#አልጀዚራ_ቀጥታ
የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ የእስራኤልን ጥቃቶች ባስቸኳይ ማስቆም አስፈላጊ ስለመሆኑ አንድ ወጥ የአረብ አቋም ዛሬ ለአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ይተላለፋል ያለ ሲሆን፣የግብፅ፣የጆርዳን፣የሳዑዲ አረቢያ፣የኤሜሬትስ፣የኳታር እና የፍልስጤም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ዛሬ አማን ውስጥ ከአሜሪካ አቻዎቻቸው ጋር እየተገናኙ መሆኑን አስታውቆ የእስራኤልን ጥቃት ማቆም፣ እርዳታ መግባት እና መፈናቀልን በተመለከተ የአረቦች አቋም ሊናወጥ ወይም ሊሸሽ አይችልም ብሏል።
የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ የእስራኤልን ጥቃቶች ባስቸኳይ ማስቆም አስፈላጊ ስለመሆኑ አንድ ወጥ የአረብ አቋም ዛሬ ለአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ይተላለፋል ያለ ሲሆን፣የግብፅ፣የጆርዳን፣የሳዑዲ አረቢያ፣የኤሜሬትስ፣የኳታር እና የፍልስጤም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ዛሬ አማን ውስጥ ከአሜሪካ አቻዎቻቸው ጋር እየተገናኙ መሆኑን አስታውቆ የእስራኤልን ጥቃት ማቆም፣ እርዳታ መግባት እና መፈናቀልን በተመለከተ የአረቦች አቋም ሊናወጥ ወይም ሊሸሽ አይችልም ብሏል።