Golden Age
2.07K subscribers
275 photos
8 videos
151 files
518 links
Explore our channel for inspiring and motivating content, including speeches, videos, photos, and written pieces. Discover book reviews, future plans of rFIR, and join us on a journey of growth.
Youtube channel https://www.youtube.com/@GoldenAgerfir
Download Telegram
Dubbii hikmaa xiinxallaa barbaadu.
﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩

💬 Hayyuun islaamaa tokko akki jedhe.

"Dadhabbiin karaa rabbii keessatti dadhabde ni dabarti, ajriin isiidha ammoo siif ol kaayamti.

Mi'aan yeroo dilii dalgduu ni kutti, adabbiin isiis oluma kaayamti.

#Rabbii wajjiin tahi, waan biraa hin yaadin.

Dukkana halkanii keessa harka kee isatti ol qabii, Yaa Rabbi kiyya jedhiin! Duniyaan zikrii tee malee hin toltu, Aakhiraanis Afwii keetiin malee, jannannis si arkuun malee hin bareeddu!"

#Hoggaa wanni ati jireenya koo keessatti gammachuu naaf laata jettee yaaddu si jalaa bade, dhugoomsi wanni rabbiin sirraa balleesseef akka sababa dilii sitti hin taaneefi.

Irra namaaf dabri, dhiifama namaaf godhi, Namaafis laaffisis!

Dhimma Uumamatoota rabbuma isaan uumeef dhiisi! Nutiifi isaanis asirraa deemuuf jirra.

Dalagaa keeyriidhaa, Hangam xiqqaattus hin tuffatinii toltuu hojjadhu; toltuu keysaa tan Jannata si galchita hin beytuu!"

﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩﬩
Yeroon keysan Zikrii Rabbiitiin haa bareddu!!

🌺ʝσιи🌺
@GoldenAge2013
@GoldenAge2013
~ይነጋል ብለን ተኛን ይኸው ነጋ…ያልፋል ብለን ተስፋ ስናደርግም ያልፋል ወላሂ።
አባታዊ ምክር ለሙስሊሞች በሙሉ ⭕️

👌የኢማሙ አልባኒ ተማሪ የሆኑት ታላቁ ሸይህ ሰሊም አል-ሂላሊ حفظه الله تعالى ለሙስሊም ልጆቻቸውና ወንድሞቻቸው በሙሉ ታላቅ ምክር አስተላልፈዋል‼️

እኔም የአባታችን ወስያ ተቀብዬ ለሁሉም ይደርስ ዘንዳ ልተረጉመው ወደድኩ

ሸይሁ እንዲህ ይላሉ :-

ውድ ልጆቼ ሆይ! እኔ ታማኝ መካሪያችሁ ነኝ
ዱንያን እንድትማርኩና አኺራ ላይ እንድትድኑ ምክሬን በዝምታ አዳምጡኝ (ተቀበሉ)

ውዶቼ ሆይ!

🔺በቃሉ የማይገኝ ሰው አቅሉ ጎዶሎ ነው
☆እውነተኝነት የሌለው ስነ-ምግባር የለውም
🔺ከኡለማዎች ያልተቀማመጠ(ያልተማረ) ኢልም የለውም
☆ሀያእ የሌለው ክብር የለውም
🔺ጥፋትን የሚያዘወትር ተውፊቅ አያገኝም
☆ ከኢልም በላይ ጠቃሚ ሀብት የለም
★ከትዕግስት የበለጠ ትርፍ የለም
🔺ከመተናነስ እና ከአደብ የበለጠ እልቅና የለም
★ ከአቅል የበለጠ ጠቃሚ ጓደኛ የለም
🔺ሞት አይቀሬ ከመሆኑ በላይ ግልፅ መረጃ የለም
★ቸርነት ወንጀልን ከመተው በላይ አያማልድም
☆ከወንጀል የከበደ ሸክም የለም
☆ከተውሂድ የበለጠ ኢባዳ የለም
★ከውሸት የከፋ ሸር የለም
☆ከቂልነት የከፋ ኩራት የለም
☆ከመሀይምነት የከፋ ድህነት የለም
★ሰዎችን ከመከጀል በላይ ውርደት የለም
☆ከስስት በላይ አይብ የለም
☆የاللهን ውሳኔ ከመውደድና በሰጠን
ከመብቃቃት የበለጠ ሀብት የለም

☆☆★☆☆★☆☆★☆☆★☆☆★☆☆

ውድ ልጆቼ ሆይ!

👉 ሀቅን የተዋጋ ይሸነፋል
🔺የሙስሊሞችን ክብር ለመግፈፍ የሞከረ
አ الله ክብሩን ይገፈዋል(ያዋርደዋል)
🔺 በእውቀቱ የሚደነቅ ይጠምማል
🔺 ሰዎች ላይ የሚኮራ ይዋረዳል

✔️ ያማከረ አይከስርም
ኢስቲሀራ ያደረገ አይፀፀትም
✔️ ኡለማእ ጋር የተቀማመጥ ይረጋጋል
🔺 ቂሎችን የሚቀማመጥ ይዋረዳል
✔️ ወሬን የቀነሰ መጨረሻው ያምራል
🔻 በውሸት የታወቀ አይታመንም
🔻ስሜቱን የተከተለ ታዋርደዋለች
🔺የሰዎችን ልክ የማያውቅ እንስሳ ነው

ክቡር ልጆቼ ሆይ‼️

✔️ ጣፋጭን ቀመስኩ ከጤና በላይ ጣፋጭ ግን
አላየሁም
🌑 መራራንም ቀመስኩ ሰዎችን ከመከጀል
በላይ መራራ አላየሁም
🌑 እዳ ከመሸከም ድንጋይና ብረት መሸከም
ይቀላል

የተከበራችሁ ልጆቼ ሆይ ‼️

🔺ከማይፈቀዱላችሁ ሴቶች አይናችሁን ስበሩ
✔️ ክፋት ለሰራባችሁ መልካምን መልሱለት
✔️ መልካምን ዝሩ ብዙ ሆኖ ታጭዱታላችሁ
🟢 ኸይረኞችን ተቀላቀሉ ሸረኞችን ራቁ
ደጋጎችን ስትቀላቀሉ ከፍታን ይጨምሩላችኋል ስትናገሩም ይሰሟችኋል ሰዎች ሲበድሏችሁም ይረዷችኋል

🔴 አሽራሮቹ ግን ብትቀላቀሉዋቸው ያዋርዷችኋል ብታምኗቸው ይክዷችኋል، ሚስጥራችሁ ካወቁም ሚስጥራችሁን ያወጣሉ ከናንተ የተሻለ አማራጭ ሲያገኙም ይተዋችኋል

ልጆቼ ውዶቼ ሆይ❗️

➡️በዲንና በአኽላቅ ከናንተ የተሻሉትን ተመልከቱ
በዱንያና በደረጃ ግን ከናንተ ያነሱትን ተመልከቱ

➡️ ወንጀል ከሰራችሁ ተውበትን አደራችሁ
የአደም ልጅ ሁሉ ይሳሳታል በላጮቹ ግን
ተውበት አድራጊዎቹ ናቸው

➡️ጧትና ማታ ጌታችሁን (الله)ን ዘክሩ

➡️ሰዎች ጡብ(ሸክላ) ቢወረውሩባችሁ
ሰብስባችሁ ቤት ስሩበት
አበባን ቢስሰጣችሁ ላሳደጓችሁና ላስተማሯችሁ ስጡ

ይህንን ታላቅ ምክር ለሁሉም ሙስሊሞች
ይደርስ ዘንድ ሼር እናድርገው

@GoldenAge2013
@GoldenAge2013
Hayyuun Islaamaa Ibn Alqayyim akkana jedhan:

Jechoota sadii  beektoleen Islaamaa durii barreessanii waliif erganii wal yaadachiisu turan. Osoo namni hunduu qalbii isaa irratti barreeffatee hanga qilleensa fudhatuun isii qara'ee gaariidha.

1. Nama keessa isaa tolfate Rabbiin gubbaa isaa ni tolcha.
❶ من أصلح سريرته أصلح الله علانيته.
2. Nama waan jidduu isaatiifi jidduu Rabbii tolche Rabbiin waan jidduu isaatiifi namootaa jiru ni tolcha.
❷ ومن أصلح ما بينه وبين الله أصلح الله مابينه وبين الناس.
3. Nama aakhiraa isaatiif hojjate Rabbiin cinqaa addunyaa isaaf deedisa.
❸ ومن عمل لأخرته كفاه الله مؤونة دنياه.

📚#المصدر: الرسالـة التبوكيـة (ص٩٢
The clock tower signals the entry into the month of Jumada Al Akhir!

3 months away from Ramadan!

ረመዷን 3 ወር ብቻ ቀረው
አላህ በሰላም ደርሰው ፁመው ተጠቅመው የሚለወጡበት ያርገን
Forwarded from rFIR promotion
😢Osoo channel muziqaa taeee kumatu subscribe itti roobsa ture

Kan sharia ammo qalbi fi sheeyxanatu irra dhorka

Namn channel sharia(islaama) guddisu barbaadu qofti channel kana subscribe godhi qofa
https://www.youtube.com/@GoldenAgerfir
የሰው ዉለታ ሲበዛብን ከዱዓ ዉጭ ምን ልናደርግላቸው እንችላለን ።
ምንም

ጁምዓ ሙባረክ

@GoldenAge2013
@GoldenAge2013
قَالَ كَلَّا ۖ إِنَّ مَعِيَ رَبِّي سَيَهْدِينِ
(ሙሳ) «ተዉዉ! ጌታዬ ከእኔ ጋር ነው፡፡በእርግጥ ይመራኛል» አለ፡፡
ሱረቱ አሽሹዐራእ 62

በችግሮች ቀለበት ውስጥ ገብተህ መግቢያ መውጫ ቀዳዳ አጥተህ ሊሆን ይችላል። ችግሮችህ ሙሳና ህዝቦቹን ሊያጠፋ ከጫፍ ደርሶ እንደነበረው የፊርዓውን ሰራዊት ሊያጠፋህ የደረሰ ሊመስልህ ይችላል። የእነዚህ ችግሮች መብዛት ሳያንስ ሌላ ችግር እንደ ናይል ወንዝ ሰፍቶና ገዝፎ ከፊት ለፊትህ ሊጋረጥም ይችላል።
   ግን አስታውስ የሙሳ ጌታ ዛሬም አለ። የእርሱ ጌታ የአንተም ነው። ተስፋ እንድትቆርጥ የሚወተውቱ ሰዎች በዙሪያህ ቢበዙም "ከእኔ ጋር ጌታዬ አለ። በእርግጥም ይመራኛል።" ብለህ እምነትህን በአላህ ላይ ካደረክ ከችግሮችህ ውስጥ መፍትሔን ያመጣል።
©

اللهم صل وسلم وزد وبارك على سيدنا وحبيبنا ونبينا محمد صلى الله عليه وعلى آله وصحبه أجمعين
ለገዳዮች ውርደትን ለተጨነቁት ወንድሞቻችን ድልን ለታመመ መዳንን ለሞቱት ሸሂድነትን  የሚወፈቁበት  በሰለዋት በሱራህ አልካህፍ በዱዓ የተዋበ ጁምዓ ይሁንልን

@GoldenAge2013
‹ላ ሐውለ ወላ ቁወተ ኢልላ ቢልላህ›
.
🔰🔰በልጁ የውሃ ሽታ ሆኖ መቅረት የተጨነቀው አባት ዐውፍ ኢብኑ ማሊክ

የአላህ መልዕክተኛ ሰ.ዐ.ወ. ዘንድ ሄደና
‹አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ!ልጄ ማሊክ ካንቱ ጋር በአላህ መንገድ ለዘመቻ ወጥቶ ነበር፡፡ እስካሁን ግን አልተመለሰም፤ ምን ማድረግ እንዳለብኝ ይንገሩኝ፡፡›

እርሣቸውም ‹ዐውፍ ሆይ! አንተ እና ባለቤትህ ላ ሐውለ ወላ ቁወተ ኢልላ ቢላህ የሚለውን ቃል ማለትን አብዙ፡፡› አሉት፡፡ ዐውፍ ወደሚስቱ
ተመለሰ፡፡

‹ ይህን ያህል ቆይተህ ከአላህ መልዕክተኛ ዘንድምን ይዘህ ይሆን የመጣኸው?› አለችው፡፡ ‹ላ ሐውለ ወላ ቁወተ ኢልላ ቢላህ› ማለትን እንድናበዛ አዘዙኝ፡፡› አላት፡፡ ‹የአላህ መልዕክተኛ በርግጥም እውነት ተናገሩ› አለች፡፡ ቁጭ ብለው አላህን አወሱ፡፡

‹ላ ሐውለ ወላ ቁወተ ኢልላ ቢላህ እያሉ ዋሉ፡፡ ቀኑ መሸ፡፡ ምሽቱም ገፋ፡፡ በዉድቅቱ ላይ ባልታሰበ ጊዜ በራቸው ተንኳኳ፡፡ ዐውፍ ሊከፍት ተነሳ፡፡ ልጁ ማሊክ ነበር፡፡ በርካታ በጎችን ነድቶ መጥቶ በር ላይ ቆሟል፡፡



አባቱ ጠየቀው፡፡ ‹ምንድነው ይህ የማየው?› አለው፡፡ ልጁም መለሰለት፡፡
‹ጠላቶች ማርከውኝ ወስደው በብረት ሰንሰለት ቀፍድደው አሠሩኝ፡፡

አመሻሽ ላይ ለማምለጥ ብሞክርም እግሬና እጄ የታሰረበትን ብረት መፍታት በጣም ከባድ ሆኖ ስላገኘሁት አልቻልኩም፡፡ ድንገት የሆነ ጊዜ ላይ ቀስ በቀስ ሲላላና ሲላቀቅ አስተዋልኩኝ፡፡ እኔም እግርና እጄን
አላቀቅኩኝ፡፡ ሰዎቹ በቦታው ስላልነበሩ ያገኘሁትን በግና ፍየል ሁሉ ነድቼ
መጣሁ፡፡› አለው፡፡

ዐውፍ ጠየቀው፡፡ ‹በኛና በጠላት አገር መካከል ያለው መንገድ እሩቅ ነው፡፡ ይህን ሁሉ መንገድ በአንድ ምሸት እንዴት ልትዘልቀው ቻልክ፡፡›

ልጅም መለሰ ‹ከሰንሠለቱ ከተፈታሁበት ጊዜ ጀምሮ መላዕክት በክንፎቻቸው እንደተሸከሙኝ ይሠማኝ ነበር፡፡ › አለው፡፡

ዐውፍ የሆነውን ሁሉ ሊነግራቸው ብሎ ወደ አላህ መልዕክተኛ ተመልሶ ሄደ፡፡ ገና ሳይነግራቸው እንዲህ አሉት ‹ ዐውፍ ሆይ አብሽር አላህ ባንተ
ጉዳይ
ﻭﻣﻦ ﻳﺘﻖ ﺍﻟﻠﻪ ﻳﺠﻌﻞ ﻟﻪ ﻣﺨﺮﺟﺎ ﻭﻳﺮﺯﻗﻪ ﻣﻦ ﺣﻴﺚ ﻻ ﻳﺤﺘﺴﺐ ﻭﻣﻦ ﻳﺘﻮﻛﻞ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻓﻬﻮ
ﺣﺴﺒﻪ ...
‹ አላህንም የሚፈራ ሰው ለርሱ መውጫን ያደርግለታል፡፡ ካላሰበው በኩልም ሲሳይን ይለግሰዋል፡፡ በአላህም ላይ የሚመካ ሰው እርሱ በቂው ነው፡፡ ...› የሚል የቁርኣን አንቀጽ አውርዷልና፡፡ አሉት፡፡

‹ላ ሐውለ ወላ ቁወተ ኢልላ ቢልላህ › ማለት ‹ብልሃትም ሆነ ጥንካሬ ከአላህ ዉጭ የለም፡፡› ማለት ነው፡፡ ከርሱ ዉጭ ምንም ነን፡፡እና የላ ሐውለ ወላ ቁወተ ኢልላ ቢላህ›ን ዋጋ እና ጥልቅ ትርጉም
በትክክል እንወቅ፡፡

👉 በአስፈላጊ ቦታዎችም ላይ እንጠቀምባት፡፡
እስቲ ደጋግመን እንበላት፡፡ እሷ ጭንቀትን አስወጋጅ፣ የጀነት ዉስጥ ድልብ
ሀብት ናትና፡፡

"ወደ መልካም ነገር  ያመላከተ ሰው የሰራውን ሰው ያህል አጅር ያገኛል" ረሱል (ﷺ)

@GoldenAge2013
ምኞታችሁ በዚህ፤ ተጨባጫችሁ በዚያ እየተላለፉ ከተቸገራችሁ "ማን ያውቃል ለኸይር ይሆን ይሆናል" በሉ።

ሁሌም ተስፋ ከሚሠጡኝ የቁርአን አያዎች መካከል

لا تدري لعل الله يحدث بعد ذلك أمرا

በዚህች ቅጽበት እንኳን አላህ ምን እንዳዘጋጀልን ምን እናውቃለን ።
አናውቅም ወላሂ።

@GoldenAge2013
ትክክለኛው ስኬት
==============
አንድ ሰው ስኬታማ ነው የሚባለው ዘመናዊ መኖሪያ ቤትና ዘመናዊ መኪና ስላለው ወይም ባለስልጣን ወይም ዝነኛ… ስለሆነ አይደለም። በጥቅሉ ስኬታማነት በቁሳዊ መለኪያዎች አይለካም።


ትክክለኛው ስኬታማነት ምን እንደሆነ አላህ በተከበረው ቃሉ በቁርኣን ላይ እንዲህ ሲል ነግሮናል፦


(كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَإِنَّمَا تُوَفَّوْنَ أُجُورَكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۖ فَمَن زُحْزِحَ عَنِ النَّارِ وَأُدْخِلَ الْجَنَّةَ فَقَدْ فَازَ ۗ وَمَا الْحَيَاةُ الدُّنْيَا إِلَّا مَتَاعُ الْغُرُورِ)

«ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው፡፡ #ከእሳትም_የተራቀና_ጀነትን_የተገባ_ሰው_በእርግጥ_ምኞቱን_አገኘ፡፡ ቅርቢቱም ሕይወት የመታለያ መሳሪያ እንጅ ሌላ አይደለችም፡፡»

[ኣሊ ዒምራን: 185]

በእርግጥም ከጀሀነም እርቆ ጀነት መግባትን ከመታደል በላይ ምንኛ ያማረ የምኞት መሳካት አለ!

እንደ ሙስሊም ultimate ጎላችን ይህ ነው። ለዱንያ የቱንም ያክል ብንለፋ ሄደን ሄደን ለአኺራችን ሰበብ ከሆነን ነው ትርፋማነቱ።

አላህ ከጀሀነም የሚያርቀንንና ለጀነት መግባት ሰበብ የሚሆነንን ንግግርና ተግባር ያግራልን።
Dear Customer...
በአላህ ስም - ተከተበ ከFLSI

"Dear Customer you have used 75% of your internet plan from..." የሚል text ከቴሌ ገባልኝ…ዶርሜ ውስጥ ጋደም ብዬ youtube videoዎችን እያየው ነበር…package እየጨረስኩ እንደሆነ ምልክት ስለገባልኝ ዳታዬን አጠፋፍቼ ወጣው…ከዚህ ቡሀላ የቀረኝ 25% እንደመሆኑ ዝም ብዬ አላባክንም…አስፈላጊ ጉዳዮችን ብቻ የማይበት ይሆናል ብዬ ወሰንኩኝ! …
ወዲያው ግን ምን ሀሳብ ላይ እንደተጣድኩኝ ላጫውታቹ…የገዛሁት package አጠቃቀሜ ላይ ምልክት ይደርሰኛል…ምን ያህል እንደገዛው አውቀዋለው፣ ምን ያህል እንደቀረኝ ብጠይቅ ይመለስልኛል፣ 75% ስጠቀም ይነገረኛል፣ ስጨርስም ምልክት ይደርሰኛል…ደስ ይላል…
…ግን የዱንያ ቆይታዬስ???

"Dear Customer....your recharged lifetime is...."
"Dear Customer Your remaining amount from your lifetime..."
"Dear Customer You have used 75% your lifetime plan..."
:
:
የሚሉ ማስታወሻዎች አይገቡልንም…ምን ያህል እንደተሰጠን አናውቅም…በየትኛውም ቅፅበት "...you have finished...." ብሎ መለከል መውት ሊመጣ ይችላል……
"75% ተጠቅመሻል የቀረሽን ጊዜ አስፈላጊ በሆነ ጉዳይ ላይ አውይው…ያልጨረስሽውን ስራ ጨራርሺ…ወደ አላህ ተመለሺ…ተሰናበቺ!"…የሚል ማንቂያ ደውልም ለማንም ተልኮ አያውቅም…
እንዲህም ሆኖ ሳለ ግን የኛ መዘናጋት ለጉድ ነው!
ሀቂቃ ሁኔታዬን መረመርኩት…ነፍስያዬን አናገርኳት…የቀጠሮ ቀኗን የማታውቅ፣ በየትኛውም ደቂቃ ልትጠራ የምትችል አትመስልም…
ለነገ፣ ለነገ ብዬ ያከማቸሗቸው ስራዎች ታወሱኝ…አውፍ ያላስባልኳቸው ሰዎች ትዝ አሉኝ…ያልከፈልኳቸውን ሀቆች አሰብኳቸው…ያልከፈትኩት ቁርአኔ በኔ ላይ ሲመሰክርብኝ ሳልኩት…ሰደቃቸውን ያልሰጠሗቸው ሚስኪኖች ሲከሱኝ ታየኝ…በከንቱ ያባከንኩት ጊዜዬ ሲቆጨኝ, ሲፀፅተኝ ተሰማኝ…ተወካይ መላእክቶቼ በጥያቄ ሲያፋጥጡኝ…አላህ ፊት ቀርቤ ዱንያ ላይ ባንበሻበሽኩሽ ፀጋ ለኢስላም ምን ሰራሽ?…ወጣት ነበርሽ የተመቻቸልሽ…እውቀት ምን ላይ ደረስሽ? ወላጆችሽ ምን ያህል ደስተኛ ነበሩ ባንቺ?…ብዙ ጥያቄዎችን ስጠየቅ አሰብኩኝ…
ቀኔን አላውቀውም ግን ዱንያ ዱንያ ዱንያ…ቢዚ አርጋኛለች!!…በአብለጭላጭነቷ አታላናለች!

የ Ahmed Bukhatir ስንኞች ትዝ አሉኝ…

ومن يأمنك يا دنيا الدواهي
تدوسين المصاحب في التراب
وأعجب من مريدك وهو يدري
بأنك في الورى أم العجاب.....

Who trust you oh dunya…the world of misfortune
you trample on fellows in the dust
I wonder at the one who wants you while he knows
that you are the strangest of creations..

በዚህ ራሴን አየሁበት…ዱንያን እያወቅኳት ከተጠመዱባት፣ ከተዘናጉባት መሀል እንደሆንኩ ተሰማኝ…
ስለ ህይወት packageኣችን ምንም መረጃ የለንም!…እንንቃ አንዘናጋ!!

"Dear Customer…የተሞላላቹ Package በየትኛውም ደቂቃ ሊያልቅ ስለሚችል አይዘናጉ…ዛሬ ነገ አትበሉ…ዛሬውኑ አሁኑኑ መስራት ያለባቹን ስሩ!!"
(መልእክት ነው!!)

አላህ እድሜያቸውን በአግባቡ ተጠቅመው የተፈጠሩለትን አላማ ከሚያሳኩት ያድርገን አሚን!!

https://t.me/GoldenAge2013
Forwarded from rFIR promotion
😢Osoo channel muziqaa taeee kumatu subscribe itti roobsa ture

Kan sharia ammo qalbi fi sheeyxanatu irra dhorka

Namn channel sharia(islaama) guddisu barbaadu qofti channel kana subscribe godhi qofa
https://www.youtube.com/@GoldenAgerfir
የፈጅር (የሱብሕ) ሶላት ትሩፋቶች እና ፈጅርን አለመስገድ ያለው አደጋ
~ ~ ~~ ~ ~

1. ፈጅርን ስገድና በአላህ ጥበቃ ስር ሁን፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም “ሱብሕን የሰገደ በአላህ ጥበቃ ስር ነው” ብለዋል፡፡ [ሙስሊም]

2. ፈጅርን ስገድ ሌሊቱን በሶላት እንደቆምክ ይቆጠርልሃልና፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም “ዒሻእን በጀማዐህ የሰገደ ግማሽ ሌሊትን በሶላት እንደቆመ ነው፡፡ ሱብሕን በጀማዐህ የሰገደ ደግሞ ሌሊቱን በሙሉ እንደቆመ ነው” ይላሉ፡፡ [ሙስሊም]

3. ሱብሕን ስገድ እራስህን ከሙናፊቆች መገለጫ አፅዳ፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም “በሙናፊቆች ላይ እንደፈጀር እና ዒሻእ ሶላት የሚከብድ የለም” ይላሉ፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም]

4. ፈጅርን ስገድ ለጭንቅ ቀን ብርሃን ይሆንሃልና፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም “በጨለማዎች ወደ መስጂዶች የሚጓዙትን በቂያማህ ቀን ሙሉ በሆነ ብርሃን አብስራቸው” ይላሉ፡፡ [ሶሒሕ አቢ ዳውድ፡ 570]

5. ሱብሕን ስገድ መላእክት ይመሰክሩልሃል፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፡- “በናንተ ውስጥ የሌሊት መላእክትና የቀን መላእክት ይተካካሉ፡፡ በፈጅር ሶላት እና በዐስር ሶላት ላይ ይሰባሰባሉ፡፡ ከዚያም እነዚያ በናንተ ዘንድ ያደሩት (ወደ ሰማይ) ይወጣሉ፡፡ ይህኔም ጌታቸው በነሱ ሁኔታ አዋቂ ሆኖ ሳለ “ባሪያዎቼን በምን ሁኔታ ላይ ተዋቸኋቸው?” ሲል ይጠይቃቸዋል፡፡ “እነሱ እየሰገዱ ነው የተውናቸው፡፡ እየሰገዱም ነው የመጣናቸው” ይላሉ፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም]

6. ሱብሕን ስገድ ሙሉ የሐጅና የዑምራን አጅር እፈስ፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም “የማለዳን ሶላት በጀማዐ የሰገደ ከዚያም ፀሀይ እስከሚወጣ ድረስ አላህን እያወሳ የተቀመጠ እና ከዚያም ሁለት ረከዐ ሶላት የሰገደ ልክ እንደ ሐጅና ዑምራ አጅር አለው፡፡ ሙሉ! ሙሉ ! ሙሉ!” ይላሉ፡፡ [አስሶሒሐህ፡ 3403]

7. ፈጅርን ስገድ በአለም ላይ ካሉ ፀጋዎች ሁሉ በላጭ የሆነ ፀጋ የምትጎናፀፍበት እድል ታገኛለህና፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም “የፈጅር ሱንናህ (ከፈርዱ በፊት የምትሰገደዋ ትርፍ 2 ረከዐ ሶላት) ከዱንያ እና በውስጧ ካለ ሁሉ በላጭ ነች” ይላሉ፡፡ [ሙስሊም]

8. ፈጅርን ስገድ ከጀሀነም መትረፊያ ጀነትን መጎናፀፊያ ብስራትን ታገኛለህና፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም “ፀሀይ ከመውጣቷ እና ከመግባቷ በፊት የሰገደ አንድም ሰው እሳት አይገባም” ይላሉ፡፡[ሙስሊም] እነዚህ ሶላቶች ፈጅርና ዐስር ናቸው፡፡ በሌላም ሐዲሥ “ሁለት ብርዳማ ሶላቶችን የሰገደ ጀነትን ይገባል” ብለዋል፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም]

9. ፈጅርን ስገድ ከፀጋዎች ሁሉ በላጭ ፀጋ የሆነውን የላቀውን ጌታ መመልከትን ትታደላለህና፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም “እናንተ ይህን ጨረቃ እንደምታዩት ጌታችሁን ታያላችሁ፡፡ እሱን በማየትም አትቸጋገሩም፡፡ ፀሀይ ከመውጣቷና ከመግባቷ በፊት ባለ ሶላት አለመረታት ከቻላችሁ አድርጉት (ስገዱ)” ይላሉ፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም]
10. ፈጅርን ስገድ ጥሩ ነፍስ ይዘህ አንግተህ ንቁ ሆነህ ትውላለህ፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም]
ተጠንቀቅ!

1. የፈጅርን ሶላት ከማሳለፍ ተጠንቀቅ፡፡ ከፈጅር ሶላት መሳነፍ አደገኛ የሆነ የሙናፊቆች ምልክት ነውና!! [ቡኻሪና ሙስሊም]

2. የፈጅርን ሶላት ከማሳለፍ ተጠንቀቅ፡፡ የሸይጣን መፀዳጃ አትሁን፡፡ በአንድ ወቅት ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ዘንድ እስከሚነጋ ድረስ ሌሊቱን ስለሚተኛ ሰው ተወራ፡፡ ይህኔ እሳቸው እንዲህ አሉ፡- “ያ በጆሮዎቹ ውስጥ ሸይጣን ሽንቱን የሸናበት ሰው ነው!” አሉ፡፡ አልባኒ ሶሒሕ ብለውታል፡፡ [ሶሒሑትተርጊብ ወትተርሂብ፡ 644]

3. የፈጅርን ሶላት ከማሳለፍ ተጠንቀቅ፡፡ ያለበለዚያ የሸይጣን ወጥመድ ሲሳይ ትሆናለህ፡፡ ቀንህን ሙሉ ድብርት ይጫጫንሃል፣ ንቃት ይቀልሃል፡፡ ፈጅር ላይ ተነስቶ ውዱእ አድርጎ ያልሰገደ ሰው ቆሻሻ ነፍስ ይዞ እንደሚያነጋና ስንፍና እንደሚጫጫነው ተናግረዋል፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም]

4. ፈጅርን ስገድ ያለበለዚያ በቀብርህ ውስጥ እስከ እለተ ቂያማ የሚዘልቅ ዘግናኝ ስቃይ ትሰቃያላህ፡፡ ከነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንደተላለፈው አንድ ሰው ተንጋሎ ሌላው ካጠገቡ ቋጥኝ ይዞ በመቆም እራሱን ይደቁሰዋል፡፡ ድንጋዩ ተንከባሎ ሲሄድም እሱን አምጥቶ እስከሚመለስ ድረስ እራሱ እንደነበር ይመለሳል፡፡ ከዚያም እንደ መጀመሪያው ይሰራበታል፡፡ ቂያማ እስከሚቆም ድረስም በዚሁ መልኩ ይቀጥላል፡፡ ይህን በዚህ መልኩ የሚሰቃየውን ሰውየ ምንነት ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ጂብሪል ሲጠይቁት “ይሄ ቁርኣንን ይዞ ፊት የሚነሳው ከግዴታ ሶላትም የሚተኛ ነው” አላቸው፡፡

ወንድሜ ሆይ! ከፈጅር ሶላት አትዘናጋ፡፡ ወቅቱን ጠብቀህ እንድትሰግድ የሚያግዝህን ብልሃትም ተጠቀም፡፡

1. በጊዜ ተኛ፡፡ የምሽት ወሬ ይቅር፡፡ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ከዒሻ በፊት እንቅልፍ፣ (ከዒሻ) በኋላ ደግሞ ወሬ ይጠሉ ነበር፡፡ [ቡኻሪና ሙስሊም]

2. ቀኑን በወንጀል ከማሳለፍ ተጠንቀቅ፡፡ ወንጀል ከኸይር ስራ ያቅባል፡፡ በሌላ በኩል ለኸይር ስራ ትጋ፡፡ ኢስላማዊ የመኝታ ስርኣቱን ጠብቅ፡፡ የኸይር ስራ አንድ ሽልማቱ ለሌላ ኸይር ስራ መታደል ነውና፡፡

3. ማታ ከመተኛትህ በፊት ለፈጅር ለመነሳት ቁርጠኛ ውሳኔ አድርግ፡፡ ረጅም ጉዞ ወይም አሳሳቢ ጉዳይ ቢኖርብህ ያለ ማንም አጋዥ ምናልባትም ያለአላርም እየነቃህ ለሶላት ሲሆን መዘናጋትህ ስለእውነት ከባድ የሞራል ልሽቀት ነው፡፡

4. ማንቂያ ደወል (አላርም) ተጠቀም፡፡ ምናልባት ሳይታወቅህ አጥፍቶ የመተኛት አጉል ባህሪ ካለብህ ትንሽ ራቅ አድርገህ አስቀምጠው፡፡

5. በሰአቱ ነቅተህ ከተጫጫነህ “ትንሽ ተኛ” ለሚሉ ሸይጣን እና ነፍስያ ሸንጋይ ጉትጎታ እድል አትስጥ፡፡ መነሳትህ ያለውን ዋጋ፣ መተኛትህ ያለውን አደጋ ላፍታ አስብ፡፡ ብትነሳ 50 ዶላር ይሰጣል ቢባል የሚኖርህን ንቃት ቃኝና እራስህን ታዘብ፡፡ ፈርዱ ቀርቶ ትርፍ የሆነችዋ የፈጅር 2 ረከዐ እንኳን ከዱንያ ፀጋ ሁሉ በላጭ እንደሆነች እራስህን አስታውስ፡፡

6. በመልካም የሚያግዝ ጓደኛ ወይም የህይወት አጋር ካለህም እሰየው፣ ተጠቀምበት፡፡

"ወደ መልካም ነገር  ያመላከተ ሰው የሰራውን ሰው ያህል አጅር ያገኛል" ረሱል (ﷺ)

https://t.me/GoldenAge2013
ሙስሊም ከዒሻ በኋላ ብዙ አያመሽም፣ በቻትና ጫት በማይረቡ ወሬዎችና ፊልሞች ጋዜዉን አይገድልም። ሲተኛ ቀለል ብሎ ዉዱእ አድርጎ ነው። ከእንቅልፍ ለመነሳት በሚከለክለው መልኩ ጠግቦ ሆዱን አጨናንቆ አይተኛም፣ ረጅም እንቅልፍ ለመተኛት አስቦ ደራርቦ አይተኛም።
ሙስሊም ንቁ ነው እንደ ግንድ ወድቆ አያድርም። በምሽቱ ጊዜው ለኢስቲግፋር ሊነቃ ይችላል ፣ ለተፈኩር ሊነቃ ይችላል ፣ ለቂያመ ለይል ሊነቃ ይችላል፣ በዱዓው ተገልሎ አምላኩን ለማግኘት ሊነቃ ይችላል፣ ለዚክር ሊነቃ ይችላል፣ ለዊትር ሶላት ሊነቃ ይችላል፣ አረፈደ ቢባል እንኳን ለሱብሒ ሶላቱ ይነቃል። አላህ ከሚነቁት ያድርገን።

ሶባሐል ኸይር

https://t.me/GoldenAge2013
የጅን ጥቃት በሴቶች ላይ ምልክቶቹ

1.ብቻሽን መሆን የምትፈልጊ ከሆነና ሀሳብሽ በሙሉ ከሰው ለመገለል ከሆነ እራስሽን ጠይቂ፡፡

2. የወሲብ ፍላጎት ከፍተኛ መሆን እና እራስን መንካት፡፡ በተቃራኒው ከባለቤትሽ ጋር ግንኙነትን እጅግ በጣም መጥላት

3.ምሽትና ቀን ማልቀስ ምክንያቱን በቅጡ በማታውቂው ምክንያቶች እምባ በእምባ መሆን ሆድ መባስ፡፡ ይከፋሻል ምክንያቱን ግን አታውቂውም።

4.ድብርት መሰማት ይህ ድብርት ጥዋት ላይ ይከፋል ሰው ወገግ እያየለለት ሲሄድ ባንቺ ላይ እየጨለመ ይመጣል።

5.የፔሬድ መብዛት፡፡ ፔሬድ ከ5-8 ቀን በኖርማል ሁኔታ ሊፈስ ይችላል ፡፡ በጂን ልክፍት ግን 30 እና 45 ቀን የፔሬድ ደም ሶስት ቀን እረፍት ሊኖር ይችላል፡፡ ይህም እንደ ጥቃቱ ይለያያል፡፡ የጥቃቱ ሃይለኝነት የፔሬዱን ብዛት ይወስናል፡፡ ዝቅተኛ ጥቃት መጠነኛ የፔሬድ መብዛት ሲሆን ከፍተኛው ደግሞ ከፍተኛ የፔሬድ መብዛት ይኖረዋል፡፡

6.ፍራቻ መሰማት፡፡ ማታ ሲመሽ ከመጠን በላይ መፍራትና የልብ ምት መጨመር፡፡ የሚሞቱ ያክል ፍራቻ መሰማት፡፡ መተንፈስ እንኳ እስኪጨንቅሽ።

7.ለሰው የማይታየው ለሷ ብቻ የሚታያት ምልክቶች መኖር፡፡ እነኛም 100 በ100 ልክ ናቸው፡፡ ከሰፈር ውስጥ ማን እንደሚሞት እንደሚታመም እንዲሁም የሚደረጉ ሁናቴዎች ለርሷ ግልፅ ባለ መልኩ ይታያታል፡፡ ይህ ግን ፈፅሞ በእውነታ ላይ የተመሰረተ ውሸት ነው፡፡ ይህን ሸይጧንም ያመሳስላል፡፡

8.ከጓደኞችሽ ጋር በሆነው ባልሆነው መጣላት ፡፡ ሰላም ማጣት ብሎም ሳምንቱን ሙሉ መጥፎ ወሬዎችን መስማት፡፡ 

9.እጅግ በጣም ተናዳጅ መሆን ሰው ጥሩ እያወራሽ አንቺ ቱግ ማለት። ጥሩ እያሰቡልሽ እንደ ጠላት መቁጠር ሰው አለማመን አደለም ይሁንና እስከመንቀጥቀጥ የሚያደርስ ንዴት።

10. ውሸታምነት። አዎ እጅግ ሲበዛ ውሸታም ነገር አሳባቂ መሆን ። ውሸቱን ወደሽ አደለም ምትዋሺው የሚያስገድድሽ ነገር አለ።

11.ከልክ ያለፈ ቅናት ምቀኝነት። የምታውቂያቸው ሰዎች ካንቺ በታች ሁነው እንዲንፈራፈሩ ትሻለሽ። የነገራቶች ፈጣሪ ሰው ስላንቺ እንዲያወራ ብቻ ትፈልግያለሽ። ያ ሰው ጥቅም እንዲያገኝ አትፈልጊም ቢያገኝም ካንቺ ካልሆነ ያንገበግብሻል።

12. ሙእሚኖችን በአሏህ መንገድ ላይ የሚሰሩ ሰዎችን መጥላት ። ይህም ከልብሽ ብትበቀያቸው ደስታሽ ነው። ሲያወሩ ወሬያቸው አይጥምሽም ቢመክሩ ምክራቸው አይዋጥልሽም። ሳታውቂያቸው መጥላት።

13. ሰላት ላይ መቆም ሞት መስሎ ይታይሻል። ረመዳን ካልመጣ በቀርም ሰላት የለም።
14. አስመሳይ ገፀ ባህሪ እንዲኖርሽ ያደርጋል። የማትወጂውን መውደድ መምሰል የምትወጂውን ጠይ መምሰል በጥቅሉ የሰውን ህሳቤ ወዳንቺ መጎተት ትፈልግያለሽ። ይህ ከዚህ በፊት የሌለ ባህሪ ነው።

በዚህ ግዜ የሚደረግ ሩቃ እጅግ ጥበብ በተሞላባቸውና አላህን በሚፈሩ ሩቃ ዶክተሮች መካሄድ አለበት፡፡ ምክንያቱም በጅኑ አማካይነት ሁለቱም በመሳሳት ወዳልተፈለገ ወንጀል ሊያመሩ ይችላሉ፡፡ በአላህም እንመካለን በርሱም ከሸይጧን ሸሮች በሙሉ እንጠበቃለን፡፡

 👉ኡስታዞችን ለማናገር
@freeeeeeeeeeeere

"ወደ መልካም ነገር  ያመላከተ ሰው የሰራውን ሰው ያህል አጅር ያገኛል" ረሱል (ﷺ)

https://t.me/GoldenAge2013
#Onnee_kootirraa....

Guyyaa tokko namticha dureessa tokkotu zanbiila nyaata expired ta'een guutame tokko fuudhee, namicha hiyyeessaaf kenne.
Hiyyeessichis seeqatee zanbiila nyaata badee San qabatee mana dureessaatii bahe. Nyaatee quufee, saanii keessaa nyaates qulqulleessee... abaaboo bareedduu takka fuudhee keessa kaahef..
Booda mana dureessa sanatti deebi'ee, abaaboo bareeda sana kenneef...

Namtichi #dureessaa kunis baay'ee dinqisiifatee...!! "Ani nyaata badaa siif kenne ati akkamitti ababaa akkanatti bareedi kana naaf kennuu dandeesse... "jedheen.
#Hiyyeessichis akkana jedhee deebiseef....
"Namni hunduu waan onnee keessaa qabu namaaf kenna..".

@A²MA
https://t.me/GoldenAge2013
Forwarded from rFIR promotion
😢Osoo channel muziqaa taeee kumatu subscribe itti roobsa ture

Kan sharia ammo qalbi fi sheeyxanatu irra dhorka

Namn channel sharia(islaama) guddisu barbaadu qofti channel kana subscribe godhi qofa
https://www.youtube.com/@GoldenAgerfir
#Hiriyyaa....

Hiriyyummaa qulqulluu caala wanti caalu inuma hin jirre..
Bar hiriyyummaa dhugaa keessa dhiifama Wal gaafachuunis salphaadha... hiriyyoonni dhugaa dafanii Irra waliif dabru.

Hiriyyaan innuu biyya tokko...
👉hiriyyaan Obboleessa haadha Kee irraa hin dhalatin...
👉 hiriyyaan waraana si eegu...
👉 hiriyyaan qananii guddaa nama gatii hiriyyummaa beeku malee namni hundi hin beekneedha...

Hiriyyaa dhugaa jechuun... yeroo addunyaan kulliin si biraa fe'atte isa si biratti hafu San jechuudha.

https://t.me/GoldenAge2013