TIKVAH-ETHIOPIA
1.49M subscribers
56.5K photos
1.41K videos
203 files
3.84K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
የዛሬው የምንዛሬ ዋጋ ስንት ነው ? 💵 US Dollar #CASH Buying ➡️ 74.7364 Selling ➡️ 76.2311 #TRANSACTION Buying ➡️ 74.7364 Selling ➡️ 76.2311 💷 Pound Sterling #CASH Buying ➡️ 91.8787 Selling ➡️ 93.7162 #TRANSACTION Buying ➡️ 96.2081 Selling ➡️ 98.1322 💶 Euro #CASH…
#ዕለታዊ

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዛሬው የምንዛሬ ዋጋ ስንት ነው ?

💵 US Dollar
#CASH
Buying ➡️ 74.7364
Selling ➡️ 76.2311

#TRANSACTION
Buying ➡️ 74.7364
Selling ➡️ 76.2311

💷 Pound Sterling
#CASH
Buying ➡️ 91.5537
Selling ➡️ 93.3848

#TRANSACTION
Buying ➡️ 96.0811
Selling ➡️ 98.0027

💶 Euro
#CASH
Buying ➡️ 80.8797
Selling ➡️ 82.4973

#TRANSACTION
Buying ➡️ 80.8797
Selling ➡️ 82.4973

ተጨማሪ ከላይ ይመልከቱ።

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ዕለታዊ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዛሬው የምንዛሬ ዋጋ ስንት ነው ? 💵 US Dollar #CASH Buying ➡️ 74.7364 Selling ➡️ 76.2311 #TRANSACTION Buying ➡️ 74.7364 Selling ➡️ 76.2311 💷 Pound Sterling #CASH Buying ➡️ 91.5537 Selling ➡️ 93.3848 #TRANSACTION Buying ➡️ 96.0811 Selling…
#ዕለታዊ : የዶላር ዋጋ ጨምሯል።

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አንዱ የአሜሪካ ዶላር በ77 ብር ከ1280 ሳንቲም እየተገዛ በ78 ብር ከ6706 ሳንቲም እየተሸጠ ይገኛል።

ፓውንድ ስተርሊንግ በተመሳሳይ ጨምሯል።

አንዱ በፓውንድ በ94 ብር ከ3071 ሳንቲም እየተገዛ በ96 ብር ከ1932 ሳንቲም እየተሸጠ ነው።

ትላንት መጠነኛ መውረድ አሳይቶ የነበረው ዩሮ ዛሬ ጨምሮ አድሯል። አንዱ ዩሮ በ83 ብር ከ3754 ሳንቲም እየተገዛ በ85 ብር ከ0429 ሳንቲም እየተሸጠ ነው።

ከመንግስታዊ ባንክ ውጭ በግል ባንኮችም የዶላር ዋጋ ጨምሯል።

ለአብነት ወጋገን ባንክ አንዱን የአሜሪካ ዶላር በ77 ብር ከ7401 ሳንቲም እየገዛ በ79 ብር ከ2949 ሳንቲም እየሸጠ ነው።

ዩሮ 82 ብር ከ6591 ሳንቲም እየገዛ በ84 ብር ከ3123 ሳንቲም እየሸጠ ሲሆን ፓውንድ ስተርሊንግ በ93 ብር ከ6991 ሳንቲም እየገዛ በ95 ብር ከ5731 ሳንቲም እየሸጠ ነው።

በአንጻሩ ኦሮሚያ ባንክ ዶላርን ጨምሮ ዩሮ እና ፓውንድ ስተርሊንግ ትላንት ሲጠቀምበት በነበረው ተመን ነው ዛሬም የቀጠለው።

በዚህም አንዱ ዶላር በባንኩ በ74 ብር ከ7382 ሳንቲም እየተገዛ በ76 ብር ከ2329 ሳንቲም እየተሸጠ ነው።

ዩሮ በ81 ብር ከ0386 እየተገዛ በ82 ብር ከ6593 ሳንቲም እየተሸጠ ይገኛል።

ፓውንድ ስተርሊንግ በ92 ብር ከ6021 ሳንቲም እየተገዛ በ94 ብር ከ4542 ሳንቲም እየተሸጠ ነው።

በገበያ ላይ የተመሰረተ የውጭ ምንዛሬ ተመን / Floating exchange rate ወይም ባንኮች ከደንበኞቻቸው ጋር በሚያደርጉ ነጻ ድርድር የውጭ ምንዛሬ መግዛት እና መሸጥ እንዲችሉ የሚፈቅደው አሰራር ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ ባንኮች የየራሳቸውን
ዕለታዊ ምንዛሬ አውጥተው እየተጠቀሙ ናቸው።

ዝርዝር
ዕለታዊ ምንዛሬ ከላይ ተያይዟል።

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ዶላር ዛሬ ከሰዓት ጨምሯል። በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጥዋት የነበረው የዶላር ዋጋ ዛሬ ከሰዓት ጨምሯል። ባንኩ አንዱን ዶላር በ80 ብር ከ0203 ሳንቲም እየገዛ በ81 ብር ከ6207 ሳንቲም እየሸጠ ነው። በተመሳሳይ ፓውንድ ስተርሊንግም ጨምሯል። አንዱን ፓውንድ ስተርሊንግ በ97 ብር ከ8436 ሳንቲም እየገዛ በ99 ብር 8005 እየሸጠ ነው። ዩሮ 86 ብር ከ5019 ሳንቲም እየገዛ በ88 ብር ከ2320…
#ዕለታዊ : የጠዋቱ እና የከሰዓቱ የምንዛሬ ለውጥ ምን ይመስላል ? (በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)

💵 የአሜሪካ ዶላር !

➡️ ጠዋት ፦ 1 ዶላር መግዣው 77 ብር ከ1280 ሳንቲም ፤ መሸጫው 78 ብር ከ6706 ሳንቲም ነበር።

➡️ ከሰዓት ፦ 1 ዶላር መግዣው 80 ብር ከ0203 ሳንቲም ፤ መሸጫው 81 ብር ከ6207 ሳንቲም ሆኗል።

💷 ፓውንድ ስተርሊንግ !

➡️ ጠዋት ፦ 1 ፓውንድ ስተርሊንግ መግዣው 94 ብር ከ3071 ሳንቲም ፤ መሸጫው 96 ብር ከ1932 ሳንቲም ነበር።

➡️ ከሰዓት ፦ 1 ፓውንድ ስተርሊንግ መግዣው 97 ብር ከ8436 ሳንቲም መሸጫው 99 ብር ከ8005 ሳንቲም ሆኗል።

💶 ዩሮ !

➡️ ጠዋት ፦ 1 ዩሮ መግዣው 83 ብር ከ3754 ሳንቲም መሸጫው 85 ብር ከ0429 ሳንቲም ነበር።

➡️ ከሰዓት ፦ 1 ዩሮ መግዣው 86 ብር ከ5019 ሳንቲም መሸጫው 88 ብር ከ2320 ሳንቲም ሆኗል።

#UAE ድርሃም !

➡️ ጠዋት ፦ 1 ድርሃም መግዣው 18 ብር ከ7954 ሳንቲም ፤ መሸጫው 19 ብር ከ1713 ሳንቲም ነበር።

➡️ ከሰዓት ፦ 1 ድርሃም መግዣው 19 ብር ከ5002 ሳንቲም ፤ መሸጫው 19 ብር ከ8902 ሳንቲም ሆኗል።

የውጭ ምንዛሬ በገበያው መወሰን / Floating exchange rate / የሚባለው ይኸው ነው። የውጭ ምንዛሬው በፍጥነት መለዋወጥ የሚታይበት ነው።


#TikvahEthiopia

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ዕለታዊ : የዶላር ዋጋ ጨምሯል። በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አንዱ የአሜሪካ ዶላር በ77 ብር ከ1280 ሳንቲም እየተገዛ በ78 ብር ከ6706 ሳንቲም እየተሸጠ ይገኛል። ፓውንድ ስተርሊንግ በተመሳሳይ ጨምሯል። አንዱ በፓውንድ በ94 ብር ከ3071 ሳንቲም እየተገዛ በ96 ብር ከ1932 ሳንቲም እየተሸጠ ነው። ትላንት መጠነኛ መውረድ አሳይቶ የነበረው ዩሮ ዛሬ ጨምሮ አድሯል። አንዱ ዩሮ በ83 ብር ከ3754…
#ዕለታዊ : ዛሬ ሐምሌ 25 ቀን 2016 ዓ/ም በግል ባንኮች ያለው የውጭ ምንዛሬ ምን ይመስላል ?

ዶላር አሁንም መጨመሩን ቀጥሏል።

ትላንት አንዱን ዶላር በ74 ብር ከ7382 ሳንቲም እየገዛ በ76 ብር ከ2329 ሳንቲም ሲሸጥ የነበረው ኦሮሚያ ባንክ ዛሬ መግዣውን ወደ 79 ብር ከ9448 ሳንቲም መሸጫውን ወደ 82 ብር ከ3431 ሳንቲም ጨምሮታል።

ዩሮ ትላንት በባንኩ 81 ብር ከ0386 ሳንቲም ሲገዛ ፤ 82 ብር ከ6593 ሳንቲም ሲሸጥ ነበር ዛሬ ከፍተኛ ጭማሪ አሳይቶ 86 ብር ከ4363 ሳንቲም መግዣ 89 ብር ከ0294 ሳንቲም መሸጫ ተቆርጦለታል።

እጅግ ከፍተኛ ጭማሪ ከታየው የውጭ ምንዛሬ ሌላኛው የፓውንድ ስተርሊንግ ነው በባንኩ ዛሬ አንዱ ፓውንድ ስተርሊንግ 102 ብር ከ6171 ሳንቲም መግዣ 105 ብር 6956 ሳንቲም መሸጫ ተቆርጦለታል።

የUAE ድርሃምም ጨምሮ 21 ብር ከ7637 ሳንቲም መግዣ 22 ብር ከ4166 መሸጫ ተቆርጦለታል።

ሌሎች ባንኮችን ስንመለከት።

ወጋገን ባንክ ትላንት 1 ዶላር መግዣው 77 ብር ከ7401 ሳንቲም ፤ መሸጫው 79 ብር ከ2949 ሳንቲም ነበር ዛሬ ጨምሮ መግዣው 83 ብር ከ4681 ሳንቲም መሸጫው 85 ብር ከ1374 ሳንቲም ገብቷል።

ትላንት 1 ፓውንድ መግዣው 93 ብር ከ6991 ሳንቲም ፤ መሸጫው 95 ብር ከ5731 ሳንቲም ነበር ዛሬ ጨምሮ መግዣው 99 ብር ከ1057 ሳንቲም መሸጫው 101 ብር ከ0878 ሳንቲም ገብቷል።

ዩሮም በጣም ከፍ ብሏል። የዛሬ መግዣው 87 ብር ከ6115 ሳንቲም መሸጫው 89 ብር ከ3637 ሳንቲም ሆኗል።

ሌላኛውን ባንክ ዳሽንን እንመልከት።

ባንኩ ትላንት 1 ዶላር መግዣው 74 ብር ከ7394 ሳንቲም ፤ መሸጫው 76 ብር ከ2342 ሳንቲም ነበር ፤ በዛሬው ዕለት 80 ብር ከ9518 ሳንቲም እየገዛ በ84 ብር ከ9994 ለመሸጥ ቆርጧል።

ፓውድንም እጅግ ጨምሯል ትላንት መግዣው 91 ብር ከ8825 ሳንቲም  ፤ መሸጫው 93 ብር ከ7201 ሳንቲም ነበር ዛሬ ግን መግዣው 99 ብር ከ5199 ሳንቲም፤ መሸጫው ደግሞ 104 ብር ከ4959 ሆኗል።

ዩሮ የትላንት መግዣ 81 ብር ከ0400 ሳንቲም ፤ መሸጫ 82 ብር ከ6608 ሳንቲም ነበር ዛሬ ጨምሮ መግዣው 87 ብር ከ7761 ሳንቲም ፤ መሸጫው 92 ብር ከ1649 ሳንቲም ተቆርጦለታል።

#TikvahEthiopia #Floatingexchangerate

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ዕለታዊ : ንግድ ባንክ ምዛሬውን በትላንትናው ተመን ሲያስቀጥል በግል ባንኮችም ዛሬ ያን ያህል ለውጥ የለም።

በንግድ ባንክ ዛሬ ዶላር እንደትላንቱ መግዣው 95.6931 ሲሆን መሸጫው 101.4347 ነው።

የሌሎችም ሀገራት ምንዛሬ በትላንቱ ቀጥሏል።

ባንኩ ከቅዳሜ አንስቶ ተመሳሳይ የምንዛሬ ተመን እየተጠቀመ ነው።

እስካሁን ድረስ
ዕለታዊ ምዛሬያቸውን ይፋ ያደረጉ የግል ባንኮችም ቢሆኑ የአብዛኞቹ ምንዛሬያቸው ከትላንት ብዙ የሚለይ አይደለም።

(የዛሬ ሐምሌ 30/2016 ዓ/ም የባንኮች
ዕለታዊ ምንዛሬ ከላይ ተያይዟል)

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ዕለታዊ : ንግድ ባንክ ዛሬ ለ4ኛ ተከታታይ ቀን የውጭ ምንዛሬው ላይ ምንም የተለየ ለውጥ ሳያደርግ ቀርቧል።

ዶላር እንደትላንቱ 95.6931 ይገዛል ፣ 101.4347 ይሸጣል።

በአብዛኛዎቹ የግል ባንኮች ላይም ከሰሞኑን የተለየ ጭማሪ የታየበት የውጭ ምንዛሬ ዋጋ አልወጣም።

በተለያዩ ባንኮች ያለው የዕለቱ የውጭ ምንዛሬ ከላይ ተያይዟል።

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ዕለታዊ  : ዛሬ የግል ባንኮችም የውጭ ምንዛሬ ዋጋቸውን ጨምረው መጥተዋል።

ባለፉት ቀናት ተረጋግቶ የቆየው የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ጭማሪ አሳይቷል።

አንዳንድ የግል ባንኮች 1 የአሜሪካን ዶላር እስከ 103 ብር ድረስ እንደሚገዙ አሳውቀዋል።

መሸጫው አንዳንዶቹ ጋር 112 ፣ 113 ፣ 114 ብር ፣ አንዳንዶቹ 115 ብር አንዳንዶቹ ጋር ደግሞ እስከ 117 ብር መድረሱን መመልከት ተችሏል።

ምንም እንኳን የውጭ ምንዛሬ አሁንም እንደ ልብ ማግኘት ባይቻልም ባንኮች የምንዛሬ ዋጋቸውን በየዕለቱ እያሳወቁ ናቸው።

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ዕለታዊ  : ዛሬ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እንዲሁም በተለያዩ የግል ባንኮች ያለው የዛሬው ዕለታዊ የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ከላይ ተያይዟል።

(ነሐሴ 3 ቀን 2016 ዓ/ም)

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ዕለታዊ : የዶላር ምንዛሬ ዋጋ ጨመረ።

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአሜሪካ ዶላር ዋጋ ጭማሪ አሳይቷል።
የሌሎችም ምንዛሬ ዋጋ ጨምሯል።

(ንግድ ባንክ)

💵 አንድ የአሜሪካ ዶላር መግዣ 102.9899 ፤ መሸጫ 113.2889

💷 ስተርሊግ መግዣ ው125.5507 ፤ መሸጫው 138.7004

💶 ዩሮ መግዣ 112.5577 ፤ መሸጫ 123. 8134

🇰🇼 የኩዌት ዲናር መግዣው 321.2233 መግዣ ፤ መሸጫው 354.8592

🇦🇪 የUAE ድርሃ መግዣ 28.0428 ፤ መሸጫው 30.8471

በግል ባንኮች ደግሞ የአንዱ የአሜሪካ ዶላር መግዣ ከ103 ብር አንስቶ እስከ 119 ብር ደርሷል።

(
ዕለታዊ የባንክ ምዛሬ ከላይ ተያይዟል)

(ነሐሴ 7/2016 ዓ/ም

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ዕለታዊ

አንዱ አሜሪካን ዶላር ዛሬ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 103.9699 መግዣው ፤ በ114.6788 መሸጫ ተቆርጦለታል።

በግል ባንኮችም፥ ከ103 ብር አስንቶ (መግዣው) እስከ 117 ብር ድረስ እየተሸጠ ነው።

(የዛሬ ነሐሴ 9 የውጭ ሀገር ምንዛሬ ዋጋ ዝርዝር ከላይ ይመልከቱ)

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ዕለታዊ : የዶላር ምንዛሬ ዋጋ ላይ ጭማሪ ታይቷል።

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአሜሪካ ዶላር ዋጋ ጭማሪ አሳይቷል። የሌሎችም ምንዛሬ ዋጋ ላይ መጠነኛ ጨማሪ ታይቷል።

(ንግድ ባንክ)

💵 አንድ የአሜሪካ ዶላር መግዣ 104.0934 ፤ መሸጫ 115.3244

💷 ስተርሊግ መግዣው 128.1856፤ መሸጫው 142.6853

💶 ዩሮ መግዣ 114.4293 ፤ መሸጫ 126. 7877

🇰🇼 የኩዌት ዲናር መግዣው 324.8780 መግዣ ፤ መሸጫው 361.6181

🇦🇪 የUAE ድርሃ መግዣ 28.3398 ፤ መሸጫው 31.4004

በግል ባንኮች ደግሞ የአንዱ የአሜሪካ ዶላር መግዣ ከ103 ብር አንስቶ እስከ 119 ብር ድረስ መሸጫ ተቆርጦለታል።

(
ዕለታዊ የባንክ ምዛሬ ከላይ ተያይዟል)

(ነሐሴ 11/2016 ዓ/ም

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ዕለታዊ : የዶላር ምንዛሬ ዋጋ ላይ ጭማሪ ታይቷል። በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአሜሪካ ዶላር ዋጋ ጭማሪ አሳይቷል። የሌሎችም ምንዛሬ ዋጋ ላይ መጠነኛ ጨማሪ ታይቷል። (ንግድ ባንክ) 💵 አንድ የአሜሪካ ዶላር መግዣ 104.0934 ፤ መሸጫ 115.3244 💷 ስተርሊግ መግዣው 128.1856፤ መሸጫው 142.6853 💶 ዩሮ መግዣ 114.4293 ፤ መሸጫ 126. 7877 🇰🇼 የኩዌት ዲናር መግዣው 324.8780…
#ዕለታዊ_ምንዛሬ 

የዶላር ዋጋ ባለፉት ተከታታይ ቀናት ከነበረው ዛሬ ጭማሪ አሳይቷል።

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት 7 ቀናት ጭማሪ ሳይታይ ወጥ ሊባል የሚችል የምንዛሬ ዋጋ ነበር።

በዛሬው ዕለት ዶላር መግዣው ወደ 105.4304 ከፍ ሲል መሸጫው ወደ 117.0277 ጨምሯል።

ፓውንድ መግዣው 132.5631 ፤ መሸጫው 147.8322 ገብቷል።

ዩሮ 116.7747 መግዣው ሲሆን 129.6199 መሸጫው ነው።

በግል ባንኮች አንዱ ዶላር መግዣው ከ104 ብር አንስቶ እስከ 120 ብር ድረስ እየተሸጠ ነው።

(በተለያዩ የግል ባንኮች ያለው የምንዛሬ ዋጋ ከላይ ተያይዟል)

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ዕለታዊ_ምንዛሬ 

የዶላር ምንዛሬ ዋጋ ዛሬ ጭማሪ አሳይቷል።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ4 ቀን በኃላ ጭማሪ የታየበት የምንዛሬ ዋጋ ይፋ አድርጓል።

በዛሬው ዕለት ዶላር መግዣው ወደ 106.3684 ከፍ ሲል መሸጫው ወደ 118.0689 ገብቷል።

ፓውንድ መግዣው 133.1839 ፤ መሸጫው 148.5244 ሆኗል።

ዩሮ 117.4626 መግዣው ሲሆን 130.3835 መሸጫው ነው።

በግል ባንኮች አንዱ ዶላር መግዣው ከ105 ብር አንስቶ እስከ 120 ብር ድረስ እንዲሸጥ ተቆርጣል።

ከግል ባንኮች አንዱ የሆነው ወጋገን ባንክ የዶላር መግዣው ዋጋውን ከፍተኛ አድርጓል። አንዱን ዶላር እኔ 115.0001 ገዛለሁ ስሸጥ ደግሞ 119.2636 ነው ብሏል።

(በተለያዩ የግል ባንኮች ያለው የምንዛሬ ዋጋ ከላይ ተያይዟል)

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ዕለታዊ

የዶላር ምንዛሬ ዋጋ ዛሬ ጭማሪ አሳይቷል።

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ላለፉት 2 ተከታታይ ቀናት ዶላር መግዣው  106.3684 ፤ መሸጫው ደግሞ 118.0689 ነበር።

በዛሬው የምንዛሬ ዋጋ ጭማሪ ተይቷል።

መግዣው ወደ 107 ብር ከ7565 ሳንቲም ሲጨምር ፤ መሸጫው ወደ 119 ብር ከ6097 ሳንቲም ከፍ ብሏል።

ፓውንድ መግዣው 135 ብር 6525 ፤ መሸጫው 151.2774 ገብቷል።

ዩሮም ጨምሯል። 119 ብር ከ7282 ሳንቲም መግዣው ሲሆን 132 ብር ከ8983 ሳንቲም መሸጫው ተቆርጦለታል።

አንዱ የኩዌት ዲናር 337 ብር ከ4568 ሳንቲም መግዣው ሲሆን 376 ብር ከ3261 መሸጫው ሆኗል።

የUAE ድርሃም መግዣው 29 ብር ከ3399 ሳንቲም መሸጫው ደግሞ 32 ብር ከ5672 ሳንቲም ተቆርጦለታል።

(ጳጉሜን 1 ቀን 2016 ዓ/ም)

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ዕለታዊ

ዛሬ ንግድ ባንክ የዶላር መግዣ ላይ ጭማሪ በማድረግ ወደ 108 ብር ከ0728 ሳንቲም አስገብቷል።

መሸጫው 119 ብር ከ9608 ሳንቲም ነው።

በአቢሲኒያ ባንክ አንዱ ዶላር 108 ብር ከ0729 ሳንቲም መግዣ ፤ 121 ብር ከ0416 ሳንቲም መሸጫ ተቆርጦላታል።

በወጋገን ባንክ የዶላር መግዣው 115 ብር ከ0121 ሳንቲም ነው።

አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ደግሞ አንዱን የአሜሪካ ዶላር በ107 ብር ከ8383 ሳንቲም እየገዛ በ120 ብር ከ7789 ሳንቲም ለመሸጥ ቆርጧል።

(የዛሬ ጳጉሜን 2 ቀን 2016 ዓ/ም የባንኮች የውጭ ምንዛሬ ከላይ ይመልከቱ)

#TikvahEthiopia

@tikvahethiopia