TIKVAH-ETHIOPIA
1.47M subscribers
56K photos
1.4K videos
202 files
3.79K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ከሀገር መከላከያ ሰራዊት!

በነገው ዕለት መጋቢት 23/2012 ዓ/ም መከላከያ ሰራዊት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን አስመልክቶ ፓምፕሌት የመበተን ፕሮግራም እንዳለው መገለፁ ያታወቃል።

ነገር ግን ፖምፕሌቱን መበተን ካንዱ ወዳንዱ ንክኪን የሚፈጥር በመሆኑ ለህዝብ ደህንነት ሲባል ፓምፕሌት በሄሊኮፕተር መበተን #የቀረ መሆኑን አሳውቋል።

የሀገር መከላከያ ሰራዊት ለመላው ህዝብ የሚያስተላልፈው መልዕክት በተቋሙ ሚዲያዎች ማለትም በፌስ ቡክ ገፁ፣ በመከላከያ ቴሌቪዥንና በመከላከያ ሬዲዮ የሚያስተላልፍ መሆኑንም ገልጿል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia