TIKVAH-SPORT
221K subscribers
43K photos
1.45K videos
3 files
2.65K links
Download Telegram
የጨዋታ አሰላለፍ !

1:00 ኔዘርላንድ ከ ሮማንያ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ማን ወደ ሩብ ፍፃሜ ያቀናል?

የዛሬ ምሽት ጨዋታዎች መርሃ ግብር:

⚽️ Romania vs Netherlands ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት | 7፡00 PM
⚽️ Austria vs Turkey ከምሽቱ 4፡00 ሰዓት | 10፡00 PM

👉SS Football ቻናል 225 በጎጆ ፓኬጅ
👉SS Euro2024 ቻናል 222 በሜዳ  ፓኬጅ

🤔 ማን ይሆን ሩብ ፍፃሜ ላይ የሚደርሰው? መልሶቻችሁን ከስር አጋሩን!

ዛሬውኑ ደንበኝነትዎን ያራዝሙ ጨዋታዎችን ከትንታኔ ፣ ከተጫዋች ብቃት እስከ ቡድን ወኔ በሱፐርስፖርት ልዩ በቀጥታ ይከታተሉ!

የዲኤስቲቪ አገልግሎቶችን ለማግኘት ከታች ያለውን የMyDStv Telegram bot ሊንክ ይጫኑ!
👇
https://bit.ly/3RFtEvh

#Euro2024onDStv #ሁሉምያለውእኛጋርነው #DStvEthiopia
#EURO2024

የኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን በኦስትሪያ ከተሸነፈበት በምድቡ የመጨረሻ ጨዋታ የሶስት ተጨዋቾች ለውጥ አድርጎ ሮማንያን የሚገጥሙ ይሆናል።

የፒኤስጂው አማካይ ዣቪ ሲሞንስ ወደ ቋሚ አሰላለፍ ሲመለስ አሰልጣኝ ሮናልድ ኮማን በፊት መስመር እና ተከላካይም ለውጥ አድርገዋል።

የሮማንያ ብሔራዊ ቡድን በበኩሉ ከሴሎቫኪያ ጋር አቻ ከተለያየበት የምድቡ የመጨረሻ ጨዋታ የሁለት ተጨዋቾች ለውጥ አድርጓል።

በምሽቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ የኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን የአሸናፊነት ግምቱን አግኝቷል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
20 '

ኔዘርላንድ 1-0 ሮማንያ

ጋክፖ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
#እረፍት

ኔዘርላንድ 1-0 ሮማንያ

ጋክፖ

- የኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጨዋች ኮዲ ጋክፖ በአውሮፓ ዋንጫው ሶስተኛ ግቡን ማስቆጠር ችሏል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
65 '

ኔዘርላንድ 1-0 ሮማንያ

ጋክፖ

- ኮዲ ጋክፖ ለኔዘርላንድ ሁለተኛ ግብ አስቆጥሮ የነበረ ቢሆንም ከጨዋታ ውጪ በሚል በቫር ተሽሯል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
84 '

ኔዘርላንድ 2-0 ሮማንያ

ጋክፖ
ማለን

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ኔዘርላንድ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል !

በአውሮፓ ዋንጫ ውድድር ጥሎ ማለፍ የኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን ከሮማንያ ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 3ለ0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል።

የኔዘርላንድን የማሸነፊያ ግቦች ዶንዬል ማለን 2x እና ኮዲ ጋክፖ ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።

የኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጨዋች ኮዲ ጋክፖ በአውሮፓ ዋንጫው ሶስተኛ ግቡን በማስቆጠር የውድድሩ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪዎች አንዱ ሆኗል።

የኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን በሩብ ፍፃሜው የቱርክ እና ኦስትሪያን አሸናፊ የሚገጥሙ ይሆናል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
የጨዋታ አሰላለፍ !

4:00 ቱርክ ከ ኦስትሪያ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
" ለመጨረሻ ጨዋታ ሽንፈት ምላሽ ሰጥተናል " ጋክፖ

ኔዘርላንድ ሮማንያን ባሸነፈችበት የምሽቱ ጨዋታ ኮከብ ተብሎ የተመረጠው ኮዲ ጋክፖ ቡድናቸው ከቀናት በፊት በኦስትሪያ ላጋጠመው ሽንፈት ምላሽ መስጠቱን ገልጿል።

ጥሩ ጨዋታ እና ጥሩ ግቦችን አስቆጥረናል በማለት የተናገረው ኮዲ ጋክፖ " ለኦስትሪያ ሽንፈት ይህ ጥሩ ምላሽ ነው ፣ ሮማንያ ግብ ታስቆጥራለች የሚል እምነት አልነበረንም " ሲል ተደምጧል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
" ኦስትሪያ ካለፈች በድጋሜ ጉድ እንድትሰራን አንፈቅድም " ቫን ዳይክ

የኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን አምበል ቨርጅል ቫን ዳይክ ቡድናቸው ዛሬ ባደረገው ጥሩ እንቅስቃሴ መኩራት እንዳለበት ተናግሯል።

" በመከላከል ረገድ ጠንካራ ነበርን " ያለው ቨርጅል ቫን ዳይክ ተጨማሪ ግቦችን ማስቆጠር ነበረብን ዛሬ ባደረግነው ነገር በራሳችን መኩራት አለብን ብሏል።

የምድቡን የመጨረሻ ጨዋታ ያሸነፈቻቸው ኦስትሪያ በሩብ ፍፃሜው ሊገናኙ የሚችሉበት እድል ስለመኖሩ አስተያየት የሰጠው ቫን ዳይክ " ኦስትሪያ ካለፈች በድጋሜ ጉድ እንድትሰራን አንፈቅድም።

ማን ሩብ ፍፃሜውን እንደሚቀላቀል እናያለን ቱርክም ጠንካራ ተጋጣሚ ናቸው።"ሲል ተናግሯል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
1 ' ቱርክ 1 - 0 ኦስትሪያ

ዴሚራል

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
13 ' ቱርክ 1 - 0 ኦስትሪያ

ዴሚራል

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
እረፍት | ቱርክ 1 - 0 ኦስትሪያ

ዴሚራል

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
59 ' ቱርክ 2 - 0 ኦስትሪያ

ዴሚራል

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
66 ' ቱርክ 2 - 1 ኦስትሪያ

ዴሚራል ግሪጎሪች

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
ቱርክ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል !

በአውሮፓ ዋንጫ ውድድር ጥሎ ማለፍ የቱርክ ብሔራዊ ቡድን ከኦስትሪያ ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል።

የቱርክን የማሸነፊያ ግቦች መሪህ ዴሚራል 2x ከመረብ ማሳረፍ ሲችሉ ለኦስትሪያ ሚሼል ግሪጎሪች ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።

የሳውዲው ክለብ አል አህሊ ተጨዋች መሪህ ዴሚራል ከአውሮፓ ሊጎች ውጪ እየተጫወተ በአውሮፓ ዋንጫ ጨዋታ ሁለት ግቦች ያስቆጠረ የመጀመሪያው ተጨዋች መሆን ችሏል።

ቱርክ በአውሮፓ ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ ስታልፍ ከአስራ ስድስት አመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ተገልጿል።

የቱርክ ብሔራዊ ቡድን በሩብ ፍፃሜው የኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድንን የሚገጥሙ ይሆናል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe
#EURO2024

የአውሮፓ ዋንጫው ውድድር ጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ሲጠናቀቁ ሩብ ፍፃሜውን የተቀላቀሉ ስምንት ብሔራዊ ቡድኖች ተለይተው ታውቀዋል።

የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ምን ይመስላሉ ?

አርብ 1:00 - ስፔን ከ ጀርመን

አርብ 4:00 - ፖርቹጋል ከ ፈረንሳይ

ቅዳሜ 1:00 - ስዊዘርላንድ ከ እንግሊዝ

ቅዳሜ 4:00 - ቱርክ ከ ኔዘርላንድ

እነማን ግማሽ ፍፃሜ ይደርሳሉ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe