አንኳር ዘገባዎች!
┈┈┈┈•••┈┈┈┈┈
.
☞ # ሜድሮክ ፒያሳ አካባቢ ያጠረውን ጨምሮ በመዲናዋ ለ20 ዓመታት
ያለስራ ታጥረው የተቀመጡ ቦታዎችን አጥር የማፍረስ ስራ ነገ በይፋ ይጀመራል
ተባለ።
.
☞ # በአሶሳ_ዩኒቨርሲቲ በትላንትናው ዕለት በሁለት ተማሪዎች መካከል
የተከሰተ ግጭት ሰፍቶ #34 ተማሪዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል ተባለ፡፡
.
☞ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት የመቄዶኒያ የአረጋዊያንና የአዕምሮ ሕሙማን
መርጃ ማዕከልን በመጎብኘት # የአምስት_ሚሊየን ብር ዕርዳታ አደረገ፡፡
.
☞ # በጋምቤላ በኩል የገባ 50 ክላሽንኮቭ፣ አንድ ላውንቸር እና 40 ካርታ
ጥይት በቁጥጥር ስር ዋለ።
.
☞ በሃዋሳ ተካሂዶ የነበረው የሲዳማና የወላይታ ህዝቦች የይቅርታና
# የዕርቅ_ስነ_ስርዓት ማጠቃለያ መርሀ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሄደ፡፡
.
☞ # የኒሳን_ኩባንያ ስራ አስኪያጅ ካርሎስ ጀሆሰን በገንዘብ ምዝበራ
ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ።
.
☞ ሰሜን ኮሪያና ደቡብ ኮሪያ በሚያዋሰኑበት ድንበር የሚገኙ 10 ወታደራዊ
ጣቢያዎችን ማፍረሳቸው ተነገረ።
.
☞ በአሜሪካ # የካሊፎርኒያ ግዛት በተቀሰቀሰው የሰደድ እሳት የሞቱት ሰዎች
ቁጥር 79 የደረሰ ሲሆን እስካሁንም 699 ሰዎች የገቡበት እንዳልታወቀና 12
ሺህ ህንጻዎች መውደማቸው ተገለፀ።
=======
➤ የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ # የ123_ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ
አጸደቀ።
.
➤ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ኢንጅነር # ታከለ_ኡማ እና #300 የሚሆኑ
የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶች ለህዝብ ለህዝብ ግንኙነት የፊታችን አርብ የአማራ
ክልል ዋና ከተማ ወደ ሆነችው ባህር ዳር ያመራሉ ተባለ።
.
.
➤ በሚድሮክ ለገበያ ማዕከል ግንባታ በሚል ከ20 ዓመታት በላይ ያለምንም
አገልግሎት ታጥሮ የነበረ የኢንሸስትመንት ቦታ ወደ # መሬት_ባንክ ተመለሰ።
➤ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀረብኩት # ሪፖርት ለህዝብ ይፋ እንዳይሆን
ተደርጓል ሲል የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
.
➤ በየመን ባለፉት ሦስት ዓመታት በተካሄደው የእርስ በእርስ ጦርነት
# 85_ሺህ_ህጻናት በረሃብና ቸነፈር መሞታቸው ተገለጸ፡፡
@ ምንጭ: Social medias
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
┈┈┈┈•••┈┈┈┈┈
.
☞ # ሜድሮክ ፒያሳ አካባቢ ያጠረውን ጨምሮ በመዲናዋ ለ20 ዓመታት
ያለስራ ታጥረው የተቀመጡ ቦታዎችን አጥር የማፍረስ ስራ ነገ በይፋ ይጀመራል
ተባለ።
.
☞ # በአሶሳ_ዩኒቨርሲቲ በትላንትናው ዕለት በሁለት ተማሪዎች መካከል
የተከሰተ ግጭት ሰፍቶ #34 ተማሪዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል ተባለ፡፡
.
☞ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት የመቄዶኒያ የአረጋዊያንና የአዕምሮ ሕሙማን
መርጃ ማዕከልን በመጎብኘት # የአምስት_ሚሊየን ብር ዕርዳታ አደረገ፡፡
.
☞ # በጋምቤላ በኩል የገባ 50 ክላሽንኮቭ፣ አንድ ላውንቸር እና 40 ካርታ
ጥይት በቁጥጥር ስር ዋለ።
.
☞ በሃዋሳ ተካሂዶ የነበረው የሲዳማና የወላይታ ህዝቦች የይቅርታና
# የዕርቅ_ስነ_ስርዓት ማጠቃለያ መርሀ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሄደ፡፡
.
☞ # የኒሳን_ኩባንያ ስራ አስኪያጅ ካርሎስ ጀሆሰን በገንዘብ ምዝበራ
ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ።
.
☞ ሰሜን ኮሪያና ደቡብ ኮሪያ በሚያዋሰኑበት ድንበር የሚገኙ 10 ወታደራዊ
ጣቢያዎችን ማፍረሳቸው ተነገረ።
.
☞ በአሜሪካ # የካሊፎርኒያ ግዛት በተቀሰቀሰው የሰደድ እሳት የሞቱት ሰዎች
ቁጥር 79 የደረሰ ሲሆን እስካሁንም 699 ሰዎች የገቡበት እንዳልታወቀና 12
ሺህ ህንጻዎች መውደማቸው ተገለፀ።
=======
➤ የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ # የ123_ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ
አጸደቀ።
.
➤ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ኢንጅነር # ታከለ_ኡማ እና #300 የሚሆኑ
የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶች ለህዝብ ለህዝብ ግንኙነት የፊታችን አርብ የአማራ
ክልል ዋና ከተማ ወደ ሆነችው ባህር ዳር ያመራሉ ተባለ።
.
.
➤ በሚድሮክ ለገበያ ማዕከል ግንባታ በሚል ከ20 ዓመታት በላይ ያለምንም
አገልግሎት ታጥሮ የነበረ የኢንሸስትመንት ቦታ ወደ # መሬት_ባንክ ተመለሰ።
➤ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀረብኩት # ሪፖርት ለህዝብ ይፋ እንዳይሆን
ተደርጓል ሲል የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
.
➤ በየመን ባለፉት ሦስት ዓመታት በተካሄደው የእርስ በእርስ ጦርነት
# 85_ሺህ_ህጻናት በረሃብና ቸነፈር መሞታቸው ተገለጸ፡፡
@ ምንጭ: Social medias
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
😔 #ተስፋ #ያጣች #ሴት
#ክፍል 1⃣2⃣
# እውነተኛ_አሳዛኝ_እንዲሁም_አስተማሪ
#መመረቅ አንዴ ነው እንዲሉ የሀና እድል ስትወለድ ጀምሮ መከራና ስቃይ
አቅምና ሁኔታውን እየቀያየረ ያሰቃያታል፤ ያለፈው ፈተናዋን ስታልፍ ሌላ ፈተና
ይገጥማታል፤ አሁን ደግሞ ይባስ ብሎ #ዘመድ በሌለበትና አንድም ሰው
በማታውቅበት ቦታ አበደች በርግጥ ሀናን በረንዳ ማደሯንና ብቻዋን መለፍለፏን
ላላየ ጤነኛ ትመስላለች ምክንያቱም ጨርቋን አልጣለችም ...ይህ በእንዲህ
እንዳለ ከሀና ፍቅር ይዞት የነበረ እሷ ሴተኛ አዳሪ የነበረችበት ሆቴል በሼፍነት
ተቀጥሮ የሚሰራ ወጣት ህክምና #ወሰዳት... ይሄኔ ነበር #በቅናት መንፈስ ተነሳስተው
ሀናን ለእብደት የዳረጓት አብረዋት ይሰሩ የነበሩት ሴቶች እንደሆኑ የታወቀው ...
ከ3 ወር ቡሃላ ሀና ትሽሏት ሀዋሳን ለቃ በድጋሚ አዲስ አበባ ተመለሰች ይሄኔ
#ሀከም #ቤት ወስዶ እንድትድን የረዳት ታምሩ አብሯት ነበር ሀና ታምሩ እንደወንድም
ወደደችው እሱ ግን ያፈቅራታል ነገር ግን ፍቅሩን አልገለፀላትም ነበር እሷም ከዛ
ቀን ቡሃላ ገላዋን ሽጣ መኖር አልፈለገችም ነበርና በታምሩ እርዳታ ቤት
ተከራይታ መኖር ጀመረች ግን ሁሌ የሱን እጅ ማየት ስላሳፈራት ከእናቷ ቤት
አካባቢ የሚገኝ የቡና መልቀምያ ድርጅት ውስጥ ተቀጠረች በዚ ግዜ
#ስለእናቷም ወሬ ታጠያይቅ ነበር የሰማችው ዜና ግን ሀናን በሰአቱ በጣም
ረብሿት ነበር ... እናቷ አፀደ የምታውቀው #ልጇ ውጪ ሀገር ማለትም አረብ ሀገር
እንደሄደች ነው ይህን እንድታስብ ያሳመናት ደግሞ የሀና እንጀራ አባት መሆኑንም
#ሰምታለች ...
ታድያ አንድ ቀን የሀና ስልክ ጠራ የውጭ ስልክ ነበር አንስታም "ሀሎ"
ስትል ይደውላል ብላ ያልጠበቀችው ሰው ነበር ሀና ልቧ ስንጥቅ አለ ይሄ ድምፅ
ከረጅም ግዜ በፊት ልክ እንዳሁኑ ስትሰማው ሌላ ስሜት ይሰማት ነበር #ኪሩቤል
ነው ማመን ተሳናት ኪሩቤልን ባሳለፈቻቸው ግዜያቶች ሁሉ ከ100 ቢያንስ 95ቱን
ቀናት ታስበው ነበር ሳታስበው እምባ ተናነቃት ሰላምታ ከተለዋወጡ በኋላም
"ሀኒ አፈቅርሻለሁ!! ብዙ ጠብቄሽም ነበር #በኔ ምክንያት ፀንሰሽ ... ህይወትሽ
እንደተበላሸና ከቤት እንደጠፋሽ ሰምቻለው ግን ፈልጌ አጣሁሽ ይቅር በይኝ
እባክሽ..." አለ እንባ እየተናነቀው እንዳወራ ድምፁ ያሳብቅ ነበር ሀናም መናገር
#አቃታት እንባዋ ያለገደብ ፈሰሰ ምንም መልስ ሳትሰጠውም ዘጋችበት... ታምሩም
ተቀምጦ ያያት ስለነበር ልክ ስልኩ ሲቋረጥ ነገሩን ለማወቅ እንደጓጓ ሁሉ የሀናን
#አይኖች እየጠራረገ ጠየቃት... ሀናም እንደምንም እራሷን አረጋግታ ስለኪሩቤል
ነገረችው ታምሩም ያፈቅራት ስለነበር በኪሩቤል ቀና ግራ በሚያጋባ አኳኋንም
"...ታፈቅሪዋለሽ ማለት ነው?" ሲል ጠየቀ ሃናም የረጠቡ አይኖቿን እያደራረቀች
"አላውቅም እኔ የማውቀው አሁን ከጎኔ ቢሆን ደስተኛ እንደምሆን ብቻ ነው"
አለች።
#ኪሩቤል ከሰአታት ቡሃላ ደግሞ ሲደውል ሀናም ተረጋግታ ስለነበር በደምብ አወሩ
እሱም ጀርመን እንደሄደ ነገራት ... ከዛ ቡሃላ ሁሌም ይደውላል ልጁን
በማስወረዷ እንደተናደደባት ደጋግሞ ይነግራታል ሀና ግን ከሱ ቡሃላ በጌታቸው
ስለመደፈሯም ሆነ ስለ ሴተኛ አዳሪነት #ህይወቷ ፈፅሞ አልነገረችውም ታማ
እንደተሻላት ብቻ ነግራው አዝኖ ነበር ... ከዛም ሀናን ፓስፖርት እንድታወጣ ነገራት
ሀናም ፓስፖርት አውጥታ ወደ ኪሩቤል ጀርመን ለመሄድ ፕሮሰስ ጀመረች
ታምሩም የግሉ ቤት እንዲፈልግ ነገረችው ታምሩም ግን "እስካለሽ አብሬሽ
እሆናለው" አላት ሀናም ታምሩ ውለታ ስለዋለላት እንደወንድሟ ትወደዋለች
እንደሚያፈቅራት ግን እስካሁን አልገለፀላትም ይሁንና ታምሩ የሀናን መሄድ
#አልወደደውምና እንድትቀር ለማድረግ እንቅፋት ያዘጋጅ ጀመር...
ኪሩቤል ስለታምሩ ምንም አያውቅም ታምሩ ግን ስለኪሩቤል ሁሌም ይሰማ ነበር
ሀናም ይህችን ሀገር ተሰናብታ የምትሄድበትን ግዜ በጉጉት ትጠባበቅ ነበር ይህ
በእንዲህ እንዳለ አንድ ቀን ምሽት ታምሩ ሀና ኢንባሲ ሄዳ እስክትመጣ ቤቱን
አሰማምሮ እራትና አዘጋጅቶ ጠበቃት ሀናም ይህን ማሰቡ ደስ
እያላት በሉ ከዛም ዉሀዉ ላይ አስካሪ ነገር አርጎ ሰጣት እሷም ጠጣችዉ ይህንም
#አጋጣሚ #ታምሩ ተጠቀመበት፡፡ አብሯት ታምሩ አደረ ሀናም ጠዋት ስትነሳ አብራ በማደሯ ደነገጠች፡፡... ሲነጋ ሀና እራሷን አሟት ነበር፡፡ ኪሩቤል ይደውላል
ብላ ትጠብቀው ሳይደውል ቀረ ያ ቀን እንደምንም ነጋ... ግን ኪሩቤል
#አልደወለም በሳምንቷ እራሷ ካርድ ሞልታ ደወለች ኪሩቤል ግን "ሁለተኛ
እንዳትደውይ" ብቻ ብሎ ዘጋባት... ሀና ይህን ማመን ተሳናት ኪሩ ይህን ለምን
አረገ ብላ እራሷን ጠየቀች ግን ምንም መልስ አጣች ሀና ተስፋዋ ባንዴ ድራሹ
ጠፋ...
ለምን ይሆን እንዳደዉይ ያለዉ ??? ምን መረጃ አግኝቶ ይሆን ??? በቀጣዩ ክፍል እናያለን
#Part 1⃣3⃣
,,,,,
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
ሼር የማታረጉ የቻናል ቤተሰቦቻችን ደህንነታችሁ ሀሳብ ሁኖብናል😉 ለጓደኞቻችሁ ሼር በማድረግ አለን በሉን☺️
Joinnn👇👇👇👇
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
#ክፍል 1⃣2⃣
# እውነተኛ_አሳዛኝ_እንዲሁም_አስተማሪ
#መመረቅ አንዴ ነው እንዲሉ የሀና እድል ስትወለድ ጀምሮ መከራና ስቃይ
አቅምና ሁኔታውን እየቀያየረ ያሰቃያታል፤ ያለፈው ፈተናዋን ስታልፍ ሌላ ፈተና
ይገጥማታል፤ አሁን ደግሞ ይባስ ብሎ #ዘመድ በሌለበትና አንድም ሰው
በማታውቅበት ቦታ አበደች በርግጥ ሀናን በረንዳ ማደሯንና ብቻዋን መለፍለፏን
ላላየ ጤነኛ ትመስላለች ምክንያቱም ጨርቋን አልጣለችም ...ይህ በእንዲህ
እንዳለ ከሀና ፍቅር ይዞት የነበረ እሷ ሴተኛ አዳሪ የነበረችበት ሆቴል በሼፍነት
ተቀጥሮ የሚሰራ ወጣት ህክምና #ወሰዳት... ይሄኔ ነበር #በቅናት መንፈስ ተነሳስተው
ሀናን ለእብደት የዳረጓት አብረዋት ይሰሩ የነበሩት ሴቶች እንደሆኑ የታወቀው ...
ከ3 ወር ቡሃላ ሀና ትሽሏት ሀዋሳን ለቃ በድጋሚ አዲስ አበባ ተመለሰች ይሄኔ
#ሀከም #ቤት ወስዶ እንድትድን የረዳት ታምሩ አብሯት ነበር ሀና ታምሩ እንደወንድም
ወደደችው እሱ ግን ያፈቅራታል ነገር ግን ፍቅሩን አልገለፀላትም ነበር እሷም ከዛ
ቀን ቡሃላ ገላዋን ሽጣ መኖር አልፈለገችም ነበርና በታምሩ እርዳታ ቤት
ተከራይታ መኖር ጀመረች ግን ሁሌ የሱን እጅ ማየት ስላሳፈራት ከእናቷ ቤት
አካባቢ የሚገኝ የቡና መልቀምያ ድርጅት ውስጥ ተቀጠረች በዚ ግዜ
#ስለእናቷም ወሬ ታጠያይቅ ነበር የሰማችው ዜና ግን ሀናን በሰአቱ በጣም
ረብሿት ነበር ... እናቷ አፀደ የምታውቀው #ልጇ ውጪ ሀገር ማለትም አረብ ሀገር
እንደሄደች ነው ይህን እንድታስብ ያሳመናት ደግሞ የሀና እንጀራ አባት መሆኑንም
#ሰምታለች ...
ታድያ አንድ ቀን የሀና ስልክ ጠራ የውጭ ስልክ ነበር አንስታም "ሀሎ"
ስትል ይደውላል ብላ ያልጠበቀችው ሰው ነበር ሀና ልቧ ስንጥቅ አለ ይሄ ድምፅ
ከረጅም ግዜ በፊት ልክ እንዳሁኑ ስትሰማው ሌላ ስሜት ይሰማት ነበር #ኪሩቤል
ነው ማመን ተሳናት ኪሩቤልን ባሳለፈቻቸው ግዜያቶች ሁሉ ከ100 ቢያንስ 95ቱን
ቀናት ታስበው ነበር ሳታስበው እምባ ተናነቃት ሰላምታ ከተለዋወጡ በኋላም
"ሀኒ አፈቅርሻለሁ!! ብዙ ጠብቄሽም ነበር #በኔ ምክንያት ፀንሰሽ ... ህይወትሽ
እንደተበላሸና ከቤት እንደጠፋሽ ሰምቻለው ግን ፈልጌ አጣሁሽ ይቅር በይኝ
እባክሽ..." አለ እንባ እየተናነቀው እንዳወራ ድምፁ ያሳብቅ ነበር ሀናም መናገር
#አቃታት እንባዋ ያለገደብ ፈሰሰ ምንም መልስ ሳትሰጠውም ዘጋችበት... ታምሩም
ተቀምጦ ያያት ስለነበር ልክ ስልኩ ሲቋረጥ ነገሩን ለማወቅ እንደጓጓ ሁሉ የሀናን
#አይኖች እየጠራረገ ጠየቃት... ሀናም እንደምንም እራሷን አረጋግታ ስለኪሩቤል
ነገረችው ታምሩም ያፈቅራት ስለነበር በኪሩቤል ቀና ግራ በሚያጋባ አኳኋንም
"...ታፈቅሪዋለሽ ማለት ነው?" ሲል ጠየቀ ሃናም የረጠቡ አይኖቿን እያደራረቀች
"አላውቅም እኔ የማውቀው አሁን ከጎኔ ቢሆን ደስተኛ እንደምሆን ብቻ ነው"
አለች።
#ኪሩቤል ከሰአታት ቡሃላ ደግሞ ሲደውል ሀናም ተረጋግታ ስለነበር በደምብ አወሩ
እሱም ጀርመን እንደሄደ ነገራት ... ከዛ ቡሃላ ሁሌም ይደውላል ልጁን
በማስወረዷ እንደተናደደባት ደጋግሞ ይነግራታል ሀና ግን ከሱ ቡሃላ በጌታቸው
ስለመደፈሯም ሆነ ስለ ሴተኛ አዳሪነት #ህይወቷ ፈፅሞ አልነገረችውም ታማ
እንደተሻላት ብቻ ነግራው አዝኖ ነበር ... ከዛም ሀናን ፓስፖርት እንድታወጣ ነገራት
ሀናም ፓስፖርት አውጥታ ወደ ኪሩቤል ጀርመን ለመሄድ ፕሮሰስ ጀመረች
ታምሩም የግሉ ቤት እንዲፈልግ ነገረችው ታምሩም ግን "እስካለሽ አብሬሽ
እሆናለው" አላት ሀናም ታምሩ ውለታ ስለዋለላት እንደወንድሟ ትወደዋለች
እንደሚያፈቅራት ግን እስካሁን አልገለፀላትም ይሁንና ታምሩ የሀናን መሄድ
#አልወደደውምና እንድትቀር ለማድረግ እንቅፋት ያዘጋጅ ጀመር...
ኪሩቤል ስለታምሩ ምንም አያውቅም ታምሩ ግን ስለኪሩቤል ሁሌም ይሰማ ነበር
ሀናም ይህችን ሀገር ተሰናብታ የምትሄድበትን ግዜ በጉጉት ትጠባበቅ ነበር ይህ
በእንዲህ እንዳለ አንድ ቀን ምሽት ታምሩ ሀና ኢንባሲ ሄዳ እስክትመጣ ቤቱን
አሰማምሮ እራትና አዘጋጅቶ ጠበቃት ሀናም ይህን ማሰቡ ደስ
እያላት በሉ ከዛም ዉሀዉ ላይ አስካሪ ነገር አርጎ ሰጣት እሷም ጠጣችዉ ይህንም
#አጋጣሚ #ታምሩ ተጠቀመበት፡፡ አብሯት ታምሩ አደረ ሀናም ጠዋት ስትነሳ አብራ በማደሯ ደነገጠች፡፡... ሲነጋ ሀና እራሷን አሟት ነበር፡፡ ኪሩቤል ይደውላል
ብላ ትጠብቀው ሳይደውል ቀረ ያ ቀን እንደምንም ነጋ... ግን ኪሩቤል
#አልደወለም በሳምንቷ እራሷ ካርድ ሞልታ ደወለች ኪሩቤል ግን "ሁለተኛ
እንዳትደውይ" ብቻ ብሎ ዘጋባት... ሀና ይህን ማመን ተሳናት ኪሩ ይህን ለምን
አረገ ብላ እራሷን ጠየቀች ግን ምንም መልስ አጣች ሀና ተስፋዋ ባንዴ ድራሹ
ጠፋ...
ለምን ይሆን እንዳደዉይ ያለዉ ??? ምን መረጃ አግኝቶ ይሆን ??? በቀጣዩ ክፍል እናያለን
#Part 1⃣3⃣
,,,,,
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
ሼር የማታረጉ የቻናል ቤተሰቦቻችን ደህንነታችሁ ሀሳብ ሁኖብናል😉 ለጓደኞቻችሁ ሼር በማድረግ አለን በሉን☺️
Joinnn👇👇👇👇
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
✍ #አባት የተሳካለት ሌባ ነው:: ከአፍ ውስጥ ምራቅ የሚሰርቅ አይነት። ልጅ በአባቱ
የሌብነት ብቃት ሁሌ ይገረማል።
አንድ ቀን በድፍረት “አባዬ እኔም እንዳንተ የተሳካለት ሌባ መሆን እፈልጋለሁ
አስተምረኝ።”ይለዋል።
#አባትም ለማስተማር ይስማማል።
በነጋታው አባትና ልጅ አንድ ቤት በሩን በተመሳሳይ ቁልፍ ከፍተው ይገባሉ።
ቤት ውስጥ ከነበሩት እቃዎች ጥሩ ዋጋ ያላቸውን እየሰበሰቡ እያለ ልጅ ሳያይ
አባት ከቤት ይወጣና ቤት ውስጥ ይቆልፍበታል።
👦👦ልጁ በጣም ተጨነቀ በአባቱም አዘነ።
ከዚያ አንድ ሀሳብ መጣለት። አሁን እነዚህን የሰበሰብኳቸውን እቃዎች
የማሸሽበት መንገድ የለም።
ግን ራሴን ባለቤቶቹ ሳይመለሱ ማስመለጥ አለብኝ ሲል አሰበ።
ከዚያ ቤቱ ውስጥ እየዞረ ሲፈልግ አንድ ክፍት መስኮት አገኘና ዘሎ ወረደ።
አባቱ ቆሞ ሲጠብቀው አገኘ።
በብስጭት”ምን ነው አባ ምን አደረኩህ።
ሌብነት አስተምረኝ ብልህ እንዲህ ጉድ ትሰራኛለህ?” አለው።
👴አባትም መልሶ “ልጄ ይሄንን ያደረኩት አንተን ለመጉዳት ሳይሆን የትምህርቱ
አካል ስለሆነ ነው።
እኔ በሩን በመዝጋቴ አንተ አእምሮህን ተጠቀምክ።
ሌላም መውጫ አገኘህ።” አለው።
ልጅም “አባ መስረቅ ይሄን ያህል አስተውሎት የሚጠይቅ ከሆነ ይቅርብኝ ሰርቼ
ማግኘት ነው ምፈልገው።”አለው።
የስኬታማው ሌባ ልጅም የተሳካለት ነጋዴ ሆነ።
‼️‼️ቁም ነገሩ፦ ትምህርት ቤቶቻችን ምን ማስታወስ እንዳለብን ብቻ ሳይሆን እንዴት
ማሰብ እንዳለብን ጭምር አስተምረውን ቢሆን ኖሮ ይሄኔ ሀገራችን ከድህነት
ወጥታ ነበር።
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
የሌብነት ብቃት ሁሌ ይገረማል።
አንድ ቀን በድፍረት “አባዬ እኔም እንዳንተ የተሳካለት ሌባ መሆን እፈልጋለሁ
አስተምረኝ።”ይለዋል።
#አባትም ለማስተማር ይስማማል።
በነጋታው አባትና ልጅ አንድ ቤት በሩን በተመሳሳይ ቁልፍ ከፍተው ይገባሉ።
ቤት ውስጥ ከነበሩት እቃዎች ጥሩ ዋጋ ያላቸውን እየሰበሰቡ እያለ ልጅ ሳያይ
አባት ከቤት ይወጣና ቤት ውስጥ ይቆልፍበታል።
👦👦ልጁ በጣም ተጨነቀ በአባቱም አዘነ።
ከዚያ አንድ ሀሳብ መጣለት። አሁን እነዚህን የሰበሰብኳቸውን እቃዎች
የማሸሽበት መንገድ የለም።
ግን ራሴን ባለቤቶቹ ሳይመለሱ ማስመለጥ አለብኝ ሲል አሰበ።
ከዚያ ቤቱ ውስጥ እየዞረ ሲፈልግ አንድ ክፍት መስኮት አገኘና ዘሎ ወረደ።
አባቱ ቆሞ ሲጠብቀው አገኘ።
በብስጭት”ምን ነው አባ ምን አደረኩህ።
ሌብነት አስተምረኝ ብልህ እንዲህ ጉድ ትሰራኛለህ?” አለው።
👴አባትም መልሶ “ልጄ ይሄንን ያደረኩት አንተን ለመጉዳት ሳይሆን የትምህርቱ
አካል ስለሆነ ነው።
እኔ በሩን በመዝጋቴ አንተ አእምሮህን ተጠቀምክ።
ሌላም መውጫ አገኘህ።” አለው።
ልጅም “አባ መስረቅ ይሄን ያህል አስተውሎት የሚጠይቅ ከሆነ ይቅርብኝ ሰርቼ
ማግኘት ነው ምፈልገው።”አለው።
የስኬታማው ሌባ ልጅም የተሳካለት ነጋዴ ሆነ።
‼️‼️ቁም ነገሩ፦ ትምህርት ቤቶቻችን ምን ማስታወስ እንዳለብን ብቻ ሳይሆን እንዴት
ማሰብ እንዳለብን ጭምር አስተምረውን ቢሆን ኖሮ ይሄኔ ሀገራችን ከድህነት
ወጥታ ነበር።
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
ISLAMIC SCHOOL via @like
በጣም ካሳቁኝ የትዳር ፖስቶች
... # የተደማሪዉ_የፍቅር_ደብዳቤ
የኔ ፍቅር ከህወሃት ሴራ የገዘፈ ሰላምታዬ
ይድረስሽ። ካየሁሽ እለት ጀምሮ ሀሳቤን
እንደ ሜቴክ ሰርቀሽ፤ ልቤን እንደ ጌታቸዉ
አሰፋ በቀዝቃዛ እስር ቤት አስረሽ
እያሰቃየሽኝ ነዉ። በተለይ ደግሞ
እንደ ዶክተር አቢይ የሚማርከዉ ንግግርሽ፣
እንደ ህወሃት አገዛዝ በማንአለብኝነት
የሚንጎማለለዉ ዉበትሽ ፣እና አባይ ፀሀየ
ከሰረቀዉ ስኳር በላይ የነጣዉ ጥርስሽ
እኔን እንደ ክንፈ ዳኘዉ እጅ በፍቅር ካቴና
አስሮኛል። የኔ እኔ ያላንቺ መኖር
እንደማልችል እያወቅሽ አንቺ ግን እንደ
ዶክተር ደብረጽዮን መጣሽ ሰልሽ መሄድ፣
ሄድሽ ስልሽ ደግሞ መምጣት የዘወትር
አመልሽ ሆኗል። ዉዴ በፍቅርሽ እንደ ያሬድ
ዘሪሁን አንገቴን ብታስደፊኝም አንቺን እንደ
ህዳሴዉ ግድብ በተስፋ መጠበቅ
ሳይታክተኝ፤ እንደ በረከት ስምዖን በስጋት
ሳይሆን እንደ ኢትዮጵያ ህዝብ በተስፋ
ዉጭ ዉጭዉን አያለሁ። የኔ ስጋት ግን
እንደጠፋዉ አዉሮፕላን እስከመጨረሻዉ
ተሰዉረሽ ልቤን እንደ ተሰረቀችዉ መርከብ
በባህር ላይ አንሳፍፈሽ እንዳታጉላዪዉ
ነዉ። በተረፈ እንደ ኢትዮ-ኤርትራ በፍቅር
ተደምረን እንደ ኢሳያስና አቢይ ዘወትር
ለመገናኘት ያብቃን እላለሁኝ።
አፍቃሪሽ በሀላሉ ተደማሪዉ፡፡በTelegram ማዉራት ሰለቸኝ እባክሽ ለቤተሰብ አሳቁቀን እንደመር፡፡ እስከ አሁን ለካርድ ያወጣሁት ብር መቋቋሚያ ይሆነን ነበር☺️ ከአሁንም ቡሀላ ጊዜ አንጨርስ ❤️❤️❤️
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
... # የተደማሪዉ_የፍቅር_ደብዳቤ
የኔ ፍቅር ከህወሃት ሴራ የገዘፈ ሰላምታዬ
ይድረስሽ። ካየሁሽ እለት ጀምሮ ሀሳቤን
እንደ ሜቴክ ሰርቀሽ፤ ልቤን እንደ ጌታቸዉ
አሰፋ በቀዝቃዛ እስር ቤት አስረሽ
እያሰቃየሽኝ ነዉ። በተለይ ደግሞ
እንደ ዶክተር አቢይ የሚማርከዉ ንግግርሽ፣
እንደ ህወሃት አገዛዝ በማንአለብኝነት
የሚንጎማለለዉ ዉበትሽ ፣እና አባይ ፀሀየ
ከሰረቀዉ ስኳር በላይ የነጣዉ ጥርስሽ
እኔን እንደ ክንፈ ዳኘዉ እጅ በፍቅር ካቴና
አስሮኛል። የኔ እኔ ያላንቺ መኖር
እንደማልችል እያወቅሽ አንቺ ግን እንደ
ዶክተር ደብረጽዮን መጣሽ ሰልሽ መሄድ፣
ሄድሽ ስልሽ ደግሞ መምጣት የዘወትር
አመልሽ ሆኗል። ዉዴ በፍቅርሽ እንደ ያሬድ
ዘሪሁን አንገቴን ብታስደፊኝም አንቺን እንደ
ህዳሴዉ ግድብ በተስፋ መጠበቅ
ሳይታክተኝ፤ እንደ በረከት ስምዖን በስጋት
ሳይሆን እንደ ኢትዮጵያ ህዝብ በተስፋ
ዉጭ ዉጭዉን አያለሁ። የኔ ስጋት ግን
እንደጠፋዉ አዉሮፕላን እስከመጨረሻዉ
ተሰዉረሽ ልቤን እንደ ተሰረቀችዉ መርከብ
በባህር ላይ አንሳፍፈሽ እንዳታጉላዪዉ
ነዉ። በተረፈ እንደ ኢትዮ-ኤርትራ በፍቅር
ተደምረን እንደ ኢሳያስና አቢይ ዘወትር
ለመገናኘት ያብቃን እላለሁኝ።
አፍቃሪሽ በሀላሉ ተደማሪዉ፡፡በTelegram ማዉራት ሰለቸኝ እባክሽ ለቤተሰብ አሳቁቀን እንደመር፡፡ እስከ አሁን ለካርድ ያወጣሁት ብር መቋቋሚያ ይሆነን ነበር☺️ ከአሁንም ቡሀላ ጊዜ አንጨርስ ❤️❤️❤️
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
😔 #ተስፋ #ያጣች #ሴት😢
#ክፍል 1⃣3⃣
# እውነተኛ_አሳዛኝና_አስተ
#ማሪ_ታሪክ_በመሆኑ_እነሆ ...
ኪሩቤል ሀናን ጀርመን የመውሰድ ሃሳቡን በመተው ሀና ህይወት ያበቃች መሰላት
በተለይ ደግሞ ለምን የሚለውን ጥያቄ መልስ አለማግኘቷ ዳግም ወደ ተወችው
ሱስ መለሳት ፡፡ #ታምሩም እሷን የሱ
ለማድረግ ብዙ ቢለፋም አቃተው... አንድ ቀን ሀና ዋትሳፕ ላይ ለኪሩቤል
የድምፅ መልክት ላከችለት "ኪሩ ሰላም ባለህበት ግን ኪሩ እኔ ካንተ ይሄን
አልጠበኩም ነበር ... #እራስህ ተስፋ ሰጠኸኝ ግን መልሰህ ወሰድከው እኔ ላንተ
#ትልቅ ቦታ ነበረኝ ግን ከዳኸኝ ይሄን ያደረከው አንተ ባትሆን ብዬ ተመኘው ያኔ
እንደተጠፋፋን ብንቀርም ብያለው... ግን አንድ ነገር እወቅ እኔን ያስከፋኝ ጀርመን
መቅረቴ አይደለም ባንተ መከዳቴ እንጂ..." ይሄን ስትናገር የእንባዋን መዝነብ
ሳያያት ድምፅዋን ለሰማ በራሱ ግልፅ ነበር...
#ሀና ለላከችው መልክት ኪሩቤል መልስ ለመስጠት አልዘገየም ነበር ወድያው
ፎቶዎች ላከላት... ሀና ይህን ማማን ተሳናት እራሷን መካድ ፈለገች እርቃኗን
አልጋ ላይ ከታምሩ ጋር ሲሳሳሙና ሲጎራረሱ... ያሳያል ፎቶውን አይታ አፍዋን
ከፍታ ቀረች በፍፁም ይሄ ሲሆን እራስዋን አታውቅም ከፎቶው ውጪ
ስለተፈጠረው ነገርም አታውቅም ! ታምሩ በቁሟ እንደቀበራት ያህል ተሰማት
ጠብቃም ልክ ሲገባ አናቱን በጠርሙስ ብላ ልትገለው ወሰነች ...
#ሰአታት አለፉ ለኪሩቤል ምንም መልስ ስላጣች ዝምታን መረጠች ታምሩ ገድላዉ
#እስር ቤት ብትገባም አይቆጫት ፡፡ግን ታምሩ ያን ቀን ቤት አላደረም ከቤት ውጪ
አድሮ ስለማያውቅ ብላም አልተጨነቀችም ቀን ሁለት ቀን ሳምንት ሞላው ...
#ታምሩ ከቤት ከወጣ 15ኛ ቀን ላይ አንድ ደብዳቤ በሰው ላከላት ደብዳቤውን
ገልጣ ማንበብ ጀመረች ... "ሀኒ በጣም ስለማፈቅርሽ ከጎኔ ስትርቂ ማየት
ስላልፈለኩ ነው ይሄን ያረኩት ግን ከሆነ ቡሃላ በራሴ አፈርኩ የጅል ስራ
እንደነበርም ተረዳሁ ይቅር እንደማትይኝ አውቃለው #ሀኒ #ግን እመኚኝ ለፍቅር ስል
ነው !" ይላል ሀና ይህን ስታነብ በታምሩ ሳይሆን በራሷ እድል ማልቀስ ጀመረች
...
ከዚ ቡሃላ ስልኳን ዘጋችውና ሰፈር ቀየረች ... ልክ በወሯ ደላላጋ ሄዳ በባህር
ስደት ለመሄድ መዘጋጀት ጀመረች በቅድሚያ አረብ ሀገር ልትሄድ አስባ ነበር ግን
#አረብ ሀገር ሲባል በጣም ትጠላ ስለነበር በሊቢያ አቋርጣ ጣሊያን ለመግባት
ወሰነች ሀና ምንግዜም ሞት አትፈራም "ወይ ሀብታም መሆን አልያም መሞት
ይሻላል!!" ትላለች ... ሀና ለጉዞው ብዙ ገንዘብ ስለተጠየቀች ወደ ሴተኛ
አዳሪነቷ ተመልሳ ገንዘብ ማጠራቀም ጀመረች...
ያላትን ሸጣና ከምትጠላቸው ሰዎች አንሶላ ተጋፋ እንዲሁም ከሰከሩት ላይ
እየሰረቀች 80,000 ብር አጠራቀመች ይሄኔ የምርመራ ወረቀት አስገብታ መሄድ
እንደምትችል ተገለፀላት ሀና ይህን ለማድረግ ጤና ጣብያ ሄዳ ስትመረመር ግን
#ያልጠበቀችው #ውጤት ነበር የገጠማት ዶክተሩ ትንሽ ምክር ቢጤ ካስተላለፈ
ቡሃላ "ይቅርታ ሀና በጣም አዝናለው ኤች አይ ቪ [ HIV ] በደምሽ ውስጥ አለ!"
አላት ሀና ይህን ለማመን አይደለም ለመስማት አቅም ስላልነበራት በቁሟ
ወደቀች...
#Part 1⃣4⃣
,,
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
ሼር አይዘንጉ
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
#ክፍል 1⃣3⃣
# እውነተኛ_አሳዛኝና_አስተ
#ማሪ_ታሪክ_በመሆኑ_እነሆ ...
ኪሩቤል ሀናን ጀርመን የመውሰድ ሃሳቡን በመተው ሀና ህይወት ያበቃች መሰላት
በተለይ ደግሞ ለምን የሚለውን ጥያቄ መልስ አለማግኘቷ ዳግም ወደ ተወችው
ሱስ መለሳት ፡፡ #ታምሩም እሷን የሱ
ለማድረግ ብዙ ቢለፋም አቃተው... አንድ ቀን ሀና ዋትሳፕ ላይ ለኪሩቤል
የድምፅ መልክት ላከችለት "ኪሩ ሰላም ባለህበት ግን ኪሩ እኔ ካንተ ይሄን
አልጠበኩም ነበር ... #እራስህ ተስፋ ሰጠኸኝ ግን መልሰህ ወሰድከው እኔ ላንተ
#ትልቅ ቦታ ነበረኝ ግን ከዳኸኝ ይሄን ያደረከው አንተ ባትሆን ብዬ ተመኘው ያኔ
እንደተጠፋፋን ብንቀርም ብያለው... ግን አንድ ነገር እወቅ እኔን ያስከፋኝ ጀርመን
መቅረቴ አይደለም ባንተ መከዳቴ እንጂ..." ይሄን ስትናገር የእንባዋን መዝነብ
ሳያያት ድምፅዋን ለሰማ በራሱ ግልፅ ነበር...
#ሀና ለላከችው መልክት ኪሩቤል መልስ ለመስጠት አልዘገየም ነበር ወድያው
ፎቶዎች ላከላት... ሀና ይህን ማማን ተሳናት እራሷን መካድ ፈለገች እርቃኗን
አልጋ ላይ ከታምሩ ጋር ሲሳሳሙና ሲጎራረሱ... ያሳያል ፎቶውን አይታ አፍዋን
ከፍታ ቀረች በፍፁም ይሄ ሲሆን እራስዋን አታውቅም ከፎቶው ውጪ
ስለተፈጠረው ነገርም አታውቅም ! ታምሩ በቁሟ እንደቀበራት ያህል ተሰማት
ጠብቃም ልክ ሲገባ አናቱን በጠርሙስ ብላ ልትገለው ወሰነች ...
#ሰአታት አለፉ ለኪሩቤል ምንም መልስ ስላጣች ዝምታን መረጠች ታምሩ ገድላዉ
#እስር ቤት ብትገባም አይቆጫት ፡፡ግን ታምሩ ያን ቀን ቤት አላደረም ከቤት ውጪ
አድሮ ስለማያውቅ ብላም አልተጨነቀችም ቀን ሁለት ቀን ሳምንት ሞላው ...
#ታምሩ ከቤት ከወጣ 15ኛ ቀን ላይ አንድ ደብዳቤ በሰው ላከላት ደብዳቤውን
ገልጣ ማንበብ ጀመረች ... "ሀኒ በጣም ስለማፈቅርሽ ከጎኔ ስትርቂ ማየት
ስላልፈለኩ ነው ይሄን ያረኩት ግን ከሆነ ቡሃላ በራሴ አፈርኩ የጅል ስራ
እንደነበርም ተረዳሁ ይቅር እንደማትይኝ አውቃለው #ሀኒ #ግን እመኚኝ ለፍቅር ስል
ነው !" ይላል ሀና ይህን ስታነብ በታምሩ ሳይሆን በራሷ እድል ማልቀስ ጀመረች
...
ከዚ ቡሃላ ስልኳን ዘጋችውና ሰፈር ቀየረች ... ልክ በወሯ ደላላጋ ሄዳ በባህር
ስደት ለመሄድ መዘጋጀት ጀመረች በቅድሚያ አረብ ሀገር ልትሄድ አስባ ነበር ግን
#አረብ ሀገር ሲባል በጣም ትጠላ ስለነበር በሊቢያ አቋርጣ ጣሊያን ለመግባት
ወሰነች ሀና ምንግዜም ሞት አትፈራም "ወይ ሀብታም መሆን አልያም መሞት
ይሻላል!!" ትላለች ... ሀና ለጉዞው ብዙ ገንዘብ ስለተጠየቀች ወደ ሴተኛ
አዳሪነቷ ተመልሳ ገንዘብ ማጠራቀም ጀመረች...
ያላትን ሸጣና ከምትጠላቸው ሰዎች አንሶላ ተጋፋ እንዲሁም ከሰከሩት ላይ
እየሰረቀች 80,000 ብር አጠራቀመች ይሄኔ የምርመራ ወረቀት አስገብታ መሄድ
እንደምትችል ተገለፀላት ሀና ይህን ለማድረግ ጤና ጣብያ ሄዳ ስትመረመር ግን
#ያልጠበቀችው #ውጤት ነበር የገጠማት ዶክተሩ ትንሽ ምክር ቢጤ ካስተላለፈ
ቡሃላ "ይቅርታ ሀና በጣም አዝናለው ኤች አይ ቪ [ HIV ] በደምሽ ውስጥ አለ!"
አላት ሀና ይህን ለማመን አይደለም ለመስማት አቅም ስላልነበራት በቁሟ
ወደቀች...
#Part 1⃣4⃣
,,
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
ሼር አይዘንጉ
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
#አምስት #የቀዝቃዛ #ሻወር ታምራዊ ጥቅሞች
✍ግሪኮች በአንደኛው ክፍለ ዘመን ለህዝብ አገልግሎት የሚውል የሙቅ ሻወር አገልግሎትን ፈጠሩ ነገር ግን በሚገርም ሁኔታ አብዛኛዎቹ ግሪካዊያን ካለው የጤና ጥቅም አንፃር ቀዝቃዛ ሻወርን ነበር የመረጡት፡፡
⭐️ ታምራዊ ጥቅሞቹ እነሆ፦
1⃣ ከስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች በኋላ
ቶሎ እንድናገግም ያረዳል!
አትሌቶች ከባድ ልምምድ ካደረጉ በኋላ የሚያጋትማቸውን ድካምና ህመም ለመቀነስ በበረዶ ውሃ ሻወር ይወስዳሉ/ይዘፈዘፋሉ እኛ ግን ያን ያህል እርቀት መጓዝ አይጠበቅብንም ከዚህ ጋር ተመሳሳይ ጥቅም ለማግኝት ከልምምድ በኋላ ቀዝቃዛ ሻወር መውሰድ ተገቢ ነው፡፡
2⃣. ስብን (ፋት) ለማቅለጥ!
ሁለት የስብ አይነቶች በሰውነታችን ውስጥ ይገኛሉ ነጭ ስብ እና ቡናማ ስብ። ነጩን ስብ እንደ መጥፎ ሰው እንቁጠረው ቡናማውን ደግሞ እንደ ጥሩ ሰው፡፡
ነጩ ስብ ሁላችንም የምናውቀው የሰውነታችን ስብ ሲሆን ሁላችንም ለማጥፋት የምታገለው ነው፡፡
ሰውነታችን ከሚፈልገው በላይ የሆነ ከፍተኛ ካሎሪ
በምንወስድበት ጊዜ በሃይል(Energy) መልክ እንዲጠፋ ማድረግ ይሳነናል/ ያቅተናል በሃይል/ጉልበት መልክ ካልተወገደ/ካልጠፋ ግን ይህ ነጭ ስብ በታችኛው ጀርባችን፣ አንገት፣ ከዳሌ ከፍ ብሎ ባለው የመካከለኛው ሰውነት ክፍል እና ከጉልበታችን ከፍ ብሎ ባለው የእግር ክፍል ላይ ይከማቻል፡፡ቡናማ
ስብ ጥሩ ሰው ሲሆን የሚሰጠን ጥቅም ☞ለሰውነታችን ሙቀት መፍጠር ነው፡፡
☞በከባድ ቅዝቃዜ ወቅት እነዚህ ቡናማ ስቦች ይነሳሱና ካሎሪን በማቅለጥ የሰውነታችን ሙቀት እንዲጨምር ያደርጋሉ ይህም የሰውነት ክብደትን በመቀነስ ይረጋናል፡፡
3⃣. #የደም #ዝውውርና #በሽታን የመከላከል አቅምን ይጨምራል!
ስብን ለመቀነስ ቀዝቃዛ ሻወር እንዴት እንደሚረዳን ከላይ ተመልክተናል ሰውነታችን ስብን ለማቃጠል የሚያደርገውን እንቅስቃሴ የበሽታ መከላከያ
ስርዓታችንን ያነሳሳል
☞ይህም ቫይረስን የሚዋጉነጭ የደም ሴሎች እንዲመረቱ ያደርጋቸዋል የእነዚህ ሴሎች መመረት በህመም የመጠቃት እድላችን
እንዲቀንስ ያደርገዋል፡፡
☞ቀዝቃዛ ሻወር አጠቃላይ የደም ዝውውርን ይጨምራል ይህም የደም ቧንቧዎች እንዳይጠነክሩ እና የደም ግፊት ያስወግዳል፡፡
4⃣. #የሚስብ #ፀጉር እና ቆዳ እንዲኖረን ያደርጋል!
☞በሰውነታችን ላይ ያለውን ብጉር ለመቀነስ ቀዝቃዛ ሻወር ከፍተኛ ድርሻ አለው። ሙቅ ውሃ ቆዳን ያደርቃል ቀዝቃዛ ውሃ ኩቲክልና ቀዳዳዎችን በመዝጋት በቆሻሻ
ከመደፈን ይከላከላል፡፡
☞ቀዝቃዛ ውሃ የሚያንፀባርቅና በጣም የሚስብ ፀጉር እንዲኖረን ያደርጋል፡፡ ቀዝቃዛ ውሃ ኩቲክሎችን በመዝጋት ቆሻሻ በራስ ቅላችን
ላይ እንዳይከማች ይረዳል፡፡
5⃣ #ደስተኛ እና #ፈጣን እንድንሆን ያደርጋል!
ጠዋት ከአልጋ ላይ ሲወርዱ ደብርዎትና ተጫጭኖዎት የሚይነሳ ማነው? ይህ ሁሉም ሰው የሚያጋጥመው ነገር ይመስለኛል ነገር ግን ጠዋት ወደ ስራ ከመሄድዎ በፊት ገና ከአልጋዎ እንደወረዱ ቀዝቃዛ ሻወር ይውሰዱ፡፡
☞ቀዘቃዛ ውሃ በሰውነትዎ ላይ በሚፈስበት ጊዜ ለቅዝቃዜው ምላሽ በጥልቀት ይተነፍሳሉ(ይህ
ሰውነትዎ ኦክስጂን አወሳሰዳችን በመጨመር ሰውነታችን ራሱን ለማሞቅ የሚያደርገው ሙከራ ነው፡፡
☞የልብ ምትዎ ይጨምራል የዚህ ውጤት ደም በተለያዩ የሰውነት ክፍሎቻችን እንዲዳረስ በማድረግ ጉልበት እንዲኖረን ያደርጋል፡፡
💐መልካም ጤንነት!!
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
✍ግሪኮች በአንደኛው ክፍለ ዘመን ለህዝብ አገልግሎት የሚውል የሙቅ ሻወር አገልግሎትን ፈጠሩ ነገር ግን በሚገርም ሁኔታ አብዛኛዎቹ ግሪካዊያን ካለው የጤና ጥቅም አንፃር ቀዝቃዛ ሻወርን ነበር የመረጡት፡፡
⭐️ ታምራዊ ጥቅሞቹ እነሆ፦
1⃣ ከስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች በኋላ
ቶሎ እንድናገግም ያረዳል!
አትሌቶች ከባድ ልምምድ ካደረጉ በኋላ የሚያጋትማቸውን ድካምና ህመም ለመቀነስ በበረዶ ውሃ ሻወር ይወስዳሉ/ይዘፈዘፋሉ እኛ ግን ያን ያህል እርቀት መጓዝ አይጠበቅብንም ከዚህ ጋር ተመሳሳይ ጥቅም ለማግኝት ከልምምድ በኋላ ቀዝቃዛ ሻወር መውሰድ ተገቢ ነው፡፡
2⃣. ስብን (ፋት) ለማቅለጥ!
ሁለት የስብ አይነቶች በሰውነታችን ውስጥ ይገኛሉ ነጭ ስብ እና ቡናማ ስብ። ነጩን ስብ እንደ መጥፎ ሰው እንቁጠረው ቡናማውን ደግሞ እንደ ጥሩ ሰው፡፡
ነጩ ስብ ሁላችንም የምናውቀው የሰውነታችን ስብ ሲሆን ሁላችንም ለማጥፋት የምታገለው ነው፡፡
ሰውነታችን ከሚፈልገው በላይ የሆነ ከፍተኛ ካሎሪ
በምንወስድበት ጊዜ በሃይል(Energy) መልክ እንዲጠፋ ማድረግ ይሳነናል/ ያቅተናል በሃይል/ጉልበት መልክ ካልተወገደ/ካልጠፋ ግን ይህ ነጭ ስብ በታችኛው ጀርባችን፣ አንገት፣ ከዳሌ ከፍ ብሎ ባለው የመካከለኛው ሰውነት ክፍል እና ከጉልበታችን ከፍ ብሎ ባለው የእግር ክፍል ላይ ይከማቻል፡፡ቡናማ
ስብ ጥሩ ሰው ሲሆን የሚሰጠን ጥቅም ☞ለሰውነታችን ሙቀት መፍጠር ነው፡፡
☞በከባድ ቅዝቃዜ ወቅት እነዚህ ቡናማ ስቦች ይነሳሱና ካሎሪን በማቅለጥ የሰውነታችን ሙቀት እንዲጨምር ያደርጋሉ ይህም የሰውነት ክብደትን በመቀነስ ይረጋናል፡፡
3⃣. #የደም #ዝውውርና #በሽታን የመከላከል አቅምን ይጨምራል!
ስብን ለመቀነስ ቀዝቃዛ ሻወር እንዴት እንደሚረዳን ከላይ ተመልክተናል ሰውነታችን ስብን ለማቃጠል የሚያደርገውን እንቅስቃሴ የበሽታ መከላከያ
ስርዓታችንን ያነሳሳል
☞ይህም ቫይረስን የሚዋጉነጭ የደም ሴሎች እንዲመረቱ ያደርጋቸዋል የእነዚህ ሴሎች መመረት በህመም የመጠቃት እድላችን
እንዲቀንስ ያደርገዋል፡፡
☞ቀዝቃዛ ሻወር አጠቃላይ የደም ዝውውርን ይጨምራል ይህም የደም ቧንቧዎች እንዳይጠነክሩ እና የደም ግፊት ያስወግዳል፡፡
4⃣. #የሚስብ #ፀጉር እና ቆዳ እንዲኖረን ያደርጋል!
☞በሰውነታችን ላይ ያለውን ብጉር ለመቀነስ ቀዝቃዛ ሻወር ከፍተኛ ድርሻ አለው። ሙቅ ውሃ ቆዳን ያደርቃል ቀዝቃዛ ውሃ ኩቲክልና ቀዳዳዎችን በመዝጋት በቆሻሻ
ከመደፈን ይከላከላል፡፡
☞ቀዝቃዛ ውሃ የሚያንፀባርቅና በጣም የሚስብ ፀጉር እንዲኖረን ያደርጋል፡፡ ቀዝቃዛ ውሃ ኩቲክሎችን በመዝጋት ቆሻሻ በራስ ቅላችን
ላይ እንዳይከማች ይረዳል፡፡
5⃣ #ደስተኛ እና #ፈጣን እንድንሆን ያደርጋል!
ጠዋት ከአልጋ ላይ ሲወርዱ ደብርዎትና ተጫጭኖዎት የሚይነሳ ማነው? ይህ ሁሉም ሰው የሚያጋጥመው ነገር ይመስለኛል ነገር ግን ጠዋት ወደ ስራ ከመሄድዎ በፊት ገና ከአልጋዎ እንደወረዱ ቀዝቃዛ ሻወር ይውሰዱ፡፡
☞ቀዘቃዛ ውሃ በሰውነትዎ ላይ በሚፈስበት ጊዜ ለቅዝቃዜው ምላሽ በጥልቀት ይተነፍሳሉ(ይህ
ሰውነትዎ ኦክስጂን አወሳሰዳችን በመጨመር ሰውነታችን ራሱን ለማሞቅ የሚያደርገው ሙከራ ነው፡፡
☞የልብ ምትዎ ይጨምራል የዚህ ውጤት ደም በተለያዩ የሰውነት ክፍሎቻችን እንዲዳረስ በማድረግ ጉልበት እንዲኖረን ያደርጋል፡፡
💐መልካም ጤንነት!!
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
👍1
ISLAMIC SCHOOL via @like
😁ፈገግ በሉ
#መምህር እና ተማሪ!የዘንድሮ ልጅ
👦 #ተማሪ'teacher ጥያቄ አለኝ
#መምህር'እሺ ጠይቅ
👦 #ተማሪ'የሰው ልጅ እንዴት ባልሰራው ስራ ሊቀጣ ይችላል
#መምህር'የሰው ልጅ ባልሰራው ስራ አይቀጣም
👦 ተማሪ,ስለዚህ እኔም የትላንቱን የቤት ስራ አልሰራሁም አልቀጣም ማለት ነው አይደል?
#መምህር 'ምን አይነት ልጅ ነው በቃ ተቀመጥ
#መምህር ' ይህችን ወፍ እግሯን በማየት ስሟን ተናገር
👦ተማሪ'እንዴ አስማተኛ አደረጉኝ እንዴ መምህር?!
#መምህር 'ምን አይነት አዝግ የሆነ ልጅ ነው እሺ ስምህ ማነው?
👦ተማሪ'እህህ ለምን እግሬን አይተው የኔን ስም አይነግሩኝም?😂😂😂😂
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
#መምህር እና ተማሪ!የዘንድሮ ልጅ
👦 #ተማሪ'teacher ጥያቄ አለኝ
#መምህር'እሺ ጠይቅ
👦 #ተማሪ'የሰው ልጅ እንዴት ባልሰራው ስራ ሊቀጣ ይችላል
#መምህር'የሰው ልጅ ባልሰራው ስራ አይቀጣም
👦 ተማሪ,ስለዚህ እኔም የትላንቱን የቤት ስራ አልሰራሁም አልቀጣም ማለት ነው አይደል?
#መምህር 'ምን አይነት ልጅ ነው በቃ ተቀመጥ
#መምህር ' ይህችን ወፍ እግሯን በማየት ስሟን ተናገር
👦ተማሪ'እንዴ አስማተኛ አደረጉኝ እንዴ መምህር?!
#መምህር 'ምን አይነት አዝግ የሆነ ልጅ ነው እሺ ስምህ ማነው?
👦ተማሪ'እህህ ለምን እግሬን አይተው የኔን ስም አይነግሩኝም?😂😂😂😂
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
ISLAMIC SCHOOL via @like
ለሚስቶችና ውሽሞች
፡
ቤት ተቀምጠህ telegram እየተጠቀምክ ነው። ከውሽማህ ጋር በቻት እየቀደድክ።እየቦጠረክ።
ሚስትህም ደግሞ ጓዳ
ራት እየሰራች መሃል መሃል ላይ ወዳ‘ንተ ብቅ
እያለች ታጫውታሃለች።
ታወራሃለች።
ውሽማህ ግን ከመሸ ድንገት ሳታትጠብቀው
መርዶህን ታረዳሃለች።
ከዚህ በኃላ ፈፅሞ ልታገኝህና አይንህን
ለማየት እንደማትፈልግ።
አንተም ውሽሚትን ከሚስትህ ባልተናነሰ
በጣም ስለምትወዳትና ስለምትጣፍጥህ
በውሳኔዋ ደንግጥህ ሆድህ ባባ ...
ተንቦጫቦጨ ...ባብቶም ተንቦጫብጮም አልቀረልህ አለቀስክ።
እንባህን መገደብ አቅቶህ ኮለል
ብሎ ከጉንጮችህ ላይ ፈሰሰ።
ሚስትህ ይህንን አይታ ...
«ምነው የኔ ፍቅር ምን ሆንክብኝ?»
ትልሃለች ከልብ ተንሰፍስፋ።
«አይ ሃኒ አንዳንዴ እኮ
አንቺን ምግብ በማብሰሉ
ልረዳሽ እንድችል በማስብ
ስለምግብ አዘገጃጀት ብሮስ አድርጌ
እያነበብኩ ነበር»
«ታዲያ ይህንን ያህል ማልቀሱን ምን አመጣው ፍቅሬ?»
« እንትኑ ጋር ስደርስ እኮ ...
ማለቴ ሽንኩርት አላላጡ ጋር ስደርስ
ድንገት አቃጥሎኝ ነው ያለቀስኩት»
😂😂😂
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
፡
ቤት ተቀምጠህ telegram እየተጠቀምክ ነው። ከውሽማህ ጋር በቻት እየቀደድክ።እየቦጠረክ።
ሚስትህም ደግሞ ጓዳ
ራት እየሰራች መሃል መሃል ላይ ወዳ‘ንተ ብቅ
እያለች ታጫውታሃለች።
ታወራሃለች።
ውሽማህ ግን ከመሸ ድንገት ሳታትጠብቀው
መርዶህን ታረዳሃለች።
ከዚህ በኃላ ፈፅሞ ልታገኝህና አይንህን
ለማየት እንደማትፈልግ።
አንተም ውሽሚትን ከሚስትህ ባልተናነሰ
በጣም ስለምትወዳትና ስለምትጣፍጥህ
በውሳኔዋ ደንግጥህ ሆድህ ባባ ...
ተንቦጫቦጨ ...ባብቶም ተንቦጫብጮም አልቀረልህ አለቀስክ።
እንባህን መገደብ አቅቶህ ኮለል
ብሎ ከጉንጮችህ ላይ ፈሰሰ።
ሚስትህ ይህንን አይታ ...
«ምነው የኔ ፍቅር ምን ሆንክብኝ?»
ትልሃለች ከልብ ተንሰፍስፋ።
«አይ ሃኒ አንዳንዴ እኮ
አንቺን ምግብ በማብሰሉ
ልረዳሽ እንድችል በማስብ
ስለምግብ አዘገጃጀት ብሮስ አድርጌ
እያነበብኩ ነበር»
«ታዲያ ይህንን ያህል ማልቀሱን ምን አመጣው ፍቅሬ?»
« እንትኑ ጋር ስደርስ እኮ ...
ማለቴ ሽንኩርት አላላጡ ጋር ስደርስ
ድንገት አቃጥሎኝ ነው ያለቀስኩት»
😂😂😂
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
😔 #ተስፋ_ያጣች_ሴት😢
#ክፍል 1⃣4⃣
ይህን እውነተኛ እና አሳዛኝ ታሪክ
#ሀና ኤች አይ ቪ በደሟ ውስጥ መኖሩን ስታውቅ እራሷን ከሳተች ከሁለት ቀን
ቡሃላ ነቃች ስትነቃ እንድ ክፍል ውስጥ ብቻዋን አልጋ ይዛ ተኝታ ነበር ዞር ዞር
ብላ ተመለከተች ለመነሳትም ፈለገች ግን አቃታት እራሷን በጣም አሟታል ይሄኔ
እዛ ክፍል ከመግባቷ በፊት ስለተፈጠረው ነገር ለማስታወስ ጥረት ማድረግ
ጀመረች ይሄኔ ስለጉዞዋ አሰበች በዚ ግዜ ነበር ኤች አይ ቪ /HIV/ የምትለዋን
#የዶክተሩ ንግግር ትዝ ያላት ሃና በቅፅበት አይሆንም መኖር የለብኝም አለችና
የተሰካላትን ጉልኮስ ነቀለችው ይሄኔ አንድ ወጣት ዶክተር ወደክፍሉ በመግባት
"የኔ እህት ተረጋጊ" አላት ሀና ግን እንደ #እብድ #አረጋት "እኔ መትረፍ የለብኝም"
እያለች ጮኸች ዶክተሩም ከብዙ ጥረት ቡሃላ አሳምኖ እንድትረጋጋ አደረጋት ...
ሀና ከሀኪም ቤት እንደወጣች አንገቷን ወደ ሰማይ አንጋጣ ጌታየ ምን አጥፍቼ ነዉ ብላ አነባች ፡፡ግን ሀና
ስታለቅስ እንጂ የውስጧን ፍላጎትም ሆነ ምን ብላ እንደምትለምነው አታውቅም
ነበር ግን ደጋግማ አንድ ነገር አለች "ግን ለምን በኔ ላይ ይህን ሁሉ መከራ
ፈረድክ ምንስ ነው ሀጥያቴ?የማንንስ እዳ ነው እየከፈልኩ ያለሁት? " እያለች
ትጠይቃለች የፈጣሪ መልስ ግን ምን ግዜም በተግባር ስለሆነ ያን ሰአት ምንም
#መልስ አላገኘችም! አልቅሳ ስትጨርስ ቤቷ ገባች ቁጭ ብላ ካሰበች ቡሃላም
አንድ ነገር ልታደርግ ወሰነች እዛው ትሰራበት የነበረው ሆቴል ተመልሳ #ወንዶችን
#መበቀል ...
ሀና መድሃኒቷን/ማራዘምያ/ መውሰድ ጀመረች እራሷንም ከድሮው በበለጠ
ትጠብቃለች ውበቷ እንደ አደይ ፈካ እድሜዋም ህፃን ስለነበረች ወንዶችን
ማጥመድ ለሷ ቀላል ነበር ይህ በእንዲህ እንዳለ የመጀመርያ ወጥመዷ
የሆቴሉን ባለቤት አደረገችው ሆን ብላ እንዲደፍራት አደረገች እንደፈለገችውም
ተሳክቶላት ያለምንም ጥንቃቄ ወሲብ ፈፀሙ ሁለተኛው ስራዋ "...እንደደፈርከኝ
ለሚስትህ እንዳልናገር 50,000 ብር ስጠኝና ከሆቴልህ ልጥፋ" የሚል ነበር
ይሄም እንዳሰበችው ተሳካላትና ሀና ጥላ በመውጣት ሌላ ሆቴል ተቀጠረች ...
ሀና ፈፅሞ አትፀፀትም አንድ ሰው በበከለች ቁጥር የመንፈስ እርካታ
ይሰማታል... በዚ ሁኔታዋ አንድ አመት ቆየች ከነጭ እስከ ጥቁር ከኢትዮጵያዊ
እስከ እንግሊዛዊ የበቀል መርዟን እረጭታባቸዋለች...
አንድ ቀን አዳር ከአንድ ባለሀብት ጋር ካደረች ቡሃላ እንቅልፉን ሲተኛ ኪሱን
መበርበር ጀመረች ይሄኔ ግን ያልጠበቀችው ጉድ ነበር የገጠማት ሀና
ዛሬም እንደለመደችው ሰውየውን ገንዘቡን ለመስረቅ ኪሱን
ስትበረብር መንጃ ፍቃዱ እጇ ውስጥ ገባ ይሄኔ ስሙን ስታነብ መቼም ልትገምት
የማትችለው ዱብዳ ነበር የገጠማት የሰውየው ሙሉ ስም አቶ ፀጋዬ ገ/ማርያም
#ይላል እሷ ስሟ ሀና ፀጋዬ ገ/ማርያም እንደሆነ ታውቃለች ይህ ሰው በአካል
የማታውቀው #ወላጅ #አባቷ ነው አባቷ የወጣለት ሴሰኛ መሆኑን ብታውቅም
በሀብቱ አማሎ ሴት ይይዛል እንጂ ሴተኛ አዳሪ ጋር ይሄዳል ብላ አስባም አታውቅ
ግን ሆነ ለማረጋገጥ ዋሌቱን ፈተሸችው የወንድሟ ያስራና ሌሎች
የማታውቃቸው ወንድምና እህቶችዋ ፎቶ አለ ሀና ግራ ተጋባች...
#Part 1⃣5⃣
,,,,,
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
#ክፍል 1⃣4⃣
ይህን እውነተኛ እና አሳዛኝ ታሪክ
#ሀና ኤች አይ ቪ በደሟ ውስጥ መኖሩን ስታውቅ እራሷን ከሳተች ከሁለት ቀን
ቡሃላ ነቃች ስትነቃ እንድ ክፍል ውስጥ ብቻዋን አልጋ ይዛ ተኝታ ነበር ዞር ዞር
ብላ ተመለከተች ለመነሳትም ፈለገች ግን አቃታት እራሷን በጣም አሟታል ይሄኔ
እዛ ክፍል ከመግባቷ በፊት ስለተፈጠረው ነገር ለማስታወስ ጥረት ማድረግ
ጀመረች ይሄኔ ስለጉዞዋ አሰበች በዚ ግዜ ነበር ኤች አይ ቪ /HIV/ የምትለዋን
#የዶክተሩ ንግግር ትዝ ያላት ሃና በቅፅበት አይሆንም መኖር የለብኝም አለችና
የተሰካላትን ጉልኮስ ነቀለችው ይሄኔ አንድ ወጣት ዶክተር ወደክፍሉ በመግባት
"የኔ እህት ተረጋጊ" አላት ሀና ግን እንደ #እብድ #አረጋት "እኔ መትረፍ የለብኝም"
እያለች ጮኸች ዶክተሩም ከብዙ ጥረት ቡሃላ አሳምኖ እንድትረጋጋ አደረጋት ...
ሀና ከሀኪም ቤት እንደወጣች አንገቷን ወደ ሰማይ አንጋጣ ጌታየ ምን አጥፍቼ ነዉ ብላ አነባች ፡፡ግን ሀና
ስታለቅስ እንጂ የውስጧን ፍላጎትም ሆነ ምን ብላ እንደምትለምነው አታውቅም
ነበር ግን ደጋግማ አንድ ነገር አለች "ግን ለምን በኔ ላይ ይህን ሁሉ መከራ
ፈረድክ ምንስ ነው ሀጥያቴ?የማንንስ እዳ ነው እየከፈልኩ ያለሁት? " እያለች
ትጠይቃለች የፈጣሪ መልስ ግን ምን ግዜም በተግባር ስለሆነ ያን ሰአት ምንም
#መልስ አላገኘችም! አልቅሳ ስትጨርስ ቤቷ ገባች ቁጭ ብላ ካሰበች ቡሃላም
አንድ ነገር ልታደርግ ወሰነች እዛው ትሰራበት የነበረው ሆቴል ተመልሳ #ወንዶችን
#መበቀል ...
ሀና መድሃኒቷን/ማራዘምያ/ መውሰድ ጀመረች እራሷንም ከድሮው በበለጠ
ትጠብቃለች ውበቷ እንደ አደይ ፈካ እድሜዋም ህፃን ስለነበረች ወንዶችን
ማጥመድ ለሷ ቀላል ነበር ይህ በእንዲህ እንዳለ የመጀመርያ ወጥመዷ
የሆቴሉን ባለቤት አደረገችው ሆን ብላ እንዲደፍራት አደረገች እንደፈለገችውም
ተሳክቶላት ያለምንም ጥንቃቄ ወሲብ ፈፀሙ ሁለተኛው ስራዋ "...እንደደፈርከኝ
ለሚስትህ እንዳልናገር 50,000 ብር ስጠኝና ከሆቴልህ ልጥፋ" የሚል ነበር
ይሄም እንዳሰበችው ተሳካላትና ሀና ጥላ በመውጣት ሌላ ሆቴል ተቀጠረች ...
ሀና ፈፅሞ አትፀፀትም አንድ ሰው በበከለች ቁጥር የመንፈስ እርካታ
ይሰማታል... በዚ ሁኔታዋ አንድ አመት ቆየች ከነጭ እስከ ጥቁር ከኢትዮጵያዊ
እስከ እንግሊዛዊ የበቀል መርዟን እረጭታባቸዋለች...
አንድ ቀን አዳር ከአንድ ባለሀብት ጋር ካደረች ቡሃላ እንቅልፉን ሲተኛ ኪሱን
መበርበር ጀመረች ይሄኔ ግን ያልጠበቀችው ጉድ ነበር የገጠማት ሀና
ዛሬም እንደለመደችው ሰውየውን ገንዘቡን ለመስረቅ ኪሱን
ስትበረብር መንጃ ፍቃዱ እጇ ውስጥ ገባ ይሄኔ ስሙን ስታነብ መቼም ልትገምት
የማትችለው ዱብዳ ነበር የገጠማት የሰውየው ሙሉ ስም አቶ ፀጋዬ ገ/ማርያም
#ይላል እሷ ስሟ ሀና ፀጋዬ ገ/ማርያም እንደሆነ ታውቃለች ይህ ሰው በአካል
የማታውቀው #ወላጅ #አባቷ ነው አባቷ የወጣለት ሴሰኛ መሆኑን ብታውቅም
በሀብቱ አማሎ ሴት ይይዛል እንጂ ሴተኛ አዳሪ ጋር ይሄዳል ብላ አስባም አታውቅ
ግን ሆነ ለማረጋገጥ ዋሌቱን ፈተሸችው የወንድሟ ያስራና ሌሎች
የማታውቃቸው ወንድምና እህቶችዋ ፎቶ አለ ሀና ግራ ተጋባች...
#Part 1⃣5⃣
,,,,,
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
Forwarded from ISLAM IS UNIVERSITY
እዉነተኛ ታሪክ
የታሪኩ ርዕስ
💐 #የሕይወት #መሰናክሎች😔
#ክፍል 1⃣
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
ህይወት ምንድን ናት ?? መብላት መጠጣት መተኛት መሄድ መምጣት የሕይወት ዉጣዉረዶች ጋር አብሮ የሚጠቀስ ሲሆን ግን ለእኔ ሒወት ከዚህ በበለጠ ትርጉም እሰጠዋለሁ፡፡
ሁሌም ቢሆን…
" ስቀልድ ነበር " ከምትለዋ ቃል ጀርባ
ትንሽ እውነታ አለች
" አረ ችግር የለውም " ከምትለዋ ቃል ጀርባ
ትንሽ ስሜት/ህመም አለች
" ምንም አልፈልግም " ከምትለዋ ቃል ጀርባ
ትንሽ ፍላጎት አለች… ነገር ግን ከዝምታ ጀርባ
ብዙ ብዙ ቃላቶች አሉና ቃላቶችን ብቻ ሳይሆን
ስሜቶችንም ለመረዳት ሞክሩ ፡፡ እኔም ጋር ብዙ በዉስጤ የያዝኳቸዉ አሉኝ የማልናገራቸዉ
፡፡ ስሜ ኢልሀም ሰይድ እባላለሁ ተወልጄ ያደኩት ደሴ መናፈሻ የሚባለዉ ሰፈር ሲሆን እድሜየም 16 አመቴ ነዉ፡፡ ትምህርቴን የተማርኩት ደሴ ከ1-6 አሊፍ ትምህርት ቤት ሲሆን ከ8 ጀምሬ መርከዘን ብርሀን ትምህርት ቤት ነዉ፡፡ በትምህርቴ ጎበዝም ሰነፍም አልባልም መካከለኛ ደረጃ ካላቸዉ ተማሪዎች ነኝ ፡፡ እናት እና አባት ያሉኝ ሲሆን ሶስት ታላላቅ እህቶች እና አንድ ታናሽ ወንድም ገና እድሜዉ ሶስተኛ አመቱን ይዟል፡፡
ታላላቅ እህቶቼ ሶስቱም ትዳር የያዙ ሲሆን ከ አስረኛ ክፍል እንደወደቁ ነበር ወደ ትዳር አለም የገቡት፡፡ ደሴ ነዋሪ 80% .የሚተዳደረዉ በንግድ ስራ ሲሆን አባቴ ደሴ ላይ ታዋቂ የሚባል ነጋዴ ሲሆን ደሴ ሸርፍተራ በሚባለዉ ሰፈር ወይም (የኢትዮጺያ ሁለተኛዉም መርካቶ ) ሸቀጣ ሸቀጥ አከፋፋይ ነዉ፡፡
በጣም ተንደላቅቄ ነዉ ያደኩት እኔ ልጅ ስለነበርኩ ሶስቱ እህቶቼ እኔን እየተንከባከቡ ያሰደጉኝ ሲሆን የፈለኩትን በልቼ የፈለኩትን ጠጥቼ የፈለኩትን ለብሼ ነበር ያደኩት ፡፡ እኔ እና እህቶቼ ቁርአን የቀራኀዉ እቤት ሸህ ተይዞልን ነበር ፡፡እህቶቼ ቁርአን አክትመዉ ቂርአትም ቀርተዋል፡፡ ስለሆነም እህቶቼ ለዲናቸዉ በጣም ጠንካራ ነበሩ፡፡ እኔ ደግሞ ቁርአን ካከተምኩ ገና ሁለት ወር ሆነኝ ኪታብ መቅራት ጀምሪያለሁ፡፡ አባቴም በዲን በኩል ቀልድ አያቅም በጣም ይቆጣጠረናል፡፡
የቤተሰቦቼ ታሪክ ይበቃል ወደ ሂወቴ ልለፍ እስኪ እኔ አሊፍ ትምህርት ቤት በምማርበት ጊዜ ኢማን የምትባል ጓደኛም የሰፈሬም ልጅ ነበረችኝ፡፡ የምሄደዉ አባቴ ጠዋት ትምህርት ቤት በመኪና ያደርሰኛል እኔን አድርሶ እሱም ሱቅ ለመክፈት ወደ ስራ ቦታ ይሄዳል፡፡ ስመለስ ደሞ የጓደኛየ አባት( የኢማን )አባት ይመልሰናል፡፡ ይህ በቃ የተለመደ ነበር የኢማን አባትም ነጋዴ ነበር ህንፃ መሳሪያ አከፋፋይ ነበር ደሴ ሳላይሽ አካባቢ ፡፡ ብዙም ከወንድ ጋር አልቀራረብም ፡፡ ስምንተኛ ክፍል ሚኒስትሪ ወሰድኩኝ ጥሩም ዉጤት ባይባል ለክፉ አይሰጥም ፡፡
ዘጠነኛ ክፍል መርከዘል ብርሀን ትምህርት ቤት ተመዘገብኩ ኢማንም አንድ ላይ ተመዘገበች፡፡ እዛ እንደገባሁ ብዙ ወንዶች ያስቸግሩኝ ጀመር ስልክሽን ስጭኝ ጓደኛ እንሁን አስቸገሩኝ፡፡ ሲጀመር እኔ ስልክ የለኝም ነበር ፡፡ መርከዝ ብርሀን ትምህርት ቤት ከገባሁ ቡሀላ እንደበፊቱ አባቴ አይሸኘኝም ፡፡ ለምን ከመናፈሻ እስከ ትምህርት ቤቱ የታክሲ ትራንስፓርት አንድ ብር ስለ ነበር እስከ ዶልፊን በመሄድ ቀጥታ ወደ ትምህርት ቤቱ እገባ ነበር፡፡ አብራኝ ኢማንም ስለገባች አልተለያየንም ፡፡ እየተማርኩ የክላስ ልጆች አስቸገሩኝ ጓደኛ እንሁን እየፎገሩ ሲያስቸግሩኝ ለአባቴ ነገርኩት፡፡
አባቴም ተናዶ ትምህርት ቤት በመምጣት የሚፎግሩኝን ልጆች ተናገራቸዉ ተቆጣቸዉ ከዛ ቡሀላ አልሀምዱ ሊላህ እረፍት አገኘሁ፡፡ የሚናገረኝ የሚፎግረኝ ተማሪዎች አቆሙልኝ፡፡ ከትምህርት ስመለስ ቂርአት አለኝ እቀራለሁ ፡፡ #እየተማርኩኝ አክስቴ ከአንድ እስከ አስር ከወጣሽ ሽልማት አለሽ አለችኝ
እኔም ምን ትሸልሚኛለሽ አልኳት
አክስቴም የፈለክሽዉን ስትለኝ ፡፡ ስልክ ትገዢልኛለሽ ስላት,,,,,,,, አዎ አለችኝ፡፡
አባቴን ስልክ ግዛልኝ ስለዉ ከአስር ስጨርሽ ስላለኝ ለኔ ደስታ ሆነ በቃ በአንደኛ ሲሚስተር ዘጠነኛ ክፍል እስከ አስር መዉጣት አለብኝ ብየ ማጥናት ጀመርኩ ፡፡ አባቴ አረ ምን ታየሽ ዘንድሮ እህቶችሽ አስርኛ ክፍል ሲጨርሱ ስላገቡ ኢልሀም አንቺ በቃ ዶክተር ልትሆኚልኝ ነዉ እያለ ይቀልድብኛል፡፡
እኔም አባቴ ጋር እንደ አባትም እንደ ወንድምም ነበር የምቀርበዉ ክፉ አይናገረኝ በስስት ነበር የሚያየኝ ስለሆነም ማንኛዉንም የሆንኩትን አልደብቀዉም፡፡ ትምህርት ቤት ወንድ ልጆች አስቸገሩኝ ብየ የነገርኩት አባቴ ጋር ከመቀራረቤ የተነሳ ነዉ፡፡ አባቴ ሁሉንም ነገር ይረዳኛል፡፡
እንደምንም ብሎ አንደኛ ሲሚስተር ፈተና ደረሰ ለሊት ሳይቀር እየተነሳሁ እያጠናሁ ነዉ፡፡ ዉጤቴን አሪፍ ነዉ፡፡ አንደኛ ሲሚስተር ደረጃ ሲነገር የሚገርም ነገር ሆነብኝ ..ለካ ሰዉ ከተዘጋጀ ካሰበበት ማንኛዉም ነገር ቀላል ነዉ፡፡
Part 2⃣
Part
,,,,,
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
ሼር የማታረጉ የቻናል ቤተሰቦቻችን ደህንነታችሁ ሀሳብ ሁኖብናል😉 ለጓደኞቻችሁ ሼር በማድረግ አለን በሉን☺️
Joinn👇👇👇👇👇
➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
.➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
ዉድ የቻናል አባሎቻችን ተስፋ ያጣች ሴት የሚለዉ ታሪክ #ክፍል 1⃣5⃣ የደረስን ሲሆን ከአንድ ጀምሮ ማንበብ የሚፈልግ በታች ባለዉ link በሌላ የኛዉ ቻናል አሁኑኑ ያንብቡ
👇👇👇👇👇👇👇
✍✍➳ telegram.me/Islam_and_Science
✍✍➳ telegram.me/Islam_and_Science
For another channal👆👆
የታሪኩ ርዕስ
💐 #የሕይወት #መሰናክሎች😔
#ክፍል 1⃣
#ፀሀፊ ☞ #አሚር
በIslamic university channal
ህይወት ምንድን ናት ?? መብላት መጠጣት መተኛት መሄድ መምጣት የሕይወት ዉጣዉረዶች ጋር አብሮ የሚጠቀስ ሲሆን ግን ለእኔ ሒወት ከዚህ በበለጠ ትርጉም እሰጠዋለሁ፡፡
ሁሌም ቢሆን…
" ስቀልድ ነበር " ከምትለዋ ቃል ጀርባ
ትንሽ እውነታ አለች
" አረ ችግር የለውም " ከምትለዋ ቃል ጀርባ
ትንሽ ስሜት/ህመም አለች
" ምንም አልፈልግም " ከምትለዋ ቃል ጀርባ
ትንሽ ፍላጎት አለች… ነገር ግን ከዝምታ ጀርባ
ብዙ ብዙ ቃላቶች አሉና ቃላቶችን ብቻ ሳይሆን
ስሜቶችንም ለመረዳት ሞክሩ ፡፡ እኔም ጋር ብዙ በዉስጤ የያዝኳቸዉ አሉኝ የማልናገራቸዉ
፡፡ ስሜ ኢልሀም ሰይድ እባላለሁ ተወልጄ ያደኩት ደሴ መናፈሻ የሚባለዉ ሰፈር ሲሆን እድሜየም 16 አመቴ ነዉ፡፡ ትምህርቴን የተማርኩት ደሴ ከ1-6 አሊፍ ትምህርት ቤት ሲሆን ከ8 ጀምሬ መርከዘን ብርሀን ትምህርት ቤት ነዉ፡፡ በትምህርቴ ጎበዝም ሰነፍም አልባልም መካከለኛ ደረጃ ካላቸዉ ተማሪዎች ነኝ ፡፡ እናት እና አባት ያሉኝ ሲሆን ሶስት ታላላቅ እህቶች እና አንድ ታናሽ ወንድም ገና እድሜዉ ሶስተኛ አመቱን ይዟል፡፡
ታላላቅ እህቶቼ ሶስቱም ትዳር የያዙ ሲሆን ከ አስረኛ ክፍል እንደወደቁ ነበር ወደ ትዳር አለም የገቡት፡፡ ደሴ ነዋሪ 80% .የሚተዳደረዉ በንግድ ስራ ሲሆን አባቴ ደሴ ላይ ታዋቂ የሚባል ነጋዴ ሲሆን ደሴ ሸርፍተራ በሚባለዉ ሰፈር ወይም (የኢትዮጺያ ሁለተኛዉም መርካቶ ) ሸቀጣ ሸቀጥ አከፋፋይ ነዉ፡፡
በጣም ተንደላቅቄ ነዉ ያደኩት እኔ ልጅ ስለነበርኩ ሶስቱ እህቶቼ እኔን እየተንከባከቡ ያሰደጉኝ ሲሆን የፈለኩትን በልቼ የፈለኩትን ጠጥቼ የፈለኩትን ለብሼ ነበር ያደኩት ፡፡ እኔ እና እህቶቼ ቁርአን የቀራኀዉ እቤት ሸህ ተይዞልን ነበር ፡፡እህቶቼ ቁርአን አክትመዉ ቂርአትም ቀርተዋል፡፡ ስለሆነም እህቶቼ ለዲናቸዉ በጣም ጠንካራ ነበሩ፡፡ እኔ ደግሞ ቁርአን ካከተምኩ ገና ሁለት ወር ሆነኝ ኪታብ መቅራት ጀምሪያለሁ፡፡ አባቴም በዲን በኩል ቀልድ አያቅም በጣም ይቆጣጠረናል፡፡
የቤተሰቦቼ ታሪክ ይበቃል ወደ ሂወቴ ልለፍ እስኪ እኔ አሊፍ ትምህርት ቤት በምማርበት ጊዜ ኢማን የምትባል ጓደኛም የሰፈሬም ልጅ ነበረችኝ፡፡ የምሄደዉ አባቴ ጠዋት ትምህርት ቤት በመኪና ያደርሰኛል እኔን አድርሶ እሱም ሱቅ ለመክፈት ወደ ስራ ቦታ ይሄዳል፡፡ ስመለስ ደሞ የጓደኛየ አባት( የኢማን )አባት ይመልሰናል፡፡ ይህ በቃ የተለመደ ነበር የኢማን አባትም ነጋዴ ነበር ህንፃ መሳሪያ አከፋፋይ ነበር ደሴ ሳላይሽ አካባቢ ፡፡ ብዙም ከወንድ ጋር አልቀራረብም ፡፡ ስምንተኛ ክፍል ሚኒስትሪ ወሰድኩኝ ጥሩም ዉጤት ባይባል ለክፉ አይሰጥም ፡፡
ዘጠነኛ ክፍል መርከዘል ብርሀን ትምህርት ቤት ተመዘገብኩ ኢማንም አንድ ላይ ተመዘገበች፡፡ እዛ እንደገባሁ ብዙ ወንዶች ያስቸግሩኝ ጀመር ስልክሽን ስጭኝ ጓደኛ እንሁን አስቸገሩኝ፡፡ ሲጀመር እኔ ስልክ የለኝም ነበር ፡፡ መርከዝ ብርሀን ትምህርት ቤት ከገባሁ ቡሀላ እንደበፊቱ አባቴ አይሸኘኝም ፡፡ ለምን ከመናፈሻ እስከ ትምህርት ቤቱ የታክሲ ትራንስፓርት አንድ ብር ስለ ነበር እስከ ዶልፊን በመሄድ ቀጥታ ወደ ትምህርት ቤቱ እገባ ነበር፡፡ አብራኝ ኢማንም ስለገባች አልተለያየንም ፡፡ እየተማርኩ የክላስ ልጆች አስቸገሩኝ ጓደኛ እንሁን እየፎገሩ ሲያስቸግሩኝ ለአባቴ ነገርኩት፡፡
አባቴም ተናዶ ትምህርት ቤት በመምጣት የሚፎግሩኝን ልጆች ተናገራቸዉ ተቆጣቸዉ ከዛ ቡሀላ አልሀምዱ ሊላህ እረፍት አገኘሁ፡፡ የሚናገረኝ የሚፎግረኝ ተማሪዎች አቆሙልኝ፡፡ ከትምህርት ስመለስ ቂርአት አለኝ እቀራለሁ ፡፡ #እየተማርኩኝ አክስቴ ከአንድ እስከ አስር ከወጣሽ ሽልማት አለሽ አለችኝ
እኔም ምን ትሸልሚኛለሽ አልኳት
አክስቴም የፈለክሽዉን ስትለኝ ፡፡ ስልክ ትገዢልኛለሽ ስላት,,,,,,,, አዎ አለችኝ፡፡
አባቴን ስልክ ግዛልኝ ስለዉ ከአስር ስጨርሽ ስላለኝ ለኔ ደስታ ሆነ በቃ በአንደኛ ሲሚስተር ዘጠነኛ ክፍል እስከ አስር መዉጣት አለብኝ ብየ ማጥናት ጀመርኩ ፡፡ አባቴ አረ ምን ታየሽ ዘንድሮ እህቶችሽ አስርኛ ክፍል ሲጨርሱ ስላገቡ ኢልሀም አንቺ በቃ ዶክተር ልትሆኚልኝ ነዉ እያለ ይቀልድብኛል፡፡
እኔም አባቴ ጋር እንደ አባትም እንደ ወንድምም ነበር የምቀርበዉ ክፉ አይናገረኝ በስስት ነበር የሚያየኝ ስለሆነም ማንኛዉንም የሆንኩትን አልደብቀዉም፡፡ ትምህርት ቤት ወንድ ልጆች አስቸገሩኝ ብየ የነገርኩት አባቴ ጋር ከመቀራረቤ የተነሳ ነዉ፡፡ አባቴ ሁሉንም ነገር ይረዳኛል፡፡
እንደምንም ብሎ አንደኛ ሲሚስተር ፈተና ደረሰ ለሊት ሳይቀር እየተነሳሁ እያጠናሁ ነዉ፡፡ ዉጤቴን አሪፍ ነዉ፡፡ አንደኛ ሲሚስተር ደረጃ ሲነገር የሚገርም ነገር ሆነብኝ ..ለካ ሰዉ ከተዘጋጀ ካሰበበት ማንኛዉም ነገር ቀላል ነዉ፡፡
Part 2⃣
Part
,,,,,
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
ሼር የማታረጉ የቻናል ቤተሰቦቻችን ደህንነታችሁ ሀሳብ ሁኖብናል😉 ለጓደኞቻችሁ ሼር በማድረግ አለን በሉን☺️
Joinn👇👇👇👇👇
➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
.➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
ዉድ የቻናል አባሎቻችን ተስፋ ያጣች ሴት የሚለዉ ታሪክ #ክፍል 1⃣5⃣ የደረስን ሲሆን ከአንድ ጀምሮ ማንበብ የሚፈልግ በታች ባለዉ link በሌላ የኛዉ ቻናል አሁኑኑ ያንብቡ
👇👇👇👇👇👇👇
✍✍➳ telegram.me/Islam_and_Science
✍✍➳ telegram.me/Islam_and_Science
For another channal👆👆
⭐️ሙስሊም ወንድሜ ነው ማለቱ ብቻ በቂ አይደለም፤ በአላህ መንገድ እህቴ ናት
ማለቱ ብቻ ምን ፋይዳ አለው!።
☞ ቸገረኝ ካለህ እርዳው፣
☞መላ በለኝ ካለ ጆሮ ስጠው፣
☞ አጥፍቻለሁኝ ካለ እለፈው፣
☞ ጉዳይ ነበረኝ ካለ አዳምጠው፣
☞ ምክንያት ካቀረበ እመነው፣
☞ ላማክርህ ካለ ስማው፣
☞ ቆየኝ አንዴ ካለ ጠብቀው፣
☞ ልጋብዝህ ካለ ተቀበለው፣
☞ አታሳፍረው፣
☞ አታሳዝነው፣
☞ አታዋርደው፣
የወንድምህን ጉዳይ እንደራስህ ጉዳይ ተመልከት
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
ማለቱ ብቻ ምን ፋይዳ አለው!።
☞ ቸገረኝ ካለህ እርዳው፣
☞መላ በለኝ ካለ ጆሮ ስጠው፣
☞ አጥፍቻለሁኝ ካለ እለፈው፣
☞ ጉዳይ ነበረኝ ካለ አዳምጠው፣
☞ ምክንያት ካቀረበ እመነው፣
☞ ላማክርህ ካለ ስማው፣
☞ ቆየኝ አንዴ ካለ ጠብቀው፣
☞ ልጋብዝህ ካለ ተቀበለው፣
☞ አታሳፍረው፣
☞ አታሳዝነው፣
☞ አታዋርደው፣
የወንድምህን ጉዳይ እንደራስህ ጉዳይ ተመልከት
ISLAM AND SCIENCE
══ •⊰✿🍃✿⊱• ══
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
Forwarded from هایپرساز
😁ፈገግታ ሱና ነዉ ፈገግ በሉ
አንድ ሸህ👳♀👳♀ ነበሩ አንድ ሚስት ነበረቻቸዉ በፍቅር ሲኖሩ ሲኖሩ ሸህየዉ ሁለተኛ ሚስት አስፈለጋቸዉ፡፡ከዛም ለሚስታቸዉ ሁለተኛ ሚስት ለመደመር አስቢያለሁ ብለዉ ይነግራቸዋል፡፡
🧕ሚስቲቱም እምቢ እንዳትል ትዳሩን ከእነሸህ ጋር መሆኑን ትፈልጋለች፡፡ ከዛም ቅር እያላት እሺ ትላለች፡፡ ሸህየዉ ሁለተኛ ሚስት አገቡ፡፡
😄 አንድ ቀን እሷ ቤት አንድ ቀን አዲስ ያገቧት ሚስት ቤት ነዉ የሚያድሩት፡፡
ከእለታት አንድ ቀን አዲሲቱ ሙሽራ ቤት ሊያድሩ እንደሄዱ ገና መሸት እንዳለ😄
የመጀመሪያዋ ሚስት ቤት በእሳት🔥🔥 ቤቱ ይነዳል ፡፡ ከዛ አንድ ሰዉ አንዲሲቱ ሚስታቸዉ ቤት ሂዶ እነሸህ ቤቱ በእሳት ተቃጠለ ብሎ ሲነግራቸዉ፡፡ ሸህየዉ እየገሰገሱ ወደ መጀመሪያ ሚስታቸዉ ቤት ሲሄዱ ምንም የተረፈ የለም ተቋጥሏል፡፡ ሸህየዉ እያዘኑ የመጀመሪያ ሚስታቸዉን እንደዉ እንዳለ ቤቱ ምንም የተረፈ ንብረት የለም ...እንደዉ ኪታቤን እንኳ አታወጭልኝም ነበር እንዴ ይሏታል፡፡
😊ሚስቲቱ ምን ብትል ጥሩ ነዉ
😄😄😄
see more
አንድ ሸህ👳♀👳♀ ነበሩ አንድ ሚስት ነበረቻቸዉ በፍቅር ሲኖሩ ሲኖሩ ሸህየዉ ሁለተኛ ሚስት አስፈለጋቸዉ፡፡ከዛም ለሚስታቸዉ ሁለተኛ ሚስት ለመደመር አስቢያለሁ ብለዉ ይነግራቸዋል፡፡
🧕ሚስቲቱም እምቢ እንዳትል ትዳሩን ከእነሸህ ጋር መሆኑን ትፈልጋለች፡፡ ከዛም ቅር እያላት እሺ ትላለች፡፡ ሸህየዉ ሁለተኛ ሚስት አገቡ፡፡
😄 አንድ ቀን እሷ ቤት አንድ ቀን አዲስ ያገቧት ሚስት ቤት ነዉ የሚያድሩት፡፡
ከእለታት አንድ ቀን አዲሲቱ ሙሽራ ቤት ሊያድሩ እንደሄዱ ገና መሸት እንዳለ😄
የመጀመሪያዋ ሚስት ቤት በእሳት🔥🔥 ቤቱ ይነዳል ፡፡ ከዛ አንድ ሰዉ አንዲሲቱ ሚስታቸዉ ቤት ሂዶ እነሸህ ቤቱ በእሳት ተቃጠለ ብሎ ሲነግራቸዉ፡፡ ሸህየዉ እየገሰገሱ ወደ መጀመሪያ ሚስታቸዉ ቤት ሲሄዱ ምንም የተረፈ የለም ተቋጥሏል፡፡ ሸህየዉ እያዘኑ የመጀመሪያ ሚስታቸዉን እንደዉ እንዳለ ቤቱ ምንም የተረፈ ንብረት የለም ...እንደዉ ኪታቤን እንኳ አታወጭልኝም ነበር እንዴ ይሏታል፡፡
😊ሚስቲቱ ምን ብትል ጥሩ ነዉ
😄😄😄
see more
👍1
⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️ከደሃ ቤተሰብ ትወለዳለህ፡፡ የምትኖረዉ ድህነት በደቆሰዉ ሰፈር ነዉ፡፡ እናትህ
ደካማ ነች፡፡ አባትህ እዚህ ግባ የሚባል ገቢ የለዉም፡፡ ከፍ ስትል ትምህርት ቤት
ይልኩሃል፡፡ ትማራለህ፡፡ ከድህነት መዉጫ ትምህርት ብቻ እንደሆነ ይነገርሃል፡፡
መምህሮችህ ይደግሙልሃል፡፡ ታምናለህ፡፡ ወጥረህ ትማራለህ፡፡ ጎበዝ ተማሪ
ትባላለህ፡፡
በዚህ ምክንያት ቤተሰቦችህ ይሞገሳሉ፡፡ አንተም ትከበራለህ፣ የልብ ልብ
ይሰማሃል፡፡ ቸክለህ ነፍፍፍፍ ቲዎሪ ትሸመድዳለህ፡፡ እየተጎላደፍክ እንግሊዘኛ
መናገር ትጀምራለህ፡፡ ግቢ ትገባለህ፡፡ ካንተ ቢጤ ነፍፍፍፍ ሸምዳጆች ጋር
ትቀላቀላለህ፡፡ አሁንም ወጥረህ ትማራለህ፡፡ ትመረቃለህ፡፡
ስራ ልትፈልግ በየአደባባዩ ትዞራለህ፡፡ ጸሐይ ይበላሃል፡፡ ጫማህ ይንሻፈፋል፡፡
ለምርቃት የተገዛችዉ ሸሚዝ ትነትባለች፡፡
አንድ ቀን . . . ጸሐይ እየበላህ ወደ ደሳሳዉ ቤትህ ስትሄድ፣ ከግቢ የተባረረዉን
ጀለስካ ታገኘዋለህ፡፡ የቅቤ ቅል መስሏል፡፡ ቦርጭ አዉጥቷል፡፡ በእጁ ዉሃ ይዟል፡፡
ጥቁር ሹል ጫማ አድርጓል፡፡ ጮክ ብሎ ጠርቶ ያቆመሃል፡፡ ምሳ ይጋብዝሃል፡፡
እዚህ ቤት አጮልቀህ አይተህ እንኳ አታዉቅም፡፡ በላችሁ፡፡ ቢል መጣ፡፡ ከፈለ፡፡
የተከፈለዉን ጨላ በአንድ አይንህ አጮልቀህ አየህ፡፡ እናትህ ለቤተሰቡ የወር
ጤፍ የሚሸምቱበት ዋጋ ነዉ፡፡
ምን እየሰራህ እንደሆነ ይጠይቀሃል፡፡ እጆችህን በእጆችህ እያሸህ ስራ
እንዳልጀመርክ ትነግረዋለህ፡፡ ጮክ ብሎ ወፍራም ሳቅ ይስቅብሃል፡፡ አብረህ
ትስቃለህ፡፡ ጋባዥህን ስላሳከዉ ደስታ ይሰማሃል፡፡ በሳቁ ዉስጥ ሞኝነትህን
ይነግርሃል፡፡ ሳቁ ድሮም ያንተን ሞኝነት አዉቀዉ ነበር ይመስላል፡፡ አይከፋህም፡፡
ምክንያቱም ሳይነግርህ እየገባህ ነበር፡፡
ምን እንደሚሰራ ያጫዉተሃል፡፡ በትርፍ ግዜዉ ነፍፍፍፍ ጨላ ያለዉ ቢዝነስ ከሆኑ
ስማቸዉ ከሚታወቅ ሰዎች ጋር እንደሚሰራ ይነግረሃል፡፡ የሆነ የመንግሰት ቢሮ
ዉስጥ በከፍተኛ ባለሙያነት እንደሚሰራ በወሬ በወሬ ትሰማለህ፡፡ ትገረማለህ፡፡
ማስረጃዉና ጥበቡ ከየት መጣ ብለህ ታስባለህ፡፡ ድከም ሲልህ፡፡
ስልኩን ይሰጠሃል፡፡ ስለሚረሳ፣ ስራ ስለሚበዛበት፣ እንድትደዉልለት ይነግረሃል፡፡
ትንሽ መሸማቀቅ፣ ትንሽ ትልቅነት እየተሰማህ ወደቤትህ ትገባለህ፡፡ የጥጥ
ፍራሽህ ላይ፣ በጀርባህ ጋደም ብለህ፣ ጀለስካህን እንደአማራጭ ታስባለህ፡፡
እንደመሰላል ልትጠቀምበት አልመህ፣ ትንሽ ቀን ቆይተህ ትደዉላለህ፡፡
አያስከፋህም፡፡ ያገኝሃል፡፡
ይወቅስሃል፡፡ ይሄንን የመሰለ ጭንቅላት ይዘህ በመፍዘዝህ ያዝንብሃል፡፡ ድሮም
ፍዝዝዝዝዝ ትል እንደነበር ይነግረሃል፡፡ ቅልጥፍና ወሳኝ እንደሆነ ደጋግሞ
ይሰብክሃል፡፡ ካንተ እያወራ ስልኩ ቶሎ ቶሎ ይጠራል፡፡ ስለነፍ ጨላ በስልኩ
ያወራል፡፡ ሰሞኑን በሬዲዮ የሰማኀዉ ኢንቨስትመንት ላይ ለትርፍ ሲባጠስ
ትሰማለህ፡፡ የተወሰነ ጨላ ስላጨደባቸዉ ፕሮጀክቶች ሲነግርህ ይቆምብሃል፡፡
አንድ ነገር ይገባሃል፡፡ ያለኀዉ አፍሪካ ነዉ፡፡
ድጋሚ አትደዉልለትም፡፡ እሱም አይደዉልም፡፡ ምክንያቱም ስራ ይበዛበታል፡፡
ከተባጠስቅባቸዉ የመንግስት ተቋማት አንዱ ለፈተና ይጠራሃል፡፡ ትፈተናለህ፡፡
ታልፋለህ፡፡ ቤቱን በደንብ ታያለህ፣ አሉባልታዎች ትሰማለህ፣ ትቅለሰለሳለህ፣
ታጠናለህ፡፡ ኣሪፍ ጨላ ወዳለበት አከባቢ ጠጋ ትላለህ፡፡ በተማርከዉ መሰረት
የድርሻህን ትነክሳለህ፡፡ ጸጸት አይሰማህም፡፡ በጸሃይ የተንከራተትክበት ካሳ
እንደሆነ ይሰማሃል፡፡ ፋንታህ እንደሆነ ታምናለህ፡፡ አንተ ብቻ እንደማታደርገዉ
ታዉቃለህ፡፡ ስለዚህ ልክ ነህ፡፡
ቦርጭ ታወጣለህ፡፡ ጥቁር ሹል ጫማ ታደርጋለህ፡፡ ዉሃ ትይዛለህ፡፡ ምሳ ልትበላ
ትወጣለህ፡፡ ግቢ
Join
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
ደካማ ነች፡፡ አባትህ እዚህ ግባ የሚባል ገቢ የለዉም፡፡ ከፍ ስትል ትምህርት ቤት
ይልኩሃል፡፡ ትማራለህ፡፡ ከድህነት መዉጫ ትምህርት ብቻ እንደሆነ ይነገርሃል፡፡
መምህሮችህ ይደግሙልሃል፡፡ ታምናለህ፡፡ ወጥረህ ትማራለህ፡፡ ጎበዝ ተማሪ
ትባላለህ፡፡
በዚህ ምክንያት ቤተሰቦችህ ይሞገሳሉ፡፡ አንተም ትከበራለህ፣ የልብ ልብ
ይሰማሃል፡፡ ቸክለህ ነፍፍፍፍ ቲዎሪ ትሸመድዳለህ፡፡ እየተጎላደፍክ እንግሊዘኛ
መናገር ትጀምራለህ፡፡ ግቢ ትገባለህ፡፡ ካንተ ቢጤ ነፍፍፍፍ ሸምዳጆች ጋር
ትቀላቀላለህ፡፡ አሁንም ወጥረህ ትማራለህ፡፡ ትመረቃለህ፡፡
ስራ ልትፈልግ በየአደባባዩ ትዞራለህ፡፡ ጸሐይ ይበላሃል፡፡ ጫማህ ይንሻፈፋል፡፡
ለምርቃት የተገዛችዉ ሸሚዝ ትነትባለች፡፡
አንድ ቀን . . . ጸሐይ እየበላህ ወደ ደሳሳዉ ቤትህ ስትሄድ፣ ከግቢ የተባረረዉን
ጀለስካ ታገኘዋለህ፡፡ የቅቤ ቅል መስሏል፡፡ ቦርጭ አዉጥቷል፡፡ በእጁ ዉሃ ይዟል፡፡
ጥቁር ሹል ጫማ አድርጓል፡፡ ጮክ ብሎ ጠርቶ ያቆመሃል፡፡ ምሳ ይጋብዝሃል፡፡
እዚህ ቤት አጮልቀህ አይተህ እንኳ አታዉቅም፡፡ በላችሁ፡፡ ቢል መጣ፡፡ ከፈለ፡፡
የተከፈለዉን ጨላ በአንድ አይንህ አጮልቀህ አየህ፡፡ እናትህ ለቤተሰቡ የወር
ጤፍ የሚሸምቱበት ዋጋ ነዉ፡፡
ምን እየሰራህ እንደሆነ ይጠይቀሃል፡፡ እጆችህን በእጆችህ እያሸህ ስራ
እንዳልጀመርክ ትነግረዋለህ፡፡ ጮክ ብሎ ወፍራም ሳቅ ይስቅብሃል፡፡ አብረህ
ትስቃለህ፡፡ ጋባዥህን ስላሳከዉ ደስታ ይሰማሃል፡፡ በሳቁ ዉስጥ ሞኝነትህን
ይነግርሃል፡፡ ሳቁ ድሮም ያንተን ሞኝነት አዉቀዉ ነበር ይመስላል፡፡ አይከፋህም፡፡
ምክንያቱም ሳይነግርህ እየገባህ ነበር፡፡
ምን እንደሚሰራ ያጫዉተሃል፡፡ በትርፍ ግዜዉ ነፍፍፍፍ ጨላ ያለዉ ቢዝነስ ከሆኑ
ስማቸዉ ከሚታወቅ ሰዎች ጋር እንደሚሰራ ይነግረሃል፡፡ የሆነ የመንግሰት ቢሮ
ዉስጥ በከፍተኛ ባለሙያነት እንደሚሰራ በወሬ በወሬ ትሰማለህ፡፡ ትገረማለህ፡፡
ማስረጃዉና ጥበቡ ከየት መጣ ብለህ ታስባለህ፡፡ ድከም ሲልህ፡፡
ስልኩን ይሰጠሃል፡፡ ስለሚረሳ፣ ስራ ስለሚበዛበት፣ እንድትደዉልለት ይነግረሃል፡፡
ትንሽ መሸማቀቅ፣ ትንሽ ትልቅነት እየተሰማህ ወደቤትህ ትገባለህ፡፡ የጥጥ
ፍራሽህ ላይ፣ በጀርባህ ጋደም ብለህ፣ ጀለስካህን እንደአማራጭ ታስባለህ፡፡
እንደመሰላል ልትጠቀምበት አልመህ፣ ትንሽ ቀን ቆይተህ ትደዉላለህ፡፡
አያስከፋህም፡፡ ያገኝሃል፡፡
ይወቅስሃል፡፡ ይሄንን የመሰለ ጭንቅላት ይዘህ በመፍዘዝህ ያዝንብሃል፡፡ ድሮም
ፍዝዝዝዝዝ ትል እንደነበር ይነግረሃል፡፡ ቅልጥፍና ወሳኝ እንደሆነ ደጋግሞ
ይሰብክሃል፡፡ ካንተ እያወራ ስልኩ ቶሎ ቶሎ ይጠራል፡፡ ስለነፍ ጨላ በስልኩ
ያወራል፡፡ ሰሞኑን በሬዲዮ የሰማኀዉ ኢንቨስትመንት ላይ ለትርፍ ሲባጠስ
ትሰማለህ፡፡ የተወሰነ ጨላ ስላጨደባቸዉ ፕሮጀክቶች ሲነግርህ ይቆምብሃል፡፡
አንድ ነገር ይገባሃል፡፡ ያለኀዉ አፍሪካ ነዉ፡፡
ድጋሚ አትደዉልለትም፡፡ እሱም አይደዉልም፡፡ ምክንያቱም ስራ ይበዛበታል፡፡
ከተባጠስቅባቸዉ የመንግስት ተቋማት አንዱ ለፈተና ይጠራሃል፡፡ ትፈተናለህ፡፡
ታልፋለህ፡፡ ቤቱን በደንብ ታያለህ፣ አሉባልታዎች ትሰማለህ፣ ትቅለሰለሳለህ፣
ታጠናለህ፡፡ ኣሪፍ ጨላ ወዳለበት አከባቢ ጠጋ ትላለህ፡፡ በተማርከዉ መሰረት
የድርሻህን ትነክሳለህ፡፡ ጸጸት አይሰማህም፡፡ በጸሃይ የተንከራተትክበት ካሳ
እንደሆነ ይሰማሃል፡፡ ፋንታህ እንደሆነ ታምናለህ፡፡ አንተ ብቻ እንደማታደርገዉ
ታዉቃለህ፡፡ ስለዚህ ልክ ነህ፡፡
ቦርጭ ታወጣለህ፡፡ ጥቁር ሹል ጫማ ታደርጋለህ፡፡ ዉሃ ትይዛለህ፡፡ ምሳ ልትበላ
ትወጣለህ፡፡ ግቢ
Join
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
👍1
😔 #ተስፋ_ያጣች_ሴት 😢
#ክፍል 1⃣5⃣
# እውነተኛ_አሳዛኝ_እንዲሁም_አስተማሪ
ሀና አሰበች ይሄ ሰውዬ ሳይነቃ ከቤት መውጣት እንዳለባት በመገንዘብ
በፍጥነት ልብሷን ለበሰች ያን ሰአት አባቷ ሴተኛ አዳሪ ይዞ ማደሩ ያውም የትም
ወልዶ የጣላት ልጁ መሆኗ አንተ ልክስክስ ...ብላ በህዝብ ፊት ብታሸማቅቀውና
ብታዋርደው ምን ያህል ደስ ባላት ግን ሀና ለብዙ ግዜ ለፍታ ያሳደገቻትን እናቷን
አስታወሰች እናም ለዚች ምስኪን እናቷ ምላሽ ይህን ማድረግ እናቷን ማዋረድ
እንደሆነ በመገመት አባቷ ሳይነቃ ጥላው ወታ ሄደች ኪሱ ውስጥ የነበሩትን
ፎቶዎችና አስተካክላ ያልቆጠረችውን ገንዘቡንም ይዛበት ነበር የሄደችው....
ሀና ከዛን ቀን ቡሃላ ወደ ሴተኛ አዳሪነቷ ላትመለስ በምትወዳት እናቷ ስም ለራሷ
ቃል ገባች ምክንያቷ ደግሞ ስትበደልና ስትገፋ ኖራ የወደፊት ትስፋ የሌላት
ቢሆንም እሷም ባቅሟ ብዙ ሃጥያትን ሰርታለች ይሄኔ ያላትን ብር ባንክ ከተተችና፡፡ አንድ ቀን እቤቷ ሁና ከአሁን ቡሀላ ይህን ስራ ላልሰራ ይቅር በለኝ ጌታየ ብላ ስቅስቅ ብላ አለቀሰች፡፡
ሀና ከሁሉም የሚቆጫትና አልረሳ ያላት ከአባቷ ጋር አንሶላ መጋፈፏ ነበር
ግን እየቆየች እራሷን ማረጋጋት ጀመረች፡፡ በአዲስ
መንፈስ ወደተከራየቻት ትንሽ ጎጆ በመመለስ ቤቷን ዘግታ ባላት ገንዘብ ምን
ሰርታ መለወጥ እንዳለባት ማሰብ ጀመረች...
ሀና ሱስ ማቆሟ ፈተና ሆኖባት ነበር ሁሌም ስታየው ያሰኛታል ግን በጥንካሬ
እራሷን አሸነፈች ... ሀና በቅድሚያ አንድ መኝታ ኮንዶሚኒየም ገዛች ቀጥላም
የፀጉር ሞያ ለ6ወር በመማር የሴቶች የውበት ሳሎን ከፈተች... ሀናን
ለሚያውቋት ይሄ እጅግ በጣም አስገራሚ ነበር ... ይህን አድርጋ ትንሽ
ከተረጋጋች ቡሃላም እናቷን ይቅርታ ለመጠየቅ ድፍረት ፈጣሪዋን መለመን
ጀመረች እናቷን ሁሌም ከሩቅ ታያት ነበር እናት ግን ልጇን ካየች አመታት
አልፈዋል እናቷ አፀደ ሰዎች ስለሀና ሲጠይቋት"ልጄ ሀና አንድ ቀን እንደምታኮራኝ
አውቃለው አሁን በቅርብ አገኛታለሁ.." ነበር መልሷ ታድያ ቴድሮስ ይህን ስትል
ሁሌም ይስቅባት ነበር ....
ሀና እናቷን በልቧ ነቅሳት እድሜ ልኳን ኖራለች ሁሌም ግጥም ስትፅፍ ስለእናቷ
የምትፅፈው ይበዛል ታድያ ግጥም ስትፅፍ ላነበበላት ወይንም ስታነብ ለሰማት
ትልቅ ስፍራን ሳይመኝላት አያልፍም!! ሀና ምንም እንኳ ያለፈ ታሪኳን መርሳት
ብትፈልግ ሊረሳት ግን አልቻለም ሁሌ የእናቷን ቤት ጥላ ለመሄድ መወሰኗ
ይፀፅታታል ... በዚ ግዜ ለሀና ህልም የሚመስል እውነት ተከሰተ ሀና ምንም
እንኳ ስልኳንና አድራሻዋን አጥፍታ ብትጠፋም ኪሩቤል ግን ይፈልጋት ነበር...
ሀና ብዙ ደምበኞች ነበሯት ከነዚህም አንዷ ትግስት ፀጉሯን ለመሰራት ሀናጋ
ደውላ ለጠዋት ቀጥራት ነበር ሀናም ለሷ ስትል ያለወትሮዋ በጥዋት ተነስታ
ፀጉር ቤቷን ስትከፍት ታምሩ ድንገት በሚመስል መልኩ መጣ ሀናም ትንሽ
ደንገጥ ብላ "እንዴ ታምሩ ምን ልሰራ መጣህ ተሳስተህ መሆን አለበት እንጂ
ፈፅሞ ልታየኝ አትደፍርም!" አለችው ታምሩም "ሀኒ አንቺ እንጂ አይተሽኝ
የማታውቂው እኔ ሁሌም አይሽ ነበር ሆቴል ስትሰሪ ስራሽን በግልፅ ባላውቅም
እኔ ከሩቅ እጠብቅሽ ነበር" አለ... ሀናም በምፀት ፈገግታ ፈገግ ብላ እያየችው
የቱርክ ፊልም አክተር ትአሁንብኝ ብላ በሩን ልዘጋው ስትል ሀኒ አለ ከፈት አርጋው
ታምሩ ትውስታዬን አትቀስቅስብኝ ካለዛ እገልሃለው ... ብላ ንግግሯን ገታ
ከማድረጓ ኪሩ ነኝ አለ ከታምሩ ጀርባ ሆኖ ታምሩን ወደኋላው ጎተት እያረገ ይሄኔ
ሀና ሰውነቷ ተንቀጠቀጠባት እግሮቿ የከዷት መሰላት ... ኪሩቤል ከጀርመን መቶ
ሀናን ብሎ ይሄው ከፊለፊቷ ተገኘ ታምሩም ሀና እሮጣ ኪሩቤል ላይ
ትጠመጠማለች ብሎ ሲጠብቅ እሷ ግን በተቃራኒው ሁለታችሁም ጥፉልኝ
ከፊቴ ሀና በሁለት እግሮቿ ልትቆም ነው ሲሏቹ ዳግም ልትጥሉኝና ልታዋርዱኝ
ህይወቴን ልትበጠብጡ መጣቹ?? ይህን አልፈቅድም ! ብላ በሩን ከውስጥ
ቆለፈችውና እንዳትወድቅ በቀስታ ወለሉ ላይ ተቀመጠች...
ኪሩቤልና ታምሩም በሩን ቢያንኳኩም ሀና ግን ለመክፈት ፍቃደኛ አልነበረችም
እንዲያውም ፖሊስ ሳልጠራ ሂዱ እያለች መጮህ ጀመረች ይሄኔ ታምሩ
ኪሩቤልን እንደምንም አሳምኖትና ተመልሰው ስትረጋጋ እንደሚመጡ ነግሮት
ይዞት ሄደ ኪሩቤል በጣም ነበር ያዘነው ... በ3ኛው ቀን ኪሩቤል ለብቻው መጣና
ሀና ሳታየው ወደ ፀጉር ቤቷ ገባ ይሄኔ ሀና ድንገት ስትዞር ኪሩቤል ገብቶ በሩን
ሲዘጋው ተመለከተች ኪሩቤልም ስታየው ትጮሃለች ብሎ ስለፈራ "እባክሽ ሀና
አንዴ ስሚኝ ከዛ እሄድልሻለው ግን አዳምጪኝ ወደ ጀርመን ልመለስ ጥቂት ቀን
ነው የቀረኝ ሁለት ወር ሙሉ ፈልጌሻለሁ ግን አጣሁሽ ስልክሽንም አጥፍተሽዋል
ታምሩ ነው ንፅህናሽን የነገረኝ በድርጊቱ በጣም ተፀፅቷል..." ሲል ንግግሩን
አቋርጣ...
"የሱ መፀፀት ምን ይጠቅመኛል? የትኛውን የተበላሸ ማንነቴን ያቃናዋል?
የትኛውን ሀጥያትና ጥፋቴን ያርምልኛል? ንገረኝ ከየትኛው የህሊና ቁስል
ይፈውሰኛል ?..." ሀና እንባ እየተናነቃት ንግግሯን እንኳ መቋጨት አቅቷት
ጭንቅላቷን ይዛ እናቱን እንደቀበረ ሰው ተንሰቅስቃ አለቀሰች ... ሀና የእውነትም
በቫይረሱ ከመያዝ ጀምሮ ከአባቷ ጋር እስከማደር ያደረሳት በታምሩ ጥፋት ተስፋ
በመቁረጧ ነው!
ኪሩቤልም እንባውን መንታ መንታ እያዘነበ "እባክሽ ይቅር በይኝ ያኔ ያየሁትን
ማመን አልነበረብኝም ካንደበትሽ መስማት ነበረብኝ ..." አለ ፀፀትና ቁጭት
እየታገለው ሀናም ለደቂቃዎች ዝምታን ከመረጠች ቡሃላ እራሷን በራሷ ሁሌም
እንደምታረገው እያረጋጋች "ኪሩ ምንም ጥፋት የለብህም የኔ እድልና እጣ ፈንታ
የተፃፈው በዚ መልኩ ስለሆነ ነው... እናም እስካሁን ከማውቃቸው ወደፊትም
ከምተዋወቃቸው ሁሉ በልቤ ትልቅ ስፍራ ያለህ ብቸኛ ሰው ነህ! አንተን
መጥላትም መቀየምም ለኔ ሀጥያት ይመስለኛል እና ግን ኪሩ በቃ ሂድ ዳግም
እኔጋር እንዳትመጣ!!..." ይህን ስትናገር ሀዘኗን ለመሸሸግ እየሞከረች እንደነበር
ፊቷ ላይ በደንብ ይነበባል...ኪርቤልም በአባባሏ ግራ እየተጋባ "የኔ ውድ በጣም
አፈቅርሻለሁኮ ያላንቺ ሁሉም ነገር አስጠልቶኛል እባክሽ አትግፊኝ" አለ ሀናም
አፈቅርሻለሁ የምትለዋን ቃል ስትሰማ ልቧ ምቱ የጨመረ መሰላት ግን ቀጥ
ብላ ልታየው አልደፈረችም አይኖቹን ስታይ ያኔ ድሮ ልጅ ሆና ያሳለፈችው የታፈነ
ፍቅር ይመጣባታል...
ሀና ኪሩቤልን በቆሸሸው ማንነቷ መቀበል አልፈለገችም ያሳለፈችውን ታሪክ
ደግሞ ብትነግረው እንደሚጠላት አልፎም እንደሚጎዳ ታውቃለች ለዚም ሀና
የሷን ፍቅር አፍና እሱ ተስፋ ቆርጦ ወደ ጀርመን እንዲሄድ ብዙ ደከመች ነገር
ግን ኪሩቤል ከሷ ውጪ ፈፅሞ ማፍቀርም ማግባትም እንደማይፈልግ አስረግጦ
ነገራት።
ስለዚህ የነበራት አማራጭ ያሳለፈችውን ሳትደብቅ መንገር ይህን ለማድረግም
አቅም እንዲሆናት እቤቷ እራት ጋበዘችዉ መጠጥም ጠጡ፡፡ "ሆድ
ያባውን..." አይደል አባባሉ... ያን አስባ ነበር መጠጣቷ ግን ያሰበችው ሳይሆን
እንዲሆን የማትፈልገው ነገር ተከሰተ ሀናና ኪሩቤል ያለጥንቃቄ አብረው አደሩ...
Part 1⃣6⃣
,,,,,
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
ሼር አይዘንጉ
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
#ክፍል 1⃣5⃣
# እውነተኛ_አሳዛኝ_እንዲሁም_አስተማሪ
ሀና አሰበች ይሄ ሰውዬ ሳይነቃ ከቤት መውጣት እንዳለባት በመገንዘብ
በፍጥነት ልብሷን ለበሰች ያን ሰአት አባቷ ሴተኛ አዳሪ ይዞ ማደሩ ያውም የትም
ወልዶ የጣላት ልጁ መሆኗ አንተ ልክስክስ ...ብላ በህዝብ ፊት ብታሸማቅቀውና
ብታዋርደው ምን ያህል ደስ ባላት ግን ሀና ለብዙ ግዜ ለፍታ ያሳደገቻትን እናቷን
አስታወሰች እናም ለዚች ምስኪን እናቷ ምላሽ ይህን ማድረግ እናቷን ማዋረድ
እንደሆነ በመገመት አባቷ ሳይነቃ ጥላው ወታ ሄደች ኪሱ ውስጥ የነበሩትን
ፎቶዎችና አስተካክላ ያልቆጠረችውን ገንዘቡንም ይዛበት ነበር የሄደችው....
ሀና ከዛን ቀን ቡሃላ ወደ ሴተኛ አዳሪነቷ ላትመለስ በምትወዳት እናቷ ስም ለራሷ
ቃል ገባች ምክንያቷ ደግሞ ስትበደልና ስትገፋ ኖራ የወደፊት ትስፋ የሌላት
ቢሆንም እሷም ባቅሟ ብዙ ሃጥያትን ሰርታለች ይሄኔ ያላትን ብር ባንክ ከተተችና፡፡ አንድ ቀን እቤቷ ሁና ከአሁን ቡሀላ ይህን ስራ ላልሰራ ይቅር በለኝ ጌታየ ብላ ስቅስቅ ብላ አለቀሰች፡፡
ሀና ከሁሉም የሚቆጫትና አልረሳ ያላት ከአባቷ ጋር አንሶላ መጋፈፏ ነበር
ግን እየቆየች እራሷን ማረጋጋት ጀመረች፡፡ በአዲስ
መንፈስ ወደተከራየቻት ትንሽ ጎጆ በመመለስ ቤቷን ዘግታ ባላት ገንዘብ ምን
ሰርታ መለወጥ እንዳለባት ማሰብ ጀመረች...
ሀና ሱስ ማቆሟ ፈተና ሆኖባት ነበር ሁሌም ስታየው ያሰኛታል ግን በጥንካሬ
እራሷን አሸነፈች ... ሀና በቅድሚያ አንድ መኝታ ኮንዶሚኒየም ገዛች ቀጥላም
የፀጉር ሞያ ለ6ወር በመማር የሴቶች የውበት ሳሎን ከፈተች... ሀናን
ለሚያውቋት ይሄ እጅግ በጣም አስገራሚ ነበር ... ይህን አድርጋ ትንሽ
ከተረጋጋች ቡሃላም እናቷን ይቅርታ ለመጠየቅ ድፍረት ፈጣሪዋን መለመን
ጀመረች እናቷን ሁሌም ከሩቅ ታያት ነበር እናት ግን ልጇን ካየች አመታት
አልፈዋል እናቷ አፀደ ሰዎች ስለሀና ሲጠይቋት"ልጄ ሀና አንድ ቀን እንደምታኮራኝ
አውቃለው አሁን በቅርብ አገኛታለሁ.." ነበር መልሷ ታድያ ቴድሮስ ይህን ስትል
ሁሌም ይስቅባት ነበር ....
ሀና እናቷን በልቧ ነቅሳት እድሜ ልኳን ኖራለች ሁሌም ግጥም ስትፅፍ ስለእናቷ
የምትፅፈው ይበዛል ታድያ ግጥም ስትፅፍ ላነበበላት ወይንም ስታነብ ለሰማት
ትልቅ ስፍራን ሳይመኝላት አያልፍም!! ሀና ምንም እንኳ ያለፈ ታሪኳን መርሳት
ብትፈልግ ሊረሳት ግን አልቻለም ሁሌ የእናቷን ቤት ጥላ ለመሄድ መወሰኗ
ይፀፅታታል ... በዚ ግዜ ለሀና ህልም የሚመስል እውነት ተከሰተ ሀና ምንም
እንኳ ስልኳንና አድራሻዋን አጥፍታ ብትጠፋም ኪሩቤል ግን ይፈልጋት ነበር...
ሀና ብዙ ደምበኞች ነበሯት ከነዚህም አንዷ ትግስት ፀጉሯን ለመሰራት ሀናጋ
ደውላ ለጠዋት ቀጥራት ነበር ሀናም ለሷ ስትል ያለወትሮዋ በጥዋት ተነስታ
ፀጉር ቤቷን ስትከፍት ታምሩ ድንገት በሚመስል መልኩ መጣ ሀናም ትንሽ
ደንገጥ ብላ "እንዴ ታምሩ ምን ልሰራ መጣህ ተሳስተህ መሆን አለበት እንጂ
ፈፅሞ ልታየኝ አትደፍርም!" አለችው ታምሩም "ሀኒ አንቺ እንጂ አይተሽኝ
የማታውቂው እኔ ሁሌም አይሽ ነበር ሆቴል ስትሰሪ ስራሽን በግልፅ ባላውቅም
እኔ ከሩቅ እጠብቅሽ ነበር" አለ... ሀናም በምፀት ፈገግታ ፈገግ ብላ እያየችው
የቱርክ ፊልም አክተር ትአሁንብኝ ብላ በሩን ልዘጋው ስትል ሀኒ አለ ከፈት አርጋው
ታምሩ ትውስታዬን አትቀስቅስብኝ ካለዛ እገልሃለው ... ብላ ንግግሯን ገታ
ከማድረጓ ኪሩ ነኝ አለ ከታምሩ ጀርባ ሆኖ ታምሩን ወደኋላው ጎተት እያረገ ይሄኔ
ሀና ሰውነቷ ተንቀጠቀጠባት እግሮቿ የከዷት መሰላት ... ኪሩቤል ከጀርመን መቶ
ሀናን ብሎ ይሄው ከፊለፊቷ ተገኘ ታምሩም ሀና እሮጣ ኪሩቤል ላይ
ትጠመጠማለች ብሎ ሲጠብቅ እሷ ግን በተቃራኒው ሁለታችሁም ጥፉልኝ
ከፊቴ ሀና በሁለት እግሮቿ ልትቆም ነው ሲሏቹ ዳግም ልትጥሉኝና ልታዋርዱኝ
ህይወቴን ልትበጠብጡ መጣቹ?? ይህን አልፈቅድም ! ብላ በሩን ከውስጥ
ቆለፈችውና እንዳትወድቅ በቀስታ ወለሉ ላይ ተቀመጠች...
ኪሩቤልና ታምሩም በሩን ቢያንኳኩም ሀና ግን ለመክፈት ፍቃደኛ አልነበረችም
እንዲያውም ፖሊስ ሳልጠራ ሂዱ እያለች መጮህ ጀመረች ይሄኔ ታምሩ
ኪሩቤልን እንደምንም አሳምኖትና ተመልሰው ስትረጋጋ እንደሚመጡ ነግሮት
ይዞት ሄደ ኪሩቤል በጣም ነበር ያዘነው ... በ3ኛው ቀን ኪሩቤል ለብቻው መጣና
ሀና ሳታየው ወደ ፀጉር ቤቷ ገባ ይሄኔ ሀና ድንገት ስትዞር ኪሩቤል ገብቶ በሩን
ሲዘጋው ተመለከተች ኪሩቤልም ስታየው ትጮሃለች ብሎ ስለፈራ "እባክሽ ሀና
አንዴ ስሚኝ ከዛ እሄድልሻለው ግን አዳምጪኝ ወደ ጀርመን ልመለስ ጥቂት ቀን
ነው የቀረኝ ሁለት ወር ሙሉ ፈልጌሻለሁ ግን አጣሁሽ ስልክሽንም አጥፍተሽዋል
ታምሩ ነው ንፅህናሽን የነገረኝ በድርጊቱ በጣም ተፀፅቷል..." ሲል ንግግሩን
አቋርጣ...
"የሱ መፀፀት ምን ይጠቅመኛል? የትኛውን የተበላሸ ማንነቴን ያቃናዋል?
የትኛውን ሀጥያትና ጥፋቴን ያርምልኛል? ንገረኝ ከየትኛው የህሊና ቁስል
ይፈውሰኛል ?..." ሀና እንባ እየተናነቃት ንግግሯን እንኳ መቋጨት አቅቷት
ጭንቅላቷን ይዛ እናቱን እንደቀበረ ሰው ተንሰቅስቃ አለቀሰች ... ሀና የእውነትም
በቫይረሱ ከመያዝ ጀምሮ ከአባቷ ጋር እስከማደር ያደረሳት በታምሩ ጥፋት ተስፋ
በመቁረጧ ነው!
ኪሩቤልም እንባውን መንታ መንታ እያዘነበ "እባክሽ ይቅር በይኝ ያኔ ያየሁትን
ማመን አልነበረብኝም ካንደበትሽ መስማት ነበረብኝ ..." አለ ፀፀትና ቁጭት
እየታገለው ሀናም ለደቂቃዎች ዝምታን ከመረጠች ቡሃላ እራሷን በራሷ ሁሌም
እንደምታረገው እያረጋጋች "ኪሩ ምንም ጥፋት የለብህም የኔ እድልና እጣ ፈንታ
የተፃፈው በዚ መልኩ ስለሆነ ነው... እናም እስካሁን ከማውቃቸው ወደፊትም
ከምተዋወቃቸው ሁሉ በልቤ ትልቅ ስፍራ ያለህ ብቸኛ ሰው ነህ! አንተን
መጥላትም መቀየምም ለኔ ሀጥያት ይመስለኛል እና ግን ኪሩ በቃ ሂድ ዳግም
እኔጋር እንዳትመጣ!!..." ይህን ስትናገር ሀዘኗን ለመሸሸግ እየሞከረች እንደነበር
ፊቷ ላይ በደንብ ይነበባል...ኪርቤልም በአባባሏ ግራ እየተጋባ "የኔ ውድ በጣም
አፈቅርሻለሁኮ ያላንቺ ሁሉም ነገር አስጠልቶኛል እባክሽ አትግፊኝ" አለ ሀናም
አፈቅርሻለሁ የምትለዋን ቃል ስትሰማ ልቧ ምቱ የጨመረ መሰላት ግን ቀጥ
ብላ ልታየው አልደፈረችም አይኖቹን ስታይ ያኔ ድሮ ልጅ ሆና ያሳለፈችው የታፈነ
ፍቅር ይመጣባታል...
ሀና ኪሩቤልን በቆሸሸው ማንነቷ መቀበል አልፈለገችም ያሳለፈችውን ታሪክ
ደግሞ ብትነግረው እንደሚጠላት አልፎም እንደሚጎዳ ታውቃለች ለዚም ሀና
የሷን ፍቅር አፍና እሱ ተስፋ ቆርጦ ወደ ጀርመን እንዲሄድ ብዙ ደከመች ነገር
ግን ኪሩቤል ከሷ ውጪ ፈፅሞ ማፍቀርም ማግባትም እንደማይፈልግ አስረግጦ
ነገራት።
ስለዚህ የነበራት አማራጭ ያሳለፈችውን ሳትደብቅ መንገር ይህን ለማድረግም
አቅም እንዲሆናት እቤቷ እራት ጋበዘችዉ መጠጥም ጠጡ፡፡ "ሆድ
ያባውን..." አይደል አባባሉ... ያን አስባ ነበር መጠጣቷ ግን ያሰበችው ሳይሆን
እንዲሆን የማትፈልገው ነገር ተከሰተ ሀናና ኪሩቤል ያለጥንቃቄ አብረው አደሩ...
Part 1⃣6⃣
,,,,,
,,,,,,,,,,ይ
,,,,,,,,,,,,,,,,,ቀ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ጥ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ላ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,ል
ሼር አይዘንጉ
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
Forwarded from ISLAM IS UNIVERSITY
.💐አስተዉሉ እህቶቼ...💐
#ስንቶቻችን ነን ክብራችንን ምንጠብቀዉ??
ሼር
✍ #እናቴ (ዝሙት) መስራት እፈልጋለሁ...
.
አንዲት ወጣት እንስት እናቷን ዝሙት ትፈጽም ዘንድ ታስፈቅዳታለች።
.
እናትየውም በእርግጥም የፈለግሽውን ነገር ከመፈጸምሽ በፊት
ለአንድ ሳምንት የማዝሽን መፈጸም ይኖርብሻል ስትል አቋሟን
ታሳውቃለታለች።
.
#እናትየውም እንዲህ ስትል ታዛታለች ወደ ንጉሱ ቤተ መንግስት ሂጂና
ልክ
ንጉሱ ከቤተ መንግስት ሲወጣ እራሱን እንደሳተ ሰው ውደቂ
.
▶️ #ልጅየውም ልክ እንደተባለችው እራሷን ስታ ትወድቃለች ንጉሱም
እራሱ ከሰረገላው ላይ ወረደና ሙሉ
እንክብካቤ እንዲደረግለትና ቤቷ
እንዲያደርሷት አዘዘ
.
▶️ #በሚቀጥለው ቀንም ንጉሱ ከቤተመንግስት ሲወጣ አሁንም
ራሷን ስታ ወድቃለች ንጉሱም ችላ
ብሎ አለፈ ዞር ብሎ እንኳን አልተመለከታትም
.
የንጉሱ ተከታይም ከወደቀችበት አነሳት በሶስተኛው ቀን እሱም
ይተዋትና የዘበኞች አለቃ ያነሳታል
.
▶️ #በአራተኛው ቀን አለቃውም ትቷት አንድ ተራ ወታደር ያነሳታል
በሚቀጥለው ቀን ግን እሱም ቀርቶ ሰዎች እየገፉ ወደ ዳር ያወጧታል።
እንደተለመደው በመጨረሻው ቀንም እራሱን እንደሳተ ሰው ወደቀች
.
#ይሄኔ ግን ፊቷን ከሚልሳት ውሻ ውጪ ምንም ነገር አላገኘችም
.
ከዚያም የእናቷ ተግባር የታከለበት ምክሯን እንዲህ ለገሰች
.
🎖🎖በማህብረሰቡ ውስጥ ክብሯን ያጣች ሴት ምሳሌም ይሄው ነው
በመጀመሪያ የተከበረች ሴት
በመሆኗ ሁሉም ይንሰፈሰፍላታል
.
☞ክብሯን ስታጣ ግን ፈላጊዋ ይጠፋል ሁሉም እንዳሻው ይጫወትባታል
☞በመጨረሻ ግን ማንም የማይፈልጋት ርካሽ እቃ ትሆናለች። ስትል
ልጇን
በጥበብ አስተማረቻት።
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
⭐️ፈጣሪን መፍራት ጥበብ ነው! ከሀጢያት መራቅ ማስተዋል ነው።
⭐️ሴቶች ለወደፊት ትዳር ካሰባችሁ ከዚና መራቅ አለባችሁ
⭐️በዚህ በአለንበት ዘመን ሰውን ያንበረከከ ትልቁ ሀጢያት እንደ ቻይና ልብስ የተያዘ ፋሽን ቢኖር "ዝሙት" ነው
⚠️⚠️እህቶቼ ተጠንቁቁ
┏━ 🍃 ━━━━ 🍂 ━┓
🎖ISLAM IS UNIVERSITY🎖
┗━ 🍂 ━━━━ 🍃 ━┛
4 another channal👇
@Islam_and_Science
Joinn
➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
#ስንቶቻችን ነን ክብራችንን ምንጠብቀዉ??
ሼር
✍ #እናቴ (ዝሙት) መስራት እፈልጋለሁ...
.
አንዲት ወጣት እንስት እናቷን ዝሙት ትፈጽም ዘንድ ታስፈቅዳታለች።
.
እናትየውም በእርግጥም የፈለግሽውን ነገር ከመፈጸምሽ በፊት
ለአንድ ሳምንት የማዝሽን መፈጸም ይኖርብሻል ስትል አቋሟን
ታሳውቃለታለች።
.
#እናትየውም እንዲህ ስትል ታዛታለች ወደ ንጉሱ ቤተ መንግስት ሂጂና
ልክ
ንጉሱ ከቤተ መንግስት ሲወጣ እራሱን እንደሳተ ሰው ውደቂ
.
▶️ #ልጅየውም ልክ እንደተባለችው እራሷን ስታ ትወድቃለች ንጉሱም
እራሱ ከሰረገላው ላይ ወረደና ሙሉ
እንክብካቤ እንዲደረግለትና ቤቷ
እንዲያደርሷት አዘዘ
.
▶️ #በሚቀጥለው ቀንም ንጉሱ ከቤተመንግስት ሲወጣ አሁንም
ራሷን ስታ ወድቃለች ንጉሱም ችላ
ብሎ አለፈ ዞር ብሎ እንኳን አልተመለከታትም
.
የንጉሱ ተከታይም ከወደቀችበት አነሳት በሶስተኛው ቀን እሱም
ይተዋትና የዘበኞች አለቃ ያነሳታል
.
▶️ #በአራተኛው ቀን አለቃውም ትቷት አንድ ተራ ወታደር ያነሳታል
በሚቀጥለው ቀን ግን እሱም ቀርቶ ሰዎች እየገፉ ወደ ዳር ያወጧታል።
እንደተለመደው በመጨረሻው ቀንም እራሱን እንደሳተ ሰው ወደቀች
.
#ይሄኔ ግን ፊቷን ከሚልሳት ውሻ ውጪ ምንም ነገር አላገኘችም
.
ከዚያም የእናቷ ተግባር የታከለበት ምክሯን እንዲህ ለገሰች
.
🎖🎖በማህብረሰቡ ውስጥ ክብሯን ያጣች ሴት ምሳሌም ይሄው ነው
በመጀመሪያ የተከበረች ሴት
በመሆኗ ሁሉም ይንሰፈሰፍላታል
.
☞ክብሯን ስታጣ ግን ፈላጊዋ ይጠፋል ሁሉም እንዳሻው ይጫወትባታል
☞በመጨረሻ ግን ማንም የማይፈልጋት ርካሽ እቃ ትሆናለች። ስትል
ልጇን
በጥበብ አስተማረቻት።
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
⭐️ፈጣሪን መፍራት ጥበብ ነው! ከሀጢያት መራቅ ማስተዋል ነው።
⭐️ሴቶች ለወደፊት ትዳር ካሰባችሁ ከዚና መራቅ አለባችሁ
⭐️በዚህ በአለንበት ዘመን ሰውን ያንበረከከ ትልቁ ሀጢያት እንደ ቻይና ልብስ የተያዘ ፋሽን ቢኖር "ዝሙት" ነው
⚠️⚠️እህቶቼ ተጠንቁቁ
┏━ 🍃 ━━━━ 🍂 ━┓
🎖ISLAM IS UNIVERSITY🎖
┗━ 🍂 ━━━━ 🍃 ━┛
4 another channal👇
@Islam_and_Science
Joinn
➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
➳ telegram.me/IslamisUniverstiy_public_group
ከቂያማ ምልክቶችመካከል የተወሰኑት የሚከተሉት ናቸዉ
1 ዝሙት ይስፋፋል 2 ወንዶች ሀር ይለብሳሉ
3 ሙዚቃ እንደሚፈቀድ ይነገራል 4 ሴቶች ዘፋኞች በአጫዋችነት ይያዛሉ
5 መጥፎ ቃላቶችንመለዋወጥ ይበዛል
6 ዝምድናን መቁረጥ ይበረክታል
7 ታማኝ ሰዉን እንደ ከዳተኛ መቁጠር እና መወንጀል
8 ከዳተኛን ማገዝ እና ማቅረብ
9 ድንገተኛ ሞት መከሰት
10 መስጅድን እንደ መተላለፊያ መንገድ መጠቀም
11 ጥሪያቸዉ ወይም ተልእኮአቸዉ ተመሳሳይ የሆነ ሁለት ቡድኖች ይፋ ጦር
ይማዘዛሉ(የአልይ ና የሙአዉያዉጊያን ያመለክታሉ
12 የዘመን መቀራረብ ወይም የጊዜ መፍጠን (በረካ ማጣት)
13 ፈተናዎች ይደራርሳሉ ፣ተንኮል ይስፋፋል
14 ኢልም ከህፃናት ይፈለጋል
15 የመሬት መንቀጥቀጥ
16 ሰዉነታቸዉን አግባብ ባለዉ ልብስ ያልሸፈኑ ሴቶች ይበዛሉ
17 እዉቀት የሌላቸዉ ሰዎች ህዝባዊ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ይወስናሉ
18 ሰላምታ በትዉዉቅ ላይ ብቻ ይመሰረታል
19 ዉሸት መናገር ይስፋፋል::
20 የንግድ ቤቶች ተቀራርበዉ ይገነባሉ።
21 ለሰይጣን አገልግሎት የሚዉሉ ግመሎች ና ለሰይጣን አገልግሎት የሚዉሉ
ቤቶች ይገነባሉ። ማለትም 1 አንድ ሰዉ ከሚጠቀምባቸዉ ዉጭ ያሉ ግመሎች
በስድ ሲለቀቁ ሰይጣን ይጋልባቸዋል። 2 ከመኖሪያ ቤት ዉጭ ያሉ ትርፍ ቤቶች
ለረጅም ጊዜ ሰዉ ሳይገባባቸዉ ከቆዩ የሰይጣን መኖሪያ ይሆናል።
22 ሰዎች በመስጊድ ዉበት ይፎካከራሉ_በዉስጡ ይመፃደቃሉ።
23 ሺበታቸዉን በጥቁር ቀለም የሚያጠቁሩ ሰዎች ይመጣሉ። እነዚህ ሰዎች
የጀነትን ሽታ እንኮአን አያገኙም።
24 ሰዎች አላህን የመታዘዝ ባህሪያቸዉ ይመነምናል።ለአኬራ መስራትም
ይቀንሳል።
25 ስስት ይስፋፋል፣ሁሉም ሰዉ ግለኛ ይሆናል፣አዋቂ እዉቀቱን ለማካፈል
ይሳሳል።
26 ሰዎች አላማዉን በማያዉቁት ዉጊያ ዉስጥ ይሳተፋሉ (ይጋደላሉ።)"ነፍሴ
በእጁ በሆነዉ ጌታ እምላለሁ በሰዎች ላይ ይህ ዘመን ይመጣል።ገዳይ በምን
ምክንያት እንደገደለ አያዉቅም-ተገዳይ በምን ምክንያት እንደተገደለ አያዉቅም።
" 27 የህዝብ ገንዘብ ያለ አግባብ ይመዘበራል።
28 አማና (ታማኝነት) ይጎአደላል።
29 ባል ሚስቱን እየታዘዘ እናቱን ይበድላል።
30 በአባቶች ላይ እየተፌዘ (አባት ሳይከበር) ጎአደኛ ይከበራል።
31 በመስጅድ ዉስጥ ጩሀት ይበራከታል።
32 ተንኮሉ ተፈርቶ ሰዉ ይከበራል-ችሎታና ስነ-ምግር ግን የለዉም።
33 ፖሊስ ይበዛል፤ይህም ማለት ወንጀል መበራከቱን ያመለክታል።
34 አንድ ሰዉ በእዉቀቱ አናሳ ሆኖ እና በባህሪዉም ገና ያልተገራ ሆኖ ሳለ
ድምፁ የሚያምር ሆኖ በመገኘቱ ብቻ ሶላት እንዲመራ (እንዲያሰግድ)
ይደረጋል።
35 ሚስት ባሏን በንግድ እና በስራ ላይ ትጋራለች።
36 ብእር ይበራከታል፤ድርሰት እና ህትመት ይስፋፋል።
37 ልጅ መመኪያ መሆኑ ቀርቶ መተከዣ እና መቆጫ ይሆናል።
38 የዝናብ እጥረት ይስተዋላል።
39 መኪና ይፈለሰፋል። "ከኡመቶቼ መካከል ወደመጨረሻዉ የሚመጡት 'ሱሩጅ
ወይም (መኪና) ላይ ይሳፈራሉ። የመጎጎዣ አይነት ነዉ በመስጅድ በሮች
ያቆሙታል (ይወርዳሉ) ሴቶቻቸዉ ግን የለባሽ እርቃን ናቸዉ።
40 ፊትና በመብዛቱ ሳቢያ ሞትን መመኘት።
41 ኢራቅ ማእቀብ ይጣልባታል-ምግብናእርዳታ ትከለከላለች።
42 በመቀጠልም ሻም (ሶሪያ፣ሊባኖስ፣ዩርዳኖስ እና ፍልስጤም) ምግብና
እርዳታ ይከለከላሉ ማእቀብ ይጣልባቸዋል።
43 የነብዩ ሙሀመድ (ሶ.አ.ወ) ከዚህ አለም በሞት መለየት እንደ አንድ የቂያማ
ቀንመድረስ ምልክት ተወስዷል።
44 በይተል መቅደስ (እየሩሳሌም) በሙስሊሞች ቁጥጥር ስር መግባት።
45 በጅምላ ጨራሽ በሽታም ሆነ ጦርነት የሰዉ ህይወት መጥፋት።
46 ሙስና፣ማጭበርበር እናየ ዋጋ ንረት እያየለ መምጣት።
47 በአረቦችም ሆነ በሌሎች ወገኖች ቤት ዉስጥ ጣልቃ ገብነት እና ፊትና
(መከራ) ይስተዋላል።
48 በሙስሊሞች እና በሮማዉያን(አዉሮፓ እና አሜሪካ) የጋራ ስምምነት
ይፈረማል። አዉፍ ኢብን ማሊክ (ረ.አ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ
(ሶ.አ.ወ) እንዲህ ብለዋል፦ የቂያማ ቀን ከመድረሱ በፊት ስድስት ነገሮች
ይከሰታሉ፥ 1 የኔሞት። 2 ከዚያም በይተልመቅዲስ ይከፈታል። 3 ከዚያም ሁለት
ሞት እዉን ይሆናል። 4 አንድ ሰዉ መቶ ዲናር ቢሰጠዉ እንኳን ምንም
አይመስለዉም። 5 ከዚያ በሁላ ደግሞ ፊትና ይከሰታል። 6 ከዚያም በናንተና
በነጮች መካከል ስምምነት ይኖራል። ይከዷችሁል ። 80 አላማ ይዘዉ ይመጣሉ
እያንዳንዱ አላማ ደግሞ 12 ሺህ (ንኡስ አላማ) አለዉ።
ያአላህ እዘንልን ከምናውቀውም ከማናውቀውም ፊትና ጠብቀን በዲናች
አትፈትነን በዲናችን ላይ የመጣውን ፊትና አንሳልን ያረብ
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
1 ዝሙት ይስፋፋል 2 ወንዶች ሀር ይለብሳሉ
3 ሙዚቃ እንደሚፈቀድ ይነገራል 4 ሴቶች ዘፋኞች በአጫዋችነት ይያዛሉ
5 መጥፎ ቃላቶችንመለዋወጥ ይበዛል
6 ዝምድናን መቁረጥ ይበረክታል
7 ታማኝ ሰዉን እንደ ከዳተኛ መቁጠር እና መወንጀል
8 ከዳተኛን ማገዝ እና ማቅረብ
9 ድንገተኛ ሞት መከሰት
10 መስጅድን እንደ መተላለፊያ መንገድ መጠቀም
11 ጥሪያቸዉ ወይም ተልእኮአቸዉ ተመሳሳይ የሆነ ሁለት ቡድኖች ይፋ ጦር
ይማዘዛሉ(የአልይ ና የሙአዉያዉጊያን ያመለክታሉ
12 የዘመን መቀራረብ ወይም የጊዜ መፍጠን (በረካ ማጣት)
13 ፈተናዎች ይደራርሳሉ ፣ተንኮል ይስፋፋል
14 ኢልም ከህፃናት ይፈለጋል
15 የመሬት መንቀጥቀጥ
16 ሰዉነታቸዉን አግባብ ባለዉ ልብስ ያልሸፈኑ ሴቶች ይበዛሉ
17 እዉቀት የሌላቸዉ ሰዎች ህዝባዊ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ይወስናሉ
18 ሰላምታ በትዉዉቅ ላይ ብቻ ይመሰረታል
19 ዉሸት መናገር ይስፋፋል::
20 የንግድ ቤቶች ተቀራርበዉ ይገነባሉ።
21 ለሰይጣን አገልግሎት የሚዉሉ ግመሎች ና ለሰይጣን አገልግሎት የሚዉሉ
ቤቶች ይገነባሉ። ማለትም 1 አንድ ሰዉ ከሚጠቀምባቸዉ ዉጭ ያሉ ግመሎች
በስድ ሲለቀቁ ሰይጣን ይጋልባቸዋል። 2 ከመኖሪያ ቤት ዉጭ ያሉ ትርፍ ቤቶች
ለረጅም ጊዜ ሰዉ ሳይገባባቸዉ ከቆዩ የሰይጣን መኖሪያ ይሆናል።
22 ሰዎች በመስጊድ ዉበት ይፎካከራሉ_በዉስጡ ይመፃደቃሉ።
23 ሺበታቸዉን በጥቁር ቀለም የሚያጠቁሩ ሰዎች ይመጣሉ። እነዚህ ሰዎች
የጀነትን ሽታ እንኮአን አያገኙም።
24 ሰዎች አላህን የመታዘዝ ባህሪያቸዉ ይመነምናል።ለአኬራ መስራትም
ይቀንሳል።
25 ስስት ይስፋፋል፣ሁሉም ሰዉ ግለኛ ይሆናል፣አዋቂ እዉቀቱን ለማካፈል
ይሳሳል።
26 ሰዎች አላማዉን በማያዉቁት ዉጊያ ዉስጥ ይሳተፋሉ (ይጋደላሉ።)"ነፍሴ
በእጁ በሆነዉ ጌታ እምላለሁ በሰዎች ላይ ይህ ዘመን ይመጣል።ገዳይ በምን
ምክንያት እንደገደለ አያዉቅም-ተገዳይ በምን ምክንያት እንደተገደለ አያዉቅም።
" 27 የህዝብ ገንዘብ ያለ አግባብ ይመዘበራል።
28 አማና (ታማኝነት) ይጎአደላል።
29 ባል ሚስቱን እየታዘዘ እናቱን ይበድላል።
30 በአባቶች ላይ እየተፌዘ (አባት ሳይከበር) ጎአደኛ ይከበራል።
31 በመስጅድ ዉስጥ ጩሀት ይበራከታል።
32 ተንኮሉ ተፈርቶ ሰዉ ይከበራል-ችሎታና ስነ-ምግር ግን የለዉም።
33 ፖሊስ ይበዛል፤ይህም ማለት ወንጀል መበራከቱን ያመለክታል።
34 አንድ ሰዉ በእዉቀቱ አናሳ ሆኖ እና በባህሪዉም ገና ያልተገራ ሆኖ ሳለ
ድምፁ የሚያምር ሆኖ በመገኘቱ ብቻ ሶላት እንዲመራ (እንዲያሰግድ)
ይደረጋል።
35 ሚስት ባሏን በንግድ እና በስራ ላይ ትጋራለች።
36 ብእር ይበራከታል፤ድርሰት እና ህትመት ይስፋፋል።
37 ልጅ መመኪያ መሆኑ ቀርቶ መተከዣ እና መቆጫ ይሆናል።
38 የዝናብ እጥረት ይስተዋላል።
39 መኪና ይፈለሰፋል። "ከኡመቶቼ መካከል ወደመጨረሻዉ የሚመጡት 'ሱሩጅ
ወይም (መኪና) ላይ ይሳፈራሉ። የመጎጎዣ አይነት ነዉ በመስጅድ በሮች
ያቆሙታል (ይወርዳሉ) ሴቶቻቸዉ ግን የለባሽ እርቃን ናቸዉ።
40 ፊትና በመብዛቱ ሳቢያ ሞትን መመኘት።
41 ኢራቅ ማእቀብ ይጣልባታል-ምግብናእርዳታ ትከለከላለች።
42 በመቀጠልም ሻም (ሶሪያ፣ሊባኖስ፣ዩርዳኖስ እና ፍልስጤም) ምግብና
እርዳታ ይከለከላሉ ማእቀብ ይጣልባቸዋል።
43 የነብዩ ሙሀመድ (ሶ.አ.ወ) ከዚህ አለም በሞት መለየት እንደ አንድ የቂያማ
ቀንመድረስ ምልክት ተወስዷል።
44 በይተል መቅደስ (እየሩሳሌም) በሙስሊሞች ቁጥጥር ስር መግባት።
45 በጅምላ ጨራሽ በሽታም ሆነ ጦርነት የሰዉ ህይወት መጥፋት።
46 ሙስና፣ማጭበርበር እናየ ዋጋ ንረት እያየለ መምጣት።
47 በአረቦችም ሆነ በሌሎች ወገኖች ቤት ዉስጥ ጣልቃ ገብነት እና ፊትና
(መከራ) ይስተዋላል።
48 በሙስሊሞች እና በሮማዉያን(አዉሮፓ እና አሜሪካ) የጋራ ስምምነት
ይፈረማል። አዉፍ ኢብን ማሊክ (ረ.አ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ
(ሶ.አ.ወ) እንዲህ ብለዋል፦ የቂያማ ቀን ከመድረሱ በፊት ስድስት ነገሮች
ይከሰታሉ፥ 1 የኔሞት። 2 ከዚያም በይተልመቅዲስ ይከፈታል። 3 ከዚያም ሁለት
ሞት እዉን ይሆናል። 4 አንድ ሰዉ መቶ ዲናር ቢሰጠዉ እንኳን ምንም
አይመስለዉም። 5 ከዚያ በሁላ ደግሞ ፊትና ይከሰታል። 6 ከዚያም በናንተና
በነጮች መካከል ስምምነት ይኖራል። ይከዷችሁል ። 80 አላማ ይዘዉ ይመጣሉ
እያንዳንዱ አላማ ደግሞ 12 ሺህ (ንኡስ አላማ) አለዉ።
ያአላህ እዘንልን ከምናውቀውም ከማናውቀውም ፊትና ጠብቀን በዲናች
አትፈትነን በዲናችን ላይ የመጣውን ፊትና አንሳልን ያረብ
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
👍1
ISLAMIC SCHOOL via @like
😔 #በብሶትህም_የሚቀና_አለ😔
የቆምክበት ሰልችት ብሎህ ደስታ ርቆሀል
ሰው ሞልቶ ባከባቢህ ላንተጠፍቶ የሚሆንህ በብቸኝነት ታጥረሀል ውስጥህ
ብዙ ነገር ይመላለስብሀል
☞ ነገር ግን ብትናገረው እራሱ በቅጡ # በማያዳምጡህ
ሰዎች ተከበሀል እድለቢስ ነኝ እስከምትል ድረስ የምታስባቸው ነገሮች ሁላ
እየተበላሹ ውስብስብ ብለውብሀል # ☞አንተነትህ የተለያዩ ጥያቄዎቸ እየደጋገመ
ይጠይቅሀል አንተ ደሞ ለጥያቄው መልስ አተሀል በዚህ እና መሰል የሂወት
ጢያቄዎች ከራስህ ጋር ሙግት ውስጥ ነህ ግን # ሁሉን_ቢያወሩት_ሆድ_ባዶ
_ይቀራል ነውና ነገሩ ሁሉንም ግዜ ይፈታዋል ብለህ # ተስፋ አድርገህ ብሶትህን
#ካንገት_በላይ በሆነው # ደረቅ_ሳቅህ ሸፍነህ ስትጫወት ቢያዩ ,,, የደረቅ
ሳቅህ እንቆቅልሽ ያልተፈታላቸው ሰዎች # ሀሳብ_የሌሽ ፣ የሞላለት # ደስተኛ
አድርገው ስለውህ ምነው እንደሱ በሆን ብለው # በብሶትህ_ሲቀኑ ያጋጥምሀል
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
የቆምክበት ሰልችት ብሎህ ደስታ ርቆሀል
ሰው ሞልቶ ባከባቢህ ላንተጠፍቶ የሚሆንህ በብቸኝነት ታጥረሀል ውስጥህ
ብዙ ነገር ይመላለስብሀል
☞ ነገር ግን ብትናገረው እራሱ በቅጡ # በማያዳምጡህ
ሰዎች ተከበሀል እድለቢስ ነኝ እስከምትል ድረስ የምታስባቸው ነገሮች ሁላ
እየተበላሹ ውስብስብ ብለውብሀል # ☞አንተነትህ የተለያዩ ጥያቄዎቸ እየደጋገመ
ይጠይቅሀል አንተ ደሞ ለጥያቄው መልስ አተሀል በዚህ እና መሰል የሂወት
ጢያቄዎች ከራስህ ጋር ሙግት ውስጥ ነህ ግን # ሁሉን_ቢያወሩት_ሆድ_ባዶ
_ይቀራል ነውና ነገሩ ሁሉንም ግዜ ይፈታዋል ብለህ # ተስፋ አድርገህ ብሶትህን
#ካንገት_በላይ በሆነው # ደረቅ_ሳቅህ ሸፍነህ ስትጫወት ቢያዩ ,,, የደረቅ
ሳቅህ እንቆቅልሽ ያልተፈታላቸው ሰዎች # ሀሳብ_የሌሽ ፣ የሞላለት # ደስተኛ
አድርገው ስለውህ ምነው እንደሱ በሆን ብለው # በብሶትህ_ሲቀኑ ያጋጥምሀል
@Islam_and_Science @Islam_and_Science