጋል፡፡
📌 #የሽንት #ቧንቧ ኢንፌክሽንን እንዴት መከላከል ይቻላል?
☞በብዛት ፈሳሽ መውሰድ ባክቴሪያ በሽንት ቧንቧ ውስጥ እንዳይቀመጥ
በማድረግ ይከላከላል፡፡
☞ከግብረ ሥጋ ግንኙነት በኋላ እና ከተፀዳዱ በኋላ የግል ንጽሕናን መጠበቅ
ተገቢ ነው፡፡
ሌሎችም ያንብቡት። በተን በተን አርጉት።
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
POST
#የሽንት #ቧንቧ #ኢንፌክሽን
📌 የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን ምንድን ነው?
የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን የምንለው
☞ከኩላሊት እስከ የውሃ ሽንት ማስወገጃ ጫፍ
ድረስ የሚከሰተውን የኢንፌክሽን ዓይነት ነው፡፡
☞በአብዛኛው የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን የሚያጠቃው የውሃ ሽንት የሚከማችበት
እና ፊኛ በመባል የሚታወቀውን የአካላችን ክፍል ነው፡፡
☞በሴቶች ተፈጥሮአዊ የሆነ የሽንት ቧንቧ ጫፍ ማጠር ምክንያት ከወንዶች ይልቅ
ተጠቂነታቸው እንደሚጨምር ጥናቶች ያሳያሉ፡፡ ሕመምን የመከላከል አቅማቸው
የቀነሰ እንደ የስኳር ሕመምተኞችና እርጉዝ ሴቶች ላይም በብዛት ይከሰታል፡፡
📌 #የሽንት #ቧንቧ ኢንፌክሽን እንዴት ሊከሰት ይችላል?
☞ባክቴሪያ ከሽንት ማስወገጃ ጫፍ ወደላይኛው የሽንት ቧንቧ አካል ይገባል፡፡
ይህም ሊከሰት የሚችለው በአካባቢው የሚገኘው የሠገራ ማስወጫ በባክቴሪያ
የተበከለ ስለሆነ ነው፡፡
በመሆኑም በምንፀዳዳበት ጊዜ የግል ንጽህናን ባለመጠበቅ (ባለመታጠብ)
በግብረሥጋ ግንኙነት ጊዜ
በተለያየ ምክንያት ሽንትን ለማስወገድ የሽንት ቱቦ በሚገባበት ወቅት
ሊከሰት ይችላል፡፡
☞የኩላሊት ጠጠር እና የፕሮስቴት እጢ ያሉት ሕመሞች ደግሞ ተፈጥሮአዊ
የሆነውን የውሃ ሽንት አወጋገድን በማስተጓጎል ለኢንፌክሽን ሊዳርጉ ይችላሉ፡፡
☞በደም ውስጥ የሚገኝ ባክቴሪያም ይህንን ኢንፌክሽን ሊያስከትል ይችላል፡፡
📌 #የሽንት #ቧንቧ ኢንፌክሽን ምልክቶች ምንድን ናቸው?
☞የውሃ ሽንት በምንሳወግድበት ጊዜ የማቃጠል ስሜት መሰማት
☞የሽንት ቶሎ ቶሎ መምጣት
☞ከእንብርት በታች የሕመም ስሜት መሰማት
☞ደም የቀላቀለ ወይንም መጥፎ ጠረን ያለው ሽንት መኖር
☞ትኩሳትና ብርድ ብርድ የማለት ስሜት መሰማት
☞የማቅለሽለሽ ስሜትና ማስመለስ ናቸው
እነዚህ ምልክቶች በተለይ የስኳር ሕመምተኛ፤እርጉዝ ሴት፤የኩላሊት ሕመም
ተጠቂ የሆኑ እና በእድሜ በገፉ ሰዎች ላይ ከተከሰቱ ጊዜ ሳይሳጡ በአፋጣኝ
ወደ ሕክምና ቦታ መሄድ ያስፈልጋል፡፡
📌 #የሽንት #ቧንቧ ኢንፌክሽንን እንዴት መከላከል ይቻላል?
☞በብዛት ፈሳሽ መውሰድ ባክቴሪያ በሽንት ቧንቧ ውስጥ እንዳይቀመጥ
በማድረግ ይከላከላል፡፡
☞ከግብረ ሥጋ ግንኙነት በኋላ እና ከተፀዳዱ በኋላ የግል ንጽሕናን መጠበቅ
ተገቢ ነው፡፡
ሌሎችም ያንብቡት። በተን በተን አርጉት።
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•