TIKVAH-ETHIOPIA
1.5M subscribers
56.7K photos
1.41K videos
203 files
3.87K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
እንጠንቀቅ!!

#ኢትዮጵያ መስቀለኛ መንገድ ላይ ነች። ትንሽ ስህተት ሁላችንም ወደ #እልቂት ስለሚወስደን ከተቻለን #እንጠንቀቅ ካልሆነም በየቦታው እየገቡ ከመቀባጠር #እንቆጠብ!! ሁለት ህይወት የለም!! ኢትዮጵያ ከጥይት እሩምታ፤ ከቦንብ ፍንዳታ፤ ከእርስ በእርስ ግጭት #ብትርቅ የምትጠቀመው አንተ እና ምስኪን ትንንሽ ልጆችህ ናቸው!! ለራስህ ስትል ስለሰላም ሌት ተቀን ዘምር!! ኮሽ ሲል በቦሌ አድርጎ ከሀገር ከሚወጣ ሰው ጋር ህብረት ፈጥረህ ከወንድምህ እንዳትጣላ፤ እሳቱ ሚበላው አንተን ነውና!!

#የሰላም #የፍቅር #የአንድነት ቀን ይሁንልን!
#TikvahETHIOPIA #ቲክቫህኢትዮጵያ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የTIKVAH ETHIOPIA #የሰላም እና #የፍቅር አምባሳደሮች በነገው ዕለት #አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ፦

(StopHateSpeech)

1. አቅለሲያ ሲሳይ
2. የምስራች ጋሻው
3. በረከት ጉዲሳ
4. ቢንያም ይርጋ
5. ዱሬሳ በዳሶ
6. እዩኤል በቀለ
7. እዮብ ተስፋዬ
8. ቤቴል አባይነህ
9. ፍላጎት ጥላሁን
10. ሀያት እንድሪስ
11. አዚዛ እንድሪስ
12. ቤተልሄም ሴታ
13. አዲስወርቅ ተክሊ
14. ጉተማ ብርሃኑ
15. ፉአድ ኑሪ
16. አበበ ከበደ
17. ሲሳይ ታደሰ
18. ይድነቃቸው አዳነ
19. ዳንኤል ጥበቡ
20. ንብረት አበበ
21. ዮርዳኖስ ግርማ
22. ቤተልሄም እንዳልክ
23. ፍሬህይወት ማቴዎስ
24. ቃልኪዳን አክሊሉ
25. ሳሮን ገ/መድን
26. ገመቺስ ፍቃዱ
27. ሙልጌታ አደሩ
28. ምሩፅ ደማሶ
29. ቤተልሄም ቱሉ

ትሩ ላይፍ የኪነጥበብ ክበብ፦

•4 የውዝዋዜ አቅራቢዎች
•2 ገጣሚያን

ከወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ፦

•የተማሪዎች ህብረት ፕሬዘዳት(ወጣት ዘገየ)

#አርባምንጭ ተዘጋጁ...

እኛ ኢትዮጵያ ልጆች ነን!
እኛ የአንድነት ልጆች ነን!
ከጥላቻ ንግግሮች እንቆጠብ!

#StopHateSpeech

በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች እንመጣለን!
#TIKVAH_ETHIOPIA - እኛ ከጥላቻ የነፃን፤ ሰውነትን ያስቀደምን #የፍቅር እና #የሰላም አምባሳደሮች ነን!!

አርባምንጭ...🔄
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ወደሰላም አምባሳደር ተቋም #ሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ የሚጓዙ የTIKVAH-ETH #የሰላም እና #የፍቅር አምባሳደሮች #ምድብ_1

•ጊዜው ጌትነት
•ወንድማገኝ ብርሃኔ
•ቤተልሄም አዱኛ
•ዱሬሳ በዳሶ
•ትግዕሥት ተስፋዬ
•ዮርዳኖስ ግርማ
•ፍሬህይወት ማትያስ
•ቤተልሄም ገ\መድን
•ቤተልሄም ሴታ
•አበባ በቃና
•ራህመት አብዱልቃድር
•ቤተልሄም ቱሉ
•ሀያት እንድርያስ
•ቤተል አባይነህ
•እዮብ ተስፋዬ
•ነብያት ዘውዱ
•እዩኤል በቀለ
•ፍቅርተ ዋለልኝ
•ቢንያም ይርጋ
•ፍላጎት ጥላሁን
•ናርዶስ ዮሃንስ
•ቃልኪዳን አክሊሉ
•ቤተልሄም እንዳልክ
•ገመቺስ ፍቃዱ
•ምሩፅ ደምሴ
•ሙልጌታ አደሩ
•ዳንኤል ተሾመ
•ፍሬዘር ገዛኸኝ
•ጉተማ ብርሃኑ
•ሲሳይ ታደሰ
•በረከት ጉዲሳ
•አቅለሲያ ሲሳይ
•የምስራች

√ 19 ሴት
√ 15 ወንድ

የተማሪዎች ህብረት ተወካዮች
የሰላም ፎረም ተወካዮች

#WSU #StopHateSpeech

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምድብ ሁለት!

ወደሰላም አምባሳደር ተቋም #ሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ የሚጓዙ የTIKVAH-ETH #የሰላም እና #የፍቅር አምባሳደሮች #ምድብ_2

(AMU)

•አስቻለው ደቻሳ
•ተመስገን አየለ
•መሰረት መኮንን
•ደብረወርቅ ተስፋዬ
•ቤተልሄም ዘመኑ
•ኤልያስ ምስጋና
•ማሃሪ ዳርሰማ
•ሳምራዊት ሀጎስ
•እሌኒ ነጋልኝ
•ታሪኩ ተሾመ
•የምስራች ይቆየኝ
•ጣነሮ ሁሴን
•ሀብታሙ አማረ
•ልኡል ሽመልስ
•ሀብታሙ ይልማ
•ሀብታሙ አጌና
•ቢቂላ መኮንን
•አቤል ተስፋሁን
•አዲሱ ፍስሃ
•ብሩክ አበራ
•ልኡል ዩሴፍ
•ሰለሞን አማረ
•ምስራቅ በዛብህ
•መልካሙ ማትዮስ
•ጌትነት ላይኔ
•ሙላለም እንዳሻው
•ሲሳይ አድኖ
•ዮናታን አልዮ
•አማረ ባሻ
•ተመስገን ኢሳያስ
•ኢማን መሃመድ
•ታምራት ፈረደ
•አዲሱ
•አሜን ላየ
•አዳነ ጌቱ

√ 8 ሴት
√ 29 ወንድ

የተማሪዎች ህብረት ተወካዮች
የሰላም ፎረም ተወካዮች

#AMU #StopHateSpeech

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምድብ ሶስት!

ወደሰላም አምባሳደር ተቋም #ሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ የሚጓዙ የTIKVAH-ETH #የሰላም እና #የፍቅር አምባሳደሮች #ምድብ_3

•አሸናፊ በቀለ
•መዝገቡ ተስፋዬ
•መሀመድ ሚፍታ
•አበበ በላቸው
•አብዱረዛቅ ኑርሰፋ
•አቤል እርቅ ይሁን
•አዳነ ለገሰ
•ናትናኤል ሰለሞን
•ዳዊት ፍቅሩ
•ፍሬው ጌታቸው
•ተምኪን ኑረዲን
•እሱባለው መረጃ
•ቃለአብ ዘበነ
•ደሳለኝ ንዳ
•እስከዳር ታደሰ
•ዮሴፍ ኃይሉ
•አስቻለው ጌቱ
•ይትባረክ አለባቸው
•ዮሃንስ አበራ
•ታዲዮስ ደጉ
•ብርሀኑ አወቀ
•ናትናኤል መርከቡ
•በእምት ሰሎሞን
•ታምራት በሻዳ
•ኑርሁሴን ከማል
•አላዛር ሲሳይ
•ሀናን በድሩ
•ማህሌት ተፈራ
•መቅደስ መሰለ
•ፌቨን ሻውል
•ሜሮን ረዳይ
•ምኞት ወርቁ
•ሰሚራ ሸረፍ
•ሀያት ሳቢር
•ፎዚያ መካ
•ፊሩዛ ሙሀበድ
•ራሄል በላቸው
•ራሄል ሰው መሆን
•ሲትሬላ ሙሀመድ
•ሰሚራ ሸረፋ
•ፈቲያ አሚን
•ሰሚራ ተሸመ
•ሰሚራ ከድር
•ሰዓዳ ሙሳ
•ግዛት ማሞ

√26 ወንድ
√19 ሴት

#WKU #StopHateSpeech
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#TIKVAH_ETH 🇪🇹 #StopHateSpeech

•ሚያዚያ 23
•ሚያዚያ 25 እና 26

√ረቡዕ - ወሎ ዩኒቨርሲቲ
√አርብ እና ቅዳሜ - መቀለ ዩኒቨርሲቲ

ወደ #ወሎ_ዩኒቨርሲቲ እና #መቀለ_ዩኒቨርሲቲ የሚጓዙት፦

√የአርባምንጭ ዩንቨርስቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት

√የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት

√የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት

√የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት

ከ100 የሚበልጡ #የሰላም እና #የፍቅር አምባሳደሮች በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ይሰባሰባሉ!!

ኑ ኢትዮጵያን #በፍቅር እንገንባ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
" ታዳጊዎቹ በአሁኑ ወቅት በፖሊስ ስር ነው የሚገኙት " - የአዲስ አበባ ፖሊስ

የአዲስ አበባ ፖሊስ በአንድ አካባቢ የሚኖሩ 7 ታዳጊዎች #እንደጠፉ እና #እንደታገቱ ተደርጎ በተለያዩ መገናኛ ብዙኃን እና ማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጨ ያለው መረጃ እውነትነት የጎደለውና የተዛባ ነው አለ።

ፖሊስ መረጃው እውነትነት የጎደለውና የተዛባ ስለመሆኑ #አረጋግጥላችኃለሁ ብሏል።

ታዳጊዎቹ በአሁኑ ወቅት በፖሊስ ስር እንደሚገኙም ገልጿል፡፡

ፖሊስ ምን አለ ?

- #አራት ወንድ እና #ሦስት ታዳጊ ሴቶች በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 " መካኒሳ ቆሬ " አካባቢ ከሚገኘው የወላጆቻቸው መኖሪያ ቤት እንደጠፉ እና ታግተዋል በሚል በተለያዩ መገናኛ ብዙኃን እና ማህበራዊ ሚዲያዎች የተሰራጨው መረጃ ትክክል አይደለም።

- ታዳጊዎቹ ለመጥፋት በማሰብ ከወላጆቻቸው መኖሪያ ቤት ልብሶቻቸውን ይዘው እንደወጡ እና በልዩ ልዩ ምክንያቶች ከቤተሰቦቻቸው ተነጥለው መኖር እንደሚፈልጉ በሰጡት ቃል ገልፀዋል።

- በልመና ተግባር ላይ ተሰማርተውም ባገኙት ገንዘብ የተወሰኑ የቤት ቁሳቁስ በማሟላት ሰባቱም በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 12 ልዩ ቦታው " ቡልቡላ " አካባቢ በ1 ሺ 800 ብር መኖሪያ ቤት ተከራይተው #ሦስቱ ወንዶችና #ሦስቱ ሴቶች #የፍቅር_ግንኙነት በመመስረት በጋራ እየኖሩ እንደሚገኙ እራሳቸው በሰጡት ቃል ተናግረዋል።

- የጉዳዩን አሳሳቢነት ከግምት ውስጥ በማስገባትና ከተለያዩ ቦታዎች መረጃ በማሰባሰብ በተደረገው ክትትል ያሉበትን ቦታ እና ሁኔታ ማወቅ ተችሏል።

- ታዳጊዎቹ የስነ-አእምሮና ተያያዥ የጤና ምርመራ እንዲያገኙ እንዲሁም ማህበራዊ ችግራቸው ሊፈታ በሚችልበት ሁኔታ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየተሰራ ነው።

- አንዳንድ መገናኛ ብዙኃንና ማህበራዊ ሚዲያዎች መረጃን ስላገኙ ብቻ  የሚያስከትለውን አሉታዊ ጫና ታሳቢ ሳያደርጉ ዜናውን ማሰራጨታቸው በህብረተሰቡ የእለት ከእለት እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ጫና የሚያስከትል መሆኑን ግምት ውስጥ ማስገባት እንደሚጠበቅባቸው ሊገነዘቡ ይገባል።

- ወንጀልን በማጣራት እውነትን የማፈላለግ የምርመራ ስራ ጊዜን የሚጠይቅ ተግባር መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል።

(አዲስ አበባ ፖሊስ)

@tikvahethiopia